Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከትሬያ ወህኒ ቤት የመጣሁትም አድርጌ ነው ወጥቼ ወደ ሀገሬ ናፖሊ እንድመለስ ጠየቅሁ ከሮም ከናፖሊ ካይሮ ከካርቱም ጅቡቲ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ።ሷ ከ ሂከርሃ ከ።ከርፐር ክዝጺጸ ከ ከፎቪር። ክኳኗ ዐርርህዞፎወ ከሃ ቲከይ ፎጸልጪፌ ርንበፀ ዷቢፎ ቋክዐርከር ሂከፎ ጪር። ከዙፎበቪሃ ኛ በባ ር።ከይ ፎከርእቢሃ ህሃጸ በርበቨፎበ የር ፎክዕርርፐስቪ ልር ሂከፎ ርክ የከፀ ርዐክቧ በኋሃ ፒከሮ ፎክዐርፎበፎዉቢ ርፎሰ ከ ከጪኳኗ ከርሷላዣ ዝበርቧ ቪጽርቪ ከ ሂከር ከቪርርበ ፎሷ ህጅ ቪፒከ ህፎ ሂኒከ ከ ። ህርፎ ፎሃርበ ዐርር ከጠዩሀ ኗዞሀ።
በኢጣሲያ በረፃዎች ሻምበል አብዲሣ አጋ በአርበኝነት ጀብዱ የሠራ ኢትዮጵያዊ ታሪክ ዐ ዋበገጩ ዐ ሀሪ ዑምህዐሀሀሠ ከጠዩዐ ኗዞ ምስጋና በመጀመሪያ ቀን ይህችን መጽሐፍ ለማቀናበር ስጀምር በትርፍ ስዓታቸው በታይፕ ሥራ ሌት ተቀን ለረዱኝ ም አለቃ አሁን ም አለቃ ዘሪሁን አታለልንና በሕትመትም ሆነ በሥራ ቅልጥፍና የረዱኝን የአዲስ ማተሚያ ቤት ሠራተኞችን ከልብ አመሰግናቸዋለሁ አብዲሣ አጋ ሻምበል መታስቢያነቱ ይህ መጽሐፍ መታሰቢያነቱ በዚያች በቀውጢ ቀን በአምስቱ ዓመት የኢጣሊያ ወረራ ዘመን ከጠላት ከኢጣሊያ ፋሺስት ጋር ስለ አገሩ ፍቅርና ስለወገኖቹ ኢትዮጵያውያኖች ክብር ከጠላት ጋር ተሰልፎ ሲዋጋ በጦር ሜዳ ለወደቁት ጀግኖች የተሰጠ ነው ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በአርበኝነት ጊዜ መግቢያ ያለሁበት ዘመን ልክ የኛው ዓለም ጦርነት ዋዜማ መሰለኝ ቦምብ እንደ በረዶ ከሰማይ የሚወርድበት ቆጋዝ ጢስ የሚረጭበት የንጹሐን ሕዝቦች አስከሬን በየሜዳው የሚረፈረፍበት ያ የብስልና የጥሬ መለያ ወንፊት የሆነው ቀውጢ ቀን ከፊቱ ድቅን አለብኝ የሰውን ተፈጥሮ አደነቅሁ። እንግዲህ ሻምበል ታሪካቸውን ይናገሩ አንብቡላቸው እኛም አንድ ቀን ይህን የመሰለ ጀግንነት እንሠራ ይሆናል ዘላለም ድልወት አያዋጣም የተዋጉና ታሪክ ያነበቡ ሰዎች ተመሳሳይ የጦርነት ፈለግ ይከተላሉ የሚል ጥቅስም አስለ እንግዲህ ሻምበል አብዲሳ አንዲህ ይላሉ ቹሓ ሻምበል አብዲሳ አጋ በጋሻና በጦር ልብስ ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ ንጉስ ነገሥቱን በክብር አጅበው ሻምበል አብዲሳ አጋን በጦር ልብስ የሚገልጽ ስዕል ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ ከአክስታቸው ልጆችከአጎታቸው እና ከአጎታቸው ልጆች ጋር በ ዓም ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች አብዲሳ አጋ እባላለሁ። ከጠዩፀሀ ኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች በአራተኛው ተቀን ጠላት ዙሪያውን በበን ከ ሰዓት ያላነሰ ውጊያ ቀጥሉ ከሁለቱም ወገን ከፍ ያለ ጉዳት ከደረሰ በኋላ ጠላት ዙሪያውን ከመክበቡም በላይ የያዘው ስፍራ ለማጥቃት ስላመቸው የአኛ ሠራዊት ተበታተነ ዕድለኛ የሆነው ሲሰደድ ገሚሱም ከልዑል ራስ እምሩና ከኮሎኔል በላይ ጋር ተማረከ እኔም በሁለት ጥይት ቆስዬ ስለነበር ከሌሎች ቁስለኞች ጋር በቃራዛ ወደ ቦንጋ ተወስድኩ ከ ወር ሕክምና በኋላ ግን እኔንና አብረውኝ የነበሩትን ቋ ወታደሮች ጂማ ወህኒ ቤት አስገቡን በዚህ ወህኒ ቤት አንድ ወር ተኩል እንደቆየን አዲስ አበባ አምጥተውን በመካከለኛው ወረዳ በተለይ ዶሮ ማነቂያ ከተባለው ሰፈር በነበረው ወህኒ ቤት ውስጥ ሁለት ወር አሠሩንና በኋላ በቁም እሥር ለተቁን ስድስት የምንሆነው በጉለሌ የእማሆይ ደስታ ቤት ተከራይተን ተቀምጠን ሳለ አንድ ቀን የተኩስ ድምፅ ሰማን ዕለቱ የካቲተ ቀን ሀ ዓም ሲሆን የተኩሱም መነሻ ምክንያት ያው የግራሲያኒ መቁሰል ነበር ኢጣሊያኖችና ሌሎችም አድራሻችንን የሚያውቁ የሀገራችን ስዎች መጥተው እየነዱ ከዚያው ፊት ከነበርንበት ወህኒ ቤት አስገብተውን መጀመሪያ የቃል ምርመራ አደረጉልን ቀጥለው እያንዳንዳችንን በየክፍሉ አሥረው ሲገርፉንና ሲደበድቡን አድረው በማግሥቱ የቀሩትን ጓ ወታደሮች እየሰበሰቡ አምጥተው የእኛኑ የመሰለ ዕድል እንዲያገኙ አደረጓቸው ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች የደረሰጦን ድብደባና ግርፋት ሰው ያችለዋል የሚባል አልነበረም እጃችን የፊጥኝ ወደ ኋላ ታሥሮ የዛፍ ፍልጥ እንጨት በላያችን ሲያልቅ ጥፊና ጡጫ ሲወርድብን ከቆየ በኋላ የአኮርማጅ ግርፋቱ ይቀጥል ነበር ገራፊዎች ክንዳቸው ሲዝል እያረፉ ምርመራውን በዚሁ ዐይነት ለሁለት ቀናት ሲያከናውኑት ቀቆዩ በአራተኛው ቀን በመኪና ጭነው ወደ ምዕዋ ወስዱን ከዚያም በመርከብ ተሳፍረን ሞቃዲሾ ስንደርስ ደናኔ ወህኒ ቤት ከተቱን በደናኔ ወህኒ ቤት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሴትና