Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ግንበኛው አናጢው እንጨት ፈላጩ የቀን ሠራተኛው የሠራተኛ ሰፈር ነው። ሦስት ሰዓት ተኩል ላይ አፕ ሬቲቭ ጠጥቶ ከቡና ቤት ሲወጣ ነበር ። ምሳውን የዋጠው በስንት ጭንቅ ነበር ። የነጸነትን ገጽ ካየ አራት ቀን ሆኖት ነበር ። ሰሞኑን ሊሄድ ነው። ራቱን እንደ ማይበላ ያውቀው ነበር ። አፕሬቲቭ ያዘዘ እንዲያው ስሜቱ ቢሻለው ብሎ ነበር። በየስፍራው የሚ ሰማው የራዲዮ ድምፅ ነው ። ሲል እግሩን የሚያነሣ አለ ። ወዲ ህና ወዲያ ተሯሯጠችና ይህንን ያህል መወራጨትይህ ንን ያህል መቦረቅ ምንድን ነው። የአዲስ አበባ ሠርገኛ ሁሉ መተላለፊያው ፒያሳ ነው።እያን ዳንዱ የሙሽራ አውቶሞቢል ብቅ ባለ ፉጥር በቀለ ዐይኑ ተጐልጐሎ የሚወጣ እስኪመስል ድረስ ያተዙር ነበር። አሁን ይህቺ ወዳው ነው። ያችን የመሰለች ቆንጆ ከጐኑ ያስቀመጠው ያ ሙሽራ አሁን ምን ያስባል። ግምታቸው በቀኑ ሰክራል ነበር ። ከባገኮው ላይ ተደግፎ «ደብል ጂን » አለ። በቡና ቤቱ ውስ ጥም ያው የኳስ ጨዋታ ትራንሲስተር ራዲዮ አለ ። » የቁጭትም የንዴትም ጥያቄ ነበር ። መጠጡ ነው። እሱ ዋን ለመበቀል ነው። እ ለምኑ ነው።
መናጢው በቀለ ግን ወዲያው በ። » በቀለ ቱግ አለበት ። በቀለ ለምን አትሞክርም ። ሲል በቀለ አሰበ ። ጥሩ ነበር » አለ በቀለ ። ብቻ አንድ ። » አለ በቀለ ። » « አላውቅም » አለ በቀለ አሁንም ዐይኑን ከፊቷ ሳያጥፍ « የጨረቃ ውበት የት ላይ ነው። በቀለ አንድ ሐሳብ መጣበት « ጽሑፉ እንግሊዝኛ አይደል የነበረው ። « እንዴ ። እንዴ ። በቀለ በአዎንታ ራሱን አወዛወዘ ። በዚህ ጊዜ ነው በቀለ ጐጉዳዩ የተገለጠለት ። በቀለ በኔ ምክንያት እኮ ነው። ዓመት ምን ያህል ጊዜ ነው ። » አለችው አንድ ቀን ። » እታገኝ መብረቅ እንደ ወረደ ያህል ደነገጠች « በቀለ አንተም እንደ ሌሎቹ። » በቀለ ሲጋራ አቁጣጠለና በጢሱ ውስጥ ምስጢር የሚሻ ይመስል ጥቂት አሰበ ምናልባት ልክ ናት። በቀለ በተኣምር የሚያምን ሰው አይደለም ። «አዎ ነጻነት ብዙ ጊዜ ታነሣዎታለች » አለው ት ጊዜ በኋላ መልሶ ። አለ በቀለ በሆዱ ። በቀለ በመጨረሻ ወጣለት ። በቀለ በሆዱ ኩን ል ተነፈሰ ። « ነው እንዴ። » ሲል በቀለ ጠየቀ ። » በቀለ በፌዝ ጠየቀ ። « በቀለ በጣም የዋህ አትሁን በሰው ዘንድ ፍጹም ነት የለም ። ሰው የለም ማለት ነው ። »በቀለ ራሱን ነቀነቀ ። « ሰው ሁሉ የት ሄደ ። « አልችልም በቀለ ። በቀለ ግራ ገባው ። «እንዴ ። እንዴ ። በቀለ እባክህ ተወኝ ። በቀለ ወንድና ሴትኮ አንድ ዐይ ነት አያስቡም። እርሱም እንድ ነገር ነው አለ በቀለ በሆዱ። እንዴ። በቀለ ተቅስዘበዘ ። አንድ ጊዜ ብወጣው ይሻለኛል ። በቀለ ደኅና ነህ። « ግትር ነህ በቀለ። አለ በቀለ በሐሳቡ ።