Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

በሙት መንፈስ ሀገር ሲታመስ.PDF


  • word cloud

በሙት መንፈስ ሀገር ሲታመስ.PDF
  • Extraction Summary

ፖና ታላቅነት ምን ማለት ነው የምናየው ግን የተገላቢጦሹን ነው ወጣቱ ጎልማሳው አዛውንቱ ሴት ወንዱ ሥራና ቁራሸ ፍለጋ ወደ ባዕዳን አገራት የሚጎርፈው ለምንድ ነው። ያንድ መንግሥትስ ኃላፊነቱና ተግባሩ ምን ሊሆን ነው። ብፅ ሠጠ ማሰሳፇ ስሰረሃዕ ያፍቃም ዖቦዖ ነው። ለ ዓመት ውል እየገቡ እጅግ በተጣደፈና በሽሚያ ዜጎችን ከመኗሪያ ቀያቸው እያፈናቀሉ ባዕዳንን ማስፈር ምን ዓይነት የከፋት ልክ ማጣት ነው። የባሩድ ጨሰ ፈጸነቅቶ የኖረ ፉኖ ፀጎም ለፀር ለንደ በርበሪ ይጎታፖሰዎ ረይክያአዎሷ ብሔራዊ ርቅ ስንልስ ምን ማለታችን ነው። አስከ መቼስ የራሱ የሆነ ራዕይ በሌለው መሪ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይመራል።

  • Cosine Similarity

ለሚሱት ምከንያታዊ ጥያቄዎች በቂ የሆኑ መልሶች የሉንም ርሳስ እንደ ቆሎ እየቆረጠመ ያደገ ፋኖ ቡድን ገንፎ በቅቤ ልዋጥ ቢል ያንቀዋል መሪዎችን በወቅቱ መግራትና አቅጣጫ ማስያዝ ባለመቻላችንና ምቹ በመሆናችን በዘመናቸው ሕዝብ የፈለገውን ሳይሆን እነሱ የፈለጉትን ሠርተው እንደፈለጉ ፈንጭተውና አተራምሰው አንዱን ከሌላው አናከሰው ቂምና በቀልን አውርሰው ያልፋሉ የኋለኛው አምባገነን መሪ ከፊተኛው ድከመት ወይንም ውድቀት ቅንጣት ሳይማር በደመነፍስ እየተመራን እንደ አደጉት አገራት ተፈጥሮን ሳንገራት እሷ ገርታን የመጨረሻ እጣችን ድህነት ሆነ ዛሬ ኢትዮጵያ ጥቂቶች በቁንጣን ጮቤ እየረገጡ የሚፈነጥዙባት ብዙዎች ደግሞ በጠኔ እንደ ቅጠል የሚረግፉባት አገር ሆናለች የኑሮ ውድነቱ ብቻ ሳይሆን ልዩነቱ የሰማይና የመሬትን ያህል ተራርቋል ለማመንም ያቸግራል ጥቂቶች ሰማይ ጠቀስ ፎቆችን ባጭር ጊዜ ውስጥ ሲገነቡ አብዛኛው ሕዝብ ግን አንገቱን የሚያስገባበት ደሳሳ ጎጆ አጥቶ በመኖርና ባለመኖር መሀከል ሆኖ ሲንጠራወዝ ይታያል የዚህ መልሱ ቀላል ነው አምባገነን መሪዎች ከሥልጣን ላይ ለመቆየት ሲሉ በሚሜፈበርኩት ጦርነት አምራቹ ኃይል የሆነው ወጣቱ ክፍል በውትድርና እየተመለመለ ስለሚማገድ ነው የሚለኮሱት ጦርነቶች ደግሞ የስበስ በመሆናቸው አልህ አስጨራሾችና ያገርን አንጡራ ሀብት እንዳለ የሚያወድሙ ናቸው እጅግ የራቁትን የጦርነት ታሪኮች ትተን ከ ዓም ወዲህ ያሉትን ብንጠቅስ እንኳን የመራባችንና የኋላ ቀርነታችን መንስዔ የስበስ ፍልሚያ ለመሆኑ ቅንጣት የሚያጠራጥረን አይደለም የ ዓም ዩጩለውጥ ሙከራ ዓላማ ከዚያ በፊት ይደረጉ የነበሩ የስበስ ደም አፋሣሽ ጦርነቶችን አስቀርቶ በሰላማዊ መንገድ የዘውዱ ሥርዓት ተጠብቆና ሕገመንግሥታዊ አድርጎ አገሪቱ በጠቅላይ ሚንስትር እንድትመራና ወደ ተሻለ የእድገት ጎዳና እንድታመራ ለመደረግ እንደነበር በወቅቱ የለውጥ አራማጆች ይዘዋቸው ከተነሱት ዓላማዎች መረዳት ይቻላል ዳሩ ግን የዚህ ዓላማ ያልገባቸውና ቢገባቸውም ከታሪካችን የወረሱት ደም ማፍሰስ በደማቸው ውስጥ አለና የለውጡ ሙከራ በጥቂቶች ተቀልብሶ አሣዛኝ ደም ሊፈስ ቸሷል በወቅቱ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት የዛሬው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ሚንስትሮች መፈንቅለ መንግሥቱን በመሩት ኃይሎች ጭዳ ሆኑ በ ዓም ደግሞ የዚህ ቁና ባራት እጥፍ አድጎ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ሚንስትሮች ባሰቃቂ ሁኔታ ተረሸነው ባንድ ጉድጓድ ውስጥ ተቀበሩ ከነዚህ ባለሥልጣናት መሀከል አብዛኛዎቹ ልዑል አሥራተ ካሣን ጨምሮ በ ዓም የለውጥ እንቅስቃሴ ላይ ቀዝቃዛ ውሃ የቸለሱ ነበሩ የዚህ ቁና በነበሩበት የጦር ክፍሎች እንኳን በቅጡ በማይታወቁ የበታች ሹሞችና መሥመራዊ መኮንኖች በሻለቃ መንግሥቱ ኃማርያም በኋላ ኮሎኔል በሚመሩ እጅ ላይ ወደቁና ጥፋታቸው ምን እንደሆነ በውል ተለይቶ ሣይታወቅ በጅምላ ተረሽነው ባንድ ጉድጓድ ውስጥ ተከተው አፈር ተመለሰባቸው ይህ ዓይነቱ ርምጃም ቂምና በቀልን ለትውልድ አውርሶ አለፈ ኢትዮጵያ ገናና አገር እንዳልነበረች ሁሉ ባለሥልጣናት ባንድ ሌሊት ተረሸነው ባንድ ጉድጓድ ውስጥ የመቀበራቸው ሁኔታ እጅግ አስደንጋጭና አሸማቃቂ መሆኑ ብቻ ሣይሆን የኢትዮጵያን ከብርና መልካም ገጽታ ያጎደፈና ያራዊት አገር ያስባለ ነበር ደርግ አንድ ዐይና ኢትዮጵያን ሥሎ ያለ ምንም ደም ኢትዮጵያ ትቅደም በሚል ተስፋን አለምላሚ መርህ ይዞ ቢነሣም በዚህ አቋሙ አልዘለቀም ርቅ ሣይቆይ ዐዎቹን በመረሸን ከደም አዙሪት ውስጥ ተዘፍቋል ከዚህ በኋላ አብዮት ልጄን ትበላለች በማለት ድመት ይመስል ቀንበጦችንና አብረውት የተሰለፉትን ሣይቀር ቆርጥሞ በልቷል አምባገነኖች ሥልጣን ላይ ሲወጡ መጠነ ሠፊ ደም አፍሰሰውና ያገርን ንብረት አውድመው ስለሆነ በሰላማዊ መንገድ ሥልጣን መልቀቅን አይሞክሯትም እስቲወድቁ ድረስ ግን በሕዝብ ስም እየማሉና እየተገዘቱ የሰላም አየር ባገሪቱ ውስጥ እንዳይነፍስ በሕዝቦች መሀከል ውዥንብር እየነዙ ሰላምን እነሱ አደፍርሰው ጅራፍ ራሱ ገርፎ ራሱ ይጮሃል እንዲሉ መልሰው እየጮሁ በሉዓላዊነት ስም ዜጎችን በመዋጮና በባዛር ሰንገው በመያዝ እንደ መዥገር ተጣብቀው ንብረቱን ብቻ ሣይሆን ደሙንም ይመጡታል ዛሬ ኢትዮጵያ ያለችበት ሁኔታም ቁልጭ አድርጎ የሚያሣየን ይህንን ሀቅ ነው ደርግ ከ ዓም ውድቀት አንዳች ትምህርት ሣይማር ንጉሠ ነገሥቱን ጨምሮ ፀረአብዮተኞች የሚላቸውን በፍየል ወጠጤ ሸለላ አድሃሪያን ገንጣይ አስገንጣይ። ቁሁን በሬዲዮ እየተነገረ ነው ካንድ ቡና ቤት ጎራ በልና ተከታተል አለኝእውነትም አርበኞች ሕንፃ ሥር ካለው ካፍቴሪያ ቁጭ ብዬ ቡና ጫ አዘዝኩና መከታተል ያዝኩኝፊ የሐዘን ማርሹ ዋሸንቱ አንጀት በሚበላ መልኩ ይተላለፋል የሐዘን እንጉርጉሮውና የሐዘን ማርሹ ባጭር ጊዜ ውስጥ የተዘጋጀ አይመስልም ጊዜ ተወስዶ የተቀናበረ ነው የሚመስለው ከዚያው ካፍቴሪያ እንደተቀመጥኩ ከፓርላማው ጽቤት ፊት ለፊት ካለው ህንፃ በርካታ ወጣቶችና ሴቶች በሰልፍ ሆነው እየተፈተሹ ወደ ውስጥ በጥድፊያ ሲገቡ አየሁ ለምን ጉዳይ አንደተሰበሰቡ የገባኝ አሥከሬኑ በምሸት ወደ አገር ቤት ሲገባ ነበር የጠቅላይ ሚንስትሩ አሥከሬን ለምን በምሸት ወደ አገር ቤት እንዲገባ እንደተፈለገ ግልፅ የሆነ ነገር ባይኖርም የፀጥታ ጉዳይ መንግሥትን ሳያሳስበው እንዳልቀረ መረዳት ይቻላል ቀን እንዲገባ ያልተመረጠበት ምክንያት አንዳንድ በሥርዓቱ ለ ዓመታት ሲገፉና ሲንበሳቆሉ የነበሩ ዜጎች እንዲሁም ተምረው ሥራ ያጡ ወጣቶች በአለታዊ ስሜት ተገፋፍተው ሁከት ቢፈጥሩ ሁኔታዎች ሊበላሹ ይችላሉ በሚል ሥጋት ሊሆን እንደሚቾል መገመት ይቻላል በምሸት ቢገባ ግን ሁሉም በየቤቱ ከትት ስለሚል በተረጋጋ ሁኔታ አሥከሬኑን ቤተ መንግሥት ማስገባት አንደ ሚቻል ታምኖበታል አሥከሬኑ ካይሮፕላን ሲወርድ ወሮ አዜብ መሥፍን እንጣጥ ፍርጥ እያሉ ለያዥ ለገራዥ ሲያስቸግሩ ለመጀ ሪያ ጊዜ የሕዝቡን ቀልብ ለመሳብ ችለዋል ቀን ከፓርላማው ፊት ለፊ ካለው ጽቤት ሲገቡ ያየኋቸው ወጣቶችና ሴቶች ፎረሞችና ሊጎች ኖረው አሥከሬኑን አጅበው የቦሴን ጎዳና በርጋታ ጉዞ እንደተጀመረ በየጎዳናዎቹ ዳር ያለው ኗሪ ሕዝብ አዲስ ከስተት ስለሆነበትና አሥከሬኑ በምን ዓይነት ሥነ ሥርዓት ተጉዞ ቤተ መንግሥት እንደሚገባ ለማየት በየቤቱ በራፍ አገርግሮ በመቆም በኢትዮጵያዊ ጨዋነት ከንፈሩን በሐዘን እየመጠጠ ሲገልጽ ወጣት ሊጎቾ በበኩላቸው ጀግና አይሞትም እያሉ በጭፈራ መልከ ዳንኪራ ሲረግጡ ሴሎች ወጣቶች በስሜት እየተገፋፉ ከዳንኪረኞቹ በመቀላቀል የሐዘንተኛውን ጉዞ አደመቁት አንዳንድ ርምጃ በተሄደ ቁጥርም ሕዝቡ በተለይም ወጣቶች እየተጨመሩ የሐዘንተኛውን ቁጥር ከማበራከትና ከማድመቅ አልፈው ጎርፍ አደረጉት ይህ ሁኔታ ለካሜራና ለቪዲዮ ቀራጮች ለመንግሥት ብዙሃን መገናኛዎች ያልታሰበና ያልተጠበቀ ጮማ ሆነላቸው በቀጥታ ስርጭት በማስተላለፍም አዲስ ታምር ለመፍጠር ችቸለዋል ይህ ከስተትም አሥከሬኑ ምነው ቀን በመጣ የሚል ቁጭትን ሣይፈጥር አልቀረም ከዚህ በኋላ እስከ ቀብሩ ፍፃሜ ድረስ በከልሎችና በዞኖች ከጫፍ እስከ ጫፍ ድረስ ደረት ደላቂዎች ሕዝቡን በተሰበሰበበት ሁሉ እየተገኙ አስደልቀውታል እንዲህ ዓይነት ሐዘንም ለመሪዎች በኢትዮጵያ ታሪከ ውስጥ ስለመታዘዙኑ የሚጠቁም የታሪከ ማስረጃ የለም ካንጄት ነው ካንገት ቆይቼ እመለስበታለሁ በማግስቱ ረቡዕ ነሐሴ ቀን ዓም የኮሙኒኬሽን ሚንስትሩ አቶ በረከት ስምዖን በግዮን ሆቴል ለጋዜጠኞች በሰጡት አጭር ጋዜጣዊ መግለጫ ጠሚንስትሩ ድንገት በተፈጠረ ኢንፌክሽን ነው ሕይወታቸው ያለፈው ሲሉ አስታወቁ ከዚህ ባለፈ ግን ዝርዝር ማብራሪያ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም የቀብር ሥነ ሥርዓት አስፈፃሚ ብሔራዊ ኮሚቴ የተቋቋመ ስለሆነ በዚያ በኩል ማንኛውም ነገር ይገለፃል ብለው ዘጉ ኢሕአዴግ ሕዝቡ የሐዘኑ ቀጥታ ተካፋይ መሆኑን ሲያረጋግጥ የቀብሩን ሥነ ሥርዓት ለ ቀናት በማራዘም የፖለቲካ ቁማሩን ይቆምር ጀመር በዚህ ጊዜ ውስጥ ግን ታዋቂ ሰዎችን አትሌቶችን የሙዚቃ ሰዎችን አዛውንቶችንና ወጣቶችን በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ እያደረገ የፖለቲካ ትርፍ አግበስብሷል ለምሳሌ አንጋፋው አትሌት ኃይሌ ገሥላሴ በ ዓም የቅንጅት አመራሮች ተጋፈው በታሰሩበት ወቅት ከኢሕአዴግ ጋር ለማደራደር ከተሰለፉት ሽማግሌዎች መሀከል አንዱ ነበር ከዚህ ውጭ ኃይሌ ጠዐ ሺ ሜትር እሯጭነቱ አንጂ ስለፖለቲካ ተሳትፎውና አቋሙ የሚታወቅ ነገር የለም በዚያች ረቡዕ ማለዳ ግን ስቴዲየም ለዚሁ ተግባር ተብለው በተሰበሰቡ አትሌቶች ፊት እንባውን በመንታ በመንታ በጉንጮቹ እያፈሰሰ ጠሚንስትሩን የገለፀበት አኳኋን ግርምትን ፈጥሯል ኃይሌ በሥራ እንጂ ከመንገድ ዳር ተጎልተው አምስት ሣንቲም ምፅዋት ለሚጠይቁ ልቡ ጠጣር ነው እየተባለ የሚነገርለት ኃይሌ ያን ዕለት ለጠሚንስትሩ ያፈሰሰው እንባ ገራገርና ሆደ ቡቡ መሆኑን አጉልቶ የሚያሳይ ነበር ከዚህ በኋላ ገዥው ፓርቲ ታዋቂ ሰዎችን በቴሌቪዥኘኝ እያቀረበ የጠሚንስትሩን ትክለ ሰብእና አጅግ በማምጠቅ መገንባቱን ተያያዘው ታላቅነታቸውን ሩኅሩኅነታቸውን ቅንነታቸውን ለዚች አገር መድኅን ሆነው የተፈጠሩ መሆናቸውንና የጀመሩትን ሕዳሴቸውን ለማስቀጠል ቃል እንገባለን አያስባለ ወደ ማስማል ተሸጋሀገረ በሕዝቡ ያልተጠበቀ የሐዘን ተሳትፎ የተደናደነው የኢሕአዴግ መንግሥት የቤተ መንግሥት በሮችን ለሕዝብ ከፍት በማድረግ አዲስ ምዕራፍን ለመከፈትም ችሏል ለፊርማ የሚሰለፈው አዛውንት ወጣት አሮጊት በእድር በቀበሌ በፎረም በሠራተኛ ማኅበራት ባሥተዳደር ቀጥታትእዛዝ ጧት የተሰለፈ እህል ውሃ ሣይቀምስ ወረፋ በመጠበቅ ብቻ ምሸት የሚገለግለው ሕዝብ ቁጥር እጅግ በርካታ ነበር የመንግሥት የመገናኛ ብዙሃንም ዙር ጥምጥም የተሠለፈውን ሕዝብ ሌት ተቀን ተጠምደው በቀጥታ ሥርጭት በማስተላለፍ የፕሮፓጋንዳ ምርቱን አትረፍርፈውታል ይህ ሁሉ ሲሆን ግን በመሀከል አንዳንድ እንከኖች አልተፈጠሩም ማለት አይደለም የሐዘን ጊዜው በመራዘሙና በመንዛዛቱ የተነሣ ሕዝቡ ወረቱን ጨርሶ በመሰላቸቱ በተለይም የቀበሌ መዝናኛዎችና ሙዚቃ ቤቶች በመዘጋታቸው ወይንም መዝናኛ ነከ እንዳያስተላልፉ በመከልከላቸውና ጭር በማለታቸው የተነሣ አንዳንድ ሙዚቃ ቤቶች የዕለት ኑሯቸውን ለማሟላት ሲሉ ዓለማዊ ዘፈኖችን በማሠማታቸው በፀጥታ ኃይሎች ጉሽሜና እንግልት ደርሶባቸዋል እንዲሁም ቃሊቲ እስር ቤት በጠሚንስትራችን ሞት ተደስተሃል ስቀሃል በሚል ድብደባ የደረሰበት መሆኑን ባለቤቱና ልጆቹ ፍኖተ ነፃነት ዝግጅት ከፍል መጥተው እያለቀሱ ቃላቸውን ሲሠጡ አስተውያለሁ የሐዘኑ ቀን ከመራዘሙ የተነሳ በየእለቱ አዲያዲስ ተውኔቶችን በቅስቀሳ መልክ ለሕዝቡ በሬዲዮም ሆነ በተሌሌዥን ከመተላለፍ አልተቋረጠም ጄሔሖፌጄጅዜሒሒሒሒሒሖሒሒሖሒ። ለሚለው ጥያቄ ብዙ መልሶች ሊኖሩት ይችላሉ ቀደም ሲል ለመግለጽ እንደ ሞከርኩት መቪመጀመሪያ የመንግሥት ሥጋት የነበረው አሥከሬኑን በሌሊት እስከማስገባትየደረሰውና ለረጅም ጊዜ ከሕመማቸው ጀምሮ ዜና ረፍታቸውን ደብቆ የቆየው ሰፊ ዝግጅት ለማድረግና ሕዝቡ አመፅ አንስቶ ወዳልተፈለገ አቅጣጫ ሊሄድ ይችላል በሚል ሥጋት እንደሆነ ለመገመት ከባድ አይሆንም ለዚህ ደግሞ በመንግሥት በኩል ሲታሰረብ በቂ የሆኑ ምክንያቶች ነበሩት ሕዝቡ በታሪኩ መሪን አዝኖ ቀብሮ አያውቅም ያምፃል አልጋ ሊነቀንቅ ይችላል እየተባለ ይደበቃል ውሎ አድሮ ግን ፕሞትንም እኛ የነገሥንም እኛ ተረጋግተህ ሥራህን ሥራ ተብሎ ባዋጅ መልከ ይፃገረዋል በሌላ በኩልም የመንግሥት ሥጋት በዚህ ዓመታት ውስጥ በጠሚንስትሩ የጎሳ ሥርዓት ያልተማረረና አገሩን ጥሎ ያልተሰደደ ከሥራው ያልተባረረ ጡረታውን ያልተነጠቀ ቤቱ በላዩ ላይ ያልፈረሰበት ልጁ ያልተገደለበት ባሏ ያልታሰረባት የማምለኪያ ቦታዎቹ ቤተ ከርስቲያናት ገዳማትና መስጊዶች ያልተቃጠሉበትና ያልተደፈሩበት ዜጋ ባለመኖሩ የጠሚንስትሩን ሞት እንደ መልካም አጋጣሚ ወይንም ብሥራት በመጠቀም የዕልልታና የደስታ ፍንጥዝያ ሊያሣይ ይችላል የሚል ፍራቻና ሥጋት በመንግሥት በኩል አልነበረም ማለት አይቻልም አንዳንዶች እንዲያውም ሐዘኑን የትግሬኛ ተናጋሪዎች ብቻ ሣይሆን አይቀርም ብለውም የሠጉ እንደነበሩ ከሁኔታዎች መረዳት ይቻላል ለዚህ ደግሞ በቂ የሆኑ ምክንያቶች ነበሯቸው አንዳንድ አልቃሾች ሐዘናቸውን ይገልፁ የነበሩት በቅጡ አልነበረም ጠሚንስትሩ ልከ በፀረ ሰላም ኃይሎች ወይንም በሽብርተኞች እንደ ተገደሉ አድርገው ነበር በእልህና በቁጭት እየዘለሉ ደረት ይደልቁ የነበሩት የዚህ ምከንያቱ ደግሞ የፓትሪያሪኩና የጠሚንስትሩ ሞት በሦስት ቀናት ልዩነት