Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይህችን ድርሳንዎን መቸም አይለቋት » አሉ። « መጨረሴ ነበር ። ጉዳ ያችንም የሚሰምረው ከጸሎት በኋላ ነው ። ወደቤት እንግባ እንጅ » አሉ ። « ከርስዎ ዘንዳ በጎ ጉዳይ እንጅ ምንክፉ ነገር ያመጣን ብለው ባላምባራስ ። ባላምባራስ አንገታቸውን ደፋ አደረጉና ጥቂት እንደማሰብ አሉ ። « አየ ባላምባራስ ። ልጅዎ ብትሆን ያም ቤቷ ባ ነው ። ቧ ት ነው ። ወንድ መሆኔን ገና በፊት ታውቅ ነበር ። እንደገመተውም ደማቸው በደ ህና ስሜት እንደሞቀ ነው ።» ዘርአይ በፌዝ እንደመሳቅ አለ ። « ሴት ብትሆንኖሮማ ባል ታገባ ነበር። « ታዲያ ያን ጊዜ በሰማይ ነፍሷን ይማርና ያች ደግ እናትህን አጭቼ ነበር ። አዛዥ ደግሞ የዘመ ተው ከጫጉላ ቤቱ ወጥቶ ነበር ። እንዲያቀርቡ አሽከሮችን ለማዘዝ ዘርአይ ቀደም ብሎ ወደጓዳገባ«ፒ አዝማች አስገዶም በመጀመርያ የተጠራጠሩት ልጃቸውን ነበር ። ያልሰጡ የጐበዝ የጀግና የወንድ ዘር ናቸው የወንድ። ግን ድክሙምኃፍረቁም ድንጋጤውም ሊሆን «ይችላል የሚል ስጋት አድሮባቸው ነበር ። በሕይወተ ሥጋ ወይም በእውን ሕልውና ሊታመን ወደማይ ቻል የሕልም ዓለም ውስጥ መግባት ነበር ። እንደመማጠን ዓይነት ነበር ። እቁባንክኤል ከሁላችሁም ይቀርብኝ ነበር ።» አሉ ። ከንጋቱ ላይ ከንቅልፋቸው ጋግተው ነበር ። እንደ አዝማች አስተያየት ምንም የሚያከራክር ነገር የለበትም። ግን ለእቁባንክኤል ውለታ ይኸም ሲያንሰው ነው። በየበኩላቸው አንዱ በሌላው አእምሮ የሚመላለሰውን ሐሳብና ጭንቀት ለመረዳት ይሞክሩ ነበር ። ትናንት የደመቀ ሦርግ የነበረበት ግቢየሀዘን ቤት ይመስል ነበር ። ስሜቷ ክዕንባ በላይ ነበር ።
ለጥቂት ጊዜ ዝም ብለው ተቀመጡ « ታዲያ መምሬ በጧቱ ምን ጉዳይ አመጣችሁ ። «የሟሂቱ ቀኛዝማች አደፍርሰው አንድ ግሩም ወንድ ልጅ አላቸው » አሉ ቄስ ወልዳረጋይ። ለሁሉም ጊዜ ስጡኝ እንጅ ። « እንዲያ ነው እንጅ ። ከዚያም ባላምባራስ « እንዴት ከባዶ ቤት ትሔዳላችሁ ። » ሲሉ ጠየቁ ። ወይዘሮ እልፍነሽ የሟሂቱ የደጃዝማች ጣሰው ቤት ልጄን ለምኖ እያሉ በምንጭ ውሃ ተራ ሲያወጉት በጐረቤት ቡና ላይ ደጋግመው ሲተር ኩት በቤተ ክርስቲያን ሲንሾካሾኩት በሐዘን ቤት በገበያ ሲተርቱት ሁለት ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ለመላው ደብር ነዋሪ ተዳረሰ ። አንድ ቀን ከቀትር በኋላ ዘግየት ብሎ ባላም ባራስ አዝመራውን ለማየት ወርደው ወይዘሮ እልፍነሽ እህል አስጥተው ሲለቅሙበርኖሱአሮጌ ሙ መሳይ ቢሆንም ጥምጥሙ ክሽን ያለችልጅእግር ደብተራ የጉሬዛ ጭራውን እያወዛወዘ መጣና ለመ ጣራት ያህል እንደመሳል ብሎ ወይዘሮ እልፍነሽ ኣንገታቸውን ሲያቀኑለት «ደህና ሰንብታችኋል ። የስንቱን ሰው ቤት ሠርቻለሁ » ወይዘሮ እልፍነሽ የሚመልሱት ጠፋቸው ። ወይዘሮ እልፍነሽ « አንዴ ይቆዩኝ ። ወይዘሮ እልፍነሽ እጃቸው ተንዘፈዘፈባቸው ። » ሲሉ ጠየቁ። » አሉ ወይዘሮ እልፍነሽ ። ተይ እንጅ አታስበርጅኝ » እያሉ ባላምባራስ ክንፉ ሲያጉረመ ርሙ ወይዘሮ እልፍነሽ ወፍ መንጫጫት ሲጀምር ከመኝታቸው ተነሱና አንድ እንሥራ ጠላ በጠ በጡ ። « ረፍዷልኮ ባላምባራስ አትነሣም እንዴ » ሲሉ ወይዘሮ እልፍነሽ የባላቸውን የክት ጋቢ ከአልጋው ሥር አስቀመጡላቸው ። ወይዘሮ እልፍነሽ የቃል ማሠሪያውን አንድ ሱት በመጠኑ ነበር ። አንድ ቀን « እልፉ ። » ሲል የሴት ወገን ጐረምሳ በፌዝ ጠየቀ ። » ሲል ከተቀመ ጡት የሴት ወገን አንዱ ጠየቀ ። » ሲሉ የሴት ወገን ሽማግሌ ጠየቁ ። » የወንድ ወገን ሽማግሌ መልሰው ጠየቁ ። ለጐደለውም ለሁሉም ነገር ዋስ ጥሩ » አሉ አንዱ የሴት ወገን ሽማግሌ ። » ሲሉ የወንድ ወገን የነገር አባት ከተቀመጡት አዛውንት አን ዱን ጠየቁ። ሰው አልተጐዳም እንጅ አንድ ሶስት ጥይት ተተኮሰ ። » አሉ የሴት ወገን አፈ ጉባኤ ። ባላምባራስ ክንፉ ወይዘሮ እልፍነሽ ሌሎችም የቅርብ ቤተ ሙ ዘመዶች ካንድ በኩል በተርታ ቁመዋል ። ወይዘሮ እልፍነሽ የድግሱን አቀራረብ ጥቂት ጊዜ ከተቆጣጠሩ በኋላ ምግቡም መጠጡም ጭ ፈራውም ሲያያዝ ልጃቸው ወዳለችበት እልፍኝ ገቡ ። » አሉ ወይዘሮ እልፍነሽ ። « እረ እንዲያው ለራስ መጠበቂያ ቃለ እግዚአብሔር ልፋፈ ጽድቅ ነው » ሲሉ ወይዘሮ እልፍነሽ መለሱ ። ደነቅ አንገታቸውን ወደ አንድ ወገን ዘንበል አድርገው ጠየቁ ። አንድእልፍኝአንድ ዕቃ ቤት አንድ መኝታ ቤት ሶስት ክፍል አለው። »አለ ጋማሊ። » « ምን አመጣችሁ ማለት ደግ » ጐይታና ግርማ ጢማቸውን እንደመጐተት ብለው ራሳቸ ውን ወደ አንድ ወገን እንደማዘንበል አድርገው መለሱ ። ከእንግዶቹ መካ ከል ጋማሊ ደህና አድርጎ የማያውቃቸው አንድ ካህን ነበሩ ። ሰው ደህና ። » « በሉ ቅመሱት እንጅ » ጋማሊ እጁን ዘር ግቶ እንግዶቹን በዓይኑ እየቃኘ ጋበዘና ወደ ቦርጋ እንደገና ዙሮ « ልጅህ ደህና ነው። አንድ ቀን ቴሊ አንድ ሶስት ዋንጫ ጠላ ጠጥቶ ሰው ነቱ በስሜት ተወጥሮ ወደ እልፍኙ ሲገባ ነገር ዓለሙን ሁሉ ረሳው ። ለመሆኑ ደህና ልጅ ናት ። » ሲሉ ጠየቁ « እረ አይደለም ። » ሲል ኅሩይ ጠየቀ ። » አሉ የሴት ወገን አፈ ጉባኤ። » ሲሉ የወንድ ወገን አፈ ጉባ ኤ ዓይናቸውን ወደ አጐትየው አተኩረው ጠየቁ ። » ሲሉ አሁንም እንደገና ጠየቁ።