Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከበረሓ ወዳ ከተማ በድል አድራጊነት ስገባ ኢትዮጵያ የሚል ጹሑፍ ያለበት የሀገሬ ግርማ ሞገስ የሆነቸውን ሰንደቅ ዓላማ እየተለዩ በአራት እንዲመደቡ ተወሰነ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ከኤኤኣቁፍሬሔፍቁ። አስከማለት ደረስኩ ኮርሴ በ ተወዳዳሪዎች እኔ ኛ ሆንኩ ከግርማዊነታቸው የምስክር ወረቀት ጓ ዓም ተፈጸመ።ቆየሁ ፀጆ ኛ ብሪጌድ ለኛ ሻለቃ ረዳት መኩንንነት እንድሠራ ታክዝሁ ከዚህ ቀጥዬ ከተባበሩት መንግሥታት ጦር ጓደኞች ዋና ኮሚሲዮን አፖ ወደ አገራቸው የተሰደዱት እንዲመለሱ በተለይ የቆመ ኮሚሲዮን ደቲ ኤል ኤም ቴሴሌ አክሶት የካቲት ቀን አደጋ ቀን ጀምሮ የፖለቲካ እሥረኛ ሆኖ በኢትዮጵያም በኢጣልያን አገርም ታስሮ ነበር።
ይሁን እንጅ ተቀምጦ መሞነጫጨርና በረሓ ለበረሓ ተንከራትቶ መዋጋት የተለየ በመሆኑ ከዚህ ቁጭ ብዩ ጻፍሁት አንድም ቀን አልተዋጋሁም እንግዲህ ሻምበል ታሪካቸውን ይናገሩ አንብቡላቸው እኛም አንድ ቀን ይህን የመሰለ ጀግንነት እንሠራ ይሆናል ዘላለም ድልወት አያዋጣም የተዋጉና ታሪክ ያነበቡ ሰዎች ተመሳሳይ የጦርነት ፈለግ ይከተላሉ የሚል ጥቅስም አለ እንግዲህ ሻምበል አብዲሳ እንዲህ ይላሉ ቾችች ሻምበል አብዲሳ አጋ በጋሻና በጦር ልብስ ሻምበል አብዲሣ አጋ ከአክስታቸው ልጆችከአጎታቸው እና ከአጎታቸው ልጆች ጋር በ ዓም ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረዛዎች አብዲሳ አጋ አባላለሁ የተወለድኩት በህ ዓም በወለጋ ጠቅላይ ግዛት ውስጥ በነጆ ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን ቀበሌ ነው። ይሁን እንጂ ፅድሜዬ ገና ዓመት ስለነበር ክቡር ኮሎኔል በላይ ጋር ለጥቂት ጊዜ አብሬ እንድቆይ ተደረገ ክቡርነታቸው በዚያን ሰዓት የቦይ እስካውቶች ኃላፊ ሲሆኑ እኔም የተደለደልኩት በዚሁ ና ና ቓጫሃት ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረዛዎች ክፍል ነበር የመጻፍና የማንበብ የእንግሏዝኛ ቋንቋ የእግረኛ ሰልናና የከባድ መሣሪያ ተኩስ ትምህርት ቢሰጠኝም የእኔ የተለየ ተሰጥዎ የከባድ መሣሪያ መፍታትና መገጣጠም እንዲሁም የልዩ ልዩ መሣሪያዎች ተኩስ ነበር ይህን ትምህርት እንዳጠናቀቅሁ የ ዕልቅና ማዕርግ ተሰጠኝ ወዲያው በ ዓም በፋሺስት ኃይል ኢትዮጵያ ስትወረር በወለጋ የገባውን ጠላት ለማጥቃት ሙሉ የገነት ጦር በኮሎኔል በላይ መሪነት ነቀምቴ ወደ ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ዘንድ ሲሄድ እኔም ከበማቾቹ አንዱ ነበርኩ ከዚያ ለመድረስ ስንጓዝ ጠላት በአውሮፕላኖች መጥቶ ቦነያ ላይ አረፈ ሌሊት ጠላት ወደ አረፈበት ተጠግተን አደርገ ሲነጋ ጦርነት ገጠምንና አምስቶቹን የጠላት አይሮፕላኖች ስናቃጥል አንዱ ብቻ ሊያመልጥ ቻለ ጉዞው ቀጥሎ ነቀምቴ ገባን አንደገናም ከነተምቴ ወደ ግምቢ ከግምቢ ጮሊ ጌራ አምርተን ክዚህ ላይ ከልዑል ራስ እምሩ ጦር ጋር ተገናኘን ሁለቱም ክፈለ ጦር በአንድነት እየተጓዙ ገጀብ ስንደርስ ድልድዩ ፈርሶ ስላጋጠመን ለጊዜው ሠራዊቱ ከዚያ እንዲያርፍ ተደረገ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች በአራተኛው ቀን ጠላት ዙሪያውን በበን ከ ሰዓት ያላነስ ውጊያ ቀጥሎ ከሁለቱም ወገን ከፍ ያለ ጉዳት ከደረሰ በኋላ ጠላት ዙሪያውን ከመክበቡም በላይ የያዘው ስፍራ ለማጥቃት ስላመቸው የእኛ ሠራዊት ተበታተነ ፅድለኛ የሆነው ሲሰደድ ገሚሱም ከልዑል ራስ አምሩና ከኮሎኔል በላይ ጋር ተማረከ እኔም በሁለት ጥይት ቆስዬ ስለነበር ከሌሎች ቁስለኞች ጋር በቃሬዛ ወደ ቦንጋ ተወስድኩ ከ ወር ሕክምና በኋላ ግን እኔንና አብረውኝ የነበሩትን ቋ ወታደሮች ጂማ ወህኒ ቤት አስገቡን በዚህ ወህኒ ቤት አንድ ወር ተኩል እንደቆየን አዲስ አበባ አምጥተውን በመካከለኛው ወረዳ በተለይ ዶሮ ማነቂያ ከተባለው ሰፈር በነበረው ወህኒ ቤት ውስጥ ሁለት ወር አሠሩንና በኋላ በቁም አሥር ለቀቁን ስድስት የምንሆነው በጉለሌ የእማሆይ ደስታ ቤት ተከራይተን ተቀምጠን ሳለ አንድ ቀን የተኩስ ድምፅ ሰማን ዕለቱ የካቲት ቀን ዓም ሲሆን የተኩሱም መነሻ ምክንያት ያው የግራሲያኒ መቁሰል ነበር ኢጣሊያኖችና ሌሎችም አድራሻችንን የሚያውቁ የሀገራችን ሰዎች መጥተው እየነዱ ከዚያው ፊት ከነበርንበት ወህኒ ቤት አስገብተውን መጀመሪያ የቃል ምርመራ አደረጉልን ቀጥለው እያንዳንዳችንን በየክፍሉ አሥረው ሲገርፉንና ሲደበድቡን አድረው በማግሥቱ የቀሩትን ጣ ወታደሮች እየሰበሰቡ አምጥተው የእኛኑ የመስለ ዕድል እንዲያገኙ አደረጓቸው ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች የደረሰቦን ድብደባና ግርፋት ሰው ያችለዋል የሚባል አልነበረምኑ እጃችን የፊጥኝ ወደ ኋላ ታሥሮ የዛፍ ፍልጥ እንጨት በላያችን ሲያልቅ ጥፊና ጡጫ ሲወርድብን ከቆየ በኋላ የአኮርማጅ ግርፋቱ ይቀጥል ነበር። ከሦስት ቀናት በኋላ ሁለት እጆቼን ታሥሬ እተባለው ፍርድ ቤት ቀረብኩ አሁንም ምንም ጥያቄ ሳይደረግልኝ አኔም መልስ ሳልሰጥ አዚያው እነበረኩበት እሥር ቤት እንድመለስና ከሦስት ወር በኋላ እንድቀርብ ታዘዘ አንግዲህ ይህ የመጨረሻ ፅድሌ መሆኑን ተረዳሁት እጆቼን ታሥሬ በጥይት ከምደበደብ ይልቅ ጠፍቼ ለመውጣት መሞከርን ወደድሁ አዎ ይህንን ለማድረግ ብዙ የሚያዳግተኝ ትግር ያለ አይመስለኝም የቀጠሮው ጊዜ ወራት እንደመሆኑ አንድ የሚያመች መላ መፍጠር እንዴት ያውከኛል ምናልባትም ይሆናል እያልኩ በሐሳብ ባሕር ተውጩ በወህኒ ቤት ውስጥ ጥቂት ቀናት ቆየሁ በተጨማሪም በነዚህ ቀናት ውስጥ አብረውኝ ታሥረው ከነበሩት ብዙ ዩጎዝላቪያኖች እንግሊዞች መስኮቦች አሜሪካኖችና አረቦች ጋር መተዋወቅ ቻልኩ በዚህ ጊዜ ሁሉ የእንግሊዝ አይሮፕላን ቀን በቀን እየመጣ በወህኒ ቤት አቅረቢያ የሚገኘውን መንደር በቦምብና በመትረየስ ሲደበድብ ኢጣሊያኖች በየቤቱና በየቤተክርስቲያኑ ያኖሩት የጦር መሣሪያ ያለማቋረጥ ሲፈነዳና ሲጮህ ይውል ነበር በወህኒ ቤቱም ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ ዘረፃዎች ውስጥ ባአሥረኞቹና በዘበኞቹ መካከል የ ታየው ሸብር ይህ ነው ተብሎ የሚነገር አልነበረም አንደ አጋጣሚ ሆኖ በተለይ ጁሌዎታፒቺክ ከተባሉ የዩጎዝላቪያ ተወላጅ ናቸው እርሳቸው እንዳጫወቱኝ በትውልድ ሀገራቸው ቤተሰብ ያላቸውና የኦርቶዶክስ ዛይማናት ተከታይ ሲሆኑ ማዕርጋቸውም በዚያን ሰዓት የመቶ አልቅና ነበር እንዲሁም ቁመትና ዓመት ዕድሜ ነበራቸው በአርበኝነት ተግባራቸውም ላይ ስለ ቀራጥ ጀግንነታቸውና ስለ ፈጸሙት ጀብዱ ወደ ፊት በምንገልፀው ታሪካቸው እናስረዳለነን አኔና ዩጎዝላቪያዊው ጁሌዎታቺክ ወዳጅነታችን ፈጥና እየተቃረበ መሄዱን ስገነዘብ አንድ ቀን በተለመደው ሰዓት ለነፋስ ወጥተን ስንመለስ ከወህኒ ቤቱ ጠፍቼ ለመሄድ የነበረኝን ቁርጥ ሐሳብ ገለጽኩላቸው ጁሌዎታቺክ ንግግሬን በእርጋታ ካዳመጡኝ በኋላ በጉዳዩ እንዲያስቡበት ጠየቁኝ በማግሥቱም እንዲሁ ክነፋስ ስንመለስ እንዲህ የሚል መልስ ሰጡኝ ከዚህ እሥር ቤት ቢቻልህ ለማምለጥ ባይቻልም በሙከራው ላይ ለመሞት ባቀረብከው ሐሳብ አስማማበታለሁ አንቲ ለመሞት የቆረጥክ ሰው ከሆንክ እኔም እንዳንተው ለሞት የተዘጋጀሁ ቆራጥ መሆኔን እንድታውቀው እፈልጋለሁ ብቻ ዋናው ዓላማችን በሕይወት ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ለመጥፋት ስለሆነ ብዙ በቀደምት ልናሰብበት የሚገባ ነገር አለ ኛ በዚህ ወህኒ ቤት የታሠሩ እንደኛው የመሰለ ሐሳብ ዩጎዝላቪያኖችና ሌሎችም የፖለቲካ እሥረኞች ስላሉ ዕቅዳችንን ለእነርሱም ብናማክራቸው አይከፋም ጠፍተን ከወጣን በኋላ ቁጥራችን የበረከተ ቢሆን የተሻለ ይሆናል ለማለት ነው ያላቸው ሐሳብዎ መልካም ነው አልኳቸው። እንደኔ ከሆነ ለሚመስሉዎት አሥረኞች ጉዳዩን ያጫውቷቸውና በአስቸኳይ ከዚህ ወህኒ ቤት ጠፍተን እንውጣ የሚል አስተያየት ሰጠቸው ከዚህ በኋላ እየተገናኘን የአንግሊዝ አይሮፕላኖች ውድቅት ከዘቦቹ መሣሪያ በጉዳዩ ስንመክር ቆይተን ሳለ ቦምብ መጣል በሚጀምሩበት ከክርፈን ለምለጥና እስከዚያው ሁሉም የመሹለኪያውን ዘዴ ለየራሱ እንዲያስብበት ተስማምተን ተለያየን ሁለታችን ግን መጥተው ተኩሱና ሽብሩ እንደ ጀመረ ከክፍላችን ወጥተን የምንገናኝበትን ሥፍራ ለይተን ወስነን ነበር ነ ጄ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች አንድ ቀን በ ሰዓት ላይ እንዲሁ በወህኒ ቤቱ ግቢ ውስጥና ስንዘዋወር አንዲት የእንግሊዝ አይሮፕላን በከፍተኛ ርቀት እየተገለባበጠች ስትበርር ባየን ጊዜ የእንግሊዝ ጦር ወደ ኢጣሊያ መግባቱን ያለጥርጥር ተረዳን ምክር የተከፋፈልነው ሁሉ ዛሬ ነገር እንዳለ አወቅነው በዚያን ዕለት እስከ ቀኑ ሰዓት ድረስ የአደጋ ምልክት ሲነፋ ስለዋለ በሽብርና በዋካታ ምድረ ግቢው ተናወፀ በሁለተኛው ቀን እኩለ ሌሊት ላይ የእንግሊዝ አይሮፕላናች ሳን ቤሮ የተባለውን