ተከታትለው መሞታቸው ነበር ይህንን ክስተትም ከንግርት ጋር ያያዙት ጥቂቶች አይደሉም እንደተባለው ከሆነም የዋልድባ ገዳም መነኮሣትና መናኒያን መስቀላቸውን ዘቅዝቀው አመብርሃን የፍልሰታን ፆም ሳንጨርስ ታምር ካላሣየሽን ብለው ሱባዔ ገብተው ነበር እየተባለ ያንሰሞን በግልጽ ተወርቷል እንዲሁም በዚሁ ወር ባጋጣሚ የረመዳን ፆም ተገጣጥሞ ስለነበር ሙስሊሙ ማኅበረሰብ ዱዓ ገብቶ ነበር ተብሏል የጉራፋርዳ ስደተኞች አንባም በከንቱ ፈሶ አልቀረም የሚሉ ጥቂቶች አይደሱም ለመቀጣጫነት ከመደበኛ የማስተማር ተግባራቸው የተባረሩ መምህራን ሕሲናም አልቆሰለም ማለት አይቻልም ይኸ ሁሉ ተደማምሮ የሁለቱ ያንድ ቀየ ልጆች ያንድ ዘመን ፈላጭ ቆራጮች ባንድ ጊዜ ተከታትለው ማለፋቸው ሥጋዎቻቸውን አድናቂዎቻቸውንና የጥቅም ተጋሪዎቻቸውን አንጄት በልቷል ይህ እውነት ነው እናም ከአግዚአብሔር ጋር እልህ የተጋቡም አስመስሏቸው ነበር ይህ በግልጽ ተስተውሏል አንድ ተራቢ ወዳጄ እነዚህ ሰዎች በእግዚአብሔር ላይ ያጋዚን ከፍለ ጦር ሣያዘምቱበት አይቀርም ሲል ትዝብቱን ገልፅዋል የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን ይህንን ሁሉ ገልብጦ አስነበባቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ ጨካኝ መሪዎች ምንም ያህል ግፍ ቢፈፅሙበት ከሞቱ በኋላ በከፉ አያነሳቸውም ወይንም አይወቅሳቸውም ከሞት በላይ ሌላ ቅጣት ስለሌለ ይቅር ባይ ነው ላቶ መለስ ያሳየው ቀናነትና ሐዘንም ከዚህ የመነጨ ነው ካድሬ ባለሥልጣናትና የጥቅም ተጋሪዎች ግን ይህንን የዋህነቱንና ቀናነቱን አንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በሀገሪቱ ዙሪያ ከጫፍ እስከ ጫፍ ለ ቀናት ሕዝቡን የፅለት ጉሮሮውን እንኳን እንዳይዘጋ ሥራ አስፈትተው አዲስ አበባን ጨምሮ በከልል ዋና ዋና ከተማዎች በየመቶ ሜትር ርቀት ግዙፍ ግዙፍ ድንኳኖችን አስጥለው ደረት ማስደልቅን ተያያዙት ከዚህ ከፍ ሲልም አሥከሬን ቤተ መንግሥት አጋድመው የከብር መዝገብ በማዘጋጀት ና ተሰናበት ና በራእያቸው ልትመራ በፊርማህ አረጋግጥ አያሉ የፖለቲካ ግብአት አግበሰበሱበት ሕዝቡ ግን ወደ ቤተ መንግሥት የጎረፈበት ምክንያት ከዚያ በፊት በምንም አጋጣሚ ገብቶ ስለማያውቅ ቤተ መንግሥት ምን ይመስላል። በማለት አስጩኸው ሁለቱ መሪዎች በድንጋጤ ወደ አበበ ዙረው ዐይኖቻቸውን ሲያፈጡ በጨረር አንጫረሯቸው ሲሉ ይተርካሉ በመሠረቱ ይህ ዓይነቱ በመረጃ ያልተደገፈን ተራ አሉቧልታን እውነት ነው ብሎ አምኖ ለመቀበል ይከብዳል ከዚህ ላይ እንደ ትልቅ ነገር ያሠፈርኩት ግን የኢትዮጵያ ሕዝብ ሁልጊዜ ለእንደነዚህ ላሉ እውነትነት ለጎደላቸው መናኛ ወሬዎች ተጋላጭ መሆኑን ለማሣየት ነው ያም ሆነ ይህ ጠሚንስትሩ ሊሠሩ በሚችሉበት የዕድሜ ደረጃ ላይ ደርሰው ማረፋቸው የሚያሣዝን ነው ለዚህ ደግሞ ተጠያቂ የሚሆነው በሳቸው ሳንባ ሲተነፍስ የኖረው ፓርቲያቸው ነው ለዚህጅ ነው ዛሬ በሳቸው ሙት መንፈስ እንግዛችሁ የሚሉን በሥልጣን ዘመናቸው የተሠሩ ጥፋቶች ሁሉ ዉሾን ያነሳ ዉሾ ተብለው ከሳቸው ጋር አንዲቀበሩና በራእያቸው ሕዝብ ሲገዛ እንዲኖር ከጅምላ ጠመቃ ወደ ጅምላ መሀላና ቃል ማስገባት የተሄደው ምንም ይሁን ምን ይዘገያል እንጂ የሳቸው ሙት መንፈስ ከተጠያቂነት አያድንም ሁሉም ነገር ልክ ሊኖረው ይገባል ሙትን ማስወቀስና ማስረገምም ሊሆን እንደሚችል ግንዛቤ ሊያዝበት ይገባል ከዚህ ይልቅ የተሻለ የሚሆነው እሳቸውን ነፍሳቸውን ይማረው ብሎ እያንዳንዱ ባለሥልጣን የራሱን ራእይ ይዞ ነው መቅረብ ያለበት ኒ ከፍል ሁለት ምጋደው ፅመን ዕው ፅጋቃጋ ውጥንዎጥ በሬ ለግሩን ነሎ በርሷ ሓይ ሐፈሮጥ ሮ ዳጳፃሰጦፇ ሥንስባጐ ፈቷደረርጥ ዉሻ ክያፍ ወጥ«ዶ ፍሬ ፈጸ መጥፖ ጦማቭ ሥረ ሆኖናለጥንቶ ሰታትግጥ ዶሮ ወፉም ሥር ጳልድፍጦ ፈጩልኋሰጥፕ ድመ ፕራፖሬሪ ጭራ ሰጠሰሐዎፖ ዕያዔሲ ሩጫ መሪምፇ ሲፈንጠፇፖ ቀጥፈት እ ሮደሃንፎ ሳይላመጥ ቷዎም ወታ ለእ ማር ሪደሮ ፈማፍፕ ምጋ ይጎው ለመንጋ ነው ያመታ ውፕንዎቀጥ ጊዜ ነው ዘመዱ አበው ከሞታቸው ይልቅ አሟሟታቸው ያስጨንቃቸዋል ለዚህም ነው አሟሟቴን አሣምረው በማለት አዘውትረው ሲፀልዩ የሚደመጡት ይህ እውነት ነው ጊዜ ሲከፋ አሟሟትም የቀብር ሥነ ሥርዓትም አብሮ ሊከፋ ይችላል ምን በጎ ነገር ቢሠሩት ጊዜ ካላገዘ አወደደቅ ይከፋል ጊዜ ሲያግዝ ደግሞ ጨካኞችና አረመኔዎች በሠፈሩት ቁና ሣይሰፈሩ የከብር ሞት ሙተው በከብር ይቀበራሉ ለሟች ከማዘንና ከማልቀስ ይልቅ ለጊዜ ነው ማልቀስ የሚባለውም ያለ ምክንያት አይደለም ጠቢቡ ሰለሞንም ለሁሉም ጊዜ አለው ሲል ገና ቀድሞ ተናግሮታል አንደሚታወቀው የኢትዮጵያ ሕዝብ በሦስት ሺ የመንግሥትነት ዘመኑ በታሪኩ መሪዎቹ በሞት ሲለዩ ባንዲራውን ዝቅ አድርጎ ሰቅሎ ብሔራዊ የሐዘን ቀን አውጆ አዝኖ አያውቅም ይህ የቆየ ባህሉ ዛሬ በጠሚንስትር መለስ ዜናዊ ሞት ምከንያት ጥቁሩ መጋረጃ መቀደዱ መልካም ጅምር ነው አሳቸውም የዚህ ታሪክ የመጀመሪያ ባለቤት መሆናቸው እድለኛ ያደርጋቸዋል ሕዝቡም ጨዋነቱን አስመስክሯል የቤተመንግሥት በሮቹም ከፍት ሆነው ዜጎች መሪያቸውን እንዲሰናበቱ መደረጉም የሚያስወቅስና የሚያስነቅፍ አይደለም የሚያስወቅሰውና የሚያስነቅፈው የፖለቲካ ትርፍ ለማግበስበስ ሲባል አጋጣሚውን በመጠቀም ይህንን ቅንና ገራገር ሕዝብ ና ቃል ግባ እያሉ በጅምላ ቃለ መሀላ ከማስገባቱ ላይ ነው ይህ ድርጊት ነውር ብቻ ሣይሆን ሕዝብንም መናቅ ነው ለእንዲህ ዓይነቱ የዘቀጠ ፕሮፓጋንዳ አበው ጥሩ ሥነ ቃል አላቸው ሪ ፅው ለተኛሃፍ ፅው ጳንዴት ይኗቃጳያ ኃን ጳንጻን ባቆሙ ለልሷጋ ይጎቓቃሳሥ በማለት ያቅራራሉ ወይንም ይሸልለላሉ መነሻየ ወይንም የዚህ ጽሑፍ ዋና አርአስተ ጉዳዩ ጊዜ ስለሆነ ስለጊዜ ሳስብ አንድ ነገር ትውስ አለኝ እውቁ አቀንቃኝ ጥላሁን ገሠሠ ከ ዓም በፊት አርፎ ቢሆን ኖሮ አንኳንስ በሠረገላ ታጅቦ በከብር ሊሸኝ ቀርቶ ዜና ረፍቱንም በቅጡ አይነገረንም ነበር እንዲያውም አሣደህ በለው ያንን ወንበዴ የሚለው ዜማው እየተጠቀሰ ቢያንስ ላንድ ወር ያህል ይብጠለጠል ነበር ዳሩ ግን ጥሌ ጊዜ ዋስ ሆነቾውና በጊዜ ተሸኘ ባንፃሩ ጊዜ ያላገዛቸው ታዋቂው ምሁር ፀጋዬ ገመድህን ከዓም በፊች በማረፋቸው ዜና ረፍታቸውን የሰማነው ባሜሪካን ሬዲዮ ድምፅ ነበር የዚያን ዕለት የኢትዮጵያ ሬዲዮ ማዶና በ ዓመቷ ተደፈረች ሲል ቁጭቱን ተረከልን የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ አሟሟት ደግሞ ከዚህም የከፋ ነበር አበው ጊዜ ሲከፋ ያሣደጉት ዉሻ ይናከሣል ይላሉ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከቦይ እስካውት ጀምረው ኮትኩተው ባሳደጓቸው ወታደሮቻቸው ታንቀው ወይንም በትራስ ታፍነው ተገለው የትም ሽርንቁላ ውስጥ ተጣሉ አፄ ኃይለሥላሴ እንደማንኛውም መሪ የሚወቀሱባቸውና የሚነቀፉባቸው በርካታ ህፀፆች ቢኖሩም ታንቀው የሚገደሱ መሪ ግን አልነበሩም ላገራቸው እድገት ብዙ የደከሙ መሪ ነበሩ በተለይም በዲፕሎማሲው መስከ አንቱ የተባሉ ተግባራትን አከናውነዋል ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል ኤርትራን ያላንዳች ደም መፋሰስ ከናት አገሯ በመቀላቀል አገራቸውን የባህር በር ባለቤት አድርገዋል ለዚህ ደግሞ ጠሚንስትር አክሊሉ ሀወልድ ትልቅ ባለድርሻ ነበሩ እኒህ የኢትዮጵያ ባለውለታ ታላቅ ሰውም ወንጀላቸው ምን እንደ ሆነ ሳይታወቅና የኢትዮጵያ ሕዝብ ሳያውቀው ከዐዎቹ ጋር አብረው ተረሸነ አፍሪካ አንድነት ድርጅት ከመሠረቱት አንጋፋ መሪዎች መሀከል በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱ መሆናቸው ብቻ ሣይሆን ዋና ጽቤቱ አዲስ አበባ እንዲሆን ጥረት አድርገዋል አቅፍ ምኒልክ የጀመሩትን ዘመናዊ ሥልጣኔ ገፍተውበታል ወይንም አስፋፍተው ካባታቸው በውርስ ያገኙትን ትልቅ ግቢ ያሁኑን አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለቀው የመጀመሪያውን ዩኒቨርስቲ በዘመናቸው በመከፈት የእውቀት ብርሃንን ፈንጥቀዋል ታሪካቸውን በተመለከተ በመጠኑ በከፍል ሦስት የቀረበ ስለሆነ ከዚህ ላይ ዝርዝር ውስጥ አልገባም ደርግ ባቋራጭ ሥልጣን በመጨበጥ የንጉሠ ነገሥቱን መልካም ስምና ዝና ከታሪከ ማህደር ፍቆ ለማጥፋት ያልፈነቀለው ድንጋይና ያልቆፈረው ጉድጓድ አልነበረም ቆልምሞ ከገደላቸው በኋላ እንኳን የደርጉ ቁንጮ መንግሥቱ ኃይለማርያም ከቢሮው ሥር ቀብሮ ዓመታት ተቀምጦባቸዋል ይባላል ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በወታደሮቻቸው ሥልጣናቸውን እስከ ተነጠቁበት ጊዜ ድረስ ፀሐዩንጉሥ እስከመባል የደረሱ ንጉሥ ነበሩ ከዚህም ባለፈ አንዳንዶች አባቶቻቸውን እየተው ኃይለሥላሴ ይሙት እያሉ ይምሉባቸው ነበር አሳቸውም ንግግር ባደረጉ ቁጥር የምን ወድህና የምትወደን ሕዝባችን በሣለት ይናገሩ ነበር ከዚህ ላይ ግን አንድ መታወቅ ያለበት ቁምነገር ያለ ይመስለኛል ይኸውም ሕዝቡና ንጉሠ ነገሥቱ አንድም የድብብቐሸ ጨዋታ ይጫወቱ ነበር አለያም የሕዝቡ አቋም ልክ ዛሬ አንደምናየው ከጥቅምና ከጊዜ ጋር አብሮ የሚዋዥቅ አስመሳይና መስሎ አዳሪ ነበር ማለት ነው የኢትዮጵያ ሕዝብ የገዥ መደቦች የሚፈፅሙበትን ግፍና በደል በግልጽ ለመቃወምና የተጫነበትን የቀንበር ማነቂያ ቆርጦ ለመጣል አንድ አይደለም ብሶቱን የሚገልፀው በድብቅና ከፍ ሲልም በሥነ ቃል ነው በሌላ አገላለጽ አሸማቂ ነው ገዝግዞ የሚጥል እንጂ ባንድ ጊዜ የተጠመደበትን ቀንበር ሠባብሮ የሚጥል አይደለም እስከዚያው ግን መስሎ አዳሪ ነው እየከፋው ይስቃል አየተረገጠ ከረጋጮች ጋር ሆኖ አብሮ ራሱን ይረግጣል አስገራሚ ሕዝብ ነው ደርግ ንጉሠ ነገሥቱን ባሮጌ ኮልስዋጎን ጭኖ ወደ ኛ ከፍለ ጦር ሲወስዳቸው ባቅራቢያው የነበረው ወጣት ሌባ። ይህ ሁሉ ሲሆን መፈከርና ፕሮፓጋንዳ እንደ ዶፍ ያወርድ ነበር ሕዝቡም በመሪ ካድሬዎች አቀንቃኝነት እየተቀበለ አስከ መጨረሻው ድረስ ካብዮታዊ መሪያችን ከጓድ መንግሥቱ ኃማርያም ብልህ አመራር ጋር ወደፊት እያለ በፈጣኑ ባቡር ተሣፍሮ ባቡሩ ሐዲዱን ለቆ ሲምዘገዘግ በየፌርማታው እየተፈናጠሩ ወይንም እየተንጠባጠቡ የሚቀሩት ወይንም ተደፍጥጠው ያለቁት ቁጥር የትየሌሎዎች ናቸው በመጨረሻም የቁርጡ እለት ቆራጡና ብልሁ መሪያችን ቆርጠው ዚምባብዌ ሲገቡ የተናቀ ከተማ ባህያ ይወሯራል እንዲሉ ኢሕአዴግ ሥንቁን ባህያ ጭኖ አዲስ አበባ ገባ በእውነቱ የዚህ ዓይነት የጀግንነት ገድል የሚያስፈነድቅ ነበር ከዚህ የበለጠም ታላቅነትና ጀግንነት ሊኖር አይቕልም ይኽ ሁሉ ጀግንነትም ያንድ ግለሰብ ሣይሆን የወል ነበር ዛሬተገልብጦ ግን ባቶ መለስ ሙት መንፈስ አገር ስትታመስ ማየት ይጎፈንናል ደርግ የኢትዮጵያን ሕዝብ በፕሮፓጋንዳና በመፈከር ጋጋታ አደንዝዞና ናላውን አዙሮ እሱ የሰሜን ፋኖዎችን መቋቋም አቅቶት ዉሻ እንደገባበት መንጋ ዝንጀሮ ብትንትን ሲል ሁሉም ነገር ባዶ ሆኖ ርቃናችንን ቀረን ዛሬም ኤሔሕአዴጋውያን የሚያወርዱት ፕሮፓጋንዳ የጤና አይደለም ራሳቸውን ሆነው መቅረብ ሲገባቸው ሊሆኑ ባለመቻላቸው ልከ በመንግሥቱ ኃማርያም ሳንባ ሲተነፍሱ እንደነበሩ ባለሥልጣናት ግራ በመጋባት በያቅጣቻቸው ሕዝብን የውሃ ላይ ኩበት አድርገው እንደተበታተኑት ሁሉ ዛሬም ባቶ መለስ ሳንባ ሲተነፍሱ የነበሩ ሠርገኛ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ ሆኖባቸው ግራ በመጋባት ታላቁ መሪያችን የተለሙልንን ሕዳሴ ከግብ እናደርሳለን በሚል መሪ ቃል ሕዝብን በሙት መንፈስ ለመግዛት ማቀድ በጣም ነውር ነው ዝቅ ሲልም ንቀት ነው አለያም ሰው ማጣት ነው ወይንም ደግሞ እንደተለመደው ሕወሓት ከሕዝብ በስተጀርባ የሚሸርበው ሴራ አለ ማለት ነው የኢትዮጵያ ሕዝብ በየዘመናቱ በል የተባለውን ሁሉ እያለ የኖረ ሕዝብ መሆኑን ቀደም ሲል ለመጠቆም ሞከሬለሁ ለምሳሌ ያህል አፄ ምኒልከን እምዬ ይላቸው ነበር ይህንን ሲል ግን ምከንያት ነበረው ካፄ ቴዎድሮስና ካፄ ዮሐንስ አመራር ጋር ሲነፃፀር ባንፃራዊ መልኩ በዘመናቸው ሰላም በመስፈኑ እንደናት ተቆጥረው አምዬ እንደተባሉ የአድሜ ባለፀጎች ይናገራሉ መንግሥቱ ኃማርያምም ብልሁ ቆራጡ ይባሉ እንደነበር ቀደም ሲል ጠቅሻለሁ የቁርጡ እለት ግን መንጌው እንደተባሉት ሆነው አልተገኙም ቆራጥ አመራር ሰጥተው አገራቸውን ከውድቀት ማዳን አልቻሉም የተሠጣቸው ወይንም የወጣላቸው የማንቆላጸሻ የቅፅል ስምና ተግባራቸው በጭራሽ አብሮ አልሄደም ዛሬም ላቶ መለስ የሚዘንበው ፕሮፓጋንዳ አዲስ አይደለም ከቆየው የቀጠለ ነው አንድ ሰሞን ደርግ በጦርነት ተወጥሮ በነበረበት ወቅት ሁሉም ነገር ወደ ጦር ግንባር የሚል መፈከር ነበረው ዛሬም የኢሕአዴግ ከፍተኛ ካድሬዎችና ተከታዮቻቸው ሁሉም ነገር ከታላቁ መሪያችን ጋር ወይንም መንገዶች ሁሉ ወደ ካቴዲራል ቅድስት ሥላሴ ያደርሳሉ የሚሉ ይመስላሉ ይኸ ሁሉ አዲስ አይደለም ቀኃሥላሴ ያልተባለላቸው ነገር አልነበረም ፀሐዩ ንጉሥ ከሚለው ጀምሮ ፕጠቅል አሸከር እየተባሉም ተፎክሮላቸዋል ትቤቶች ሆስፒታሎች ቴአትር ቤቶች ወዘተ በሳቸውና በልጆቻቸው ስም ተሰይመው ነበር እነዚህ ሁሉ ዛሬ የሉም ካብዮቱ ማግሥት ጀምረው ተፍቀዋል ካለፈው ትምህርት አለመወሰዱ ደግሞ የሰውን ልጅ ከንቱነትና ስግብግብነት ያመለከታል ኮሎኔል መንግሥቱ የንጉሠ ነገሥቱን አሻራ አጥፍተው የራሳቸውን አሻራ ለማስቀመጥ ጥረት አድርገዋል ፒያሣ የነበረውን ሐውልታቸውን አስፈርሰው የራሳቸውን የድል ሐውልት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፊት ለፊት አስቁመዋል ደቡብ ክልል ሆሳዓና ከተሚ በስማቸው የሚጠራ ሆስፓታልም ነበር ዛሬ ስሙ ሣይቀየር አልቀረም ኢሕአዴግም ይኸንኑ ፈለግ በመከተል አጠናከሯል የሕወሓት