ወንድ ኤትዮጵያውያን እስረኞች ነበሩ ካየናቸው ይበልጥ ሌሉች ብዙዎች እንደ ነበሩ ብንሰማም በድብደባ ብዛት በጥይት በረፃብና በበሽታ ማለቃቸውን ተረዳን እኛም ወደዚያው የተወሰድነው ለዚሁ መከራ ን የገነት ልጆች ግን ነበርና ዱላውና ግርፋቱ ይወርድብን ጀመር ከመካከላችን መርጠው ረሃብና መጉሳቁል ባደከመው ጉልበታቸው የራሳቸውን መቀበሪያ ጉድጓድ ካስቀፈሩአቸው በጊላ ከዚያው ጉድድ ውስጥ እያቆሙ በጥይት ፈጅተው አፈር መለሱባቸው ይህን ሁሉ ስቃይ የቻልነውና ከጥይት የተረፍነውን ቋ የገነት የጦር ወታደሮች ሌሎች ሴቶችና ወንዶች ኢትዮጵያውያን አንዲሁም ከሌላ አገሮችም የመጡ እሥረኞችን ወደ ኢጣሊያ ለመውሰድ በመርከብ ጫኑን። ካልነው በኋላ ወደ ሳንቢችኖ ተራራ የሚያደርሰውን አቋራጭ መንገድ ከጠዩፀሀ ኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዛዎች እንዲመራን ጠየቅነው አሥር ቤት ውስጥ በነበን ጊዜ ብዙ የፋሺስት ተቃዋሚ አርበኛች በዝህ ተራራ ላይ መኖራቸውን ስምተን ስለነበር ከነርሱ ጋር ለመቀላቀል አሳብ ነበረን ቢወድም ባይወድም እሺ ከማለት በቀር ሌላ መንገድ እንደሌለው ስለተገነዘበ መሣሪያውንና ፈረሱን አስረክቦን ቀደመ በእርሱ መሪነት ሌሊቱን ስንገሠግሥ አድረን ከእሥር ቤት አምልጠን በወጣን በኮሾኛው ቀን ጨለማው ለቅቆ ብርሃን ወጋገን ሲታይ ከሳንቪች ተቃርበን ጥኅ ራራ ከመድረሳችን በፊት ኪጃኖ ከተባለው መንደር ዳርቻ ቂት እረፍት አደረግን የስንቅ ችግርና ድካም ተሰምቶን ስለነበር ገሚሱ ወደዚህች መንደር እንግባ ሲል ሌሉቹ ደግሞ ለሕይወታችን ያሰጋል እና አልፈን ወደ ተራራው መውጣቱ የተሻለ ይሆናል በማለት በመመካከር ላይ እንዳለን አንድ የከተማ ተላላፊ ሰው አገኝንና አቆምነው ሰውየው መካከለኛ ዓመት ዕድሜ ያለው የገጹ ደም የጠራ ቁመናውና አለባበሱ ያማረ በጠቅላላው ሙሉ ጀግና ቢመስልም ገና ሲያየን ደንግጦና አፉን ከፍቶ ዐይኖቹን አጉሮጦ ይመለከተን ጀመር በኋላ እንዳስረዳን ለዚህ ድንጋጤ ያበቃው ከተራራው ላይ ወርደን ከተማዋን ለመያዝና ለመዝረፍ የመጣን አርበኞች መስለነው ነበር ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣለያ በረፃሥች ንግግር ምረንለት ድንጋጤው ሸሸ በኋላ ስለመንደ ነዋሪዎችና በተራራው ላይ ስለሚኖሩ አርበኞች ሁኑታ እንዲያስረዳ ጠየቅነው እርሱ እንደገለጸልን በዚህች መንደር ውስጥ ጥቂት የፋሺስት ወታደሮች እንደሚገኙና በተራራውም ላይ ብዙዎች የእንግሊዝ የፈረንሳይ የአሜሪካ እንዲሁም የኢጣሊያ የፖለቲካ ስደተኞች ጭምር መኖራቸውን ለማረጋገጥ ቻልን ወደ አርበኛቹ ዘንድ መርቶ እንዲያደርሰን ብንጠይቀው ግን አድራሻቸው በምንም ዐይነት እንደማይታወቅና እንዲያውም ወደዚያ ደፍሮ ከመጠጋት ሞቱን የሚመርጥ መሆኑን እየተንቀጠቀጠ ሲናገር እርሱን በማስገደድ ይዘን ጉዞአችንን ቀጠልን የብዙ ሰዓቶች መንገድ ሳንፄድ ደረቱን ገልብጦ የሚመለከተንን የሳንሚቹኖ ተራራ ደፋ ቀና እያልን ተጋጠምነው ተራራው ድንጋያማ ቢሆንም በዛፎችና በቁጥቋጦ የተሸፈነ ነዐ የሚያስገርመው ይህን ተራራ አጋምስን ሳንወጣ ከየት አንደ መጡ ልናውቅ ያልቻልነው የአርበኞች ቃፊሮች ዙሪያችንን በመክበብ ካለንበት እንዳንንቀሳቀስ ማስጠንቀቂያ ሰጡንና መሣሪያችንንም አስቀምጠን እጃችንን እንድናነሣ ጠየቁን እንደ ጥያቄያቸው ፈጸምን ወዲያው ሁለቱን የረሽ ጠብመንጃችንን እያነሱ እንያንዳንዳችንን ፈተሹን ቀጥሎ መንገድ እንድንተጥል ታከዝንና ከቃፊሮቹ አዛዥ እንግሊዛዊው ሜጀር ፋይል ዝንድ ቀረብን ከጠዩፀሀ ኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ሜጀሩም ከየትኛው አውራጃ ሥር ቤት አንዳመለጥን ከእሥር ቤቱ ከወጣን ስንት ቀን እንደሆነን እያንዳንዳችን የታሠርንበትን ጊዜ ብዛት የእያንዳንዳችንን ዜግነት የያዝነውን የረሽ መሣሪያዎችና ፈረሶች ከየት እንዳገኘናቸው ሌላ ሌላ ጥያቂዎች አቅርበውልን ትክክለኛውን መልስ ከሰጠናቸው በኋላ በበኩላችን ጥያቄ እንዳለን ማቅረብ እንደምንችል ገለጹልን ሁሉም በየበኩሉ የተቸገረበትን ቢጠይቅም ለጊዜው የማስታውሰውን በበኩሌ ሰንዝሬ ያገኘሁት መልስ እንዲህ የሚል ነበር ጥ ከእሥር ቤት ጠፍተን ለመውጣት ያነሳሳን ዋናው ምክንያት በሕይወት አስካለን ድረስ በኅብረት ሆነን የፋሺስትን ኃይል በአለን ኃይል ለማድከም ነው ስለዚህ አሁን እንደሚያዩን እኛ ባዶ እጃችንን ስለሆነ መሣሪያዎች እንዳለዎ አከፋናለውን ከእናንተ ጋር በአርበኝነት እንድንሠራ አይፈቀድልምን። አብዲሳ በጦር ሜዳ በዚህ ዓይነት ልብስ ይጠቀም ነበር ከጠዩፀሀ ኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ ጥ በዚህ ተራራ ላይ ያሉት አርበኞች ብዙዎች ናቸው ማለትን ሰምተን ነበር። በማለት ቢጠይቅ ከካምኙ ግርገ የብዙ ሰው ከጠዩፀሀ ኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ። ስለዚህ በሚቀጥለው ቀን ያለው የወታደር ብዛት ታውቆና ሁሉም በየክፍሉ ተደልድሎ አለቃና ሥራውን ካወቀ በኋላ ለውጊያ የተሻለ ምቹነት ያለውን ሥፍራ ቀደም ብለው ከእሥር ቤት በማምለጥ የወጡት አርበኞች ያውቁት ስለነበር ኡያኖ ከተባለው ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረዛዎሥት ተራራማ ፃያሌ ሰራልዳ በሚል ስም ከሜጠረዑ ምሽግ ሠፈር አደረግን ከተራራው ግርጌ የምትገኘው የኡያኖ መንደር ደማቅና ብዙ ሕዝብ የሚኖርባት ነበረች በከተማዋ ውስጥም የፋሺስት ኃይል ሳይሆን የነበሩት ጥቂት ፖሊሶች ብቻ ነበሩ ይህ በሰላዮቻችን መረጃ ተገልጾ እንደታወቀው አንዳንድ አርበኞች በሲቪል ልብስ እየሆኑ ወደመንደሯ እንዲወርዱና ሕዝቡን እንዲሰበኩ ሆነ የአርበኞቹ ስምና የፋሺስት ኃይል እየተዳከመ መሄድ በይፋ ታወቀ ከዚህም የተነሣ ምግብና ጠብመንጃ የምንጠቀመው የጠላትን ነበር ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ አብዲሣ በኢጣሊያ በረሃ በአርበኝነት ደብዱ ውስጥ ነበር የሠራው በዚህ በረዶ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ዖሽጋቸንን አያደረጀን የጦር ስልቶ ንን እያጠናን ጥሩ መሣሪያዎችንም ሲገኙ በገዝነ በመግዛት እያከማቸን ሳለን ፋሺስቶች ካለንበት ምሽግ ድረሸ መጥተው ሊገጥሙን ማሰባቸውን ሰማን ስለዚህሦ በክናል በክፍላችን ደንበኛ ምሽግ ይዘን ስንጠባበቅ እንደተወራው በሠራዊቱ ብዛትና በመሳሪው ኃይል የተማመነው የፋሺስት ኃይል ከሩቅ ሲታይ የሚያሰጋ መልክ ነበረው በጥድፊያ እየተጓዘ እኛ ከመሸግንቢ ቀበሌ ሊደርስ ሲቃረብ ልክ በጽ ሰዓት ያልታሰበ ተኩስ ከዓተን ሸብር ፈጠርንበት ከጠላት በኩልም የተኩስ አጸፋ መስጠቱ ተጀምር ከሁለቱም ወገን በሚሰማው የተኩስ መለዋጦጥ አቧራው ሲጨስ የአርበኛቹ ተገን ለመያዝ ከጠላታችን በኩል የቀጠለውን የተኩስ ድምዕ ስሰማ በዚን ዕለት የሁላችንም የዕልቂት ነው ብዬ ግምት ሰጥቼው ነበር ብቻ የሚጣደፈውን የጠላት ወታደር ይለቅመው ጀመር ምን ያደርጋል አምላክ ያለው ላይቀር ሰጡ በከንቱ ይጨነቃል አንደሚባለው ሁሉ ዓጻሜው አንደአጀማመሩ ሊያምርለት አልቻለም የእኛ ዋናው ተዋጊያችንና ተከላያችን ያዘጋጀነው ምሽግ ነበር ጠላት ከኋላ ለመዞር ሲሞክር ተጠባባቂ ደጀን አስቀርተን በሩን ዘግተንበት ስለነበር የአር መትረየሶች እሩምታ በጆርቡ ቢያፏጭበት አንደተለመደው ቀልቁል ወደመጣበት ተመለሰ ግንባር ተደ ሆኖ የመጣውም የጥይትና የፅጅ ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ቦምብ ናዳ ስለፈላበት እሰከ ሰዓት ድረስ ኃኘሎ እርሱም ፊቱን አዞረና ሽሸቱን ቀጠለ በዚህ ቀን ከእኛ በኩል ሰባት ሰው ቆስሎ ሰዎች ሲሞቱብን ከጠላት ወገን የ ወታደሮች ራሳ ቆጥረናል ቁስለኞቹን ግን በቃሬዛ ብዛታቸውን ሳንደርስበት ቀረን ከዚህ ከጦርነት ምሽጋችን ጠላት እንደገና መመለሱን የሚጠባባቅ አንዳንድ ተጠባባቂዎች አስቀርተን ከዋናው ሠፈራችን መልስ ተደረገና የሞቱትን አርበኞች ስንተበር ጨለማ ሆነ ቁስለኞም ከዋሻው ውስጥ አርፈው ለጊዜው በተገኘው መድኅኒት ዶክተር ያላየው ሕክም ተደረገላቸው ጽ ከዚህ ጊዜ አንስቶ የቀጠሉት ቀናት የኀዘን የትካዜና የብስጭት ነበሩ። ዘረፋና ሽብርም ተፈጠረ ለከተማዋ ጥበቃ የታዘዙት ፖሊሶች ነፍሳቸውን ለማትረፍ ከሲቪሉ ተድመው ሽሽት ቀጠሉ ይህ ሲሆን እኛ በእግዚአብሔር እርዳታ አንድም ችግር ሳያጋጥመን ገድለንና ማርከን ለመመለስ ችለናል የተማረኩትም አቶማቲክ መሣሪያዎች የእጅ ቦምቦች ጥይቶች ናቸው ፖበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ጁሌ ታኪች ዩጎዝላቪያን አርበኛ መሪ በዚህ ዐይነት ጠላትን ያጠቁ ነበር ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች በየጊዜው ከጦር ሠፈራሻ እየወረድን በአካባቢው የፈጸምነውጌ የወረራ ተግባር ሁሉ የፋሺስት ከፍተኛ ጦር አዛዝች እየሰሙ መበሳጨታቸው ባይቀርም በሌላው በኩል የሚገሰግሰው የጦር ጓዶች ኃይል ያጣድፋቸው ነበርና ወደ እኛ ዘንድ ለመምጣት ጊዜ አላገኙም ሆኖም የአርበኞቹ ምሽግ ካለበት ኪሉ ሜትር ርቀት ላይ የነበረው አንድ የጠላት ጦር ሲያዝ የነበረውና በጨካኝነቱ የታወቀው ኮሎኔል ቱሩንቤት ልዩ ስሙ ኤስ ኤስ የተባለ እግረኛ ጦር ተፈቅዶለት በማስከተል ለሦስት ሳምንት ያህል በተለይ የእኔን ዱካ በሰላይ አያጠያየቀ ይከታተለኝ ጀመር የሚከታተለኝ ጦር ኃይለኛ መሆኑን ብገነዘበውም በየቀኑ ምሽግ ከማቀያየር በቀር የነበርንበት ተራራ ትቹ አልራቅሁም ነበር ለዚህም ምክንያት ከሆነን አንዱ ተራረው ለመደበቂያ ያለው ምኞት ነው በአንድ የገበያ ቀን ከሁለት የአርበኝነት ጓደኞቼ ጋር ከተራራው ወርደን ቢያኑራ ከተባለ መንገድ አቅራቢያ አድፍጠን እንጠባበቅ ጀመር ተላላፊ ሕዝብ ብዙ አይታይም ነበር ወታደሮችም ሳናይ ሁለት ሰዓት ያህል እንደቆየን የመኪና ድምፅ ሰማን። አንገቴን