የጀርመን ጦር ወታደር ያለበትን ሠፈር መደብደብ ደምረው ደቂቃዎች ያህል እንደቆዩ እኛ ባለንበት ወህኒ ቤት ላይ ቦምብ መጣልና መትረየስ መተኮስ ቀጠሉ በመትረየስ ለመምታት ያመችም ዘንድ የሌሊት መብራቶችን አከታትለው ጣሉ ይሁን እንጂ ከወህኒ ቤቱ ዘበኞች በኩል አንድም የተኩስ መልስ ሲሰጥ አይሰማም እንደመሰለኝ ብዙዎቹ ሲሸሹ የቀሩት ደግሞ በየመጠጊያው ተከልለዋል በዚህ ነፍስና ሥጋ በሚሟገቱበት ወቅት አንድ ሐሳብ መጣልኝ ያለሁበት የፎቅ ክፍል እሥር ቤት መስኮት ከውስጥ ተከፋች ሆኖ ብረት የለውም አሥረኞችም ጥዋት ማታ የሚጠበቁት ከማማ ላይ ቆመው መትረየስና ባውዛ መብራት ብቻ በደገኑ ዘበኛች ነበር ባልተፈቀደ ሰዓት ከአሥር ቤቱ ወጥቶ የተገኘ አሥረኛ መገደል ብቻ ነበረበት። እያለ ሲጮኽ ከመካከላችን አንዱ እኛ ይህን ልመና ያቀረብንልዎ መቼም እርስዎ ያሉት በአገርዎ በወንዝዎሥ ስለሆነ ለአኛ ለመንገደኞቹ ፈረሶቹም ሆኑ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣለያ በረዛዎች መሣሪያዎች የበለጠ ይጠቅ ናልና ቢረዱን ብለን ነው የሚል ሠልስ ሰጠው ይሁን እንጂ አሁንም ያንኑ ዘለፋውንና ጩኸቱን ስለ ቀጠለ ጥያቄያችንን ፈቅደው የማይፈጽሙ ከሆነ በማስገደድ ኃይል የምንጠቀም መሆናችንን ስንነግረው ረሹን ለማንሣት ሮጠ በዚህም ጊዜ ከእርሱ ይልቅ እኔና ጁሌዎታቺክ ለመሣሪያው ቀርበን ቁመን ስለ ነበር ሁለታችንም አንዳንዱን አንስተን ፈንጠር እያልን ስንቆም ሁለቱም ለማምለጥ ፈረሶቻቸው ላይ ወጥተው ግልቢያ ሲጀምሩ ወጣቱ ከነድንጉላው ፈረስ እገደል እንዲሁም ሽማግሌው በጥይት ከፈረሉ ላይ ወርዶ ሲሞት ፈረሱን ሳያመልጥ ያዝነው ይህ ከሆነ በኋላ ጉዞአችንን ቀጠልን የፀሓዩ ንዳድ አየወረደብን መንገዳችንን ስናመራ ከቀትር በኋላ በግምት ሰዓት ላይ የሞተውን ሽማግሌና ልጁን ለመጠየቅ ረሹንና የስንቁን ቦርሳ አንግቶ በፈረስ እየጋለበ መጣ እንደደረሰ የሚሄድበትን አድራሻ ብንጠይቀው ፊት ወደተገደሉት አረኞች ዘንድ መሆኑን አስረድቶን በመንገድ ስናልፍ ተገናኝተን እንደሆነ በማለት ጠየቀን ሆኖም ፈረሱን ሲያይ ጥርጣሬ ተስማው አይዞኮህ አትደንግጥ ከለው አንዱ ባልደረባችን ሰዎቹ በሰላም ከብቶቻቸውን በመጠበቅ ላይ ናቸው እንዲያውም በሁኔታችን ተጸጽተውልን መሣሪያዎቻቸውንና ይህን ፈረሳቸውን ስጥተውዓል ካልነው በኋላ ወደ ሳንቢችኖ ተራራ የሚያደርሰውን አቋራጭ መንገድ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች እንዲመራንጠየቅነው እሥር ቤት ውስጥ በነበርን ጊዜ ብዙ የፋሺስት ተቃዋሚ አርበኞች በቪህ ተራራ ላይ መኖራቸውን ስምተን ስለነበር ከነርሱ ጋር ለመቀላቀል አሳብ ነበረን ቢወድም ባይወድም እሺ ከማለት በቀር ሌላ መንገድ እንደሌለው ስለተገነዘበ መሣሪያውንና ፈረሱን አስረክቦን ቀደመ በእርሱ መሪነት ሌሊቱን ስንገሠግሥ አድረን ከእሥር ቤት አምልጠን በወጣን በዞኛው ቀን ጨለማው ለትቆ ብርሃን ወጋገን ሲታይ ከሳንቪችኖ ተራራ ከመድረሳችን በፊት ኪጃኖ ከተባለው መንደር ዳርቻ ተቃርበን ጥቂት አረፍት አደረግን የስንቅ ችግርና ድካም ተሰምቶን ስለነበር ገሚሱ ወደዚህች መንደር እንግባ ሲል ሌሎቹ ደግሞ ለሕይወታችን ያሰጋል እና አልፈን ወደ ተራራው መውጣቱ የተሻለ ይሆናል በማለት በመመካከር ላይ አንዳለን አንድ የከተማ ተላላፊ ሰው አገኝንና አቆምነው ለሰውየው መካከለኛ ዓመት ፅድሜ ያለው የገጹ ደም የጠራ ቁመናውና አለባበሱ ያማረ በጠቅላላው ሙሉ ጀግና ቢመስልም ገና ሲያየን ደንግጦና አፉን ከፍቶ ዐይኖቹን አጉሮጦ ይመለከተን ጀመር በኋላ እንዳስረዳን ለዚህ ድንጋጤ ያበቃው ከተራራው ላይ ወርደን ከተማዋን ለመያዝና ለመዝረፍ የመጣን አርበኞች መስለነው ነበር ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣለያ በሬፃሥች ንግግር ጀምረንለት ድንጋጤው በሽሽ በኋላ ስለመንደራ ነዋሪዎችና በተራራው ላይ ስለሚኖሩ አርበኞች ሁኔታ እንዲያስረዳን ጠየቅነው እርሱ እንደገለጸልን በዚህች መንደር ውስጥ ጥቂት የፋሲስት ወታደሮች እንደሚገኙና በተራራውም ላይ ብቡዎች የእንግሊዝ የፈረንሳይ የአሜሪካ እንዲሁም የኢጣሊያ የፖለቲካ ስደተኞች ጭምር መኖራቸውን ለማረጋገጥ ቻልን ወደ አርበኞቹ ዘንድ መርቶ እንዲያደርሰን ብንጠይቀው ግን አድራሻቸው በምንም ዐይነት እንደማይታወቅና እንዲያውም ወደዚያ ደፍሮ ከመጠጋት ሞቱን የሚመርጥ መሆኑን እየተንቀጠቀጠ ሲናገር እርሱን በማስገደድ ይዘን ጉዞአችንን ቀጠልን የብዙ ሰዓቶች መንገድ ሳንሄድ ደረቱን ገልብጦ የሚመለከተንን የሳንሚቺኖ ተራራ ደፋ ቀና እያልን ተጋጠምነው ተራራው ድንጋያማ ቢሆንም በዛፎችና በቁጥቋጦ የተሸፈነ ነው የሚያስገርመው ይህን ተራራ አጋምሰን ሳንወጣ ከየት እንደ መጡ ልናውቅ ያልቻልነው የአርበኞች ቃፊሮች ዙሪያችንን በመክበብ ካለንበት እንዳንንቀሳቀስ ማስጠንቀቂያ ሰጡንና መሣሪያችንንም አስቀምጠን እጃችንን እንድናነሣ ጠየቁን እንደ ጥያቄያቸው ፈጸምን ወዲያው ሁለቱን የረሽ ጠብመንጃችንን እያነሱ እንያንዳንዳችንን ፈተሹን ቀጥሎ መንገድ እንድንቀጥል ታዘዝንና ከቃፊሮቹ አዛዥ እንግሊዛዊው ሜጀር ፋይል ከንድ ቀረብ። አብዲሳ በጦር ሜዳ በዚህ ዓይነት ልብስ ይጠቀም ነበር ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ጥ በዚህ ተራራ ላይ ያሉት አርበኞች ብዙዎች ናቸው ማለትን ሰምተን ነበር። ርጨጩቸፍ ፄጌጌ ርክ ተራራማ ፃዓሶሌ ሰራልዳ በሚል ስም ከሚጠረው ምሽግ ሠፈር አደረግን ከተራራው ግርጌ የምትገኘው የኡያኖ መንደር ደማቅና ብዙ ሕዝብ የሚኖርባት ነበረች በከተማዋ ውስጥም የፋሺስት ኃይል ሳይሆን የነበሩት ጥቂት ፖሊሶች ብቻ ነበሩ ይህ በሰላዮቻችን መረጃ ተገልጾ እንደታወቀው አንዳንድ አርበኞች በሲቪል ልብስ እየሆኑ ወደመንደሯ እንዲወርዱና ሕዝቡን አንዲሰበኩ ሆነ የአርበኞቹ ስምና የፋሺስት ኃይል እየተዳከመ መፄድ በይፋ ታወቀ ከዚህም የተነሣ ምግብና ጠብመንጃ የምንጠቀመው የጠላትን ነበር ትን ና አብዲሣ በኢጣሊያ በረዛ በአርበኝነት ጀብዱ ውስጥ ነበር መ የሠራው በዚህ በረዶ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ምሽጋችንን እያደረጀን የጦር ስልቶቻችንን እያጠናን ጥሩ መሣሪያዎችንም ሲገኙ በገንዘብ በመግዛት እያከማቸን ሳለን ፋሺስቶች ካለንበት ምሽግ ድረሽ መጥተው ሊገጥሙን ማሰባቸውን ሰማን ስለዚህም በክፍል በክፍላችን ደንበኛ ምሽግ ይዘን ስንጠባበቅ እንደተወራው በሠራዊቱ ብዛትና በመሳሪው ኃይል የተማመነው የፋሺስት ኃይል ከሩቅ ሲታይ የሚያሰጋ መልክ ነበረው በጥድፊያ እየተጓዘ እኛ ከመሸግንቢት ቀበሌ ሊደርስ ሲቃረብ ልክ በ ሰዓት ያልታሰበ ተኩስ ከፍተን ሽብር ፈጠርንበት ከጠላት በኩልም የተኩስ አጸፋ መስጠቱ ተጀምሮ ከሁለቱም ወገን በሚሰማው የተኩስ መለዋወጥ አቧራው ሲጨስ የአርበኛቹ ጥይት ተገን ለመያዝ የሚጣደፈውን የጠላት ወታደር ይለቅመው ጀመር ከጠላታችን በኩል የቀጠለውን የተኩስ ድምፅ ስሰማ በዚን ፅለት የሁላችንም የፅልቂት ፍጅት ነው ብዬ ግምት ሰጥቼው ነበር ብቻ ምን ያደርጋል አምላክ ያለው ላይቀር ሰው በከንቱ ይጨነቃል እንደሚባለው ሁሉ ናጻሜው አንደአጀማመሩ ሊያምርለት አልቻለም የእኛ ዋናው ተዋጊያችንና ተከላያችን ያዘጋጀነው ምሽግ ነበር ጠላት ከኋላ ለመዞር ሲሞክር ተጠባባቂ ደጀን አስቀርተን በሩን ዘግተንበት ስለነበር የአርበኞቻችን መትረየሶች እሩምታ በጆሮው ቢያፏጭበት እንደተለመደው ቁልቁል ወደመጣበት ተመለሰ ግንባር ቀደም ሆኖ የመጣውም የጥይትና የፅጅ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ቦምብ ናዳ ስለፈላበት እሰከ ሰዓት ድረስ ታግሎ እርሱም ፊቱን አዞረና ሽሸቱን ቀጠለ በዚህ ቀን ከእኛ በኩል ሰባት ሰው ቆስሎ የ ሰዎች ሲሞቱብን ከጠላት ወገን የ ወታደሮች ሬሳ ቆጥረናል ቁስለኞቹን ግን በቃሬዛ ይዘዋቸው ሸሹ ብዛታቸውን ሳንደርስበት ቀረን። የተማረኩትም መሣሪያዎች ከባድና ቀላል መሣሪያ የእጅ ቦምብና እንዲሁም ጩቤዎች ጥይቶች ሊሬ ነው ጁ ይህን እጃችን ካደረግን በኋላ ከከተማው በስተምፅራብ ወጣ ብለን የተማረኩትን አራቱንም የእጅ ቦምቦች ወደ ገደል ስንወረውረው በገበያው ላይ የነበረው የከተማና የባላገር ሕዝብ ገሚሱ ወደ ገጠር ገሚሱ ወደ ከተማ መባረር ያዘ ዘረፋና ሽብርም ተፈጠረ ለከተማዋ ጥበቃ የታዘዙት ፖሊሶች ነፍሳቸውን ለማትረና ከሲቪሉ ቀድመው ሽሽት ቀጠሉ ይህ ሲሆን እኛ በእግዚአብሔር እርዳታ አንድም ችግር ሳያጋጥመን ገድለንና ማርከን ለመመለስ ችለናል የተማረኩትም ኦቶማቲክ መሣሪያዎች የእጅ ቦምቦች ጥይቶች ናቸው በኢጣሊያ በረሃዎች ሻምበል አብዲሣ አጋ ጁሌ ታኪች ዩጎዝላቪያን አርበኛ መሪ በዚህ ዐይነት ጠላትን ያጠቁ ነበር ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች በየጊዜው ከጦር ሠፈራሻን እየወረድን በአካባቢው የፈጸምነውንጌ የወረራ ተግባር ሁሉ የፋሺስት ከፍተኛ ጦር አዛዝች እየሰሙ መበሳጨታቸው ባይቀርም በሌላው በኩል የሚገሰግሰው የጦር ጓዶች ኃይል ያጣድፋቸው ነበርና ወደ እኛ ዘንድ ለመምጣት ጊዜ አላገኙም ሆኖም