ኢለቶች ሥልጣን እንደ ተቆጣጠሩ የኢትዮጵያን ታሪክ መቶ ዓመት ከሚለው ጀምሮ ባንዲራን ጨርቅ እስከሚለው ድረስ ብዙ ነገሮችን ደልዘዋል አማራ ከልል ዋና ከተማ በሆነቸው ባሕርዳር ደርግ የሠራውን አይሮፕላን ማረፊያ ግንቦት ብለውታል ግንቦት ግን ላማራ ሕዝብ የመከራ ቋትን ያስታቀፈ ሥርዓት እንጂ የመና ዳቦ ከሠማይ ያዘነበለት ዕለት አይደለም ምናልባት ሊሆን የሚቸለው ዶሮን ሲታልሏት በመጫኛ ጣሏት ዓይነት ነው ከዚህ አዲስ አበባ በቅርብ ርቀት የሚገኘው አንጋፋው የጦር ትቤት ሆለታ ገነት ኃየሎም አርአያ ቱብሎ ተሰይሟል ይህንን ኋላ ላይ አመለስበታለሁ ለነገሩ ራሳቸውን ለመካብና ያልሆኑትን ሆነው ለመታየት የኢትዮጵያ መሪዎች ብቻ መለያ ባህሪ አይደለም ያፍሪካ አምባገነን መሪዎች ጥቅል መገለጫ ባህሪ ነው ዳቪድ ላምብ የተባሉ ጋዜጠኛና ደራሲ አፍሪካና አምባገነን መሪዎቿ በተባለው መጽሐፋቸው እውነታውን አስቀምጠውታል ሟቹ የኬንያ ፕሬ ጆሞ ኬንያታ ሙዜ በሚባል ቅፅል ስም ይታወቁ ነበር ሙዜ ማለትም በሷህሊኛ ቋንቋ ብልሁ አዛውንት ማለት ነው የታንዛኒያው መሪ የነበሩት ጁሊዬስ ኔረሬ መምህር በመባል ሲንቆላጳሱ የማላዊው መሪ ደግሞ የማሪዎች መሪ ይባሉ ነበር አንደኛው መሪ እንደ አቶ መለስ ታላቁ እየተባሉ እንደ ሚንቆላጳሱት ማለት ነው ወይንም እንደ ጥንት ነገሥታት ፕንጉሦች ንጉሥ ለማለቾ ነውኣ ያይቬሪኮስቱ መሪ ገበሬዎች ቁንጮ ሲባሉ የኢኩዋቶሪያል ጊኒው ፕሬ ብሔራዊ ታምር ሠሪ ይኸ ደግሞ የተቀናጡ ናቸው የኡጋንዳው ኢዲ አሜን ዳዳ ሣእንግሊዝ ቅኝ ግዛትን ድል የመቱ ብለው ራሳቸውን በራሳቸው ያንቆላጵሱ ነበር እሳቸው ግን የእንግሊዝ አምሳ አለቃ ነበሩ ገጽ ወደቐዎቹ መሪዎች እንመለስና እንጠይቅ ለመሆኑ ደርግና ሕወሓት ወይንምኦሠፓና ኢሕአዴግ ለምንድን ነው መንግሥቱንና መለስን ለማግነንና እጅግ ለማላቅ የሚፈልጉት። መናኛ የሆነ ማነፃፀሪያ ነው ጨርቅ በጠለሸት ወይንም በአሳት ድንጣሪ ሊቃጠል የሚችል ነው እንደ አቶ መለስ አገላለፅም ዝቅ አድርገን የምናየውም አይደለም ገመናችንን ከመከለል ጀምሮ ከብርድና ከፀሐይ የምንከላከለው በልብስ ነው የሰውን ልጅ ከብር ከሚያጎናፀፉት ነገሮች መሀከል አንዱና የመጀመሪያው ልብስ ነው አበው ልብሴን ነውር በለው የሚሉት ያለምከንያት አይደለም በመሆኑም ጨርቅም ከሚሰጠው ጥቅምና አገልግሎት አንፃር ዝቅተኛ ግምት የምንሠጠው አይደለም ይህም ሆኖ ከወርቅ ጋር ስናነፃፅረው ደግሞ ለወርቅ የምንሰጠው ግምትና ዋጋ እጅግ የላቀ ነው ወርቅ እንደ ልብስ በማንኛውም ተራ ግለሰብ እጅ ወይንም ጣት ተሰከቶ አናገኘውም የቅንጦት ወይንም የከበረ ማዕድን ነው የትግራይን ሕዝብ በወርቅ ለመሰልና ሌላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ብ ዝቅ ለማድረግ ከተፈለገ ትከከለኛው የማወዳደሪያ ዘዴ ከብር ከነሐስና ከመዳብ ጋር ማነፃፀር ይቻላል ከዚህ ዝቅ አድርጎ ለማዋረድም ከተፈለገበቲማቲም ቆርቆሮ ወይንም ጣሣ መመሰል ይቻላል በመሠረቲ የኢትዮጵያ ሕዝብና ጦርነት የተለያዩበት ጊዜ በውል አይታወቅም የውጭ ወራሪ መጣ በተባለ ጊዜ የዚህ ጎሣ ወይንም የዚያ ብሔረሰብ ሳይባባል ጠላት መጣበት ወደ ተባለበት ሥፍራ እየተመመ ተፋልሞጠላቱን ድል ነሥቶ ይመለሣል ወጉ ባህሉ ታሪኩ ይህ ነበር አንጂ አንዱን ወርቅ ሌላውን ጨርቅ የሚያደርግ በታሪካችን ውስጥ ተቀምጦ አልቆየንም ለዚህ አስረጅ የሚሆነን ያድዋ ዘመቻና ድል ነው ያድዋ ድል ጀግኖች አባቶቻችን እከሌ ከከሌ ተባብለው ሣይለያዩ እኩል ይኮሩበት ነበር እንጂ አዝማቹ አፄ ምኒልክ ስለሆኑ ያማራ ዘር ወርቅ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ጨርቅ ተብለው አልተፈረጁም ወይንም አልተመሰሉም እንደሚታወቀው አፄ ቴዎድሮስ ካሣ ከቋራ መንደር ጎጥ ተነስተው የድል አድማሣቸውን እያሠፉ የጎጃምንና የጎንደርን መሣፍንት ጉራ በተራ እያንበረከኩ በመጨረሻም የሰሜኑን ደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያምን ድል አድርገው ደረስጌ ማርያም ላይ ዘውዳቸውን ከጫኑ በኋላ ወሎና ሸዋ በመሻገር ድል በድል በመሆን በመሣፍንት ተከፋፍላና ተዳከማ የነበረች ኢትዮጵያን አንድ ለማድረግ የመሠረት ድንጋይን አስቀምጠዋል ታዲያ በዚያን ጊዜ ጎንደሮች የወርቅ ዘር ነበሩ ማለት ነው። ድርጅቱን ይመስለኛል መታደስ አለበት ለማለት ሣይሆን አይቀርም ብቻ ፀያፍ ቃላትን ነበር ይጠቀሙ የነበሩት እንግዲህ እነዚህ ሁሉ እንዲቀጥሉ ነው ሕዝብ ቃለ መሀላ የሚፈፅመው ቀጥለን ደግሞ በወሰኑት ውሳኔ ያለመፅናታቸውን እንመለከታለን በወሰኑት ውሳኔ ያለመፅናት ጠሚንስትር መለስ ጎልተው ከሚታወቁባቸው ባህሪያት መካከል አንዱና ዋናው ሥነምግባር የጎደላቸውን ቃላት ከመወርወር ቀጥሎ ፅን በቃላቸው ወይንም በወሰኑት ውሳኔ መፅናት አለመቻላቸው ነው አንድ መሪ ደግሞ ታላቅ መሪ ሊባል የሚችለው በወሰነው ውሳኔ መፅናት ሲችል ነው አቋሙ የሚዋዥቅና ሁልጊዜ ከቅል ቀዳዳ ሲገባ መውጫ ፍለጋ ላይ ታች የሚረግጥና ትናንት የተናገረውን ሸምጥጥ አድርጎ ሲክድና ሌላ ሰው ሆኖ ሲቀርብ ያሣፍራል ምንም ይሁን ምን ጥሩም ይሁን መጥፎ አንድ መሪ የተናገረውን ቃል ማከበር ሲችል ነው ከመወሰኑ በፊት ነው ደግሞ ደጋግሞ ማሰብ ያለበት አሥር ጊዜ ለካ አንድ ጊዜ ቁረጥ የሚባለውም ያለምክንያት አይደለም ርግጥ ነው ሐሳበ ግትርም መሆን አግባብ አይደለም ይህ ሲባል ግን ከጊዜ ጋር ሙልጭልጭና ተንሸራታች መሆን የለበትም ነውር ነው አቶ መለስ አምባገነን በመሆናቸው ለሚወስኑት ውሳኔ ሰዎችን ማማከር ቀርቶ ከራሳቸውም ጋር የሚመካከሩ አይመስሉም እንደመጣላቸው ይወስናሉ እንደመጣላቸው ደግሞ ይሽራሉ ይህንን በተመለከተ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰውየውን የሚፈታተኑና ግምት ውስጥ ያስገቡ ውሳኔዎችን መጥቀስ ይቻላል ሌላው ቀርቶ ሰዎችን ለማጥቃትና ለመጉዳት ሲፈልጉ በ ሰዓት ሕግ የሚያስረቅቁ መሪ ናቸው ጥቂት ምሳሌዎችን እነሆ እንደሚታወቀው በ ዓም የሸግግር መንግሥቱ በግዮን ሆቴል ሲመሠረት ከየጎሳዎቹ የተውጣጡ ወይንም ጥሪ የተደረገላቸው የጎሳ መሪዎችና የእድር ሰብሳቢዎች ሳይቀሩ እንዲመከሩና እንዲዘከሩ እድሉ ሲሰጣቸው አማራ ግን አገሩን ተዋግቶ እንዳስገነጠለና የባህር በር እንደዘጋ ወይንም እየሸራረፈ ለባእዳን የኮቴ ማረፈያ መሬት እንደሸጠ ተቆጥሮ በዚች እገር ላይ ወሳኝ ሚና እንዳልተጫወተ ታሪከ ይቅር በማይለው ሁኔታ ተገልሎ አንድም ተወካይ ሣይኖረው በሆያ ሆየ ኤርትራን ለማስገንጠል ሁሉም አጨብጭቦ ያቶ መለስን ቡራኬ ተቀብሎ ተበተነ በዚህ ጉባዔ ላይ ታላቁ መሪያችን ንግግር ባደረጉበት ወቅት አማራ ለጊዜው ወኪል የለውም ወደፊት ተደራጅቶ ወኪሉን እንደሚልክ ተስፋ እናደርጋለን ሲሉ ምፀታዊ ንግግር አድርገው ነበር ብዙም ሣይርቅ በ ዓም መጋቢት ወር ላይ መላ አማራ ሕዝብ ድርጅት መአሕድ ሲመሠረት ግን አቶ መለስ ወዲያውኑ የመአሕድን አባላት ማሣደድ ጀመሩ ሕወሓት በዚህም ሣይገታ ልክ ለኦነግ ከጎኑ ኦሕዴድን እንዳቋቋመለት ሁሉ ለመአሕድም አዲስ ድርጅት እንኳን እስቲፈበርክ ጊዜ አልሰጥ ብሎት ሁልህም ወደየ ወገንህ ቢባል ርኮት ወደ ቁርበት አከንባሎ ወደ በረት ተጠጉ እንደሚባለው የኢሕዴንን አካላት ወደየ ጎሳቸው ከበተነ በኋላ ባህርዳር ላይ ብሔር አማራ ዴሞከራሲያዊ ንቅናቄ ብአዴን ተቋቋመ ተባለ መሪውም በኋላ ስኳር ሲልሱ ተያዙ የተባሉት አቶ ታምራት ላይኔ ተሾሙለት ተቃዋሚዎችን በተመለከተ ሲጠየቁ ግማሸ መንገድ ድረስ ሔደንም ቢሆን እንቀበላቸዋለን ብለው ነበር በ ዓም ካጠገባቸው ድረስ ሲሄዱላቸው ያጋዚን ጦር አዘው አስጨፈጨፏቸው። አንግዲህ ስለጽንሰ ሐሳቡ ይህን ያህል ካልን ወደ መሠረታዊ ጉዳዩ ስንገባ እያንዳንዱ ሰው ይነስም ይብዛ እንዳቅሙ ያጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ ይኖረዋል ይህንን እቅድም ለማሣካት ለጊዜው ያልጨበጠው ነገር ግን ነገ አሣካዋለሁ የሚለው መልካም የሆነ ራእይ ይኖረዋል ይህ ራእይም የተቀደሰና ከመንፈሣዊ ሕይወት ጋር የተቆራኘ በመሆኑ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ራእይ እየተባለ እንደሚጠቀሰው ዓይነትም በተስፋ የሚጠበቅ ይሆናል ራእይ ባገር መሪ ደረጃ ሲሆን ደግሞ ሠፊና ጥልቀት ያለውኀው የሚሉዮኖችን ራእይ አቅፎ ወይንም ጠቅልሎ ስለሚይዝ ያገር ራአይ ነው ተብሎ ይታመናል መልካምና ቀና ራአይ ያላቸው መሪዎችም አገራቸውን ወደፊት ሊመጣና ሊደርስ ከሚችል ጥፋት አስቀድመው በመገንዘብ ሊታደጉ ይችላሉ መጥፎና እኩይ ራእይ ያላቸው መሪዎች ከሆኑ ደግሞ እነሱ ራሳቸው የጥፋቱና የውድመቱ ምንጮች ወይንም መነሻዎች ይሆናሉ ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆኑን ሂትለርና የኢራቁ መሪ ሣዳም ሆሴን ናቸው የሂትለር ራእይ በዘር ላይ የተመሠረተ በመሆኑ የሌሎችን መብት እንዳለ ደፍጥጦ ጀርመንን የዓለም ኃያል አገር ማድረግ ነበር ሣዳትም ራሳቸውን የዐረቡ ቧለምመሪ በማድረግ ኢራቅን ማግነን ነበር በዚህ ምክንያትም ሁለቱም መሪዎች ብቻቸውን ሣይሆን አገራቸውንም ለውጭ ወራሪ ኃይሎች አጋልጠው ጠፍተዋል ስለራእይ ስናነሳ ካለፉት ነገሥታት መሀከል አፄ ቴዎድሮስ በግንባር ቀደም ይታወሱናል አፄ ቴዎድሮስ ሦስት ታላላቅ ራእይዎች ነበሯቸው አነሱም የመጀመሪያው ራአያቸው በመሣፍንት ተከፋፍላ እየታመሠች ያለችን አገራቸውን አንድ አድርገው ባንድ የማዕከላዊ መንግሥት ጥላ ሥር ማጠቃለልና ገናን አገር መመሥረት የሚል ነበር ቴዎድሮስ ይህንን ራእያቸው ሲያደርጉ ከባዶ ተነሥተው አልነበረም ያዘመን ቅኘ ገዥዎች ኣፍሪካንና ሌላውን ዓለም እንደ ቅርጫ ሥጋ እየተቀራመቱ የነበሩበት ወቅት ስለነበር ኢትዮጵያንም አንድ ቀን ሲወሯት ይቸላሉ የሚል ሥጋት ነበራቸው በመሆኑም አንድ ሆኖ መመከት እንደሚቻል አመኑ አፄ ቴዎድሮስ ሁለተኛው ራእያቸው ከውጭ የጦር መሣሪያ ገዝተው እነዚያን ቅኝ ገዥዎች መመከት አንደማይችሉ ግንዛቤ ነበራቸው ከውጭ ገዝተው ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ቢያስቡ እንኳን ፈተናው ቀላል እንደማይሆንም ተረድተዋል አንደኛ ወደቦቿ እንዳሁኑ በባዕዳን እጅ ተይዘውባት ነበር ሁለተኛ አገራቸው በዐረቦች ዙሪያውን የተከበበች በመሆኗ ወደ መሀል አገር የጦር መሣሪያ ገዝቶ የማስገባቱ ነገር ተስፋ አሥቆራጭ እንደሚሆን አልተሠወረባቸውም ሌላው ችግር የጦር መሣሪያውን አምራቾቹና ሻጮቹ እነዚሁ ቅኝ ገዥዎች መሆናቸው ነበር እናም መገደያቸውን ለገዳዮቻቸው ያውም ቅኝ ለማድረግ እጩ ላደረጓት አገር በተፈለገ ጊዜና መጠን ሲሸጡላቸው እንደማይፈልጉ በማመናቸው ባገር ውስጥ ባገር አፈር አስቀልጠው የጦር መሣሪያ ኢንዱስትሪ ለማቋቋም ቆርጠው ተነሱ ያሰቡትን ከግብ ሣያደርሱ የአእምሮ ረፍት የሌላቸው ቴዎድሮስ የሃይማኖት መልዕከተኞች ነን ይሉ የነበሩትን ምእራባውያን ሚሽነሪዎችን በማባበልም በማስፈራራትም በማስገደድም ጋፋት ላይ የጦር መሣሪያ ማምረቻ ኢንዱስትሪ አቋቋሙ ይህንንም ሲያደርጉ አበሻዎችን እንዲለማመዱ አብረው እንዲሠሩ አዘዙ ይህ ራእያቸውም ተሣከቶላቸው ሰባቶፖልንና አነስተኛ አዳፍኔዎችን አሠሩ ሰባስቶፖል ከጄኔራል ናፔር ጋር መቅደላ ላይ በመጨረሻዋ ሰዓት ሲዋጉ አንድ ጊዜ እንደተተኮሰበት መፈንዳቱ ይነገራል የሚያሣዝነው ግን ውጥን ራእያቸው ወራሸ ወይንም አሥቀጣይ አጥቶ መከኖ ቀርቷል ያፄ ቴዎድሮስ ሦስተኛው ራአያቸው ኢየሩሳሌምን ከቱርኮች ነፃ ማውጣት የሚል ነበር ቴዎድሮስ አንዳንድ ጊዜ ሞቅ ባላቸው ጊዜ የኢትዮጵያ ባል የኢየሩሳሌም እጮኛ ይሉ ነበር ይባላል አድናቂዎቻቸውም በበኩላቸው ታጠቅ ብሎ ፈረስ ካሣ ብሎ ስም አርብ አርብ ይሸበራል ኢየሩሳሌም። ሲሉ ያሣዝናሉ ወይንም ያናድዳሉ እንደሚታወቀው ሕወሓት አንድን ብሔረሰብ ብቻ ገንጥሎ ሉዓላዊት አገር ለማድረግለሃ ዓመታት በፋኖነት የቆየ ድርጅት ነው በመሆኑም መግዛት እስከቻለ ድረስ እያምታታና በጎሳ ሸፋን ዜጎችን እስበስ አናከሶ እነሱ ሲፋጠጡ እሱ ግን የሥልጣን ዕድሜውን በማራዘም ከወርቅ ማዕድን ጀምሮ መሬትን ለትውልድ እንዳይተርፍ አድርጎ እንደተራ ሸቀጥ በማይመጥን ዋጋ በጭካኔ እየቸበቸበ ይገኛል መግዛት ሲሳነው ደግሞ የትግራይን ሕዝብ የሙጥኝ በማለት አማራና ኦሮሞ መጡብህ እያለ ዳግም ወደ በረሃ እስከ መግባት ድረስ ያልማል ጠሚንስትር መለስ ዜናዊ ኤርትራ ዘልቀው ንግግር ባደረጉበት ወቅት በናንተ ጀርባ ላይ ያለው ቁስል በኔም ጀርባ ላይ አለ ሲሉ ሠፊና መርዛማ ንግግር አሠምተዋል ልብ እንበል አቶ መለስ በናታቸው በኩል ኤርትራዊ ናቸው ግን ደግሞ በታሪክ አጋጣሚ የኢትዮጵያ መሪ የመሆን እድል አጋጥሟቸዋል ተዋግተው ባስገነጠሏት የናት አገር ሄደው ንግግር ሲያደርጉ ግን ቂምና በቀልን በሚመሩት ሕዝብ ላይ አርግዘው እየወነጀሉና እያሳጡ ነበር ዝር ከልጓም ይስባል እንደሚባለው ከኤርትራውያን ጀርባ ላይ ያለው ቁስል በሳቸው ጀርባ እንዳለና እየተበቀሉላቸው መሆናቸውን ቁልጭ አድርጎ የሚያሣይ ነበርፁ ለዚህም ነው በግንባር ቀደም በዚህ ዓመታት ውስጥ ባማራ ሕዝብ ላይ መቋጫ የሌለው እንግልትና ወከባ እየተፈፀመበት ያለው የሕወሓት ሰዎች እውነትን መድፈር አይሆንላቸውም እንጂ በነሱም ሆነ በሻዕቢያ ጀርባ ላይ ያለው ቁስል በሌሎች ኢትዮጵያውያን ጀርባ ላይምኮ አሰ ጥያቄው ቁስሉ እንዴትና በምን ምከንያት ተፈጠረ የሚለው ነው የሚያሳዝነው ደግሞ ይህ የጀርባ ቁስል ሳይፈርጥ ሴላ የጀርባ እባጭ መፈጠሩ ነው የመጀመሪያው እባጭ ወይንም የጀርባ ቁስል ሊፈጠር የቻለው ኤርትራ ሳትገነጠል እንድትኖር ከገንጣዮችና ካስገንጣዮች ጋር ሴላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባደረገው ፍልሚያ ነበር ገንጣይና አስገንጣዮች በለስ ቀናቸውና ኤርትራ ተገነጠለች ቁስሉ በዚሁ ቢሽር ኖሮ በጎ በሆነ ነበር ግን አልሆነም ሊሆንም አይቸልም በመሆኑም ርቀን ሣንሄድ ከ ኪሎ ሜትር ለማትሰፋ ባድሜ ያን ያህል ደም ማፍሰስ የጀርባ ቁስል ብቻ ሣይሆን የጭንቅላት ካንሠርም ነው ሕወሓት የፈጠረው ስለሆነ ግን ሕጋዊና ተገቢም ነው ይህ የከፋ ከፋፋይ የጎሳ ሥርዓት እንዲቀጥልም ያቶ መለስ ቅምጥሎች ዛሬ የታላቁ መሪያችን ራእይ ከግቡ እናደርሳለን እያሉ በጎሳ መጋረጃ ውስጥ ሆነው ማሸሟጠጣቸው ደግሞ አንጄት ያቆስላል አቶ መለስ የጎሳ በሽታ የተጣባቸው መሆኑ የሚታወቀው ገና ከማለዳው ሥልጣን ላይ እንደ ወጡ ልክ ባንዲራን ጨርቅ እንዳሉ ሁሉ ያከሱም ሐውልቶች ለወላይታው ምኑ ናቸው። ሲሉ ተራና እንደ ቀልድ የተናገሩት አይደለም የምራቸውን ነበር በረሃ ሳሉ ይንተከተከባቸው የነበረውን ጥላቻና ትግራይን የመገንጠሉ በሽታ ከአእምሯቸው ውስጥ ያልተፋቀ መሆኑን ማረጋገጫ ነበር በሌላ በኩልም የሌሎቹን ኢትዮጵያውያን የባለቤትነት መብት ለመሸርሸርና ለማጥፋት የታለመ ለመሆኑ ምንም ጥርጥር የለውም ሌላው ያቶ መለስ ጎሰኛነትና አድሏዊነት ከጢስ ዓባይ ተጎትቶ ወደ ትግራይ የተወሰደው የኤሌከትሪከ መሥመር በጋይንት አድርጎ ሲያልፍ ጋይንቶች እባካችሁን ትንሸ ለኛም ትረፉን ሲሉ ጥያቄ ያቀርባሉ የግፍ ግፍ ጥያቄ ማቅረባቸውም ጥርጣሬን ፈጥሮ በኤሌከትሪክ ገመዱ ላይ አደጋ ሊያደርሱ ይቸላሉ በሚል ስጋት በእያንዳንዱ ምሰሶ ስር ሦስት ሦስት አባወራዎች እንዲጠብቁ ይበየንባቸዋል እናም በምሸት በዚያ የሚያልፉ መንገደኞች በየምሰሶዎቹ ስር ቁመው ሲያዩዋቸው ገርሟቸው ብበምሸት ከግንድ ሥር ቁማችሁ ምን እየጠበቃችሁ ነው ብለው ሲጠይቋቸው የሕወሓት መኳንንት ራታቸውን ሲበሉ ቁመን መብራት እያበራን ነው አሉ ይህ አባባል እንደ ቀልድ የተነገረ ይምሰል እንጂ የምሬትና የቁርሾ መሆኑ ግን የሚካድ አይደለም ወይንም በሌላ ምክንያት ማስተሳበል አይቻልም በሌላ ጊዜ በሌላ ጉዳይ ስለ ኤሌከትሪከ መብራት ለጠሚንስቅሩ ጥያቄ ሲቀርብላቸው ዴህ የጋይንት ሕዝብ ጥያቄ ነው ሲሉ በቁጣ ነበር የመለሱት ይህ አባባላቸውም የሚያመለከተን ምን ያህል በከፋት እያኘኩ ይዘውት የቆዩ መሆናቸውን ነው ይህ በእንዲህ አንዳለ የባድሜ ጦርነት ይከሰታል የጋይንት ወጣቶች ለውትድርና ሲሆን ይፈለጉና ወታደር ካልሆናችሁ ተብለው መግቢያ መወጫ ደጣሌ በዚህ ወቅት ወላጆች እባካችሁን እንደ መብራቱ ውትድርናውንም ዝለሉን አሉ ይባላል ሌላው ሣይጠቀስ መታለፍ የሴለበት ኢጣሲያ ባምስቱ ዓመት የግፍ ወረራ ለፈፀመችው የጦር ካሣ እንድትከስ ተበይኖባት የቆቃን ግድብ ሠርታ ከሳለች የኢትዮጵያ ሕዝብ በብዛት የሚያውቀው ሌላ የጦር ካሣም ከሣ ነበር እንደሚታወቀው ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ኤርትራን ጨምሮ በ ዓም ነፃ ሲወጡ የጎንደር ሕዝብ ግን ነየ የወጣው ካንድ ዓመት በኋላ ዓም ነበር የዚህን ምከንያት ጎንደር ያነዬ በሚል ርእስ ገና ያልታተመ የጻፍኩት ስለሆነ ከዚህ ላይ የማነሣው ነገር የለም የሆነ ሆኖ ኢጣሊያ ለጎንደር ሕዝብ ስንት ሜጋ ዋት ንእንደሚያመነጭ አላውቅም እንጂ አንድ ግዙፍ ጀኔሬተር ከሳ ነበር ይህንን ጄኔሬተር ጎንደሮች በደም ባጥንታቸው ያገኙትን ወይንም የደማቸው ካሣ የሆነውን ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሠብራል እንዲሉ ጀግናው ሕወሓት በሌሊት ነቅሎ ወስዶ ትግራይ ውስጥ ተከሎታል ይህንን እብሪትና ከፋትስ በምን ቃል መግለፅ ይቻላል። አፄ ምኒልከ በ ዓም አድዋ ተራሮች እስከነ ባለቤታቸው የዘመቱት ጣሊያንን ለማባረር ሣዴሆን የትግራይን ሕዝብ ለመውረርና ለመዝረፍ ከሆነ ወይንም ከጣሊያን ጎን ተሰልፈው ወግተውት ከሆነም በግልፅ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ይንገሩት የትግራይ ሕዝብም በግልፅ እስከነ ምከንያቱና ጥፋቱ ይነገረውና አውቆት ወንድሙ የሆነውን ያማራ ሕዝብ በግልፅ ይውቀስበት ያማራ ሕዝብምሕውነት በትግራይ ሕዝብ ላይ አባቶቹ አሁን የሕወሓት ካድሬዎችና ታጣቂዎች ባማራ ሕዝብ ላይ አእንደሚፈፅሙበት ያለ ግፍ ፈፅመውበት ከሆነ ያባት ዕዳ ለልጅ ይተርፋልና በግልፅ ወንድም የሆነውን የትግራይን ሕዝብ ይቅርታ ይጠይቅበት ከይቅርታ የበለጠ ደግሞ ያበጠ ቁስልን የሚያፈርጥ የለም አለበለዚያ በደፈናው ለሥልጣንና ያገርን ሀብት ለመዝረፍ ሲባል ያማራን ሕዝብ በተገኘ አጋጣሚ ሁሉ በጅምላ በትር ባል ያዘበት ዘመን ኀፍጠኛ እያሉ መዝለፍና በሌሎች ኢትዮጵያውያን እንዲጠላና እንዲፈራ መቀስቀስ የኋላ ኋላ መዘዙ ላገር አንድነት አይበጅም ለትውልድ ጥበብን እንጂ የከፋትን ሥንቅ ቋጥሮ ማቆየት ከፉ የደም በሽታ ይመስለኛል ነግ በኔ ነውና ይህ የሕወሓት እኩይ ተግባር ሊገታና ሊቆም ይገባዋል በዚህ ሁኔታስ አይጥና ድመት ተሁኖ እንዴት እንደ አንድ ሕዝብ አብሮ ተከባብሮ መኖር ይቻላል። ጠይቁ በተረፈ የብአዴንን አመራሮች በተመለከተ በያጋጣሚው እነማን እንደሆኑ የተገለፀ ስለሆነና ሕዝቡም በሚገባ ስለሚያውቃቸው ከዚህ ላይ ስማቸውን እነከሌ እነ ከሴ እያሉ መዘርዘሩ አስፈላጊ ሆኖ አላገኘሁትም ባጭሩ ግን አማርኛ ተናጋሪዎች የኤርትራና የትግራይ ልጆች ሆነው የጎንደር ሕዝብ ወይንም ሌላው ያማራ ሕዝብ አቅፎ ደግፎ በጉያው ይዞ ኮትኩቶ ያሣደጋቸው ናቸው የናት ጡት ነካሽ ሆነው ዛሬ እየቀለዱበት ያሉት ታሪከ ይፍረደው ከብሮም ብርሃን የትግራይና ያማራ ሕዝቦች ከጥንት ጀምረው ኢትዮጵያ እንደ አገር ሥትመሠረት ከዳማት መንግሥት ጀምሮ አክከሱም ላሊበላ ሸዋ ጎንደር የነገሥታቱ በተለያዩ ጊዜያትና ዘመናት መቀመጫዎች ነበሩ እንዲህ ሲኮንም የተጠቀሱት ሕዝቦች ብቻ ሣይሆኑ ሌሎቹም ሕዝቦች አብረው ኑረዋል አብረው በመኖራቸውም ተጋብተዋል ተዋልደዋል የባህልና የቋንቋ መዳቀልንም ፈጥረዋል በነዚህ ሂደቶችም ያማራና የትግራይ ሕዝቦች ማዕከል ወይንም ያንድነት ርሾ ስለመሆናቸው በየታሪኩ ተጠቅሶ ይገኛል ይህ ከሆነ ታዲያ ሕወሓት በትግራይ ሕዝብ ስም ባማራ ሕዝብ ላይ የሚያዘንበው የከፋት ፕሮፓጋንዳና የዘር ማፅዳት ዘመቻ ከምን የመነጨ ነው። ይህንን ጥያቄ ያማራ ሕዝብ ብቻ ሣይሆን የትግራይ ሕዝብም ሆነ ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብም ይህንን ሀቅ ጠይቆ አውነቱን ሊጨብጥ ይገባዋል ሕወሓት እንደ ሌጣ ፈረስ ሊጋልበን እይገባም ከአውነት የበለጠ ቁስልን የሚያሽር ነገር የለምና እያንዳንዱ ዜጋ ከከፋትና ከግል ጥቅመኝነት ተላቆ እውነት የመፈለጊያው ጊዜ አሁን ነው በምንም መመዘኛ በታላቁ መሪያችን ሞት እየተባልን ልንደለልና እንደ ሕፃን ልጅ በከረሜላ ልንታለል አይገባንም ያማራና የትግራይ ሕዝቦች ከፉ በጎን በጉርብትና እኩል ተካፍለዋል ከቋንቋ በስተቀር የሚለያያቸው የለም ቋንቋንም ቢሆን ራቅ ያሉት የጎጃም የደቡብ ወሎና የሸዋ አማራዎች ካልሆኑ በስተቀር የጎንደር አማራዎች ትግሬኛንም እኩል ካማርኛ ጋር ይናገሩታል ዛሬ ጊዜ አገኘን ተብሎ ተከዜን ተሻግረው መሬት እስከ መከለል የተደረሰውም የጎንደር አማራዎች ትግሬኛ ቋንቋን በመናገራቸው ነው ያንዱን ቋንቋ በጉርበትና አብሮ በመኖር ወይንም በሌላ አጋጣሚ መናገርም በበጎ መልኩ ሊታይ ሲገባው መሬትንም የሚያስነጥቅ ከሆነ መጥፎ ሥንቅ ነው ልብ እንበል ቋንቋ ወሰን ከሆነ ያማሮች አገር ሠፊ ሊሆን ነው የኛን ምሳሌ አንተወውና ቋንቋ ያንዲት አገር የደም የሥጋና ያጥንት ወይንም የጎሳ ወሰን ከሆነ እንግሊዝ ቅኝ የገዛቻቸው አገሮች ሁሉ ማለትም እንግሊዘኛ ቋንቋ ተናጋሪ ያፍሪካ አገሮች የእንግሊዝ አካሎች ሊሆኑ ነው ማለት ነው ይህ የቋንቋ ወሰን መዘዙ ብዙ ነውልብ አንበል ሕወሓት ተከዜን ተሻግሮ የጎንደሮችን መሬት ወደ ትግራይ መከለሉ ትልቅ የክፋት ሥንቅ ነው ለሁለቱም ሕዝቦች ያስቀመጠው ጥንት በማልዱ መሣፍንቱ በሥልጣን ሽኩቻ ምክንያት የስበስ ጦርነት ቢያካሂዱም ከጦርነቱ ፍፃሜ በኋላ ቁርሾና በቀል የሚባል ነገር አልነበረም አሸናፊውእገር ያስተዳድራል ተሸናፊው አቅሙን አውቆ ይገብራል ከዚህ ውጭ ለሕዝቦች የሚቆይ የከፋት ሥንቅ አልነበረም ጦርነቶቹም ይካሄዱ የነበሩት በገዥ መደቦች መሀከል በሥልጣን ይገባኛል ምክንያቶች እንጂ አንድ ሕዝብ በራሱ አነሳሽነት ሌላውን ሕዝብ የወረረበት ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ተከስቶ አይታወቅም የገዥ መደቦችን ተከትሎ ግን የዚህ ጎሳ የዚያ ብሔረሰብ ሳይባል አብሮ እየዘመተ መውረሩና ጥፋት ማጥፋቱ እውነት ነው ይህ ዓይነቱ ፍልሚያ ባህላችንም ነበር ማለት ይቻላል ይህም ሆኖ ያማራ ሕዝብ የትግራይን ሕዝብ የቱን የገዥ መደብ ወይንም ንጉሥ ተከትሎ ነውና ይህ የሕወሓት እኩይ ተግባር ሊገታና ሊቆም ይገባዋል በዚህ ሁኔታስ አይጥና ድመት ተሁኖ እንዴት እንደ አገድ ሕዝብ አብሮ ተከባብሮ መኖር ይቻላል። ልብ እንበል ጀኔራል ሣሞራ የኢትዮጵያ የመከለከያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም ተብለው የተቀመጡ ናቸው ግን ደግሞ ከ ብሔር ብሔረሰቦች መሀከል አንዱን አማራን መርጠው ወይንም ነጥለው አማራን እንዳያገሠራራ አድርገን አጥፍተነዋል በማለት ባዳራሽ ውስጥ ለተሰበሰበ ሕዝብ ያደረጉት ንግግር አስደንጋጭና አሳሳቢ ነው እንቅልፍ የሚያስተኛም አይደለም የሕወሓት ሰዎች ምን እየሠሩና ምን እየቀበሩ እንዳሉ ደግማችሁ ደጋግማችሁ ጠይቁ አንዳንድ ጊዜ ልብ ብላችሁ አጢናችሁ ከሆነ የንፁሐን ደም እየተከተለ የሕሊና ሰላም የሚነሳቸው ይመስላሉ አማራ በዚህ ዘመን ጫካ ገብቶ ጥይት ተኩሶ አንድ ተጋዳላይ ሳይገልባቸው ይህን ያህል በመንፈሱ ለምን እንደሚሸበሩ ግራ የሚያጋባ ነገር ነው ይህንንም ጠይቁ ባማራ ሕዝብ አንድ የጠነከረ ባህል አለ ለልጅ ከፉ ነገር አይነገርም ይባላል ይህ መልካም ነገር ነው ክፉ ሥራ ቢሠራ እንኳን በጊዜው ይወቃቀሱበታል እንጂ ካለፈ በኋላ አይነሳም በጣም ነውር ነው ቁርሾና በቀሉ ወደ ትውልድ እንዳይተላለፍ ጥንቃቄ ይደረጋል ከልጆች ፊት አይነሳም እሱን ነገር አርሱት አታንሱት በቃኮ አለፈ እየተባለ ይደበቃል ወይንም እንደሞተ ይቆጠራል አሁን ግን አበጥሮ መነጋገሩ የግድ አየሆነ መጥቷል ከእንግዲህ በደረቅ ፕሮፓጋንዳ እየተቋሰሉ አብሮ መኖር ከማይቻልበት ደረጃ ላይ ተደርሷል ቁስሎቻችቸንና እባጮቻችን ሊፈርጡና ሊሽሩ የሚችሉት እውነቱን አውቀን መወቃቀስ ስንቸል ብቻ ነው አለበዚያ እንደብሥራት አማረ የፈጠራ ታሪክ እየጻፍን አንድን ሕዝብ ከርሃብ ጋር እያነፃፀርን ጥላሸት የምንቀባ ከሆነ ሌላ ክፉ ብጉንጅ አያሳበጥን መሆናችንን ልናውቅ ይገባናል የሕወሓት ሰዎች በየጉያችን እባጭ እያስታቀፉን መሆናቸውን እያንዳንዱ ዜጋ ግንዛቤ ሊኖረው ይገባል ሌላው የሕወሓት ተጋዳላይ ያስታቀፈንን እባጭ ብጉንጅ ደግሞ እነሆ አናት ሲመታ እግር መቆም አይቸልም። ልብ እንበል ጀኔራል ሣሞራ የኢትዮጵያ የመከለከያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም ተብለው የተቀመጡ ናቸው ግን ደግሞ ከ ብሔር ብሔረሰቦች መሀከል አንዱን አማራን መርጠው ወይንም ነጥለው አማራን እንዳያንሠራራ አድርገን አጥፍተነዋል በማለት ባዳራሽ ውስጥ ለተሰበሰበ ሕዝብ ያደረጉት ንግግር አስደንጋጭና አሳሳቢ ነው አንቅልፍ የሚያስተኛም አይደለም የሕወሓት ሰዎች ምን እየሠሩና ምን እየቀበሩ እንዳሉ ደግማችሁ ደጋግማችሁ ጠይቁ አንዳንድ ጊዜ ልብ ብላችሁ አጢናችሁ ከሆነ የንፁሐን ደም እየተከተለ የሕሊና ሰላም የሚነሳቸው ይመስላሉ አማራ በዚህ ዘመን ጫካ ገብቶ ጥይት ተኩሶ አንድ ተጋዳላይ ሳይገልባቸው ይህን ያህል በመንፈሱ ለምን አንደሚሸበሩ ግራ የሚያጋባ ነገር ነው ይህንንም ጠይቁ ጊን ባማራ ሕዝብ አንድ የጠነከረ ባህል አሰ ለልጅ ከፉ ነገር አይነገርም ይባላል ይህ መልካም ነገር ነው ከፉ ሥራ ቢሠራ እንኳን በጊዜው ይወቃቀሱበታል እንጂ ካለፈ በኋላ አይነሳም በጣም ነውር ነው ቁርሾና በቀሉ ወደ ትውልድ እንዳይተላለፍ ጥንቃቄ ይደረጋል ከልጆች ፊት አይነሳም እሱን ነገር አርሱት አታንሱት በቃኮ አለፈ እየተባለ ይደበቃል ወይንም እንደሞተ ይቆጠራል አሁን ግን አበጥሮ መነጋገሩ የግድ እየሆነ መጥቷል ከአንግዲህ በደረቅ ፕሮፓጋንዳ እየተቋሰሱ አብሮ መኖር ከማይቻልበት ደረጃ ላይ ተደርሷል ቁስሉሎቻ ሊፈርጡና ሊሸሩ የሚችሉት እውነቱን አውቀን መወ ነው አለበዚያ እንደብሥራት አማረ የፈጠራ ታሪክ እየጻና ከርሃብ ጋር እያነፃፀርን ጥላሸት የምንቀባ ከሆነ ሌላ ከፉ መሆናችንን ልናውቅ ይገባናል የሕወሓት ሰዎት አያስታቀፉን መሆናቸውን እያንዳንዱ ዜጋ ግንዛቤ ሊኖረወ የሕወሓት ተጋዳላይ ያስታቀፈንን አባጭ ብጉንጅ ደግሞ አናት ሲመታ እግር መቆም አይችልም። ጠይቁ መ መንግሥትነት ተጉዘው እንኳን ከኮጐሣ አምላኪነት አለመላቀቃቸው በራሱ ከፉ የዘር ህመም እንደተጣባቸው በቂ ማረጋገጫ ነው የሕወሓት አባላት ገና ከመነሻቸው «የብሔር ብሔረሰቦች ጭቆና» ይዘው በረሃ ሲገቡ መፍትሔው እስከ መገንጠል ድረስ እውን ማድረግ ነው ብለው አምነዋል ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ ሕገመንግሥጋ ዊ ይዩ ሠጥተዋል ኢሕአዴግ «እስከ መገንጠል ድረስ» መብት የሚ ጠውን አንቀጽ ኝን ሲያፀድቅ አንድ አዛውንት ሙስሊም ከመደሰታቸው ዮ ሃዛ አየዘለሉ ባዳራሹ ውስጥ ሲቧርቁ የራሳቸው ቆብ ኩፍያ ወልቆ በር ዛሬ እኒያ አዛውንት ሙስሊም ምን ያህል እንደ ተሣካላቸውና ምን አናውቅም ምናልባትም ሳያልፍላቸው አልፈው ይሆናል ለሕዝቡ ግን ጠብ ያለለት ነገር የለም ኢሕአዴግ «አስከ መገንጠል» መብት የሚሰጠውን አንቀጽ ኝን ሕገመንግሥታዊ እውቅና ሲሠጥ አምኖበትና የዘለቄታ መፍትሄ ይሆናል ብሎ አስቦ ሣይሆን ሕዝቦች በጥርጣሬና በጥላቻ አስበሳቸው የጎሪጥ እየተያዩ ሲፋጠጡ የሥልጣን ዕድሜው እንደሚረዝም በማመኑ ነው በመሆኑም ዛሬ አንቀጽ ኝን ለሥልጣኑ ማቆያ እንደ ዋሥትና እየተጠቀመበት ነው «እኔ ካልገዛኋችሁ ኢትዮጵያ ትፈራርሳለች አያለም