አቅንቼ ብመለከት ወደ ገበያው የምታልፍ አንዲት ወታደር አብሪያሌያ ባለሸራ መኪና ናት ተጠንቅቀን ጠብቀናት ካጠገባችን ስትደርስ ያልታሰበ ተኩስ ከዓፍተን አቆምናት ጥቂት ተጠባብቀን መልስ ስናጣ ወደ መኪናዋ ተጠግተን ሁኔታውን ብናጣራ ነጂውና ካጠገቡ ተቀምጦ የነበረው ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ኮሉኒኣ ትሩንቤንቲ እንዲሁም ከኋላው ቀምጠው የነበሩት ሁለት ወዐታደርች መሞታቸውን አረጋገጥን የሟቾቹን ፋሺስቶች ሬሳዎች አውርደን ከጣልን በኋላ እኔና ጓደኞቼ በአቭሪሊያዋ መኪና ተሳፍረን ወደመጣንበት ተራራማ ስፍራ ሽሸት ቀጠልን በዚህም ጊዜ ብዙ መሣሪያዎች ማግኘት ችለናል ከኮሎኔል ቱሩንቤቲ የተማረኩት ቀላል ኦቶማቲክ መሣሪያዎች ጥይቶች ቦምብ ልዩ ልዩ ደኩሜንት ዓቸው ፓ የዚህ ኮሎኔል መሞት ሲሰማ ሌላ የጠላት ኃይል ይበልጥ በደረጀ ጦር ሊወጋን ወደ እኛ ምሽግ በመምጣት ላይ መሆኑን ሰማን ዜናው ደርሶን እኛም በንቃት ስንጠባበቅ የተባለው ጦር ከሳንቤችኖ ተራራ ደርሶ የተጀመረው ውጊያ በልዩ ልዩ አቅጣጫ ከብቦን እያረፈ በመቀጠል አራት ቀን ቆየ በዚህ ጊዜ የመከላከል ተግባራችንን ሳናቋርጥ በምሽጋችን እየተረዳን ስናጠቃ ለጠላት ያልታሰበ የጀርመን ኃይል ተተክቶ ድል ሊመቱን ጥቂት ሲቀራቸው የእንግሊዝና የአሜሪካ ወታደሮች ደረሱልን ፋከራ አይሁንብኝና እውነቱን ለመናገር ያህል እንደተለመደው በካፕቴን ጁሊዮ ኢታቺክና በእኔ የሚመሩት አርበኞች የመጀመሪያውን ድል ለማግኘት በቁ ከጠዩፀሀ ኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች በእኛ በኩል አስቶድሞ በጥናት በተደረገው ውሳኔ ። ተገድሏል የሚሉ አሉ በእርግጥ ያየ ሰው ግን ከመካከላችን አልተገኘም በ ኛው ክፍል ደግሞ የእንግሊዝን ሰንደቅ ዓላማ የያዙ ወታደሮች ሲገኙ ቁመት ያላቸው ሜጀር ፋይል በኋላ በጦር ሜዳ ሌኮሎኔል ማዕርግ አግኝተው የወርቅ ሜዳይ የተሸለሙት ጀግና ነበሩ እኒህ ሰው አስቀድሞ በአፍሪካ ምድር በሊቢያ ውስጥ በኛው አግረኛ ክፍለ ጦር በአየር ወለድ የፓራሹት ክፍል አዛዥ ነበሩ ከዚያም ወደ ቺቹሊያ ለጦር ስለላ ተልክው አይርፕላናቸው በድንገት በመትረየስ ስለተመታ በፓራሹት ወርደው በፋሺስት ወታደሮች ተማረኩ ከእሥር ቤት ካመለጡም በኋላ ከአርበኞች ጋር ተቀሳቅለው በአዛዥነት ሲዋጉና ሲያዋጉ ቀይተዋል ብዙዐዑንን ጊዜ በአሜሪካና ከአንግሊዝ የጦር ጓዶች በአይሮፕላን የሚሜላኩልንን ምግቦችና መድኀኒቶች በእርሳቸው ትእዛዝ በሚተላለፈው የሬዲዮ መልእክት አማካይነት ነበር ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ቻ ዕ የሻምበል አብዲሣ አጋ በሩቅ የጠላትን ሰፊር በመነጽር እየተመለከተ በሁለት መትረየስ ግራና ቀኝ ሲያስመታ ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ያኛው ክፍለ ከሀ ያላነሰ ዩጎዝላቪያና የኢጣሊያ አርበኞችን የሚመሩት ካፕቴን ጁሌ ኤታቺክ ነበሩ ካፕቴኑ በአርበኝነት ጊዜያችን እንዳጫወቱኝ ሁሉ ትውልዳቸው በዩጎዝላቪያና ሉቪያና ባቪቶሪኦ መንገድ ቁጥር ነው ሃይማናታቸው አርቶዶክሳዊ ሲሆን በዚያን ሰዓት ዕድሜያቸው ዳዓ ዓመት ነበር ካፕቴነ ቀራጥ ጀግና ሞትን እንደ ሠርግ የሚቁጥሩ በተከታዮቻቸው ዘንድ የተወደዱ ሰጠላተቸው ደግሞ የጭካኔያቸው ሙያ የሚያስፈራ ነበሩ የዩጎዝላቪያውያነ አርበኛች ጀግንነትና ቁራጥነት ለማረጋገጥ ካበቁኝ ምክንያቶች አንዱ ከመካከላቸው የነበሩት ከ በላይ የሚሆነት ሴቶች ሲሆነ እስከመጨረሻው ድረስ ሳይታወቁ እንደ ወንድ ሲጋደሉ መቆየታቸው ሆኗል በሀኛው ክፍል የተመደቡት የሃዙ አርበኞች ደግሞ ዜግነታቸው የተለያየ ሲሆን የሚመሩት በእኔ ሜጀር አንቶኒዮ አብዲሳ ነበር ስለራሴ ሁኔታ አስቀድሜ እኔነቴን ያስተዋወትሁ ይመስለኛል ሆኖም ምንም አንህ ከመጀመሪያው ጊዜ ጀምሮ ከጦርነት መካከል ለመግባት የተፈጥሮ ወኔዬ የሚገፋፋኝ መሆኔን ብገልጽም ከዚህ ድልድል ጊዜ ጀምሮ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ይዝዢ ወታደሮቼን እንድመራ ስደረግ የሀገሬና የንጉሠ ነገሥቴ ፍቅር ግለቱ አየተፋፋመ ይሰማኝ አንደነበር ማረጋገጥ እወዳለሁ በዚያን ጊዜ የነበረኝ ሰንደቅ ዓላማ ባለክንበሳ ስጉሆን ዛሬም በድኃ ጉጆዬ ትገኛለች ። አባክዎ ይንገሩኝ አለ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች መ አመጣጤ ከናፖሊ ነው ሜጄር አብዲሳ ኢትዮጵያዊ እባላ። ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረዛዎች መ እኛ ኢትዮጵያው። መ በ ሀቋ ዓም እኤአ የ ዓመት ልጅ ስለነበርኩ ምንም ሥልጣን የለኝም ነበር ከዚህ በኋላ ባለሥልጣኑ በግል መኪናቸው ወደሊቼ ከተማ ሲጓዙ እኛም በባቡር ከተባለው ከተማ እንደደረስን የሊቼ ከተማ ወህኒ ቤት ሹም እኔን ተረክቦኝ ለመሄድ ስንጠባበቅ ሁለት የእንግሊዝ ካፕቴኖች ሁለት የደቡብ አፍሪካ መቶ አለቃዎች መጥተው በጦር ሠፈር ሁለት ቀን አሳድረውኝ በሦስተኛው ቀን ፍቤቱ ከዚህ በታች ያለውን ጥያቄ ሲያቀርብልኝ እኔ መልሱን ሰጠሁ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎሥች የሻምበል አብዲሣ አጋ የኢትዮጵያን ድንበር ሲያስከብር የሚያሳይ ጥያቄና መልስ ጥ ስም ከነአባት። መ ዓም እአትዮጵያ አቆጣጠር ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ጥ ወላጆችዎ በሕይወት አሌ። መ ዋናውን ምክንያት በዚያው ሰዓት አገልጥሳችኋለሁ ከመልሱ በኋላ ላልተወሰነ ቀጠሮ ከነበርኩበት ከሊቼ ከተማ ወህኒ ቤት አሥራ አምስት ቀን ታሠርኩ የወህኒ ቤቱ ሥቃይ ለትንግርት ነበር ከአሥራ አምስት ቀን በኋላ ጊዜውና ሰው አስገድዶኝ ወደ ፍርድ ቤት ቀረብኩ አምስት የፍርድ ሰዎች ተሰየሙ ይህም ማለት የኢጣልያ ተወላጅ ፕሬዚዳንት የእንግሊዝ የቀኝ አባል የአጫሪካው የግራ አባል የሞስኮ ተመልካች የፈረንሳዩ ሕግ አስከባሪ ሆነው በየመንግሥታቸው ስም ተሰይመው የ ዓመት እሥራት አከናነቡኝና ተነሥ ለእኔ የሕግ ጠበቃ እንዲሆኑኝ ከእንግሊዝ መንግሥት የታዘዙ ሜጄር ጄኔራል ሐርትመን ይባላሉከዚህም ሌላ ጉዳዩ በግፍ የሚሠራ መሆኑን ተመልክተው በፈቃዳቸው እንዲከላከሉልኝ የቆሙት ጫሟስተር ኬኮርኪአን ኤድዋርድ ይባላሉ » ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ፎር ዓመ እሳቸውም አዲቦ አበባ ከተማ ተወልደው ያደጉ ቦጠሳት ዘመን ተሰደው በ ኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ከጦር ጓደኞች ጋር የተቀላተሉ ነበሩ ሁለቱም ተከላካዮቼ ሊያድነኝ አልቻሉም ምክንያቱም የፍርድ ጉዳይ በፍጹም አልቆ ነበርና እነዚህ ሰዎች አንድ ዘዴ ተፈጠረላቸው ይኸውም ለንደን ለሣገኙት ለፊልድ ማርሻል ቫውካውንት አሌግዛር የይግባኝ ቴሌግራም አስተላለፋ ማርሻሉ ስለ ጀግንነቴ በቅርብ ያውቁኝ ነበር በፊትሥ ለሥራ ጉዳይ ከኢጣልያ ወደ እንግሊዝ ሲሄዱ ከዚህ ለሚገኙት ስደተኞችና ጦር ሠራዊት ምግብ ልብስና ትጥቅ ዋና ግምጃ ቤት ዲሬክተር ሆኘ እንድሠራ አደራ ብለውኝ ሄደው ነበር እሳቸውም ጀብዱዬን ያለውን ቴሌግራም አስተላለፋ ስለሟያውዩቁ ከዚህ በጋ ከፊልድ ማርሻል ቫውካውንት አሌክሳንድር የተላከ ይድረስ ሮም ከተማ ለሜገኘው ሰጦር ጓደኞች የጦር ሜዳ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሜጄር አብዲሳ አጋ አንቶኒዮ የተባለ ኢትዮጵያዊ መኩንን በናዚስትና በፋሺስት እጅ ታሥሮ በነበረ ጊዜ ከጠላት እጅ አምልጦ ተሰደደ በአርበኝነትም ሲኖር በአገሩና በንጉሠ ነገሥቱ ላይ የደረሰውን ግፍ ተመልክቶ ፋሺስትና ናዚስት ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣለያ በሪፃሥች የሚሠሩትን ተቃውሞ ለዓላም ነፃነትና ለኢትዮጵያ ክዛ ተጋደስ በአምስቱ ዓመታት በሀገራቸው ጠላትን በአርገበገቡት ኢትዮጵያውያን ጀግኖች ይህ ወጣት መኩንን አብሮ የሚቆጠር ነው መኩንኑ የሠራው ሥራ የሚያኮራው አገሩን ብቻ ሳይሆን ለእኛም ጭምር ሆኖ ሳለ የኢጣሊያ አገር ተቃጠለ ተዘረፈ ተብሎ የመኩንኑ መሠታየት ለእኛም ሆነ ለዓለም መንግሥታት የሚያሳማ ጥልቅ ኀዘን ነው ስለዚህ የ በ ዓመት የአሥራት ፍርድ በገንዘብ ተለውጦ የእንግሊዝ መንግሥት ጦር አዛዥ በብድር ስም ገንዘቡን ለኢጣልያኞች እንዲከፍል ሳስታውቅ መልሱን እጠባበቃለሁ ይህ ቴሌግራም መተላለፋንም ለሜጄር ሳንሶምና ለጫሜጄር አብዲሳ አጋ እንዲነገራቸው ፊልድ ማርሻል ቫውካውንት አሌክሳንደርከእንግሊዝኛ የተተረጎመ ቴሌግራሙ እንደደረሰ ወዲያው ሠደ ፍርድ ቤት ተጠርቼ እንድከፍል ተነገ ረኝ በትእዛዙ መሠረት እንግሊዞች ገንዘቡን አምጥተው ሲከፍሌና እኔ ስፈታ የተሰበሰበው ሕዝብ እልልታውን አቀለጡት ከዳኞቹ ውስጥ ብዙዎቹ በፊታቸው ላይ ኀዘን ይታይ ነበር የገንዘብ አከፋፈሉም እንደሚከተለው ነው ብ ው ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች አ ዱዱ ው አዬ ዱቸፉ ይ ፉር ኛ የእንግሊዝ መንግሥት እርዳታ ኛ በእንግሊዝ ሚሊቴር ባንክ ከወር ደመወዜ ተጠራቅሞ የተከፈለ ዞኛ በእንግሊዝ ዋስትና አገሬ ገብቼ እንድከፍል ከተደረገ በኃላ ወደ ሀገሬ መጥቼ የከፈልኩት ከሀገሬ መንግሥት ከወገኖቼ የተሰጠኝ እርዳታ ሑኀ ኛ በዚህ ምክንያት ፍቤት ቀርቤ ብዙ መጉላላት ከደረሰብኝ በኋላ አገልግሎቴ ዋጋ ያለው መሆኑ ታውቆልኝ በድጋሚ እርዳታ አገኘሁ የወጣልኝ ገንዘብ ጠቅላላ ድምር ለዕዳ ከነወለዱ ስከፍል የቀረው ለእኔ ቀርቷል የዕዳው ጉዳይ አለቀ እንግዲህ ከጥቂት ዓመታት በኋላ የሀገሬን መሬት ለመርገጥ አሰብሁ መጣሁ የአመጣጤም ሁኔታ እንዲህ ነበር ቋ ፓ ከወህኒ ቤት ወደ ሀገሬ መመለስ ከወህኒ ቤት የመጣሁትም አድርጌ ነው ወጥቼ ወደ ሀገሬ ናፖሊ እንድመለስ ጠየቅሁ ከሮም ከናፖሊ ካይሮ ከካርቱም