የአርበኞቹ ምሽግ ካለበት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የነበረው ስንድ የጠላት ጦር ሲያዝ የነበረውና በጨካኝነቱ የታወቀው ኮሎኔል ቱሩንቤት ልዩ ስሙ ኤስ ኤስ የተባለ እግረኛ ጦር ተፈቅዶለት በማስከተል ለሦስት ሳምንት ያህል በተለይ የእኔን ዱካ በሰላይ እያጠያየቀ ይከታተለኝ ጀመር የሚከታተለኝ ጦር ኃይለኛ መሆኑን ብገነዘበውም በየቀኑ ምሽግ ከማቀያየር በቀር የነበርንበት ተራራ ትቼ አልራቅሁም ነበር። በዚህ ጊዜ የመከላከል ተግባራችንን ሳናቋርጥ በምሽጋችን እየተረዳን ስናጠቃ ለጠላት ያልታሰበ የጀርመን ኃይል ተተክቶ ድል ሊመቱን ጥቂት ሲቀራቸው የእንግሊዝና የአሜሪካ ወታደሮች ደረሱልን ፋከራ አይሁንብኝና እውነቱን ለመናገር ያህል እንደተለመደው በካፕቴን ጁሊዮ ኢታቺክና በአኔ የሚመሩት አርበኞች የመጀመሪያውን ድል ለማግኘት በቁ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች በእኛ በኩል አስቀድሞ በጥናት በተደረገው ውሳኔ ሠረት የቦታው አቀማመጥ ለሚሸሹት እንጂ ለሚያጠቁት ስለማይመች ብዙውን ጊዜ የሠራንበት ታክቲክ እየሸሰን ማጥቃት ነበር ይህን እርምጃ እየተከታተልን የሞተው ሞተ ጥቂቱ የተረፈው ጠላት ሲሸሽ ጠቅላላው ድል ለአርበኞች ሆነ ፏ ከሀገሬ ከኢትዮጵያ ወጥቼ በማላውቃቸው አርበኞችና ያችን ባዕድ የሆነችውን ምሽጋችንን ተገን በማድረግ ይህን ሁሉ ድልና ዝና ለማትረፍ መብቃቴን እስከ ዛሬ ሳስበው ይደንቀኛል ተራራዋ ለብዙዎቹ አርበኞች ባዕድ ብትሆንም ከመካከላችን የሚሞቱትን ሬሳዎች ተቀብላ ለማስተናገድ እምቢተኛ አልሆነችም ዛሬም ቢሆን የሟቾቹ አጽምና ማርከን የቀበርናቸው መሣሪያዎች ቅሪት ከዚያች ተራራ ሥር እንደማይጠፋ አተማመናለሁ ሰው የራሱን ሕይወት ለማትረፍ አልሞት ባይ ተጋዳይ በሜለው አባባል መጠቀም ግዴታ ይሆንበታል እኔን የመሰለው ቀን የጐደለበት ሰው በሰላም ከሚኖርበት ትውልድ ሀገሩ እንደ አውሬ ታሥሮ ወደ ጠላቱ አገር ከተወሰደ በኋላ አንደገና የግዳይ ሙከራ ቢቃጣበት ጠላቶቹን ደምስሶ ሕይወቱን ማዳን አለበት አድራጎቱን ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ስለሚሚሂፈጽምበት ሁኔታ ወይም የገጠሙት ጠላቶቹ እነማን እንደሆኑ ምርጫ አያደርግም በሳንቢሮኖ ተራራ ላይ እንዲሁ በአርበኝነት ስንኖር ከዕለታት አንድ ቀን የምግብ አውሬ ለመፈለግ ወደ አደን ፄጄ ነበር በዚሁ ጊዜ የአንድ ቋጥኝ ጥጋት ይዢ ለጥቂት ደቂቃዎች እረፍት እንደተቀመጥኩ የአንቅልና ሽልብታ ይዞኝ ቆይቼ ብነቃ አንድ የቀበሮ ውሻ ካቅራቢያዬ ተጋድሞ ተመለከትኩፈጥጌ ብድግ ብዬ ልሄፄድ ስል የቁጣ ድምዕ አሰማኝ ለዚህ አውሬ የሰጠሁት መልስ በመትረየስ ቃታ ሰለነበር ሲገድለኝ ከተነሣው አውሬ አፍ መዳን ቻልኩ በሳንቢችኖ ተራራ ላይ ከተደረገው ከባድ ውጊያ በኋላ ለአንድ ሳምንት ያህል በእረፍት ላይ ቆይተን ከተራራው አጋማሽ ላይ ይገኝ በነበረው ሜዳ ላይ አንድ ቀን ጠቅላላ ስብሰባ ተደረገ አርበኞቹ ዙሪያውን ተሰልፈው እንደቆሙ ለዕፅልቅና የተመረጡት ሹማምንት ሲመካከሩና ሐሳብ ለሐሳብ ሲለዋወጡ ቆይተው አዲስ ድልድል ተደርጎ ወታደሮቹ በሰንደቅ ዓላማ እየተለዩ በአራት እንዲመደቡ ተወሰነ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች በአንደኛው ክፍል የተመደቡት አሜሪካውያን ኦዕበኞች ሲሆነ የሚመሩትም በአንድ ሙሉ የመቶ አለቃ ነበር። ተገድሏል የሚሉ አሉ በአርግጥ ያየ ሰው ግን ከመካከላችን አልተገኘም በ ኛው ክፍል ደግሞ የእንግሊዝን ሰንደቅ ዓላማ የያዙ ያ ወታደሮች ሲገኙ ቁመት ያላቸው ሜጄር ፋይል በኋላ በጦር ሜዳ ሌኮሎኔል ማዕርግ አግኝተው የወርቅ ሜዳይ የተሸለሙት ጀግና ነበሩ እኒህ ሰው አስቀድሞ በአፍሪካ ምድር በሊቢያ ውስጥ በኛው አግረኛ ክፍለ ጦር በአየር ወለድ የፓራሹት ክፍል አዛዥ ነበሩ ከዚያም ወደ ቺቺሊያ ለጦር ስለላ ተልከው አይሮፕላናቸው በድንገት በመትረየስ ስለተመታ በፓራሹት ወርደው በፋሺስት ወታደሮች ተማረኩ ከአሥር ቤት ካመለጡም በኋላ ከአርበኞች ጋር ተቀላቅለው በአዛዥነት ሲዋጉና ሲያዋጉ ቁይተዋል ብዙውን ጊዜ በአሜሪካና ከእንግሊዝ የጦር ጓዶች በአይሮፕላን የሚላኩልንን ምግቦችና መድጎኒቶች በእርሳቸው ትእዛዝ በሚተላለፈው የሬዲዮ መልእክት አማካይነት ነበር ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች የሻምበል አብዲሣ አጋ በሩቅ የጠላትን ሰፈር በመነጽር እየተመለከተ በሁለት መትረየስ ግራና ቀኝ ሲያስመታ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ኛው ክፍለ ከ ያላነሰ የዩጎዝላቪያና የኢጣሊያ አርበኞችን የሚመሩት ካፕቴን ጁሌ ኤታቺክ ነበሩ። ልብሴን ከሣጥን ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ለማውጣት በከፈትኩት ቁና ር የሞትሁላትን ዓላማዬን በተስፋ ህ ጌን እንዳታለልሁ ነኝ በአርበኝነት የተጠቀምሁበትም የአርበኞቹ ልዩ ምልክት አሁን በአዴ ይገኛል ጦሩ በዚህ ዐይነት ተከፋፍሎ ሳለ የእንግሊዝና የአሜሪካ አይሮፕላኖች በሜጄር ፋይል አማካይነት በሚሜተላለፍላቸው መልእክት የምንጠይቀውን ሁሉ በፓራሹት ያወርዱልን ነበር ይህንንም የፋሺስትና የጀርመን ወታደሮች ሲመለከቱ አርበኞቹን ፈጽመው ለመደምስስ ሙሉ ሐሳብ አደረጉ ዋናው ምክንያታቸውም የእነርሱ ኃይል አየደከመ ሲፄድ ከእኛ ጋር የሚቀላቀሉት ስደተኞች መበርከትና የአቅማችን መጠንከር ነበር ነ ኒቪችኮለእል ስክርኒክስ እና አርበኛው ጁሊ ካችክ በቪህ የኢትዮጵያኖች የጦር መኮንናች ልዑካንን በቤልጋርድ ከተማ ሌኮለኔል ጀኔ ስብሰባ ሳይ ስለኢትዮጵያዊው አርዘኛ የሻምክል አብዲሣ አጋና በሀትዝላቪያኖኘና በኢትዮጵያዊያን ቁሪ አርበኞች በኢጣሊያ በረሃዎች እንዴት እንደተፈፀመ ልዩ የአርበኞች የተጋድሉ ጀብዱ እንስተው ሲጫጠቱ በአማካይ ስፍራ ሆነው ጁሌ ካቻክ በሚገባ ሲያስረዱ ከኢትዮጵያ ልዑካን የጦር መኮንኖች ክቡር ለጾኒራል መርዕድ መንገሻና ሻምበል ቀነሀ ጉማ በእርጋታ ሲያዳምጡ ይታያሉ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ፎፎፍፍሔፍፍፍጄፍ ለመከላከል የሚያመቸንን ቦታ መርጠን ቦሶእኔ በኩል ያሉትና በካፕቴን ጁሌኤታቺክ የሚመሩት አርበኞች ንቅናቄ ስናደርግ እንግሊዞችና አሜሪካኖቹ ወደ ኋላ ቀሩብን ። ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች መ እኛ ኢትዮጵያውዖን ሁለት ቃል አንወድም ለወ። መ በ ሀቋ ዓም እኤአ የ ዓመት ልጅ ስለነበርኩ ምንም ሥልጣን የለኝም ነበር ከዚህ በኋላ ባለሥልጣኑ በግል መኪናቸው ወደሊቼ ከተማ ሲጓዙ እኛም በባቡር ከተባለው ከተማ እንደደረስን የሊቼ ከተማ ወህኒ ቤት ሹም እኔን ተረክቦኝ ለመሄድ ስንጠባበቅ ሁለት የእንግሊዝ ካፕቴኖች ሁለት የደቡብ አፍሪካ መቶ አለቃዎች መጥተው በጦር ሠፈር ሁለት ቀን አሳድረውኝ በሦስተኛው ቀን ፍቤቱ ከዚህ በታች ያለውን ጥያቄ ሲያቀርብልኝ እኔ መልሱን ሰጠሁ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች የሻምበል አብዲሣ አጋ የኢትዮጵያን ድንበር ሲያስከብር የሚያሳይ ጥያቄና መልስ ጥ ስም ከነአባት። ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ጥ ወሳጆችዎ በሕይወት አሉ። መ ዋናውን ምክንያት በዚያው ሰዓት አገልጥሳችኋለሁ ከመልሱ በኋላ ላልተወሰነ ቀጠሮ ከነበርኩበት ከሊቼ ከተማ ወህኒ ቤት አሥራ አምስት ቀን ታሠርኩ የወህፈጊ ቤቱ ሥቃይ ለትንግርት ነበር ከአሥራ አምስት ቀን በኋላ ጊዜውና ሰው አስገድዶኝ ወደ ፍርድ ቤት ቀረብኩ አምስት የፍርድ ሰዎች ተሰየሙ ይህም ማለት የኢጣልያ ተወላጅ ፕሬዚዳንት የእንግሊዝ የቀኝ አባል የአሜሪካው የግራ አባል የሞስኮ ተመልካች የፈረንሳዩ ሕግ አስከባሪ ሆነው በየመንግሥታቸው ስም ተሰይመው ቋወ ዓመት እሥራት አከናነቡኝና ተነሥሠ ለእኔ የሕግ ጠበቃ እንዲሆኑኝ ከእንግሊዝ መንግሥት የታዘዙ ሜጄር ጄኔራል ሐርትመን ይባላሉከዚህም ሌሳ ጉዳዩ በግፍ የሚሠራ መሆኑን ተመልክተው በፈቃዳቸው እንዲከላከሉልኝ የቆሙት ጫስተር ኬዞርኪአን ኤድዋርድ ይባላሉ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች እሳቸውም አዲቦ አበባ ከተማ ተወልደው ያደጉ ቦጠሳት ዘመን ተሰደው በ ኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ከጦር ጓደኞች ጋር የተቀላቀሉ ነበሩ ሁለቱም ተከላካዮቼ ሊያድኑኝ አልቻሉም ምክንያቱም የፍርድ ጉዳይ በፍጹም አልቆ ነበርና እነዚህ ሰዎች አንድ ዘዴ ተፈጠረላቸው ይኸውም ለንደን ለሚገኙት ለፊልድ ማርሻል ቫውካውንት አሌግዛር የይግባኝ ቴሌግራም አስተላለፋ ማርሻሉ ስለ ጀግንነቴ በቅርብ ያውቁኝ ነበር በፊትም ለሥራ ጉዳይ ከኢጣልያ ወደ እንግሊዝ ሲሄዱ ከዚህ ለሚገኙት ስደተኞችና ጦር ሠራዊት ምግብ ልብስና ትጥቅ ዋና ግምጃ ቤት ዲሬክተር ሆፔ እንድሠራ አደራ ብለውኝ ሄደው ነበር እሳቸውም ጀብዱዬን ስለሚያውቁ ከዚህ በታች ያለውን ቴሌግራም አስተላለፋ ከፊልድ ማርሻል ቫውካውንት