ያስፈራራል የሥልጣን ተቀናቃኞቹ እንኳን እሱ በቀደደው መስኖ እየፈሰሱ አንድ ሆነው ስለአገር ማሰብ ተስኗቸው ግን ደግሞ እሱን «ጎሠኛ እያሱ ሲያወግዙ ትንሽ እንኳን ሀፍረት አይሠማቸውም በመሠረቱ እንደ ኢትዮጵያ ያለችን የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች አገር ለመምራትና ለማሥተዳደር ጥበብንና ብልሃትን ይጠይቃል የመጀመሪያው ምንም አይነት ጎሣዊ አድልኦ ሣያደርጉ በእኩልነት መምራት ሲቻል ነው የሕወሓት «ልሂቃን ደግሞ እንዲህ ዓይነቱ መርህ አይዋጥላቸውም አያውቁትም በመሆኑም አንዱ ብሔር የሌላው ብሔር ጠላት እንደሆነ በመቀስቀስና በማራገብ «እስከ መገንጠል» የሚል መርህ በመቅረጽ ሕገ መንግሥታዊ እውቅና በመሥጠት የገዛ ዜጎቹን አቧድኖ ለማፋለም የሚያፋጥጥ መንግሥት በዓለም ላይ አለ ከተባለ የኢሕአዴግ መንግሥት የመጀመሪያ ነው በኢትዮጵያ እስከ ዛሬ ድረስ ይካሄዱ የነበሩት ደም አፋሳሽ የአስበስ ጦርነቶች «ገብር አልገብርም በሚል እንጂ አገነጠላለሁ አትገነጠልም» በሚል አልነበረም ሕወሓት በኋላ ባምሳሉ የፈለፈላቸውን ኃላፊነት የመሸከም አቅምና ችሎታ የሌላቸውን ከጎኑ በማሰለፍ ኢትዮጵያውያንን በጎሳ ለማስተናነቅ ሲነሣ ቀደምት ነገሥታት የሠሯቸውን መልካም ተግባራት አሻራቸውን ከታሪክ ማኅደራት ለመፋቅ እንዲያመቸው ስንት በጎ ነገሮች እያሉ ለማሣመንና ተቀባይነት እንዲያገኝ ከፉ ከፉ ነገሮችን እየነቀሰ በማውጣት ባብዛኛውም አንደ ብሥራት አማራ የፈጠራ ድርሳናትን በቅጥፈት በማጨቅ አንዳንድ ጊዜም ዶክሜንተሪ ፊልሞች ሣይቀር በማቅረብ አንዱን ብሔር ገዥና ረጋጭ ሌላውን ብሔር ተገዥና ተረጋጭ በማስመሰል መስበክና በሕዝቦች ሕሊና ውስጥ ጥላቻና ከፋትን ማስረፅ ነው የዚህ እኩይ ተግባር ሰለባ የሆኑት ቀደም ሲል እንዳየነው በብሥራት አማረ ሣይቀር የተንበሳቆሉት የመጀመሪያው አፄ ምኒልክ ናቸው ቀዳማዊ ኃይለሥላሴም ቢሆኑ የሕይወት ዋጋ ቢከፍሉም የጎሳ በሽታ ነውና አፅማቸው ከመወቀስ መለጠም ዘመኑ ርቆ ሌላ ዘመን ውስጥ ያለን ብንሆንም አፄ ቴዎድርስም ከመወቀስና ከመዘለፍ ይባስ ተብለውም በሚያስገርም ሁኔታ ባሪያ ፈንጋይም ነበሩ ተብለዋል ይህንን ሀቅ ለመረዳት በቅንጭብጫቢም ቢሆን ነገሥታቱ የነበሩበትን ዘመንና የተጓዙበትን አስቸጋሪና የፈተና ት አንዴት እንዳለፉትና እንዴት እንደተጋፈጡት ለመዳሰስ ይሞክራል አግረመንገዳችንም የዘመናችን የቅጥፈት ሥንከሳር ማጋለጥ የግድ እየሆ መጥቷል ዴ ሯመሮሂንን እንደሚታወቀው አፄ ቴዎድሮስ በተነሱበት ወቅት የዓለም ተጨባጭ ሁኔታ የተለየ መልከና ቅርፅ ነበረው ባገር ውስጥ ማዕከላዊ መንግሥት ተዳከሞ በጎጥ መሣፍንት ኢትዮጵያ እየታመሠች ነበር አንዱ ራስ ወይንም ደጃዝማች ሌላውን ራስ ወይንም ደጃዝማች ገብር አልገብርም» በሚል በየቀኑ ፍልሚያ የሚገጥሙበት ወቅት ነበር በዚያ ዘመን ገበሬው አርሶ ማምራት ወልዶ መሣም አሣድጎ መዳር ነጋዴው ነግዶ ማትረፍ የሚቻልበት አልነበረም ከሠቆቃውና ከምሬቱ ብዛት የተነሣ ኢትዮጵያኖች ሰው ሆነው የተፈጠሩበትን እለት ይረግሙ ነበር ይባላል በውጭ የነበረው የዓለም ተጨባጭ ሁኔታ ደግሞ ቅኝ ገዥዎቹ አፍሪካን ኤዥያን ላቲን አሜሪካን እንደ ቅርጫ ሥጋ አየተቀራመቱ ደ ብንሮም ጺ ውም በሚያስገርም ሁኔታ ነመረዳት በቅንጭብጫቢም ኣስቸጋሪና የፈተና ወቅት ለመዳሰስ ይሞከራል ማጋለሴጥ የግድ እኳዩሆነ ፍመሮረንን አንደሚታወቀው አፄ ቴዎድሮስ በተነሰብት ወቅት የዓለም ተጨባጭ ሁኔታ የተለየ መልክና ቅርፅ ነበረው ባገር ውስጥ ማዕከላዊ መንግሥት ተዳክሞ በጎጥ መሣፍንት ኢትዮጵያ እየታመሠች ነበር አንዱ ራስ ወይንም ደጃዝማች ሌላውን ራስ ወይንም ደጃዝማች ገብር አልገብርም በሚል በየቀኑ ፍልሚያ የሚገጥሙበት ወቅት ነበር በዚያ ዘመን ገበሬው አርሶ ማምራት ወልዶ መሣም አሣድጎ መዳር ነጋዴው ነግዶ ማትረፍ የሚቻልበት አልነበረም ከሠቆቃውና ከምሬቱ ብዛት የተነሣ ኢትዮጵያኖች ሰው ሆነው የተፈጠሩበትን አለት ይረግሙ ነበር ይባላል በውጭ የነበረው የዓለም ተጨባጭ ሁኔታ ደግሞ ቅኝ ገዥዎች አፍሪካን ኤዥያን ላቲን አሜሪካን እንደ ቅርጫ ሥጋ አየተቀራመቱ የነበሩበት ወቅት ነበር ኢትዮጵያ ግን ነፃና ሉዓላዊት ሀገር የነበረች ቢሆንም ከቅኝ ገዥዎች በከፋ መልኩ በመሣፍንት እየታመሰች ነበር እንግዲህ ካሣ አፄ ቴዎድሮስ በዚህ ውጥንቅጡ በወጣበት ወቅት ነበር የሕዝብ እንባና ሰቆቃ አምጦ የወለዳቸው በመሆኑም በዚያን ዘመን የገነኑ የጎጥ መሣፍንትን እስከነ ሥርዓታቸው መንግሎ ለመጣል ቴዎድሮስ ጨከን ያለ ርምጃ ከመውሰድ ውጭ ሌላ አማራጭ አልነበራቸውም የሆነውም ይኸው ነበር ይሁን እንጂ የዘመነ መሣፍንትን አስከፊነትበቅጪ ያልተረዱ ወገኖች አፄ ቴዎድሮስን ከልከ ያለፉ ጨካኝና አረመኔ አድርገው ይሥሏቸዋል ሀቁ ግን አፄ ቴዎድሮስ ሩኅሩኅም አዛኝም ምህረትን የሚያውቁ እንደነበሩ የሣቸው እሥረኛ የነበረው ዶር ሄኔሪ ብላንከ ሣይቀር መሥከሮላቸዋል ባንድ ወቅት አንዲት ምንትዋብ የምትባኢልሴት ሥጋም ጳንዲያምረኝ ቋን ፅይዳጎራሥ ፈሻኝ ክወንድሜ ካባ ለበባሰሥ። ኗ የጄኔራል ሮበርት ናፒየር ጦር ወደ ኢትዮጵያ እስከ መጣበት ጊዜ ድረስ ባፄ ቴዎድሮስ ላይ ውስጥ ለውስጥ ከማሴር ያለፈ የትግራይን ሕዝብ ግብር እንዳይገብር አሣምፀው ለጦርነት የተሰለፉበት ጊዜ የለም ቴዎድሮስም ለካሣ ሽፍትነት ከብደት ሠጥተው ወደ ትግራይ ጦር አላዘመቱባቸውም በሌሎች ከባድ ካባድ ችግሮች ተጠምደው ስለነበር የካሣ ሽፍትነት ይህንን ያህል ከብደት እንዳልሰጡት መረጃዎች ይጠቁማሉ ምን ብጠላው በወንድሜ ላይ ደም አልይበት እንደሚታወቀው አፄ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ አንድነትጊዒ ለዘመናዊ ሥልጣኔ በነበራቸው ጉጉትና ቀናዒነት የተነሣ ከአንግሊዝ ጋር በገቡት የከፋ ውዝግብ ምከንያት እንግሊዝ ቴዎድሮስ በመያዣነት አግተው የያዚቸውን ዜጎቻቸውን ለማስለቀቅ በጄኔራል ናፒየር የሚመራ ጦር በ ዓም መጥቶ ዘይለ ወደብ መሥፈሩ ተረጋገጠ ይኸኔ ከትግራይ መንንት መሀከል በግንባር ቀደምትነት ከጄነራል ናፒየር ጋር ተላልከው ለመንገድ መሪነት ለሥንቅና ለመረጃ አቅርቦት የተገኙትና ሙሉ ፈቃደኛ የሆኑት ካሣ ምርጫ ነበሩ በመሆኑም የጄኔራል ናፒየር ጦር ከዘይላወደብ ተነስቶ በሠናፌ ባጋሜዳዋርላ ደላንታ አድርጎ መቅደላ አምባ አስከሚደርስ ድረስ በመንገድ አንዳችም እንቅፋት አልገጠመውም ነበር የዚህ ምከንያቱ ያገር ተወላጅ መንገድ መሪና መረጃ አቀባይ በማግኘቱ ነበር አፄ ቴዎድሮስ በዚያች በመጨረሻዋ ፈታኝ ወቅት ሰው ሲፈልጉ ሰው ማጣታቸውና የገዛ ወገናቸው ጠላትን መንገድ እየመራና የሥንቅ አቅርቦት እያቀረበ ማየት ካሣዛኙ ታሪካቸው መሀከል እጅግ የከፋው ነበር ማለት ይቻላል ኢትዮጵያ ብዙ ጎልታ ከምትታወቅባቸው በጎ ምግባራት መሀከል አንዱና ዋናው በሥልጣን ሽኩቻ ምከንያት የከፋ ደም መፋሰስ ቢደርስም አንኳን መኳንንቱ የውጭ ጠላት ሲመጣ በጭራሸ ቀዳዳ አይከፍቱም ነበር ምን ብጠላው በወንድሜ ላይ ደም አልይበት በማለት አንድ ሆነው ወራሪውን ጠላት ረግጠው ያስወጡ ነበር ይህንን የቆየና የዳበረ ወግ ካሣ ምርጫ የጄኔራል ናፒየርን ጦር ሥንቅ በማቀበልና መንገድ በመምራት ሠበሩት አላፊውን ቴዎድሮስን መጥላትና የማያልፈውን የኢትዮጵያን ሕዝብ ክብር ማዋረድና ያገርን አንጡራ ሀብት ማዘረፍ ታሪከ ይቅር የማይለው ወራዳ ተግባር ነበር ካሣ ምርጫ የፈፀሙት ምንም ያህል የሥልጣን ጉጉት ቢኖርባቸውም የጠላትን ጦር መንገድ ሊመሩ ባልተገባቸው ነበር ግን ተገባቸውና እየመሩ መቅደላ አምባ አደረሱት እንደ እውነቱ ከሆነ ታሪከም አንደሚጠቁመን ካሣ ምርጫ የናፒየርን ጦር በደጋው አገር እየመሩ መቅደላ ባያደርሱት ኖሮ ሊመጣ አስቦ የነበረው ታቹን ባፋር በረሃ ነበር በዚያ በኩል ቢመጣ ኖሮ ወታደሮቹ ውሃ ጥሙንና የበረሃውን ነዲድ ችለው ወደ ደጋው አዢ የመዝለቃቸው ሁኔታ አጠራጣሪ ነበር በረሃውን ይወጡታል ቢባል እንኳን በረሃብና በውሃ ጥም እንዲሁም በበረሃ ነዲድ በጣም የተጎዱ ስለሚሆኑ የጦርነቱ ሁኔታ ሌላ መልከ ሊኖረው በቻለ ነበር ለጠላት በር መከፈትንና ስለ መንገድ መምራት ስናወሳ ሌላም ሣንጠቅሰው የማናልፈው ቁስል እለ ያ ቁስልም የማይጨው ጦርነት ከመፈንዳቱ ቀደም ብሎ የቀደማዊ ኃይለሥላሴ አማች የልዕልት ዘነበወርቅ ባል የምሥራቅ ትግራይ ገዥ የነበረው ደጃዝማች ኃይለ ሥላሴ ጉግሣ አገሩንና ንጉሠ ነገሥቱን በዚያች ፈታኝ ቀውጢ ወቅት ከድቶ ኤርትራ በመግባት ልከ ካሣ ምርጫ የናፒየርን ጦር እየመሩ መቅደላ እንዳደረሱት ሁሉ ደጃዝማች ኃይለሥላሴ ጉግሣም ኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ በምትፈልግበት ወቅት የኢጣሊያንን ጦር እየመራ መጣ ጄኔራል ናፒየር አፄ ቴዎድሮስ ራሳቸውን በራሳቸው አጥፍተው የጦርነቱ ፍፃሜ ከሆነ በኋላ የዘረፈውን ዘርፎ የሚያወድመውን አውድሞ ለጉዞ ከመንቀሣቀሱ በፊት ለካሣ ምርጫ ለዋሉለት ውለታና ላበረከቱት ሁለንተናዊ አገልግሎት ዘመናዊ መድፎች ሲናድር ጠመንጃዎች ቁጥራቸው በትክክል ያልታወቁ ሽጉጦችና ከውትድርና ሙያ ጋር ሊሄዱ የሚችሉ በርካታ ቁሳቁሶችን እንደ ባይሮከለር መነፅር የመሳሰሉትን በገፍ ካሥታጠቃቸው በኋላ እነዚህን ዘመናዊ የጦር መሣሪያዎችን የሚያስተምሩና ጦራቸውንም ዘመናዊ ውትድርናን የሚያሠለጥኑላቸው ሁለት የእንግሊዝ ወታደሮችን ኪርከሃምና ሉዊ የተባሉ ካሥቀረላቸው በኋላ በመጨረሻ አንዳመጣጡ ወደ ሀገሩ ሲመለስም በከብር አጅበው አሸኛኘት አድርገውለታል ጄኔራል ናፒየር ጓዙን ጠቅልሎ ካገር እንደወጣ በዚያን ወቅት በሠራዊት ብዛትም ሆነ ባደረጃጀት ከነበሩት መኳንንት መሀከል የላስታው ዋግ ሹም ጎበዜ የተሻሉ ስለነበሩ ጊዜ ሳይሰጡ ተሻምተው ወዲያውኑ አፄ ተከለ ጊዮርጊስ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሠ ካሣ ምርጫ ዘመናዊ የጦር መሣሪያ ጄኔራል ናፒየር አሰታጥቋቸው ቢሄድም የዋግ ሹም ጎበዜን ያህል ሰው ስላልነበራቸው ያፄ ተከለ ጊዮርጊስን ሠ ነገሥትነት ተቀብለው ራሳቸውን ሲያደራጁ ቆይተው በመጨረሻ አወጣዋለሁ ባሉበት ወቅት «አልገብርም» በማለት ማመፃቸውን በይፋ አስታወቁ በዚህ ወቅት አፄ ተክለ ጊዮርጊስ አትችለኝም ሠራዊቴ አንደዚህ ጤፍ ብዙ ነው» ብለው አንድ አቅማዳ ጤፍ ባህያ አስጭነው ላኩባቸው በዝብዝ ካሣ በበኩላቸው «ሠራዊትዎ እንደ ላኩት ጤፍ ብዙ ቢሆንም በታጠቁት ዘመናዊ የጦር መሣሪያ አቆላለዎታለሁኩ በማለት ጤፉን ቆልተው መልሰው ላኩላቸው ሁኔታ የዛቻና የማስፈራራት መልዕከት ከተለዋመጡ በኋላ ሁለቱም ሊለዝቡ ባለመቻላቸው አፄ ተከለጊዮርጊስ ከላስታ ተነስተው ወደ ትግራይ በመዝመት ዓድዋ አሰም ወንዝ አጠገብ ፍልሚያ ገጠም አውነትም ካሣ ጤፉን ቆልተው እንደላኩት ሁሉ ያፄ ተከለጊዮርጊስን ሠራዊት ናፒየር ባሥታጠቃቸው ዘመናዊ የጦር መሣሪያ ልተው ንጉሠ ነገሥቱም በፍልሚያው ላይ ተገደሉ በዚሁ የጦርነቱ ፍፃሜ ሆነ በነገራችን ላይ ያፄ ተከለ ጊዮርጊስ ሚስት የካሣ ምርጫ እህት ስለነበሩ አልቃሽ ፃጾይ ወንድምሸ የምፇው ሳሰሸ ጩሸ ቆጥ ለጣ ልፅ ምጋ ሷሰበሳ ብሏቸዋል ካሣ ምርጫ አፄ ከሆኑ በኋላ የወሰዷቸው ርምጃዎች አፄ ተከለ ጊዮርጊስን ከገደሉ በኋላ «አፄ ዮሐንስ ኛ ንጉሠ ነሥሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሠ በዚህ ወቅት ደግሞ የሸዊው ንጉሥ ምኒልከ አፄ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ» ተብለው ነገሠ ሁለት አፄዎች ባንድ ጊዜ ላንዲት አገር የሚቻልም የሚታሰብም የሚሆንም አይደለምና አንዱ ባጥቂነት መውጣት ስለነበረበት ለጦርነት ተሰላለፋፉ ዮሐንስ «ምታ ነጋሪት ከተት ሠራዊት» ብለው ምኒልክን ለመውጋት ከትግራይ ተንቀሳቅሰው ወሎ ምድር ገቡ ይሁን እንጂ የዚያን ዘመን የሃይማኖት አባቶች አንደዛሬዎቹ ጭልጥ ያሱ ጥቅም አሳዳጆችና በጎሣ የተመረዙ አልነበሩምና ለሃይማኖታቸው ለእምነታቸው የበረቱ የተከበሩ የተፈሩና አንቱ የተባሉ ስለነበሩ ተደማጭነት ነበራቸው በመሆኑም ሁለቱ ወንድማማቾች ሥልጣን ለኔ ይገባኛል ምክንያት ደም በከንቱ መፋሰስ እንደ ማይገባቸው ግራ ቀኙን በያሉበት ከወቀሱና ከተቆጡ በኋላ ቀጠሮ ተይዞ ምኒልክ ወደ ወሎ እንዲጓዙ ተደርጎ ወሎ ውስጥ ረሲሊጨ ወይንም ሊቸ ከተባለች ቦታ ሁለቱ አፄዎች ለዚሁ ተግባር ተብሎ ከተዘጋጀ ድንኳን ውስጥ ከታላላቅ የሃይማኖት አባቶች ጋር ገብተው ከብዙ ቆይታ በኋላ እንደገና ከድንኳኗ በመውጣት የርቁ ሁኔታ በምን ዓይነት መንገድ ይቋጭ ይሆን እያለ በጉጉት ለሚጠብቃቸው ሕዝብ ባዋጅ መልከ የሚከተለውን አስነገሩ አፄ ዮሐንስ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ሲባሉ ምኒልከ ደግሞ አንድ ደረጃ ዝቅ ብለው ንጉሠ ሸዋ መባላቸውን በተነገረና በተገለፀ ጊዜ ሕዝቡ ታላቅ ደስታና እልልታ አቅልጦ እንደነበር የእድሜ ባለጸጎች ይተርካሱ ከዚህ ውጭ ሁለቱ መሪዎች በሌሎች ጉዳዮች ላይ ምን እንደተነጋገሩ የሚታወቅ ነገር የለም እንግዲህ ከፍ ብሎ እንደ ተመለከትነው እስበስ በሥልጣን ንጥቂያ ምከንያት የሚያፋጥጥ ዘመን ሲከሠት የሃይማኖት አባቶች የማስታረቅ የማቻቻልና የመምከር የመገሠፅ ተግባር ያከናውኑ ነበር የሞራል ብቃትም ነበራቸው ሰዎች የሆኑ ሁሉ ሌሎችን እንደራሳቸው አንዲወዱና እንዲያከብሩ የሐዋርያነት ተግባር ይፈፅሙ ነበር በዚህ ዘመን ግን ይህ መልካም ሃይማኖታዊ ሥነምግባር ተገልብጦ ሰዎች የሆናችሁ ሁሉ እንደ አውሬ እስበሳችሁ ተናከሱ በሚል ቃል የተተካ መስሏል ዛሬ የሃይማኖት አባቶች እንኳንስ የተጣሉን ሊያስታርቁ ይቅርና አነሱ ራሳቸው ጠብ አቀጣጣይ ቤንዚን ሆነዋል ሣይሞቱ የሞቱትና ዛሬ ሲሞቱ የሚያሠሩትን ሐውልት በቁማቸው ያስቆሙ እለት ነበር የዘመኑ ካህናትና ዳቆናት ኢሕአዴግ በሚያዘጋጃቸው የድጋፍ ሰልፎች ላይ በመገኘት ልብሶ ተክህኖ ለብሰው ከበሮ እየደለቁ ከፊት ከፊት ሰልፉን የሚመሩ ናቸው እንደነዚህ ያሉትን የሃይማኖት ሰዎች ጆን ሐዘወይ ስፔንሰር በመታዘብ እንዲህ ይሏቸዋል የዲጳገምጵያ ቤፖክርሰቷኗያን በርካታ ዳብይፉ ክረሰጄያፍቶና ፇናማቻ ያሟሦባቅ ምቶቅስ ቦሟይኝምውን ድርናቅና ንዋ ቆዬቶም ስመጠሰቀ ዐሰፉረ ማንሰጋራዊ ግሮቻን ጳሳዖ። ጠይቁ ም ሆነ ይህ ኢትዮጵያ ቃሏን አከብራ በታሪከ የኩፊት ጦርነት በመባል የሚታወቀውን በራስ አሉላ የጦር መሪነት አዝምታ ከባቢዎቹን ድርቡሾቹን ደምስሳ የተከበቡትን ነፃ አውጥታ በስምምነቱ መሠረት በምፅዋ በኩል አስወጥታ ወደየ አገራቸው አንዲሄዱ ስታደርግ በመልሱ ግን እንግሊዝ ጣሊያንን አምጥታ ምፅዋ ወደብ ላይ በማሥፈር ለኢትዮጵያ ጠላት ተከለችላት ስህተት አራት ራስ አሉላን ማጋዛቸው እንደሚታወቀው የራስ አሉላ አባ ነጋ ቋሚ መፈከርና መርህ የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ወሰን ቀይ ባሕር ነው የሚል ነበር በመሆኑም ራስ አሉላ አንደ እሳት አለሎ እየተወረወሩ ቀደም ሲል ግብፆችን ድባቅ እየመቱ እንደመለሷቸው ሁሉ በኋላም የንእግሊዝን የጡት ልጅ ኢጣሊያንን ሰዐጢ ላይ ድባቅ በመምታት አሣፍረው ቢመልሷትም የሩቅ ጊዜ ግቧ ኢትዮጵያን ጠቅላል መያዝ በመሆኑ አመች ጊዜና ወቅት እየጠበቀች መተንኮሷን አላቆመቸም ነበር በመሆኑም በጥር ወር ዓም ምፅዋ በሰፈረች በሁለተኛው ዓመት ከምፅዋ በመንቀሳቀስ ዶጋሊ ላይ ጦርነት ከፈተች በዚህ ወቅት አፄ ዮሐንስ መሀል አገር ነበሩ እንዳሁኑ ስልከም ሆነ ሬዲዮ ባለመኖሩ የእዝ ሠንሠለትን ለመጠበቅ የሚቻል አልነበረም በመሆኑም ራስ አሉላ ባላቸው ኃይል ከመመከት ውጭ ሌላ አማራጭ አልነበራቸውም ስለዚህ አፍጥጦ የመጣውን የጠላት ጦር ድባቅ በመምታት ካድዋ ድል ቀደምት የሆነውን የዶጋሊን ድል በታሪክ አስመዘገቡ ዳሩ ግን ይህ አኩሪ ድል ሊያሸልማቸው ሲገባ ተወቅሰውና ተነቅፈው ከሥልጣናቸውና ከግዛታቸው ለመሻርና ለመጋዝ ምከንያት ሆነ ጣሊያኖች የንጉሠ ነገሥቱን ደካማ ጎን ስለሚያውቁ ራስ አሉላ ምንም ሣንነካው ወረረን በማለት ገልብጠው በመጮሀቸው አፄ ዮሐንስ ከመሀል አገር ገሥግሠው ባሕረ ነጋሽ በመግባት እኔ ሣላዝህ ጣሊያኖችን ወግተሃልፐ በሚል አግዘው ለቦታው የማይመጥኑ የወንድማቸውን ልጅ ራስ ኃይለማርያምን የባሕረነጋሸሽ እንደራሴ አድርገው በመሾም ጣሊያኖችን አስፈነደቋቸው በዚህ ወቅት ደግሞ ድርቡሾች የንጉሠ ነገሥቱን እግር ጠብቀው ጎንደር ከተማ ድረስ በመዝለቅ ከቱ አድባራት መሀከል ዎቹን አቃጥለው መጠነ ሠፊ ዘረፋም አካሄዱ በድርቡሾቹ ወረራ የተበሳጨ አንድ የጎንደር ደብተራ አላህ እነሱን ቢወዳቸው ነው ለድል ያበቃቸው ብሎ ማተቡን በጥሶ በመጣል በፈቃዱ ሰልሞ ከድርቡሾቹ ጋር ተቀላቅሎ መሄዱ ይነገራል አፄ ዮሐንስ የጎንደርን መቃጠል ሰዐጢ ላይ ከጣሊያኖች ጋር ተፋጠው እንዳሉ በሰሙ ጊዜ ንጉሥ ተክለሃይማኖትን ወርደው ድርቡሾችን እንዲበቀሏቸው አዘዚቸው ንጉሠ ተከለሃይማኖት የንጉሠ ነገሥቱን ትእዛዝ ተቀብለው እንዴት እንደዘመቱ ሂደቱን አለቃ ተከለ ሥላሴ ዋቅጅራ የተባሉ ሊቅ በጊዜው አብረው የነበሩ የጻፉትን ተከለ ጻድቅ መኩሪያ ዋቢ ጠቅሰው ያሠፈሩት ጥጃም ሰው ያንፊ መድ ጦረኑይ ፈጆፍድ ዳሐቅጥ ጠግሶ ጳደ ጳንቦ ሃሐሐ ቦኑኙምስሀቶ ቃሰ ይና አገር ይሉና ፉከራውን እንዲህ በማለት አስቀምጠውታል አይታሰስም ምጣድ በግምጃ ዘንድሮ ድርቡሽ መትረፉን እንጃ አያለ ነበር ወደ ፍልሚያው የሄደው ተከለፃድቅ መኩሪያ ድ ፉ ፍልሚያው የተካሄደው ጥር ቀን ዓም ሲሆን ቦታው ደንቢያ ሣር ውሃ ላይ ነበር የንጉሥ ተከለሃይማኖት ጦር ሊቁ እንደ ጠቀሱት በንቀት እየፎከረና እየተሳደበ ወርዶ ቢገጥምም ባንድ ዙር ፍልሚያ ብትንትኑ ወጥቶ በያቅጣጫው ሸሸት ሆነ ንጉሥ ተከለሃይማኖትና አቤጁሄ ሱቃስም ቀድመው ሸሹ ይህነኑ የጦርነቱን ፍፃሜ አለቃ ተክለሥላሴ ዋቅጅራ እንዲ አስቀምጠውታል « ያንጮሥ ፇክሰቋጀይማኖ ም ወድ ልሯ በው ፖክሰሐጀይማኖቅ ዳሰው በባው ፈረቻው ዎ«ኗኦዞ ሰምርኦ ሆነሀው ዘክግንባር ፈመብት ለባታቻውና ዳቋጳራ ው ሰላቻው ሄደው ሐኔ ጳንመሰ ሳይታ ሐምቶቻ ዳረሃውኝ ራሰ በብሀን ይሃው ፕሐውኝ ሄዶ በማሰቅት ብ ሦኳረፉ በዚሁ በሣር ውሃው ፍልሚያ የሴት ልጃቸው ባል ደጃዝማች ጀንበሬ ጥሩ ሙያ ሠርተው ሲሰው ሚስታቸው ምንትዋብ ተከለሃይማኖት ከባላቸው ጋርነበሩና ተማርከው መወሰዳቸውንና በእስላም እጅ አልበላም ብለው በርሃብ ተሠቃይተው እንደሞቱ ሊቁ ተርከዋል በተማረኩ ጊዜም የሚከተለውን ስንኝ መቋጠራቸውን አለቃ ተክለሥላሴ ጽፈዋል ም የምሥያታጀፉ ለንደኔ ማትፇሩ ረኩሰ በኋሷታ ምዖቻ ብጎፇራ ንሩፖ አፄ ዮሐንስ ንጉሥ ተከለሃይማኖት ድል መሆናቸውን በሰሙ ጊዜ ቀደም ሲል ፎከረው መውረዳቸውን ሰምተው ነበርና ፎከረህ ወርደህ ተሸንፈህ ሰውን አስፈጅተህ ተመለሰህ ብለው ከወቀሷቸው በኋላ ንጉሥምኒልከን ለኔ ብለህ ሣይሆን ለሃይማኖትህና ለማተብህ ስትል ሂድና ከድርቡሾች ጋር ተዋጋ በማለት እንዳዘዚቸው ተከለፃድቅ መኩሪያ አለቃ ተከለሥላሴን ዋቢ ጠቅሰው በገጽ አስፍረዋል በዚህ አጋጣሚ ለዚህ ዘመን ወጣት ልጃገረዶች ወይንም ቆንጆዎች አራት ሞገደኛ ሞግሽ ምንትዋቦችን አስተዋውቆ ማለፉ ጠቃሚ ይመስለኛል የመጀመሪያዋ ምንትዋብ ቋረኛዋ ያፄ በካፋ ባለቤት እቴጌ ምንትዋብ ሲሆኑ በፖለቲካው መስክ ከፍተኛ ተፅእኖ ፈጣሪ እንደነበሩ ይነገርሳቸዋል ሁለተኛዋ ምንትዋብ ያፄ ቴዎድሮስ የመጀመሪያ ባለቤታቸው አ ገ ቴጌ ተዋበች ዓሊ የልጅነት ስማቸው ምንትዋብ ነበር ለባላቸው እንደነበሩ ይተረከላቸዋል ከክብ አማካሪ ሦስተኛዋ ሞገደኛ ምንትዋብ አፄ ቴዎድሮስ አባቷን የገደሉባት ስትሆን ን በልን ወንድሟን ፈረሰ ፅኋው ጸ«ረሸጃ አክሬሄ ይሀ ላሥይዕ ምፖፇ ሶሶ ሻጭ ልናይ ብላ በድፍረት ስንኝ በመቋጠር እልኋን የተወጣቸው ናት አራተኛዋ ሞገደኛ ምንትዋብ ካባታቸውና ከባላቸው ጋር ደንቢያ ሣር ውሃ ዘምተው ቢማረኩም ሃይማኖታቸውን ለመቀየር ቀርቶ በእስላም እጅ አልበላም ብለው በሃብ ተሰቃይተው መሞታቸው ፅናታቸውን የሚያሣይ ንጉሥ ምኒልከ ያፄ ዮሐንስን ትእዛዝ ተቀብለው የሸዋንና የወሎን ጦር አስከትለው በሚያዝያ ወር ደብረታቦር በመግባት ሠፈሩ የቤጌምድር ጦር ተጠቃሎ እስከሚገባላቸው ድረስም ቀናት ያህል ከተቀመጡ በኋላ በመጨረሻ ጎንደር በመግባት አዘዞ ላይ ሠፈሩ ንጉሥ ምኒልክ አዘዞ ሠፍረው በቆዩባቸው ቀናት ውስጥ ሁለት ጊዜ ወታደራዊ ሠልፍ አድርገዋል የጦሩ ብዛትም ሆነ የታጠቀው መሣሪያ ከበቂ በላይ በመሆኑ ሣር ውሃ ላይ መሸጎ የነበረው የድርቡሽ ሠራዊት ገና ሣይዋጋ መቋቋም እንደማይችል አውቆ መተማ ወርዶ መመሸጉን ታሪከ ጸሐፊዎች ጽፈዋል ንጉሥ ምኒልከ ንጉሠ ነገሥቱ ባዘዚቸው መሠረት ወርደው መግጠም ሲቸሉ በራስ ተላ አባነጋ የደረሰው የመጋዝ እጣ በኔም ላይ ሊደርስ ይቸላል ሜል ሥጋት ይመሥላል የንጉሠ ነገሥቱን የመጨረሻ ትእ መልእከተኞችን ላኩ ሻ ለመቀባበል መልእክተኞች በቅንነት ንጉሠ ነገሥቱን ደስ ያሰኙ መስሏቸው ይዘውት የተሠለፉ የሠራዊት ብዛትና የታጠቀው የጦር መያ ምራት እንኳንስ የድርቡሽ ጦር የአንግሊዞችም ጦር አይመከተው እያሉ በማጋነን ሲተርኩላቸው በዙሪያቸው የከበቧቸው መኳንንትም ቀድሞውንም ቢሆን ለምኒልክ ቀናነት አልነበራቸውምና ተጨማሪና የመጨረሻ ውድቀታቸውን ቸው ቡሾችን የሚያፋጥን ሥህተት እንዲሠሩ ገፋፏቸው እንዲህ ከሆነማ ድር ድል አድርጎ በማረከው የጦር መሣሪያ መልሶ ሊወጋን አይደል በሚል ሥጋት በመጣህበት አድርገህ አገርህን ሸዋ ግባ የሚል መልእከት አስተላለፉላቸው ከ ባፄ ዮሐንስ ያልተጠበቀ መልስ በጣም ተገርመው በመጡበት ባይሆን ወደ ጎጃም በመሻገር ከንጉሥ ተከለሃይማኖት ጋር በመገናኘት አፄ ዮሐንስ ከሁለት አንዳቸውን ወይንም ሁለቱንም ሊወጓቸው ከመጡ ካንድ ላይ ሆነው ሊወጓቸው ተማምለው መለያየታቸሙ አውነት ነው እንዲያውም ንጉሥ ምኒልከ ንጉሥ ተከለሃይማኖት ሣርውሃ ላይ በተማረከባቸው የጦር መሣሪያ ምትክ ወይንም ከዚያም በላይ ሁለት ዘመናዊ መድፎችና ሲናድር ጠመንጃዎችን ከበቂ ጥይቶች ጋር ሠጥተዋቸው መሄዳቸውን አለቃ ተከለሥላሴ ዋቅጅራ ጽፈዋል አፄ ዮሐንስ ንጉሥ ምኒልከ ከንጉሥ ተከለሃይማኖት ጋር በመገናኘት ይልተውባቸው ሸዋ መግባታቸውን ባወቁ ጊዜ ባሕረ ነጋሽን አዲስ ለሾሟቸው ለራስ ኃይለማርያም ትተው ራስ አሉላን ካጋዙበት አስመጥተው እሳቸውን በመያዝ ገሥግሠው መቀሌ ገቡ ግፅ ዛ ለው ሌላው አሣዛኝ ነገር ንጉሠ ነገሥቱ መቀሌ ከመድረሳቸው ቀደም ብለወ ታመው ነበርና ልጃቸው ራስ አርአያ ዮሐንስ የዘውዲቱ ምኒልክ ባል በሞተ በመለየታቸው ሐዘናቸው መሪር እንደነበር ይነገራል በርግጥም በዚያች የወከባ ወቅት የልጃቸው በሞት መለየት ከባድ ፈተና እንደሚሆንባቸው ምንም ጥርጥር የለውም ጫ ዳይ ንጉሥ ነገሥቱ ምንም እንኳን ከባድ ሐዘን ቢወድቅባቸውም ያገር ጉ ደግሞ ከምንም በላይ ነውና ሰኔ ወር መጨረሻ ላይ ዘውዲቱ ምኒልከን ጭምር ይዘው ቁጥሩ እጅግ ብዙ የሆነ ሠራዊት መርተው ደብረታበር ገቡ ስህተት አምስት በጎጃም ሕዝብ ላይ የወሰዱት ያልተገባ ርምጃ። ማዊ አዳ ሥኒልያ አፄ ምኒልከ ወደ ሥልጣን በወጡበት ወቅት ባገር ውስጥ ካፄ ቴዎድሮስና ካፄ ዮሐንስ ጋር ሲነፃፀር ሰላም ነበር ማለት ይቻላል ይህ ማለት ግን ግዛትን ለማስፋፋት ሲሉ በምሥራቅ በደቡብና በምእራብ ኢትዮጵያ የስበስ ፍልሚያ አላካሄዱም ማለት አይደለም ኃይለኛ የሥልጣን ተፎካካሪ አልገጠማቸውም ለማለት እንጅ ባገር ውስጥ ከላይ የተገለፀውን ሲመስል በውጭ ያለው የዓለም ተጨባጭ ሁኔታ ደግሞ ሁሉም ነገር ተጠናቋል ማለት ይቻላል ቅኝ ገዥዎች አፍሪካን ከኢትዮጵያና ከላይቤሪያ በስተቀር ሙሉ በሙሉ በቁጥጥራቸው ሥር አድርገዋቸዋል የኢትዮጵያ አጎራባቾ አገራት ሱዳን ኬንያና ኡጋንዳ በእንግሊዝ ቁጥጥር ሥር ሲውሉ ከፊል ሶማሊያ በእንግሊዝ ይዞታ ስር ቀሪው ደግሞ በኢጣሊያን ተይዚል ጅቡቲ በፈረንሳይ ነው በላያችን ሪስናቸው ሮ የመገንጠል ጥያቄ አይኖርም ሕወሐት የሚባል የትግራይ ነፃ የዚህ ድርጅት መፈጠር ግን ባይባልም ለጊዜወ ላይ አዘግቶብናል አዳዎች አንዳሉብን ዳግማዊ እሄ ምኗል አፄ ምኒልክ ወደ ሥልጣን በወጠበት ወቅት ባገር ውስጥ ካፄ ቴዎድሮስና ካፄ ዮሐንስ ጋር ሲነፃፀር ሰላም ነበር ማለት ይቻላልለ ይህ ማለት ግን ግዛትን ለማስፋፋት ሲሉ በምሥራቅ በደቡብና በምእራብ ኢትዮጵያ የስበስ ፍልሚያ አላካሄዱም ማለት አይደለም ኃይለኛ የሥልጣን ተፎካካሪ አልገጠማቸውም ለማለት እንጅ ባገር ውስጥ ከላይ የተገለፀውን ሲመስል በውጭ ያለው የዓለም ተጨባጭ ሁኔታ ደግሞ ሁሉም ነገር ተጠናቋል ማለት ይቻላል ቅኝ ገዥዎች አፍሪካን ከኢትዮጵያና ከላይቤሪያ በስተቀር ሙሉ በሙሉ በቁጥጥራቸው ሥር አድርገዋቸዋል የኢትዮጵያ አጎራባች አገራት ሱዳን ኬንያና ኡጋንዳ በእንግሊዝ ቁጥጥር ሥር ሲውሉ ከፊል ሶማሊያ በእንግሊዝ ይዞታ ስር ቀሪው ደግሞ በኢጣሊያን ተይዚል ጅቡቲ በፈረንሳይ ለዋል ተይዛለች ኢትዮጵያንም ለመቀራመት የሦስትዮሽ ውል ተዋው ባሕረነጋሸም ካናት አገሯ በኢጣሊያን ተገንጥላ «ኤርትራ» ተብላ በቅኝ ግዛት ሥር ወድቃለኾች ህ የውጭው ሁኔታ ይህንን ሲመስል ንጉሠ ነገሥቱ ያድዋ ጦርነት አስከ ተይመረበት ድረስ ከውጭ ወራሪዎች ጋር በዲፕሎማሲያዊ መስከ እየተፋለሙ ከዚህ ጎን ለጎን ደግሞ ለዘመኑ ሥልጣኔ በራቸውን በመከፈት የሚቾቸሉትን ሁሉ አድርገዋል ይህንንም ሲያደርጉ ከወግ አጥባቂ መኳንንት ጋር እየተጋጩ እንደነበር ታሪከ ያወሳል በመሆኑም በዘመናቸው ካከናወኗቸው መሀከል ዳግማዊ ምጳሳክ ያዕፒታሰሷ ሶዐ ዓም ዳግማዊ ምኔሰጵ ቤቶ ዉ ዓም ፖሸክከርካሪዎቻን ወደ ጳገር ውሰጥ ማሰሃባም አጂቡ ለዲሰ ለሰባ የባቡር ጋዲድ ማዘርኃት ዑዐ ዓም ድረፅ ተርን መመፍመን መጩ ፊታ ፈክከፅቶ ይፇሰ ዝብቋው ሰማኅገ በሃመናቸቻው ኣርሃኗን ክውፅሰሃራፈቷያ ሰማሰመጣት ማነፉሥክተቸውና ማራባታቻውያ ይሥለክ መሥመር ማዘርታቻው ሊጠቀሱ ከሚገባቸው ጥቂቶች ናቸው ኬሽን ወዳገራችን የገባው በ ዓም ያድዋ ጦርነት ከመከፈቱ ሁለት ዓመት ቀደም ብሎ ሲሆን በዓለም ደረጃ ገና አዲስ ግኝት ነበር በአልከሳንደር ግርሃም ቤል በተፈለሰፈ በኛው ዓመት ነበር ወዳገራችን የገባው ይህም እጅግ ፈጥኖ ነበር ማለት ይቻላል ፈጥኖ የመግባቱን ያህል ግን መቶ ሃያ ዓመት ተጉዞ ዛሬ አለማደጉ የሚያስገርም ነው ያም ሆነ ይህ አፄ ምኒልከ በዘመናቸው ወቅቱ ያፈራቸውን የቴከኖሎጂ ውጤቶች ወዳገራቸው ለማስገባት ጥረት አድርገዋል የመጀመሪያው የሥልክ መሥመር ዝርጋታ የተካሄደው ካዲስ እበባ ወረዒሉ ከወረዒሉ ቤጌምድር ጋይንት አኔ እትብቴ ከተቀበረባት አጋጥ መናመስሰክ ነበር ከዚያ ደግሞ ደብረታቦር ነበር የገባውጋጥ መናመስከ ደብረታቦርንና ወረዒሉን በማዞሪያነት ማገናኛ ነበረችፁ የስልከ ቤቱ ፍራሽ ዛሬም ድረስ አለ አገልግሎቱ የተቋረጠው ግን በጠላት ወረራ ጊዜ ነበር ዬቱሦሠከ ኣኗ በመሠረቱ አፄ ምኒልከ ያከናወኗቸው ዘመን ተሻጋሪ የጥበብ ውጤቶች የተጠቀሱት ብቻ ነበሩ ማለት አይደለም እጅግ በርካታዎች ነበሩ አነዚያን ሁሉ ከዚህ ላይ መዘርዘሩ አስፈላጊ ሆኖ አላገኘሁትም ጥቂት ምሳሌዎችን ብቻ ጠቀሼ ልለፍ ከዚህ ይልቅ ሰፋ አድርጌ ለማየት የሞከርኩት የሚወቀሰበትንና የሚወገዙበትን ነው አፄ ምኒልከን አጥብቀው የሚወቅሷቸውና የሚያወግዚቸው ያሁኖቹ የኤርትራ ልጆች ሻዕቢያ እና የትግራይ ፋኖዎች ሕወሓቶች ናቸው ቀደም ብለን ያፄ ዮሐንስን ስህተቶች ባየንበት ወቅት ኢጣሊያኖች ባሕረ ነጋሸን ከመረብ ምላሽ «ኤርትራ» ብለው በመሰየም የያዚት አፄ ዮሐንስ ራስ አሉላን ይዘው ወይንም አግዘው ወደ መተማ በዘመቱበት ወቅት አጋጣሚውን በመጠቀም ነበር ከዚያ በኋላም ባፄ ዮሐንስ ዙፋን ወራሾችና በንጉሥ ምኒልከ መሀከል በተፈጠረው የሥልጣን ሽኩቻ ምከንያት ሁኔታዎች ስላገዚቸው ተደላድለው ለመቀመጥ ችለዋል በኋላም ንጉሥ ምኒልከ አፄ ቢሆኑም ቀሪዋን ኢትዮጵያ ይዘው አመቾ ጊዜን ከመጠበቅ ውጭ ሌላ አማራጭ አልነበራቸውም እንዲያውም ለቀሪዋ ኢትዮጵያ በመስጋት ኢጣሲያኖች የመረብን ወንዝ ተሻግረው እንዳይወሯቸው የውጫሴን ውል መዋዋላቸው እውነት ነው