ጅቡቲ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ ዘረፃሥ። ወደ ኛ እግረኛ ክፍለ ጦር አንድሄድ ተወስናብኝ ሳለ አንደገና ወደ ኛ እግረኛ ሻለቃ አዲስ አበባ ተደለደልኩ በዚህ ሰዓት የሻለቃው ሕክምና መኩንን ሆንኩ በዚህ ቦታ ወራት እንደ ሠራሁ በሻለቃው ጠጦር ሠፈር ሻምበል አዛዥ ሆንኩ ከ ዓም ደግሞ ወታደሮች ሹማምንትና ባለሌላ ማዕርግ የሚገኙበት የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ጠቅላላ የመሣሪያና የጥይት ዴፖ ማከማቻ ግምጃ ቤትና የአዲስ አበባ ዙሪያ ምሽግ ሹም የዘብ ተነጣይ ሻምበል ዋና አዛዥ ሆኻ ሠራሁ የ በዚህ ቦታ ዓመት ከ ቀን ያለ ዕረፍት ሠራሁ ቀጥሉም በኛ አግረኛ ክፍለ ጦር የንብረት ሻምበል አዛዥ ሆፔ ክፍሉን በአዲስ ሕግ በደንብ እንዳቋቀቁም ታዝገር ዓመት ከሠራሁ በጊላ እንደገና የመሣሪያ ግምጃ ቤት ኦርዲናስ ሥራ ሻምበልና የክዓፍለ ጦሩን ግምጃ ቤት ሥራ ብቻ እንዳቋቁም ታቨዝሁ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በሪፃሥኝ ሥራውን ተሪከብኩ አንድ ዓመት ከ ወር እንቁየሁ ዘደ አኛ ብሪጌድ ለኛ ሻለቃ ረዳት መኩንንነት እንድሠራ ታዘዝሁ ከዚህ ቀጥዬ ከተባበሩት መንግሥታት ጦር ጓደኞች ከኢጎነመ ባለሥልጣኖች የተሰጠሏኒቸው የምስክር ወረቀቶችና የኒሻኖች ዐይነት በሚቀጥለው ተራ ቁጥር ለአንባቢዎች አበረክታለሁ ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ የተተረጐመ የጦር ጓደኞች ዋና ኮሚሲዮን አፖ ወደ አገራቸው የተሰደዱት እንዲመለሱ በተለይ የቐመ ኮሚሲዮን ደቲ ኤል ኤ ዲኤል ኤም ቴሌ አክሶት የካቲት ቀን ለክቡር የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የካይሮ ሜኒስቴር እንዲያውቁትም አዲስ አበባ ይህንን ደብዳቤ የያዘ አብዲሳ አጋ የሆለታ የጦር ትምህርት ቤት ተማሪ የነበረው ከ ቋ ዓም ከየካቲት ቀን አደጋ ቀን ጀምሮ የፖለቲካ እሥረኛ ሆኖ በኢትዮጵያም በኢጣልያን አገርም ታስር ነበር ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች በፋሺስቶች መውደቂያ ጊዜ ኢጣልያናች አርት ስለፈላጉ ስለ አቶ አብዲሳ አጋ ከታሠረበት ትሬያ ከሚባለው አምልጦ ከአንግሊዝ ከዩጎዝላቭያ ከሶቶ አፍሪካ ከሌሉች አርበኞች ተደባልቆ ከጀርመን ጋር ይታገል ነበር የኢትዮጵያ አርበኞች አምስት ዓመት ሙሉ ሰንደቅ ዓላማቸውን በማፍተር ከኢጣልያን ጭቆና ሲታገሉ የኢተዮጵያን ወንዶች ልጆች ስም ከፍ እንዳደረጉ ይህ አብዲሳ አጋ በድፍረት በመሥራቱና የኢትዮጵያ ወንድ ልጅ በመሆነ የአገሩን ስም ከፍ ለማድረግ በቃ የአርበኞች ሹማምንቶችና ዋናም የጦር ሠራዊት ሸሹም ሰር ዛሮልድ አሌክሳንድር የሰጡት የምስክር ጦረተቶች በእሱ እጅ ይገኛሉ ማኀተም ፊርማ የጦር ጋደኞች ዋና መሥሪያ ቤት ሜጅ ሃርመን ሮም ዋና አዛዥና ሹም ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ ዘረሃዎሻጓ አዲስ አበባ ሰኔ ቀን ይቦ ዓም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የጦር ሚኒስቴር ቁጥር ተጨማሪ መ ምክንያት ለንጉሠ ነገሥት የጦር ሠራዊት ጠቅላይ መምሪያ አዲስ አበባ አብዲሳ አጋ የሜባል በጠላት ወረራ ዘመን በጠላት አጅ ታሥሮ በዚያው በአርበኝነት ሥራ በመሥራት በጅግንነት ያገለገለ ስለሆነ በጦር ሠራዊት ውስጥ በመቶ አለቃ ማዕርግ ተደልድሉ እንዲሠራ ስለተፈቀደ ይህ ትእዛዝ ከደረሰበት ቀን ጀምር በተባለው ማዕርግ ተደልድሎ ደመወዙን እንዲያገኝና ወደፊት ወደ ጦር ትምህርት ቤት አንዲላክ ይሁን ፊርማ ራስ አበበ አረጋይ ቁጥር አንኮና ኢጣሊአ ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሮህ በዝህ ዝኙ ዝዙ ቲብይሠሄፌሂ ዝዜዊዛቫዛ ህቱሃሆያ ጋሄፌመ ዝቴቀውየህሃሀ ዝቴዝሀ ፈሠዜያዝሼ ቲዓፇሂፅ ቂወፇመ ቲይዘህ። አስተርቡድ ፋፋን ወንዝና ዳካታ ወንዝና ፊቅ ጋራ ሌንጫ በኢጣሊያ በረፃሥነ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ሻምበል አብዲሣ አጋ ጓቭጣጨጩጨጨጠጨመመጩመመመመጨጨመጠጠጠመጸጠጠመጨጩ። ሰ ከበ ንታ ስሉ « የኢትዮጵያ ድምፅ ጋዜጣ ሰሟቹ አቶ መንግሥቱ ገሠሠ ዜና አቅራቢነት ከዚህ በታች ያለውን ገለጠ « ጀግንነት የኢትዮጵያውያን የተፈጥሮ ስጦታ ነው ዓለምንም ያስደነቀ አንድ ኢትዮጵያዊ የፈጸመው ልዩ ሞያ ለሀገር ነጻነትና ለንጉሠ ነገሥት ክብር ተቆርቋሪ በመሆን አባቶች ያቆዩትን ቅርስ ጠብቆ ለትውልድ ለማውረስ በማለት በሀገራችን ላይ በየጊዜው የሚነሳውን የውጭ ጠላት በጦር ሜዳዎች ላይ እየተገኙ በድል ሰይፍ አሳፍረው በመመለስ ኢትዮጵያውያን ጀግኖች ያተረፋትን ስም ታሪክ ራሉ ምስክር ሆኖ ይዘረዝራል በዛሬው ጋዜጣችን ይህንን በመሰለ ሙያ ከተመሰገኑት ጀግኖች ኢትዮጵያውያን መካከል አንደኛውን ልናስታውቃችሁ እንወዳለን ስማቸው አብዲሳ አጋ ማዕርጋቸው ሻምበል ዕድሜያቸው ዓመት ነው ሻምበል አብዲሳ አጋ የክብር ዘበኛ ባልደረባ ቢሆኑም የውትድርና ተግባራቸውን የጀመሩት በልጅነታቸው ወራት መሆኑ ታውቋል በ ዓም የሶማሊያ መንግሥት ወታደሮች የኢትዮጵያን ወሰን ጥስው ገብተው ባደረጉት የቶጎ ውጫሌ ግጭት ላይ ሻምበል አብዲሳ አጋ ተካፋይ ሆነዋል ሻምበል በዚያን ጊዜ የነበሩት በኦጋዴን ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ጨጻመመመፎውመ ውዳ መ መሕ ው መማ ውስጥ በተለይ ፊት በተባለው ሥፍራ ላይ ነበር መጋቢት ቀን ዓም ከቪያ ተጠርተው በከባድ መሣሪያ የተጠናከረ አንድ ሻምበል ጦር በማዝመት ከቀኑ ስዓት ከሩብ ላይ ከቶግ ውጫሴ የተኩስ እሩምታ ውስጥ ገቡ ፃ« ከጠላት በኩል የተሰለፈው የአንድ ሻለቃ ጦር ሲሆን እርሱም በከባድ መሣሪያ የተጠናከረ ነበር ውጊያው እስከ ሰዓት ተኩል ቀጥሉ ከሞት የተረፋት የሶማሊያ ወታደሮች ሲሸሹ በሻምበል ግንባር በኩል ብቻ ብዙ የሆነ ራሳ ተቆጥራ ከዚህም በቀር የአንድ ሻለቃ ጦር ሙሉ ሲማረክ የሸሱት አንዳችም መሣሪያ ይዘው አላመለጡም ከተማረኩት መሣሪያዎች ውስጥ መድፎች የአይርፕላን ማውረጃ የታንክ መስበሪያ ከባድ መትረየሶችና ሌሎችም ተገኝተዋል መጋቢት ቀን ዓም ደግሞ በተደረገው ውጊያ የሶማሊያን ጦታደሮች የጦር ሠፈር አታጥለው አንድ የጠላት ሰላይ ማርከው ለጦር አዛዣቸው በማስረከባቸው ይሽው ሙያ እንደ ልዩ ጀግንነት ተቆጥሮላቸው ከበላይ የምስጋና ደብዳቤ ደርሶአቸዋል ። ራህህፀጋህሻኛ ዋህህ ፋሩዣቫዕ ቀህ ሪቦ ሠሀፋሬ ህሀአ«ሂህ ሇሚ ፍዛቱ ቴዬህ ኔኔ ህዊ ፀድህጋሂ ፊብህ « ህወ ሬታዛ ሄ ሁ ፋዛ ዛሀ ያ ዬቀ ቴህሮመ ጋ መ መ መመ መመ መ ቲወኦሃህ ያህሠዣቫዣሀ ከጠዩዐሀኗኮ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ርመመፎመ ር የመው ጋብ ዴ ሙክ መመ ፍ ሻምበል አብዲሳ አጋ ለዚህ ለፈጸሙት የጀግንነትና የቆራጥነት ተግባር የ ክፍለ ጦር አዛዥ ከጻፋአቸው የምስክርነት ቃል ውስጥ ለነገራችን ማስረጃ ይሆን ዘንድ ባጭሩ ከዚህ ቀጥሉ የተመለከተውን እንገልጻለን መጋቢት ቀን ዓም በተደረገው ውጊያ በእኔ አዛዥነት በዋሉት ጦር ሜዳ ከሶማሊያ መንግሥት የጦር ወታደሮች ጋር የማጥቃት ጦርነት እንዲፈጽሙ ከእኔ በተሰጣቸው ትእዛዝ በጀግንነትና በቆራጥነት ከጠላት ጋር እንደ በረዶ በሚወርደው ከባድ መሣሪያ ጥይት ፊት ጦራቸውን አሰልፈው ግዳጃቸውን በትልጥፍናና በልዩ ጀብዱ ፈጽመዋል ኛ በካባድ መሣሪያና በአሙቶማቲክ መሣሪያ በሚገባ የተጠናከረውን የጠላት ጦር የግንበር ምሽግ ቆራጥነትና ቅልጥፍና ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ ድል አድርገዋል መኩንኑ የማይበገር ሞራልና ጥሩ አመራር አላቸው ኛ በጀግንነት በተመሰከረው አስተያየታቸው ያለመደናገር ትእዛዜን እየጠበቁ ቁስለኞችንና የሞቱትን የክፍላቸውን ወታደሮች በቅጽበት አስነስተው በመኪና እየጫነ በአጃቢ ጂጂጋ ድረስ ልከዋል ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ጉጨርርኗልውፍውፍፍ ዛምፀሰ ለዲሣ መሪታሦ መጋቧታ ዓም ቱን ውጫ ጦር ምባር ጎፅታማሪስሰው ያጦረ መሳሪዖ ያታዖሃው ፎፍጳ ይሀ ነው ኛ ወዲያውኑ በእሳቸው ጦር ግምባር የተማረከውን በብዛት የሚቆጠር ከባድ የጠላት መሣሪያዎችና ጥይቶችን በጥንቃቄ ሰብሰበው ወደ ጠቅላይ ሠፈር አምጥተው አስረክበዋል ጊ ከጠዩዐ ኗዞ ሳዕሀቨፇህሂ ዐሀና ጋኘጠ ግሄቂህሠ ሄወ ወሀህሁህ ቅዋሩዛሀ ቴቷቫዜዝ ይፏወፀያፇዜመ ሂህህፅ ሀዛ ቆቬዐፅ ፒክዞሁሀ ፌብዛሃልሀሁፉፅ ሀ«ፅፊ ጋዘህ ህህፔህሂህ ወያዥወ »ሁ ይ ቿቻ ሯዕዛ ሷራፆሥ ጋፇፖሀመ ሀ ሀሃ። ይኒነሃቷ ሀዝሀ ሀ ያፇመጋ ይቲናሩሬሀ ጄ ጋር ቲጋሸ«ዞ ቴላፍቭቪክዘኛ ሂሂ ፊፌብህተዛህፀሠፉሪ ህህብ ሃ ቴዛዝሃፅ መ መመ ቲወልለሀ ቋሃቬ ሻሥበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ሻምበል አብዲሣ አጋ ከጠላት ከተማረከው ከባድ መሣሪያ ጋር ለመታሰቢያ በከፊል የተነሱት ፎት ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣለያ በረሣፃዎች ሂኛ መጋቢት ቀን ፃም የጦርነት ውጊያ የተደረገበትን መስመር አልፈው የጠላትን ሰላይ ማርከው አምጥተው አስረክበውኛል ይህ ደግሞ ልዩ ሙያ ሆኖ ከጀግኖች ሁሉ ብልጫ ስጥቷቸዋል የሚል ቃል ክምስክርነቱ ጽሑፍ ላይ ማንበብ ይቻላል» ሻምበል በዚህ የጀግንነት ሙያቸው በወታደሮች ዘንድ የተወደዱና የተደነቁ ናቸው ጄ ጁግሣ የተባለ ስም ወጥቶላቸው በኦጋዴን ክናል በነበሩ ጊዜ ወታደሮቹ በዚሁ ይጠራቸው ነበር ሻምበል አብዲሳ አጋ አሁን ስምንት ልጆች አሏቸው ተደም ብለን እንደገለጽነው የሻምበል የውትድርና ታሪካቸውና ጀግንነት ሙያ የሚጀመረው ከልጅነታቸው ወራት በመሆነ በተፈጥሮ ያገኙት ስጦታ ይመስላል ከጠዩዐ ኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረዛዎች ሻምበል አብዲሣ ኖጽችዑ መጋቢ መስመር አል አስረክበውኛል ሰጥቷቸዋል ይቻላል ሻምበል የተወደዱና የተደ ። ይኸን የመሰለ ሞያ ከሠሩት ጀግኖች መካከል የንጉሠ ነገሥቱ የክብር ዘበኛ ባልደረባ የሻምበል አብዲሳ አጋ መጋቢት ቀን ዓም ቶጎውጫሌ ላይ ከሶማሊያ ሬኾብሊክ ጦር ጋር በተደረገው ጦርነት ከፍ ያለየጀግንነት ሞያ መፈጸማቸውን በጊዜው የጦር አዛዥ የነበሩት የሦስተኛ ክፍለ ጦር ኤታ ማር ሹም ኮሎኔል ሥዩም ገድለ ጊዮርጊስ የጻፋላቸው የምስክር ወረቀት ያረጋግጣል ጊ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣለያ በሪፃዎች ጸየሸምሮበል አብዲሳ አጋ ከላይ በተጠቀሰው ቀን የሻምበል ጦራቸውን እየመሩ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ የመጣውን ጠላት ፊት ለፊት በመጋጠም በሚገባ ከተታኮሱ በኋላ የጠላትን ሠራዊት ጨፍጭፈው እጅግ በርከት ያሉ ከባድ መሣሪያዎችና ጥይቶችን ማርከው የቀሩትንም በጥይት ወላፈን ከኢትዮጵያ ድንበር አባረው የፈጸሙት የመሪነትና የጀግንነት ሞያ ተደናቂ ሆኗል ከዚህ በቀር መጋቢት ቀን ዓም እንደ ትናንት ጦርነት ከተደረገበት መሥመር አልፈው አራሳቸው የጠላትን ሰላይ ማርከው ለጦር አዛዣቸው በማስረከባቸው እንደ ልዩ የጀግንነት ሞያ ተቆጥሮላቸው ከበላይ የምስጋና ደብዳቤ ተጽፎላቸዋል የሻምበል አብዲሳ አጋ ከልጅነት ጀምረው በውትድርና ድርጅት ውስጥ ባገለገሉበት ረጅም ዘመን በየጊዜው ያሳዩት የጀግንነት ሞያ ሌላው ቀርቶ በአውሮፓ እንኳን የፈጸሙት ተጋድሉ የኢትዮጵያን ጦር ሰዎች ዝና የሚያኮራ ሆኖ ተገኝቷል የሶማሊያ ፊኾብሊክ መሪዎች የማያዋጣ ሙከራ ከማድረጋቸው በፊት የኢትዮጵያ የጸጥታ ጥበቃ ሠራዊት እኒህን በመሳሰሉ ጀግኖች የደረጀ መሆኑን ሊገነዘቡት ይገባል ከጠዩዐሀ ዐሀኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ና ብርሃንና ሰላም የተባለው ጥንታዊ ጋዜጣ ሰሄ ቀን ዓም አርበኝነት በኢጣሊያን አገር በሚል አርእስት ከዚህ በታች ያለውን አሰፈረ ኢጣልያ ኢትዮጵያን ከወረረች ጀምሮ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፍ ባለ ወንድነትና ቁርጠኛ በሆነ ጀግንነት ከጠላቱ ጋር ያደርገውን ትግል ከብዙ በጥቂቱ በጊዜ ብዛት ሊገለጽ ይችል እንደሆን ነው እንጂ አጠቃሎ ለመጻፍ ሰፊ ዘመን ያስፈልገው ይሆናል ። አዕቴርነፖሂሪ ዝዛሆፌሪ ሪ ቂቴሀህጋ ንመፔሩሂ ሩቲጋሬ ጁ ንህ ሩብሂኛ ኔሀዳፅ ሮፊዕ ቂሁ« ዬ ጫጨኢ ቲወለሀ ያህህሠሣህ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣለ በለዛዶ ሳምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ሎ ት ጠር ብ ኋጠሽ ታኅህሥ ቀን ዓም አስቸኳይ ለመቶ አለቃ አብዲሳ አጋ የክብር ዘበኛ ኛ ክፍለ ጦር አዲስ አበባ በመከላከያ ሚኒስቴር የታሪክና የሕዝብ ማስታወጦቲያ ዲሬክሲዮን የአምስት ዓመት መከራ ዘመን ታሪክ በሰፊው ለማጡጣት ያተደ በመሆነ ከ እሰከ ዓም በአርበኝነትና በውስጥ አርበኝነት ለሀገራቸው የሠሩ ወታደርችም ሆነ ሰላማዊ ሰዎች ሕያው ታሪካቸው መገዘበ ሠራዊት በሚል መጽሐፍ ተጽፎ ለትውልድ እንዲተላለና ስለ ታሰበ የዚህ ዐይነት ግልጋሎት የፈጸሙ ሁሉ የሕይወት ታሪካቸውን እንዲልኩልን በጋዜጣና በግል ደብዳቤ ገልጸን በዚ መሠሂት የብዙዎች ሰዎች ታሪክ ደርስውናል ስለዚህ እርስዎም ባለፈው የዓምስቱ መክራ ከመን የፈጸሙትን ታሪክ በዝና ስምተነው ስለነበረ ይኸ አስደሳች ታሪክዎ በመጽሐፍ ታትሞ እንዲወጣ የርስዎንና እንዲሁም ከርስዎ ጋር በጀግንነት ሠርተው የመከራው ተካፋይ በመሆን ዛሬ በሕይወት ሳይኖሩ ቀርተው ታሪካቸው እንዳይዘነጋ የነርሱንም ታሪክ በማከል ሙሉ የሕይጦት ታሪክዎን ከፎቶግራፍ ጋር በአስቸኳይ እንዲልኩልን አስታውቃለሁ ሌኮ የታሪክ የሕዝብ ማስታወቂያ ጥዋና ዲሬክተር ተፈራ ይኀይስ ከጠዩፀሀ ኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረፃዎች ሻምበል አብዲሣ አ ለመቶ አለቃ አብዲ የክብር ዝበኛ ኛ እዝ አዲስ አበባ በመከላከያ ሚኒስ መከራ ዘመን ታ በአርበኝነትና በስ ሕያው ታሪካፕፐው መ ስለ ታሰበ የዚህ እንዲልኩልን በ ደርሰውናል ስለዚህ በዝና ሰምተነው ስለክ የርስዎንና እንዲሁም ዛሬ በሕይወት ሙሉ የሕይጦ አስታውቃለሆ ከጠዩዐሀኗኮ ብጠ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ር ለ ለ ካጸ ሂከፎ ፎድክፒክ ዐ ርህ ከኗ ሏኗርቬ ልህሂከ ከር ርዐክርፎበኗል ርበቹ ህ ኣሃክርርሮከሮበ ዘቪዐየሮ ርዕዓሮ። ኸሃከቧሷሃ ከፎ ፍቪሃ ቧኳኗቧፎኤ ከሃከ ሂከፎ በ ህቧ ዲዴ ጊ ከጠዩፀሀ ኗዞሀ ሻሥበለ አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች መ ው ው ሮፎፀሃ ቨ «ከፎየ ከገርበቧ ። ውሙፁ ሙ ከጠዩፀሀ ኗዞሀ ሻምበል አብዲሣ አጋ በኢጣሊያ በረሃዎች ።