አሊክሳንድር የተሳከ ይድረስ ሮም ከተማ ለሚገኘው ለጦር ጓደኞች የጦር ሜዳ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሜጄር አብዲሳ አጋ አንቶኒዮ የተባለ ኢትዮጵያዊ መኩንን በናዚስትና በፋሺስት እጅ ታሥሮ በነበረ ጊዜ ከጠላት እጅ አምልጦ ተሰደደ በአርበኝነትም ሲኖር በአገሩና በንጉሠ ነገሥቱ ላይ የደረሰውን ግፍ ተመልክቶ ፋሺስትና ናዚስት ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣለያ በረፃዎች የሚሠሩትን ተቃውሞ ለዓላም ነፃነትና ለኢትዮጵያ ክ ተጋደለ በአምስቱ ዓመታት በሀገራቸው ጠላትን በአርገበገቡት ኢትዮጵያውያን ጀግኖች ይህ ወጣት መኩንን አብሮ የሚቆጠር ነው መኩንኑ የሠራው ሥራ የሚያኮራው አገሩን ብቻ ሳይሆን ለእኛም ጭምር ሆኖ ሳለ የኢጣሊያ አገር ተቃጠለ ተዘረፈ ተብሎ የመኩንኑ መሠታየት ለእኛም ሆነ ለዓለም መንግሥታት የሚያሳማ ጥልቅ ኀዘን ነው ስለዚህ የ በ ዓመት የእሥራት ፍርድ በገንዘብ ተለውጦ የእንግሊዝ መንግሥት ጦር አዛዥ በብድር ስም ገንዘቡን ለኢጣልያኞች እንዲከፍል ሳስታውቅ መልሱን እጠባበቃለሁ ይሀ ቴሌግራም መተላለፋንም ለሜጄር ሳንሶምና ለሜጄር አብዲሳ አጋ እንዲነገራቸው ፊልድ ማርሻል ቫውካውንት አሌክሳንደርከእንግሊዝኛ የተተረጎመ ቴሌግራሙ እንደደረሰ ወዲያው ወደ ፍርድ ቤት ተጠርቼ እንድከፍል ተነገ ረኝ በትእዛዙ መሠረት እንግሊዞች ገንዘቡን አምጥተው ሲከፍሉና እኔ ስፈታ የተሰበሰበው ሕዝብ እልልታውን አቀለጡት ከዳኞቹ ውስጥ ብዙዎቹ በፊታቸው ሳላይ ኀዘን ይታይ ነበር የገንዘብ አከፋፈሉም እንደሚከተለው ነው ር መ ም ው ም ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ኛ የእንግሊዝ መንግሥት እርዳታ ኛ በእንግሊዝ ሚሊቴር ባንክ ከወር ደመወዜ ተጠራቅሞ የተከፈለ ኛ በእንግሊዝ ዋስትና አገሬ ገብቼ እንድከፍል ከተደረገ በኃሳ ወደ ሀገሬ መጥቼ የከፈልኩት ከሀገሬ መንግሥት ከወገኖቼ የተሰጠኝ እርዳታ ፀኛ በዚህ ምክንያት ፍቤት ቀርቤ ብዙ መጉላላት ከደረሰብኝ በኋላ አገልግሎቴ ዋጋ ያለው መሆኑ ታውቆልኝ በድጋሟሚ እርዳታ አገኘሁ የወጣልኝ ገንዘብ ጠቅላላ ድምር ለዕዳ ከነወለዱ ቆ ስከፍል የቀረው ለእኔ ቀርቷል የዕዳው ጉዳይ አለቀ እንግዲህ ከጥቂት ዓመታት በኋሳ የሀገሬን መሬት ለመርገጥ አሰብሁ መጣሁ የአመጣጤም ሁኔታ እንዲህ ነበር ኀቋ ፓ ከወህኒ ቤት ወደ ሀገሬ መመለስ ከወህኒ ቤት ወጥቼ ወደ ሀገሬ እንድመለስ ጠየቅሁ የመጣሁትም ከሮም ናፖሊ ከናፖሊ ካይሮ ከካርቱም ጅቡቲ አድርጌ ነው ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ ዘረፃሥት በዚህም ጊዜ አንድ እንግሊዛዊ ዜግነቴን እንድለውጥ ጠይቶቅኝ ነበር የሀገር ፍቅርና የራስ ጥቅም ምን እንደሆነ ስለማውቅ ጥያቄውን አልተቀበልኩም በቀጥታ ሀገሬ እገባለሁ አልኩ ቢአሳ ችንኩኤ ቺንቶ በተባለው ቦታ ልሳፈር ስል ዓመት በዚህ ቦታ የኖረ ኢትዮጵያዊ አገኘሁና ዘርዓይ ደረስ በወህኒ ቤት አለ የሚረዳው በማጣቱ ሳይሞት አይቀርም አለኝ በሮም የሚተላለፋትም መልእክተኞ ንዴቱ ሳይገድለው አይቀርም አለና እቅጩን ነገረኝ ችን ምንም ስላልጠየቁት ከችግሩ ከጦር ጓደኞቼ ተለይቼ ወደ ናፖሊ ከመሄዴ በፊት የዚያን ስመ ጥሩ ኢትዮጵያዊ ውጤት ማየት አለብኝ ብዬ እንደገና አንድ ወር ተቀመጥኩ ከወር በኋላ መሞቱን ከእርግጠኛ ምንጭ ተረዳሁበኀዘን ተቆራምጄ ካይሮ እንደደረስኩ የእንግሊዝ መንግሥት ኤምባሲ ሠራተኞች ቀደም ብሎ ቴሌግራም ተልኮላቸው ኖሮ አንድ ሙሌ ኮሎኔል ልከው ተቀበሉኝ በቀጥታም ወደ እንግሊዝ ኤምባሲ ተወሰድኩና ብዙ ውይይት ካደረግሁ በኋላ የኢትዮጵያ መንግሥት እስኪረከበኝ ድረስ በዚያው ቆየሁ ማንኛውንም ወጪ የእንግሊዝ መንግሥት ችሎ ሰባት ወር ካይሮ ከረምኩ ሻምበል አብዱሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ቄ ጹረኢፎሠሙውጭጭጭትዜሜጩጩፍጅ ላ ወመ ቁቂጥሎም ካናዳ ሄጄ ተምሬ ዜግነቴን ለውጩ እንድኖር ተለመንኩ ወደ ተባለው አገር ሄጄ ልማር ዜግነት የሚባለውን ቃል አልቀበልም አልኳቸው ውድ አገሬና ንጉሠ ነገሥቴ በዐይኔ ይዞሩብኝ ነበር ከብዙ ትግል በኋላ እንደገና ወደ ካይሮ መጥቼ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሲረከበኝ ለጊዜው በእጄ ገንዘብ የለኝም ነበርና ለቿ ቀን ችግር ደርሶብኝ ነበር ከ ወር በኋላ ወዴት እንደምሄድ ጠየቁኝ እኔም በስጨት አልኩና የመጣሁበት ዶክሜንት ጠፍቶ እንደሆነ የጦር ኪዳን ጓደኞቼ ዋና መቤት ይጠየቅ የሚል ጥያቄ አቀረብኩ ከዚህ በኋላ ነቁና ሊያመሰግኑኝ እንደጀመሩ ሊስቱም ገና ከነፖስታው እንደታሸገ መዝገብ ቤት ተገኘና ተገረሙ የገንዘብ ስጦታም አደረጉልኝ አንዱ ችግር ሲገባበድ ሌላው ችግር ተፈጠረ በማግሥቱ በመርከብ ተሳፍሬ ወደ አገሬ እንድገባ ሲደረግ ለአገሩ ባለሥልጣን የተጻፈውን ደብዳቤ የሚፈርምልኝ ባለሥልጣን ጠፋ በዚህ ምክንያት እንደገና ሰባት ቀን ቆየሁ ከኔ ጋር ለሦስት ሰው ልከፍለው የማይገባ ገንዘብም ከፈልኩና ከቸላ ጐደል አስፈላጊው ተፈጽሞልኝ በመርከብ ለመሳፈር ካናሌ ዴ ሱዊዝ ስደርስ የአሜሪካ የጦር መርከብ አመለጠኝ ከ በ ሰዓቶች በኋላ ያለንዳች ሥጋት በዚሁ መርከብ ተሳፍሬ ፖርት ሱዳን ከተማ ስገባ የእንግሊዝ ጦር ወታደሮችና ሹማምንት ጥቁርና ነጭ ሳይሉ ተቀብለውኝ ፈንጠዝያ ሆነ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረዛዎች ምክንያቱም ዴ ዲ አፕሪሊ በተባለው የጦር ሚዳ ላይ አብረን ውለናልፍና ሁለት ቀን የእንግሊዙ አገረ ገዥ ለኔና ለአሜሪካኖችም የጦር ሰዎች ግብዣ አደረጉልን አሰብ ወደብ እስክንደርስ ድረስ የተደረገልኝ ግብዣ በጣም ግሩም ነበር ጅቡቲ ስደርስ ባላምባራስ መንበረ ያየህይራድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሹም በልዩ ኦቶሞቢል ተቀበሉኝና ታላቅ አቀባበል አደፒገውልኝ ሰነበቱ እስከ ምሽቱ ሰዓት በመልካም ግብዣ ላይ አመሸሁ በአምስት ሰዓት ወደ ማረፊያ ቤት ለመኝታ ሄድኩ በዚያች ምሽት ሌላ ሥቃይ ተፈጠረ ይኸውም በኢጣሊያ ወህኒ ቤት ያላየሁት ተባይ ክፍሉን ስለወረሰው ነው ተባዮችን ስከላከል አድሬ ጧት በባቡር ድሬዳዋ መሄድ ሲገባኝ ተጓጉዬ በሁለተኛው ቀን ወደ ድሬዳዋ ተጓዝኩ በሦስተኛው ቀን በኦቶቡስ ጉዞዬን ወደ ሐረር ቀጠልኩ የሄድኩበትም ምክንያት የቅርብ ጓደኛዬና መልካም መካሪዬ የነበረው ልጅ አሰፋ በለው የተባለው ስው በኢጣልያኞች ስለተገደለ የሱም ቤተ ዘመዶች ከተባለው ቦታ ስለነበሩ ልብሶቹንና ፎቶግራፎቹን ለማስረከብ ነበር ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች አባቱ ባለምባራስ በለውና ወላጅ ኔናቱ የሚናሩት ቀርሳ ነው ስለተባልኩ ወደ ድሬዳዋ በማግሥቱ ተመልሼ ከዚያው ሆቴል እንዳረፍኩ ሟሜቹ ክቡር ደዝማች ለጥይበሉ ገብሬን አገኘሏቸው ምንም ጥንት ባንተዋወቅ ስለፄ ጠይቀው ተረድተው ኖሮ ልዑል መኩንን መስፍነ ሐረር ሐረር ውስጥ መኖራቸውንና እኔም ተገናኝቼ እጅ የምነሣ መሆኑን ገለጡልኝ ተገቢውን መስተንግዶ ከዚያው ሆቴል አዘዙልኝ በማግሥቱ ጧት በሁለት ሰዓት ልዑልነታቸው የረር ጐታ ለመሄድ የሚመጡ መሆኑ ለደጃዝማች ስልክ ተደወለላቸው እኛ ነገ ጧት ወደ የረር ጐታ እንሄዳለን ከነገ ወዲያ አንተ በባቡር ወደ አዲስ አበባ ስታልፍ የረር ጐታ ሲደርስ ባቡሩ መቆመሙ ስለማይቀር በዚያ ሰዓት እኔ ራሴ አቅርቤ አጅ አስነሣፃለሁ። ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች በፋሺስቶች መውደቂያ ጊዜ ኢጣልያኖች እርት ስለፈለጉ ስለ አቶ አብዲሳ አጋ ከታሠረበት ትሬያ ከሚባለው አምልጦ ከእንግሊዝ ከዩጎዝላቭያ ከሶቶ አፍሪካ ከሌሎች አርበኞች ተደባልቆ ከጀርመን ጋር ይታገል ነበር የኢትዮጵያ አርበኞች አምስት ዓመት ሙሉ ሰንደቅ ዓላማቸውን ስም ከፍ እንዳደረጉ ይህ አብዲሳ አጋ በድፍረት በመሥራቱና የኢትዮጵያ ወንድ ልጅ በመሆነ የአገሩን ስም ከፍ ለማድረግ በቃ የአርበኞች ሹማምንቶችና ዋናም የጦር ሠራዊት ሹም ሰር ፃሮልድ አሌክሳንድር የሰጡት የምስክር ወረቀቶች በእሱ እጅ ይገኛሉ ማኀተም ፊርማ የጦር ደኖች ዋና መሥሪያ ቤት ሜጀጅ ዛርመን ሮም ዋና አዛዥና ሹም ጊ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣለያ በረሃዎች አዲስ አበባ ሰኔ ቀን ዓም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የጦር ሚኒስቴር ቁጥር ተጨማሪ መ ምክንያት ለንጉሠ ነገሥት የጦር ሠራዊት ጠቅላይ መምሪያ አዲስ አበባ አብዲሳ አጋ የሚባል በጠላት ወረራ ዘመን በጠላት እጅ ታሥሮ በዚያው በአርበኝነት ሥራ በመሥራት በጅግንነት ያገለገለ ስለሆነ በጦር ሠራዊት ውስጥ በመቶ አለቃ ማዕርግ ተደልድሉ እንዲሠራ ስለተፈቀደ ይህ ትእዛዝ ከደረሰበት ቀን ጀምሮ በተባለው ማዕርግ ተደልድሉ ደመወዙን እንዲያገኝና ወደፊት ወደ ጦር ትምህርት ቤት አንዲላክ ይሁን ፊርማ ራስ አበበ አረጋይ ቁጥር አንኮና ኢጣሊአ ተገውኤመሙዑ ኢእኋበቡገተጊ ኪኪ ጤጤኑዮ።