እንግዲህ ሻዕቢያ የሚወነጅላቸው ከመረብ ወዲያ ያለውን አገር አገራቸው እንዳልሆነ ሁሉ በውል ፈርመው ለቀዋል በማለት ነው ሻዕቢያና ሕወሓት የወቅቱን የዓለምን ተጨባጭ ሁኔታና የምኒልከን አቅም በቅጡ ያጤኑት አይመስሉም ለነገሩ ቢያጤኑትም የመገንጠል መርህ ያነገቡ ስለሆነ ምኒልከን ለማውገዝ ምከንያት ሆኗቸዋል እውነታው ግን ዙሪያውን በቅኝ ገዥዎች ተከበው እያሉ ኤርትራን ለማስለቀቅ ቢተነኩሱ ኖሮ መዘዙ ምን ሊሆን እንደሚችል ሕሊና ያለው ሰው ሊገነዘበው ይቸላል በዚያን ጊዜ የነበራቸው አማራጭ ቀሪዋን ኢትዮጵያ ይዘው መቆየት ነበር የዚህ ሀቅም ኢጣሊያ ኤርትራ ላይ ተወስና መቅረት አለመሆኑ በውጫሌ ውል አንቀጽ ምከንያት አይቀሬውን ያድዋን ጦርነት ማስከተሉ ነበር ሌላውና ዋናው መወቀሻቸው ደግሞ ያድዋን ድል እንደተቀዳጁ ወደ ፊት ቢገፉ ኖሮ ኢጣሊያኖችን ከኤርትራ ምድር ጠራርገው ማባረር ይችሉ ነበር የሜል ነው እነዚህ ወገኖች አሁንም ያልተገነዘቡት ነገር ቢኖር ድል ማድረግ እንዳለ ሁሱ መልሶ ድል መሆን እንዳለም ነው ኢጣሊያኖች ቢያንስ ከኢትዮጵያኖች የተሻለ የጦር መሣሪያ ነበራቸው ሠ ቸውም የሠለጠነ ዘመናዊ ወታደር ነው የሥንቅ ዝግጅታቸውም ለረጅም ጊዜ የሚቆይ ደረቅ ሥንቅ ነው ለቁስለኞችና ለቀላል በሽተኞች የሚሆን መድኅኒትና የሕከምና ሙያተኞችም ነበሯቸው ባንፃሩ ያፄ ምኒልከ ሠራዊት የታጠቀው መሣሪያ አንድ ጎረሰ ሲሆን በዚህ ላይ በዘመናዊ ውትድርና የሠለጠነ ሣይሆን በፈቃዱ የዘመተ የከተቴ ጦር ነበር ያ የከተቴ ጦር ደግሞ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ የመበታተን እጣው ሰፊ ነው በሽታ ገብቶም እየጠረገው ነበር የሥንቅ አቅርቦቱም ባህያና ባጋሰስ የተጫነ ነው ዝቅ ሰጨፏም በሰው ትከሻ የተንጠለጠለ ነበር በዚህ ላይ ከዚያው ግንባር ተበስሎ የሚበላ ነበር ከዚህ ውጭ ያለው ደግሞ በየመንደሩ እየተመራ የሕዝብ ቀለብተኛ ሠራዊት ነበር እንግዲህ ይህንን ሁሉ ቸግር ተቋቁመው ኤርትራን ለማስለቀቅ ቢሞከሩ ኖሮ ያለ ጥርጥር ኤጣሊያ መልሶ የማጥቃት እድሏ ሰፊ ነበር ይህ ከሆነ ደግሞ ኢትዮጵያን ጠቅልላ የሟያዝ አጋጣሚው ከሰማይ የወረደ መና ነበር የሚሆንላት ይህም ሆኖ ዳግማዊ ምኒልክ ወደፊት ለመግፋት ቆርጠው ተነሥተው ነበር የጐግራይ መኳንንት በመሟገታቸውና በመቃወማቸው ወደ ፊት ከመግፋት መታቀባቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ የሻዕቢያና የሕወሓት ልሂቃን ግን ይህንን ሀቅ ሸምጥጥ አድርገው ክደው ምኒልከን ባገር ሻጭነት በመወንጀል ገልብጠው ያነቡልናል ሻዕቢያና ሕወሓት በዚህ ሥልጡን ዘመን ገንጣይ አሥገንጣይ በመሆን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ የተቀላቀለችን አገር እንደ ገና በትጥቅ ትግል በኃይል መገንጠላቸውና ማስገንጠላቸው ለዛሬዋ ኢትዮጵያ አንድነት መናጋትም ሆነ ለወደፊቱ ኤርትራ ሕልውና አስጊና የተዳፈነ ረመጥ ነው ዛሬ ያንዱን ተቃዋሚ ኃይል ሌላው እየተቀበለ በማሰልጠንና መጠጊያ በመሥጠት የሚያደርጉት መሯሯጥና መወነጃጀል ለቁርሾው መከፋት በቂ ማረጋገጫ ነው እነሱ ይህን የመሰለ ወራዳ ተግባር እየፈፀሙ አፄ ምኒልከን ፈርመው አገር ሸጡ እያሉ የመወንጀል ምን የሞራል ብቃትና ሀገራዊ ኃላፊነት አላቸው። የሴለ ታሪከ ፈጥሮ ጥላሸት መቀባቱስ ማንን ይጠቅማል ጠይቁ በመሠረቱ ጥፋትና ጉዳት አልደረሰም ብሎ የሚከራከርም የለም የብሔር ጭቆናም አልነበረም ብሎ መካድም አይቻልም ግን ደግሞ ጉዳቱም ጭቆናውም ያንዲት አገር ሕዝብ እንጂ አንድን ብሔረሰብ ብቻ ነጥሎ ከፋት ተሸካሚ ለማድረግ የሚደረገው የቅጥፈት ሩጫ በጎ ሥንቅ አይኖረውም አውነትነት ስለሌለው የጉም ሥር እንደ መጨበጥ ይቆጠራል ይህም ሆኖ አስተማሪና ችግር የሚቀርፍ ቢሆን ኖሮ ወቀሣውን ለመቀበል ወይንም ለመሸከም ባልከበደ ነበር ከፋቱ በበቀልተኝነት ስሜት ነጥሎ ጥላሸት ከመቀባቱ ላይ ነው እንዲህ አይነቱ ስንኩል አስተሳሰብም ሴላ የከፋ በቀልንና ጥላቻን ያስቋጥር አንደ ሆነ እንጂ የአእምሮ ቆሻሻን በፍፁም አያፀዳም በተጨባጭ የዚህ የዚያ ብሔረሰብ ሣይባል አጥፊን በጥፋቱ ማጋለጥ ሲቻል ብቻ ነው በፀፀት አንገት መድፋት የሚቻለው ከዚህ ውጭ ግን አንድን ሕዝብ በጅምላ መጥላትና ማውገዝ ክፉ የደም በሸታ ነው ሌላው ስላፄ ምኒልክ ሠራዊት ሲነሳ ፈጥኖ ወደ አእምሯቸውን ውስጥ የሚመጣው ነፍጠኛ» የሚለው ምስል ነው «ነፍጠኛ» ማለት ባጭሩ ጠመንጃ አንጋቾ ማለት ነው ይህነኑ ቃል አለቃ ደስታ ተክለወልድ «አዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት» በተባለው መጽሐፋቸው ፍጥ በያይነቱ ጠመንጃ ጠላትን የሚያሸብር የሚያሸሸ ብለውታል እንግዲህ ስለፍቸው ይህን ያህል ካልን ታሪካዊ አመጣጡን ደግሞ ቀጥለን እንመልከት ነፍጥ» የሚለው ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተደመጠው ከዛሬ ዓመታት በፊት በግራኝ አሕመድ ወረራ ወቅት እንደነበር አንዳንድ መረጃዎች ይጠቁማሉ በዚያን ወቅት ቱርኮች ለግራኝ በድምፁ ብቻ እየተተኮሰ የባላንጣን ጦር የሚያሸብር ሞርተር መሠል መሣሪያ አስታጥቀውት እንደነበር ይነገራል የዚህ መሣሪያ ተግባር እየተተኮሰ በድምፁ ብቻ ማሸበር እንጂ ርሳስ ኖሮት ተወርውሮ ዒላማ የሚመታ አልነበረም ሁኔታውን የበለጠ ግልፅ ለማድረግ ያህል ባሩድ ብቻ ተሞልቶ ዛሬ በባዕላት ቀናት እንደሚተኮሰው መድፍ ማለት ነው እንግዲህ ያፄ ምኒልከ ሠራዊት ነፍጠኛ ተብሎ የተሰየመው የጦር መሣሪያ የታጠቆ ያነገተ የተሸከመ ለማለት ይመስላል የወቅቱ የጦር መሣሪያም ሲናድር ናስማስር ውጅግራ ሲሆኑ አንድ ጎረስ ነበሩ ያም ሆኖ ምንም ዓይነት የጦር መሣሪያ የሴለው ሕዝብ «ነፍጥ የታጠቀ ሠራዊት ወረረን ቢል አያስገርምም የሚያስገርመው የሚኒልከ ሠራዊት አንድ ባንድ ተኳሽ ጠመንጃ ያነገተው «ነፍጠኛ» ከተባለና ይህንንም ተከትሎ አማራ ብቻ የታሪከ እዳ እንዲከፍልና እንዲሸከም ከተጠየቀ ዛሬ ከሰላሳ ጎራሽ ከላሽንኮቭ ጀምሮ እጅግ የተራቀቁ ዘመናዊ የጦር ጀቶች ድረስ እስከ አፍንጫው የታጠቀውንና ከመቶ ያላነሱ ጄኔራሎች ባንድ ጎሣ ብቻ የሚመራውን የኢሕአዴግን ሠራት ቀጣይ ትውልድ ምን ብሎ ሊጠራው ነው። ያስብላል ሠ ሕወሓት አንዱን ገዥ ሌላውን ተገዥ አድርጎየሣለላቸውን የሰብቅና የከፋት ሥዕል ፖለቲከኞቻችንም አምነው በመቀበል ትናንትን በመውቀስና በማውገዝ ለዛሬው ችግራችን አንዳች መፍትሄ ሳይፈልጉ ነገ እነሱ የሚወቀሱበትን ጥቁር ነጥብ አያስቀመጡ ይገኛሉ አንዳንድ ጊዜ በሚያሣፍር መልኩ ተግጦ በተጣለ አጥንት አስበሳቸው አንደሚቧጨቁ ዉሾቾ በመናከስ የመከራውን ዘመን እንዲራዘም የድርሻቸውን እየተጫወቱ ይፐዥሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ በኢሕአዴግ ብቻ ሣይሆን ኑሮዬና ማደሪያዬ ተብለው በተቋቋሙ የፓርቲዎች ጋጋታ እየታመሰ በስሙ ብቻ ዴድ ነፃነት ግንባር እየተቀጠሉ በየማግሥቱ በሚፈበረኩ ፓርቲዎች መሣለቂያ መሆኑ ያሣዝናል ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ ሁለት ሦስት እየሆኑ የፖለቲካ ፓርቲ መመሥረት ወይንም ማቋቋም ወጭን የማይጠይቅ የፈጠራ ሥራ ሆኗል የቀልድ ጨዋታም እየመሠለ መጥቷል ሴላው ቀርቶ አንዱን ብሔረሰብ እኛ ነን የምንወከለው» በሚል አንዱን ብሄረሰብ እንደ ድፎ ዳቦ ሲቆራርሱት ማየት በራሱ ታምር ያሰኛል ለማንኛውም የፓለቲካውን የቁማር ጨዋታ በተመለከተ ለመፍረድ አንዲያስችለን እነሆ ኦሮሞ የኦሮሞ ሕዝብ በቁጥር ካገሪቱ ሕዝብ ያንደኛ ደረጃን ይዞ ይገኛል ዳሩ ግን ይህ ሕዝብ በገዛ ልጆቹ ሣይቀር መቀለጃ ወይንም የፖለቲካ ድርጅቶች ቤተ ሙከራ መሆኑ ደግሞ ያሣዝናል የመገንጠል ዓላማ ይዞ ለረጅም ጊዜ የኦሮሞን ሕዝብ ከሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር ሲያናከስ የኖረውን ኦነግን ሣይጨምር አሥር የፖለቲካ ድርጅቶች አንዱን የኦሮሞ ሕዝብ እንደ ቅርጫ ሥጋ ለመቀራመት ሲያስፈስፉ ማየት መታደል ወይንስ መታገል። ያሃነረኝንቶ ሷምድ ሐመቃረም ክሆጎቱ ብቻ ነው ፈጠቆም የሟፇውታ የማል ነበር እንደተባለው ደበብ አፍሪካ ፓርቲዎች ሊኖሯት ይችትላሉ ለምንና ለማን ማፈኛዎች እንደተቋቋሙ ግን ፕሮፌሰር መርጊያ አላብራሩም እንጂ ዓላማና ግባቸው ያነኑ ዘረኛ ፖሊሲ በሕይወት ለማቆየትና የጥቁሮችን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ለማኮላሸት መሆኑ ማንም አይስተውም ይህም ሆኖ ግን አይቀሬውን ለውጥ ለማስቀረት ደቡብ አፍሪካ አልቻለችም በተወሰነ መልኩም ቢሆን ዛሬ ደቡብ አፍሪካ አፓርታይድን ጨርሳ አጥፍታለች ባትባልም ባንፃራዊ መልኩ ስትታይ ሰላምና መረጋጋት የሚታይባት አገር ሆናለች እያስመዘገበች ያለችው አድገትም የሚያመረቃን ነው እኛም ኢሕአዴግ በሚቀድልን ቦይ መፍሰሳችንን አቁመን የግል ዝናንና ጥቅምን ወደ ጎን ትተን አገራዊ ራኣይ አንግበን ቢያንስ ባንድና በሁለት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ታቅፈን ኢሕአዴግን መፎካከር ከቻልን በመልካም ስም የምንጠራበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም ለውጥ አናምጣ እድገት እናስመዘግብ ከምር እንታገል ካልንም ለዚች አገር ኢሕአዴግን ጨምሮ ሦስት አገር አቀፍ ፓርቲዎች ከበቂ በላይ ናቸው ከነዚህ በላይ የፓርቲ ጋጋታ ማብዛት ለማደናገሪያና በሕዝብ ስም ድርጎ ለመቀበል ነው ሕዝብም ከርቀት ሆኖ ተመልካች ከመሆን ወይንም የጉዳዩ ባለቤት መሆኑን አውቆ ለውጥ ለማምጣት የሜታገሉትንና ቀለብተኛ የፖለቲካ ድርጅቶችን ለይቶ በማወቅ ከኢህአዴግ የበለጠ ሊታገላቸውና ሊጠላቸው ይገባል በስሙ ሲነግዱበት ዝም ብሎ ሊመለከታቸው አይገባም በየእለቱ በሚፈለፈሉ የጎሳ ፖለቲካ ድርጅቶች በኩል ለውጥ ይመጣል ብሎ የሚያስብ ዜጋ ካለ ትልቅ ታሪካዊ ስህተት ነው እውነት እንነጋገር ከተባለም የወቅቱ አንገብጋቢ ጥያቄ ከገዥው መደብ ሥልጣን የመረከብ ጉዳይ አይደለም ወይንም ያይዲአኦሎጂ የርእዮት ዓለም ልዩነትም አይደለም አገርን ከከፋ አደጋ የመታደግ ጉዳይ ነው ልብ ብለን አጢነን ከሆነ ብሔራዊ አንድነታችን አደጋ ላይ ወድቋል በቂምና በበቀል ተቋጥሯል ይህንን የከፋት ቋጠሮ በጥሶ ለመጣል አንድ ከንድ አንድ አመለካከትን ይጠይቃል አገር የምትናድበት የመሠረት ድንጋድ እየተነጠፈ ብሔራዊ አንድነታችን አስጊ ደረጃ ላይ መድረሱን እያየንና እያወቅን የየጎሳዎቻችን ፃ አውጭዎች ነን እያልን መቀለዳችን ከዚህ ላይ መቆም አለበት በተለይም ምሁሮቻቸን ከጎሳ ኩሬ ውስጥ መንቦጫረቃቸውን ማቆም አለባቸው ዓመታት አየናቸው ታዘብናቸው በፍፁም አላማረባቸውም ቢያንስ እንደ ምሁርነታቸው አመለካከታቸው መስፋት አለበት የምሁር ጠባብና ጎሰኛ መሆን እጅግ አድርጎ ያሣፍራል ከጎሣቸው ውጭ ያለውን ሕዝብ እንደ ከፉ ጠላት ሊመለከቱት አይገባም የገዥዎች እንጂ የሕዝብ ከፉና ጨካኝ የአለውም ሕዝብ ጨካኞችና ከፉዎች ካልበጠበጡት በስተቀር የረጋ እውቅያኖስ ነው ስለዚህ ይህ ወቅት የምሁሮቻችን የመፈተኛ ወቅት ነውና ፈተናውን በጥሩ ውጤት ያልፉ ዘንድ ለብሔራዊ መግባባት አአምሮአቸውን ከፍች ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ለማንኛውም ከኔወዲያ ላሳር ከሚልየተጠናወተ አስተሳሰብ በመጀመሪያ መላቀቅ አለባቸው ከኔ ወዲያ ላሣር ከዚህ ቀደም ባለው ምኣራፍ ፓርቲዎች ማደሪያዎች ወይንስ ማደናገሪያዎች። እነዚህን ጥያቄዎች ከጠየቃችሁ በኋላ እድሜ ለ ዓም ምርጫ ብላችሁ በድጋሚ አመስግኑ በመሠረቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዓላማው ቀናዒ ነው ቀናዒ ከመሆኑ የተነሣም በባንዲራው ላይ የመጣን ጠላት ከመተናነቅ ወደ ኋላ ብሎ አያውቀም ይሁን እንጂ ኢሕአዴግ ከ ዓም ወዲህ መፈከሩን ነጥቆ ወይንም ገልብጦ ፕባንዲራ ቀን እያለ ለማክበር ሞከሯል ያከባበር ደንብም አውጥቷል ኢሕአዴግ የ ዓም ምርጫ ሕዝባዊ ማዕበል ከፉኛ ሲንጠው የሕዝብ ልጅ መስሎ ለመታየትና ሕዝብ የወደደውን የወደደ ያከበረውን ያከበረ ለመምሰል ከወሰዳቸው ርምጃዎች መሀከል አንዱ ለባንዲራ ከብር መስጠት ነበር ይህንንም ሲያደርግ ባንድ ድንጋይ ሁለት ወፎችን አንዲሱ ጥቅሙንም ባለመርሳት ነው በመሆኑም ሦስት መሠረታዊ ዓላማዎችን ሠንቆ ነው አንደኛውና ዋናው ግቡ ከፍ ብዬ ለመግለፅ እንደሞከርኩት በ ዓም ሕዝቡ ከፉ አሳሳት ስለሳተው በሱ አገላለገፅ በጫ ካርድ አሣይቶኛል ቀይ ካርድ ሣያሣየኝ ወደ ሕዝቡ መሸጎጥ አለብኝ የሚል ነው ወደ ሕዝብ ለመሸጎጥ ደግሞ ሕወሓት ፋኖ በነበረበት ጊዜ ስኳርና ጨው ይቋጥርባት ነበር የተባለችውን ባንዲራ ከጣለበት አንስቶ የሕዝብ ልጆች አሲዞ ከሕዝብ ፊት አስቁሞ እያውለበለበ ማዘመር ነው ሁለተኛው ግቡ ከባንዲራው ሽያጭ የሚገኘውን ገቢ ታሳቢ ያደረገ ነው የዚህ ገቢ ደግሞ በቀላሉ የሚገመት አይደለም ለነገሩ ትንሽም ብትሆን ኢሕአዴግ ገንዘብና ነገርን አይንቅም በመሆኑም ጪጩሚንስትር መለስ ጨርቅ እንዳሏት ኢሕአዴግ እንደጨርቅ ባይነት እየቀደደና እየቆራረጠ በያመቱ ይቸበችባል የታከሲ ሹፌሮችና ባለሎንቺናዎች ሁሉ ቅጥባጣ መልኩ መሪ ጨብጠው ልክ እንደ ሀገር መሪ እያውለበለቡ ሲከንፉ ማየት የተለመደ ሆኗል በልማዱ መሪዎች ብቻ ነበሩ ባንዲራ እያውለበለቡ የሚሄዱት አምባሳደሮችም በተመደቡበት አገር ከመኪናቸው ፊት ለፊት ሰቅለው ከቦታ ወደ ቦታ ሲዘዋወሩ ባንዲራ እያውለበለቡ እንዲሄዱ የፕሮቶኮሉ ሕግ ይፈቅድላቸዋል የባንዲራ ቀን መከበር ከተጀመረ ወዲህ ግን ሹፌሩ ሁሉ ያገር መሪ ሆኗል በመሠረቱ መቸገር ሆኖ እንጂ ሕወሓትኢሕአዴግ በምንም መመዘኛ የኢችዮጵያን ሕዝብ ስለባንዲራ ፍቅርና ከብር ሊያስተምር አይችልም የሞራል ብቃትም የለውም ካንጀቱ ከሆነም በመጀመሪያ በስህተቱ ተፀፅቶ ሕዝብን ይቅርታ መጠየቅ ነበረበት ይህ በሌለበት ሁኔታ ግን በደፈናው የባንዲራ ቀን ላከብር ማለት የድብብቆሽ ጨዋታ ነው የሚሆነው የኢሕአዴግ ሦስተኛው ግቡ ከባንዲራው ላይ ያለውን በሰማያዊ መደብ ብጫ ቀለም ያለበትን የኮከብ ምልክት አርማውን በሕዝቡ አእምሮ ውስጥ ለማስረፅ ነው ይህ ከምሩ የሚታገልለት ነው ያለመታደል ጉዳይ ሆኖ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቋሚ የሆነ ብሔራዊ አርማና መዝሙር የለውም የዚህ ምክንያቱ በሕዝብ ያልተመረጡና ውክልና የሌላቸው አምባገነን መሪዎች በጉልበታቸው ከላዩ ላይ ስለሚቀመጡበትና ከሕዝብ ስሜትና ፍላጎት ውጭ የራሳቸውን አምባገነንነት የሚያንፀባርቅ በዘፈቀደ ስለሚያስቀምጡ ነው በመሆኑም አርማዎቻቸውም ሆኑ መዝሙሮቻቸው ዘመን ተሻጋሪዎች አይደሉምኑ ከነሱ ውድቀት ጋር አብረው ይወድቃሉ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴና የደርግን አስታውሶ ማለፉ በቂ ነው የኢሕአዴግ አርማና መዝሙር ነገ ስላለመፍረሱ ምንም ዓይነት ዋስትና የለም የሚገርመው ግን ከቡር ጠሚንስትር መለስ ዜናዊ ጨርቅ እንዳሏት በሷው ተጠቅልለው ወደ መቃብር መውረዳቸው ነው ይህ አስገራሚ ግጥምጥሞሽ ነው ልማታዊ መንግሥት ከ ዓም ወዲህ የኢሕአዴግ አንዱ ሽመንሙን ቋንቋ ልማታዊ መንግሥት ነኝ በማለት ራሱን በራሱ ማንቆላጳሱ ነው በመሠረቱ አንዲት አገር ለማች ወይንም አደገች የምትባለው በቃላት ሽንገላ ወይንም ኩሸት ሣይሆን ተጨባጩ አውነታ ወደ አገር ውስጥ የምታስገባቸው ሸቀጦች ወደ ውጭ ከምታስወጣቸው ከእጥፍ በታች ያነሱ አንደሆነ ነው ከዚህ ሀቅ ስንነሳ ኢትዮጵያ የዚህ ግልባጩን ነች ወደ ውስጥ የምታስገባቸው ሸቀጦች ቢያንስ ዘጠና ፐርሰንት ናቸው ማለት ይቻላል ወደ ውጭ የምትልካቸው ሸቀጦች የቆዳ ውጤቶች ቡና የቅባት እህሎች እንዲሁም ጥራጥሬ የመሣሰሉት ዋንኞቹ ሲሆኑ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ሚዛን ባይደፋም በከፍተኛ ደረጃ የሚጮህለት ያበባ ምርት ነው ይህንን ያበባ ምርት ሕዝቡ የኢሕአዴግ ኢንዱስትሪ። ሴላ ጥያቄ ሆኖ ልናተኩርበት የሚገባን ቁምነገር ግን በውጭ አገር ወይንም ባበዳሪ አገራት ተጽዕኖ ሥር የወደቅን መሆናችንን ነው አንግዲህ ኢህአዴግ ልማታዊ መንግስት ነኝ የሚለን ትሪሊዮን ብር ዕዳ ተሸከሞ ነው በሌላ በኩልም በግብር አሰባሰብ ስንሄድ በቀዳማዊ ኃይለሥላሴም ሆነ በደርግ ያገዛዝ ዘመን ዜጎች የሚጠበቅባቸውን ግብር ከመከፈል ውጭ ሌላ አዳ እንዲከፍሉ አይገደዱም ነበር ይህንን በተመለከተ ባንድ ወቅት ያዲስ አበባ ነጋዴዎች «ግብር በዛብን ይቀነስልን በሚል ሱቆቻቸውንና ሆቴሎቻቸውን ላንድ ቀን ዘግተው ሰላማዊ ጩኸት ባሰሙበት ወቅት ስለዚሁ ጉዳይ ጠሚንስትር መለስ ተጠይቀው ሲመልሱ ያዲስ አበባ ሕዝብ እስከ ዛሬ ድረስ ግብር ከፍሎ አያውቅም» ሲሉ ስላቅ ዓይነት መልስ ሰጥተው ነበር በዚህ ውጤት አራት ኪሎ ሸረጋ ሮ ሌሎች በርካታ የንግድ ተቋማት ከንግዱ ዓለም እንደ ተሰናበቱ ሚርተዋል ይህም የኢሕአዴግ መንግሥት የዜጎችን አቤቱታና ጥያቄ ባግባቡ አዳምጦ የመመለስ ወይንም የማስተናገድ ብቃት የሌለው መሆኑን ያሳያል ኢሕአዴግ ሁልጊዜ ችግሮችን የሚፈታው በጉልበት ነው ዛሬም ከሙስሲሙ ማኅበረሰብ ጋር ለረጅም ጊዜ ያፋጠጠው ይኸው በጉልበቱ የማምለክ ባህሪው ነው አንግዲህ ከፍ ብዬ ለመግለጽ እንደሞከርኩት በንጉሥም ሆኒ በደርግ ጊዜ ዜጎች ግብር በሚከፍሉበት ጉዳይ ብቻ ይከፍሉ ነበር እንጂ በተረፈ ነፃ ነበሩ ባንፃሩ «በዴሞክራቱ መንግሥት የግብሩ ዓይነትና ያሰባሰቡ ስልት ተዘርዝሮ አያልቅም ዛሬ በንጉሥ ጊዜ ማዘጋጃ ቤት ያሠራቸው የሕዝብ መፀዳጃ ቤቶች በነፃ ሽንትን ከፍሎ መውጣት አይቻልም በቅድሚያ ካርኒ መቁረጥ የግድ ነው በዚህ ላይ ተሰልፎ ወረፋ መጠበቁ እፍኛን ያፈነዳል በያካባቢው አዳዲስ መፀዳጃ ቤቶች ባለመሠራታቸውም ዜጎች ከብራቸውን ጥለው በየጥጋጥጉ በመፀዳዳታቸው ከተማዋ እንደ ዋና መዲናነቷ ልታገኝ የሚገባትን ፅዳትና ውበት ማጣቷ ልንደብቀው የማንችለው ሀቅ ነው አንድ ሰሞን አበራ ሞላ ስለሺ መኩሪያ ሠርቶ ማሳያዎችን በመሥራት ብዙ ዥረቶችን አድርጎ ነበር ከ ዓም ወዲህ ግን የት እንደገባ በግሌ አላውቅም ያም ሆነ ይህ መንግሥታችን በፕሮፓጋንዳ ጽዱ አዲስ አበባነ እያለ ይኳሸናል ጽዳቷንና ውበቷን ግን በያካባቢያችን እያየን መፍረድ እንትላለን በዘመነ ኢሕአዴግ የነ ሣንቲም ሻሂ በብርና በሁለት ብር ጠጥቶ መውጣት አይቻልም ካሽ ሬጅስትር አጥምዶ ወይንም አስቀምጦ የሻሂውን ዋጋ ከመቶ ቫት ጨምሮ መከፈል የግድ ነው ሻሂ ቅጠልና ስኳር በገፍ የምታመርት አገር ካንድ ብርጭቆ ወይንም ስኒ ላይ የካሽ ሬጅስተር አጥምዶ ቫት የሚቆርጥን መንግስት በቃላት ለመግለጽ ቃል ያጥራል የኢሕአዴግን የግብር አሰባሰብ ስግብግብነት በተመለከተ አንዳንድ አዛውንቶች በምፀት ሲገልፁ ኢሕአዴግ ወደፊት ባልና ሚስት ግብረሥጋ በፈፅሙ ቁጥር ቫት ለመቅረጥ እንዲያመቸው መዝግቦ የሚያቆየው ካሸ ሬጅስተር ከራስጌያቸው ማስቀመጥ አንዲችል ለተወካዮች ምቤት አቅርቦ ሕግ ሳያስረቅቅ አይቀርም ሲሉ ሥጋታቸውን በቁም ነገር ይገልፃሉ አዛውንቶቹ ይህንን ሥጋታቸውን ሲገልፁም ከባዶ ተነስተው አይደለም ተጨባጭ መረጃዎችን ይዘው ወይንም ጨብጠው ነው እንዲህ ነው በ ዓም ድንገቴ የግብር አሰባሰብ ደንብ በማውጣት እግረኞች በዜብራ መንገድ ማቋረጥ ካልቻሉ በሌላ አነጋገር እግረኞቾ ተንደርድረው ወይንም ተሸከርከረው መኪናን ገጭተው ከጠረመሱ ወይንም በሹፌሩ ላይ ጉዳት ካደረሱ ብር እንዲቀጡ የሚል በተወካዮች ምከር ቤት ባንድ አርፋጃ አስቀርቦ በማፀደቅ ሥራ ላይ በማዋል ዜጎችን በምክንያት የሚቀርጥ መንግስት ነው ኢሕአዴግ እኔ ራሴ የዚህ ቅጣት ሰለባ ነኝ የዜብራ መንገድ አላቋረጥከም ተብዬ ካሣንቺስ ፖሊስ ጣቢያ ተወስጄ ስልከ ደውዬ ብሩ እስከሚመጣልኝ ድረስ ለ ሰዓት ያህል የትራፊክ ደንብ ከጣሱ ሚኒባሶች ጋር ታግቼ ቆይቼ ብሩን ከፍዬ ልለቀቅ ችያለሁ እንደኔው ታግተው ይንጫጩ የነበሩ ዜጎችን እይቻለሁ ይህ የእግረኞች ቅጣት ዛሬ የቆመ የመሰለው ማዞሪያ ያለው የትራፊከ ፖሊስ ሕንፃ ተሠርቶ በማለቁ ይመሰለኛል እንግዲህ የኢሕአዴግ መንግሥት ከውጭ በብድርና በርዳታ ከሚያገኘው ሴላ ከፍ ብዬ ለመግለፅ እንደሞከርኩት በመጠንም ሆነ ባይነት ከገጠር እስከ ከተማ እጅግ ግዙፍ የሆነ ግብር አሰባሰብ ስልት ቀይሶ ከመንገድ ዳር ተቀምጣ በፀሐይ እየተቃጠለች ቲማቲምና ሽንኩርት ከምትቸረችረዋ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ የንግድ ተቋማት ድረስ ታክስ እያግበሰበሰ አንዳንድ የማስመሰያ ፈሰስ ወይንም በትርፍራው መንገዶችንና በዓመቱ መጨረሻ የሚሰነጣጠቁ ሕንፃዎችን ቢሠራ ምንድን ነው ሊያስፎከረው የሚቸለው። የሥርዓቱ ኒአላስፖቻለው ነው ነባታዎችን በመገንባቱ ልማታዊ በሩም እንዲሞካሽ ፍላጎቱ ከሆነ ምሳ ተውልድ ሊገነባው ቀርቶ ከዚህ አዲስ አበባ በቅርብ በመብሳተ የውስጥ ለውስጥ ተንም በዋና ዋና ከተሞት ተብላ ስትገዛን መኖር ተው ማባረራቸው ስህተት የሥራ አስፈፃሚ አባልና ሲል ሀቁን አስቀምጦታል ኖሮ ዲማሟሒያዖያ ኢሊ ፇዖጵዖፆ ኃ ዌጥር ማስሰም ሠዩርረ ሠ ኔ ዳዶ ፇስሔ ሰዖ ያሬድን ፖፒጀሯ ይሥራ ለሰፈሃሟሜ ለባሷና የዖፉይናሰ ሦዳይ ኃፊ የኢሕአዴግ ባለሥልጣናት ቁሣዊ ልማትና መንፈሣዊ ልማት የማይነጣጠሉ መሆናቸውን በቅጡ የተገነዘቡት አይመስሉም ቁሣዊ ልማት ብቻውን ልማት ሊሆን አይትልም በሌላ አባባል ፎቅ ቢገተር መንገድ ቢሠራ ያለ አአምሮ ነፃነት ወይንም መንፈሳዊ ልማት ፋይዳ የለወም ዋናውና ወሳኙ ኃይል የአእምሮ ነፃነት ነወ ሕዝብ እንዳይናገር ስለመብቱ እንዳይጠይቅ ስግብግብና ጋላፊነት የጎደላቸው ባለሥልጣናት ካንድም ሁለት ሦስት ፎቆችን አየገነቡ ባንፃሩ የድሃ ጎጆዎችን ባፍራሽ ግብረ ኃይል አያፈረሱና ዜጎችን አያሰደዱ ፎቅ እየሠራሁላችሁ ነኝ ኮንዶሚኒየም አየገነባሁላችሁ ነኝ ዓባይን አየገደብኩላችሁ ነኝማለት በጭራሽ የትም አያደርስም በመጀመሪያ መቅደም ያለበት ወይንም አብሮ መሄድ ያለበት ዋነኛውና ፈጣሪው ኃይል አአምሮ ስለሆነ አአምሮ ነፃ መሆን አለበት አእምሮ ነፃ እስካልሆነ ድረስ ግን የተገነባው ሁሉ ይፈርሳል ይናዳል የጥንት ባሪያኮ ጌታው የሚያሠራው ሆዱን እየሞላ ነው ነፃነት ግን የለውም ምናልባትም በቤት ውስጥ ካሉት እንስሳት መሀከል እንደ አንዱ ነው የሚቆጠረውወ ዛሬ የኢትዮጵያ ሕዝብም በገመድ ተቆራኝተው ለሽያጭ ወደ ገበያ አንደሚነዱ በጎች ወይንም ፍየሎች አንድ ላምስት ተጠርንፎ ነፃነቱን ተገፎ አምጣ ሳትን ከልጆቹ አፍ እየመነጨቀ እየሰጠ ሁን ያሉትን ሀ አየሆነ ባል ሚስቱን ሚስት ባሏን አስበሳቸው የሚመራረጁበት ከፉ ሥርዓት ውስጥ ገብተን እየዛቀጥን ባለንበት ወቅት ኢሕአዴግ ልማታዊ መንግሥት ነኝ ዴሞክራት ነኝ ሲል ዐይኑን በናጫ አሸ ወደ ከተማ ስንመጣ ደግሞ ስቪል ሠረባንቱን »ኢሕአዴግ ያይኑ ቀለም አላማረኝም ባለ ጊዜ ጥፋት ፈልጎ ወይንም ፈጥሮ ከሥራው ያባርረዋል ወይንም ደግሞ የመሥራት ሞራሉን በሚገል መልኩ ከደረጃ ዝቅ ያደርገዋል ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ ጡረታን አሥከብሮ ጡረታ መውጣት እንደ መታደል የሚቆጠርባት አገር ሆናለች በመሠረቱ ያረጁ መንገዶችን መጠገንና አዲስ አበባ ውስጥ አንድ ቀለበት መንገድ መሥራትና ትላልቅ ፎቆችን መገንባት ከሌሎቹ አገራት ጋር ስናነፃፅረው በመንግሥት ደረጃ ሲያመፃድቅና ሊያኩራራ ባልተገባ ነበር ለዚያውምኮ የሚገነቡት ፎቆች የነማናቸው። እንወቃቀስ ኦነግ የኦሮሞን ሕዝብ ከሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነጥሎ እገነጥላለሁ በሚል መጠነ ሠፊ ደም አፍስሷል የኦሮሞ ልጆችንም አስቀጥፏል ዛሬም ቢሆን ያህያ ባል ከጅብ አያድን እንዲሱ የኦሮሞ ልጆችን ኑሮ እያጨለመ ይገኛል በመኤሶንና በኢሕአፓ መሀከል ብዙ ደም ፈሷል ሕይወትም ጠፍቷል በኦጋዴን አካባቢ በሚንቀሳቀሰው ኦብነግ ምከንያት የሶማሌ ዜጎቻችን እጅግ በከፋ መልኩ ሰለባ ሆነዋል በነዚህ ሁሉ ሳቢያ የፈሰሰው ደም እንዲደርቅ ከተፈሰገ መወቃቀስ ያስፈልገናል አነግና የኦሮሞ ምሁራን ባማራ ላይ ጥቅል የሆነ ጥላቻና የቆየ ቁርሾ እንዳላቸው በተለያዩ አጋጣሚዎች ሲገልፁ ቆይተዋል መግለፅ ብቻ ሳይሆን መጠነ ሰፊ ደምም አፍስሰዋል ባፄ ምኒልከ ጊዜ ግፍ ተፈፅሞብናል በሚል ተራ ብቀላ ውስጥ መግባታቸውን መደበቅም ሆነ መካድ አይቻልም ይህ እባጫቸው እንዲፈርጥ በቅድሚያ ብሔራዊ መግባባት ተፈጥሮ ከዚያም በመቀራረብ መነጋገርና እውነቱን ነቅሶ በማውጣት መወቃቀስ የግድ ይላል መናናቅና በጥላቻ የጎሪጥ መተያየቱ ለቀጣይ ትውልድ ሕይወት የሚበጅ አይሆንም አማራው ከሜፈፀምበት ሁለንተናዊ ግፍ የተነሳ በትግሬኛ ተናጋሪ ወገኖቻችን ላይ ሕወሓት በሚረጨው ያልተቋረጠ ፕሮፓጋንዳ የተነሣ አመርቅዚል ይህንን ሀቅ መሸፋፈን አይቻልም የተጋዳላይ ብሥራትን መጽሐፍ ያነበበ ሰው በፍፁም እንቅልፍ አይተኛም የጄኔራል ሳሞራ የኑስና ያቶ መለስ በየጊዜው ያስተላለፏቸው መርዛማ ንግግሮች በችልታ የሚታለፉ አይደሉም የሚያነጋግሩና የሚያወቃቅሱ ናቸው እውነት አንነጋገር ካልን የሕወሓት ተጋዳላዮች በተለይም ተጋዳላይ ብሥራት አማረ በፍኖተገድል መጽሐፉ እንደሚነግረን ከሆነ ትምህርታቸውን እያቋረጡ በረሃ የገቡት ዘውዳዊውን ፈላጭ ቆራጭ ሥርዓት ለመጣል ብቻ ሣይሆን አማራን ለማጥፋት ጭምር እንደሆነ በማያሻማ መልኩ አስቀምጦታል ለማስታወስ ያህል በድጋሚ እጠቅሰዋለሁ ታቋ ቦትግሬ ብሔራዊ ቆናሄ ሦፀጋሶ ቦጾወፏድው ብሷሯ በሆነው ያማራዊታዮ ፉሷፅፍና ፖግባርምክንሟዖት ጳደሆን ርግጠኛ መሆን እዲንፇን ግሬይ ሕኾዛ ጉግሳ ዎኖው ምክንያም ዮጵያን ባማራዊሁኑም ሐመፕመዎ የሃደረገሃው ፕረ ማሰረጃ ጎፅበር ፍኖሦኙ ድሷ ጽ ወገን የሕወሓት ተጋዳላዮች አማራን ለማጥፋት መንቀሳቀሳቸውና በረሂ መግባታቸው ከዚህ የበለጠ ማስረጃና ማረጋገጫ ፍለጋ ቁፋሮ መግባት አይጠበቅብንም ይህንን የብሥራት አማረን የተጠናወቲ ሐስተሳሰብም ከትንሸ እስከ ትልቅ የሕወሓት አባላት መቶ በመቶ የሜኃሩት ነው አቶ መለስ ዜናዊና ጄኔራል ሳሞራ የኑስ የተናገሯቸውን መለስ ብሎ ማጤን ተገቢ ነው ሌላው አበበ ተሰማ የተባለ ተጋዳላይ ኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ ያለ ስለዚሁ ብሥራት አማረ ስለጻፈው መጽሐፍ በጀርባ ገጽ አድናቆቱን ሲገልፅ እንዲህ ይለናል ግሬይ ሕቭ መናዊ ጉግሳ አአገሩ ፉታሪጋዮም ለዶ በመሆኔ ዝብሥሯራቶ ለማረ ወቆታዊና ታሪካዊ መጽሐፍ ቂይ ለዕዎም ሐመሥጠምት ዳድጾ ይደርሃኗጳ ይላል ይህ ማለትም የብሥራት አማረን መርዛማ ሐስተሳሰብ ሙሉ በሙሉ የሜጋራ መሆኑን ነው የምንረዳው የሆነ ሆኖ እነዚህ እባጮች ሁሉ በወቅቱ ተቀራርቦ በመወቃቀስ መፍረጥ አለባቸው ለነገ የሚተውና መቆየት የሌለባቸው ናቸው የሩቁን ትተን እንኳን ኢሕአዴግ ሥልጣን ከያዘ ጀምሮ ባገሪቱ ውስጥ ሰላም እልሰፈነም በጋምቤላ በሲዳሞ በቦረና በጉጂ ባፋር በኦሮሚያ የተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች ባሶሳ ደም አንደ ጅረት ፈሷል መንደሮች ጋይተዋል እህል በሌለባት አገር ክምሮች ተቃጥለዋል ቤተከርስቲያናትና መስጊዶች ነደዋል እንስሳት ታርደዋል ተዘርፈዋል ከሞትና ከመቁሰል የተረፉ ዜጎች አገር ጥለው ተሰደዋል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በግንቦት ሰባት ስም ዜጎች እየታደኑ የእስር ሰለባ አየሆኑ ናቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና ጋዜጠኞች ባሸባሪነት ስም የአድሜ ልከ አስራት አየተጫነባቸው ናቸው እነዚህን ቁስሎች ሁሉ ይዞ አብሮ በሰላም መጓዝ እንዴት ይቻላል።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact