Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

በምርጫ_ዙሪያ_ያሉ_ህጎች_መመሪያዋች_እና_ድንቦች.pdf


  • word cloud

በምርጫ_ዙሪያ_ያሉ_ህጎች_መመሪያዋች_እና_ድንቦች.pdf
  • Extraction Summary

ብአርበ ፎበር ዐዐበ ዐ ህበበህሃ ርርበ ኣፒከ ከሮ ኣዐፒ ዐ ፎፎርቪዐክ ዐብገርርዔ ዐ ከከሮ ህዐክቪዉጀ ህፎ ርኬ ር እብበበቪ ሀዐነ ከ ክኮ በእርበርቧከ ዐ ከፀ እበዐቧ ኗ ላበፎ ሸ ርርከር ኣነከ ርፎዌክ ከህ ከ ሀበርቨር ከ ርብ ሃርፀ ፎ ከሃ ከ ፀዐሃር።በርክ በፀበበበፀ ከር በርከ ዐኪ ዐ ከር ህፎቨ ከ ህኬ ኳዐ በ ከ ርርከ ር ነክህ ጴርር በበጴከሃፎ ህ ከ ከ ፎፀሃከ።

  • Cosine Similarity

ርበ ከ ከር ህበደ ከ ርር ከ ልብር ከ ር ዐበርር ከ ፎሬበክበር ርፎበርሃ ህበደ በ ከ ዐከ ከ ሃ ክከ ከ ዐ ከበ ርኪ ሮፎር ክቨከ ከር ከር ዐ ከይቬ ፐከ በ ከ ፀዌከ ናዐፍ ከ ከ ፀበርፐር ከር ርር ላክሃ ኮ በዝ ርርርቪርበ ዣርር ከ ከዩ ከ ሂፎ ርርክ ርበ ከበ ከ የ በዉበር ከርበ ከ ፎጩጴከከር ከ ርኪ ከ ነዐርበ ከ ኗርከርር ህከርሸፎ ከር ርበ በፎ ኮበደ ከ በአበከር ህ ርከነ ርክከ ሀ ርፎጳ በበከ ፀሮር ኘር ኪር ርደ በዢር ፎ ርክ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም እፍፀሺሽ ቨሸፎ ርርየ ዐ የመራጮች ምዝገባ የሚከናወነው ከምርጫ አስፈጻሚዎች ቢያንስ ሦስቱ በጣቢያው ሲገኙ ነው የመራጮች መዝገብ ይዘት የመራጮች መዝገብ በሜከተሉት አርዕስቶች ሥር መረጃ ለመሙላት የሚያስችሉ ዓምዶች ይኖሩታል የምዝገባ ተራ ቁጥር የምዝገባ ቀን የተመዝጋቢው ሙሉ ስም ከነአያት የትውልድ ቀን እና ዓም ዕድሜ ፆታ አካል ጉዳተኝነት በምርጫ ክልሉ በዓመት ሀ የምዝገባው ፊርማ የኖረበት ጊዜ በወራት ዕለት የፅሀፈት ወይም የጣት የምርጫ ዕለት የጽህፈት ወይም የጣት ፊርማ የቤት ቁጥርመንደርጎጥየቦታው ልዩ መጠሪያ ልዩ አስተያየትምርመራ የሚሜሠፍርበት አምድ በዚህ አምድ ጣቶች የሌሉት መራጭን አስመልክቶ ልዩ አስተያየት ይገለጽበታል በልዩ ሁኔታ ለሚቋቋሙ የምርጫ ጣቢያዎች ከላይ ከተጠቀሱት መረጃዎች በተጨማሪ የመራጮቹ የተለዩ ሁኔታዎች የሚመዘገቡበት ዐምዶች ያሰነዶች ስርጭትና ርክክብ ቦርዬ በምርጫው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ለምዝገባ የሚያስፈልጉትን ሰነዶች በወቅቱ ለምርጫ ጣቢያዎች እንዲደርስ ያደርጋል ቃለ ጉባኤዎችን ጨምሮ በምዝገባ አገልግሎት ላይ የዋሉ ሰነዶች እና የመራጮች መዝገቦች ርክክብ ሥነ ሥርዓትና ጊዜ ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት ይዐሰናል አንድ ጊዜ እና በአንድ ቦታ ብቻ ስለመመዝገብ ማንኛውም መራጭ በአንድ ምርጫ ጣቢያ ከአንድ ጊዜ በላይ መመዝገብ ወይም በሌላ የምርጫ ጣቢያ ድጋሚ መመዝገብ የለበትም አንድ መራጭ አንድ የመራጭነት መታወቂያ ካርድ ብቻ ይኖረዋል ሦኞ ዖዐፎሂ ርከ ከ ክርር ክከፎሸር በበበ ከርርር ዐ ርፀፎርከ ዐቨርር ሀር ብርህ ከር ርር ከፀ ር ከ ከጳህ ርህበ ፀክርበ ከ ክ ሀከርህ በህቨኩር ርፀ ቪርይኪ ፌ በቧር ዐ ሃዐ ከከበ ኪከ ከ ሃር ከከ ላደ ርበ ከፎ ከኬ ዐ ከር ርርበርፎ ክብከበ ርክቪክርበርሃ ከሃ ከኪኗር ከበደርጩ ከር በ ዐ ር ኪቨሮ በ ዐክ ከ በሃ ህዐክበ በህርከርህቭደሮ ዐርር በበሮ ዐያ ከር ፀር ሊ ርህበበቤ ርበፎ ር ር ሀሀኢ ዐር ርበ ከ ከፎ ህዐርፎ ህከ በ በር ዐር ከ ከ ከር ርባርእበርበ ዢ ርኪ ፀቨፎ ሂከር ህ ር ኪ በሃር ዐ ርህበርበ ከ ከበ ከ ከ ርርርከቪክ ከበርኮ ከ ፎዐኗክር ዘከር ከክገርሃ በሃርሃ ሀከር በርርርሃ ር በርክቨር ሀበ ኪ ከ ከበርበር ክርርበህር ከር ከበህሃር በርህበርቧ ርኪ ከ ርር በርቧ ህር ከ ከ ርርበበበር በርፎርከዣር ኩፎ ርበ ኩሃ ከሮ ቧ ርኢኢ በርር ቧበ ኪ ቧር ርር እዕዐ ህዐር ከ ኩር ርፎርብ በር ከ ዐክርፀ ፐ»ሀ ኪ ዐ ር ከ ዐከር ኮዐበ ኪ ል ሃዐዌ ከ ከጴሂ ዐሃ ዐከሮ ነሃር ር ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም እፍፀቋሽ ፍቨፎ እ ከ ዐፀ ማኛውም የመራጮች መታወቂያ ካርድ የጠፋበት ወይም የተበላሸበት መራጭ ከድምፅ መስጫው እለት በፊት በማንኛውም የምርጫ ጣቢያው የሥራ ጊዜ በድምፅ መስጫው እለት ከሆነ ደግሞ ምርጫ ሰዓቱ ከመጠናቀቁ በፊት ለምርጫ ጣቢያው ሊያመለክት ይችላል በምርጫ ጣቢያ ጽህፈት ቤቱም የአመልካቹ ማንነት ከመራጮች መዝገብ ጋር ተመሳክሮ እና ጉዳዩ በቃለ ጉባኤ ተይዞ በምትኩ ሌላ ካርድ ሊሰጠው ወይም ድምፅ እንዲሰጥ ሊፈቀድለት ይችላል ስለመራጮች መዝገብ መዘጋት ፅ የቀኑ የምዝገባ ሥራ እንደተጠናቀቀ የመራጮች መዝገብ የዕለቱ የመጨረሻ ተመዝጋቢ ቁጥርና ቀኑን በተዘጋጀው የመፈራረሚያ ቅፅ ላይ ይሞላና የጣቢያው ምርጫ አስፈጻሚዎች ይፈራረሙበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተቀመጠው ሁኔታ የመራጮች ምዝገባ ወቅት እስኪጠናቀቅ ድረስ ምዝገባው ይቀጥላል በምዝገባው የመጨረሻ ቀን በመዝገቡ ላይ ከመጨረሻው ተመዝጋቢ ቀጥሎ ባለው ክፍት ቦታ የጣቢያው ምርጫ አስፈጻሚዎች ተፈራርመውበት መዝገቡ ይዘጋል ቦርዱ በተለየ ሁኔታ ካልወሰነ በስተቀር መዝገቡ ከተዘጋና ከተፈራረሙበት በኋላ በመዝገቡ ላይ አዲስ መራጭ አይመዘገብም የሚሰፍር ወይም የሚፃፍ ነገርም አይኖርም የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ግልፅ ስለማድረግ ፅ የመራጮች ምዝገባ እንደተጠናቀቀ የመራጮች መዝገብ በምርጫ ጣቢያው ቅጥር ግቢ ውስጥ ለ ቀናት ይፋ ወጥቶ ህዝብ በግልፅ እንዲያየው መደረግ አለበት በጣቢያው የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች እንዲሁም የግል ተወዳዳሪዎች ወይም ተወካዮቻቸው ለምርጫ ጣቢያው ሃላፊ ጥያቄ በማቅረብ የመራጮችን መዝገብ መመልከት ይችላሌሉ ምርጫው ከተጠናቀቀ በኋላ የመራጮች መዝገብ ወደ ቦርዱ ክልል ጽህፈት ቤት ወይም ለምርጫ ጣቢያው ቅርብ የሆነ የበታች እርከን የምርጫ ጽቤት ተወስዶ እንዲኖር መደረግ አለበት ላከሄሃ ሃዐ። ር በሃ ርሃርፎ ከ ከ ከር ርርፎ ርዐክበርር ርዐከ ከ ህበፎ ርከ ርበር ከ ነከ ከ እርኳዴቅ ላኔበከሃ ህበበር ከርቪ ርርከቪሃ ህከዐፎ ክብከህ በ ከፀ ከ በቪፎርቪህፍ በ በ ልርርኣ ኒነከርር ርርቧዐቧ ቧሂ ከቨር ቪ ከከከዌበ ርባና ዐህ ሀ ከር ጺኳበ ርከ ልቧን ርከዘርከይ ከ በ ር ሃ ሀርር ህባከበ በርዌ ርበክርበከበ ሀሀ ከርሸ ሀክከርበ ክከፀበ ርከ ኣቨከ በርር በ ፐር ር ቄ ህከኪ ከ በ ቨርሃ ዌ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ቀን ሺ ዓም ርብርቪ እ ፎቪፎ እ ርኩ ረ የመንግሥት ወይም የህዝብ መደበኛ ሥራ በመከናወን ላይ የሚገኙባቸው የመንግሥትና የህዝብ ተቋማት ሥራቸውን በሚያከናውኑበት መደበኛ የሥራ ሰዓት እና ቦታ ሰ ሌላ ህዝባዊ ስብሰባ እየተካሄደ ባለባቸው ቦታዎች እና አካባቢዎች ዝርዝር አፈፃፀሙ ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል ምዕራፍ አራት ስለ ድምፅ አሰጣጥ ጓ ስለምርጫ ጣቢያ ሥራ መጀመር ፅ የድምጽ መስጠት ሂደት በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች ቦርዱ በሚወስነው ቀን አንድ ላይ ይጀመራል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ቢኖርም አስገዳጅ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ የሚመለከታቸው ምርጫ ጣቢያዎች ስራቸውን በተለየ ቀን እንዲጀምሩ ቦርዱ ሊወስን ይችላል ቦር በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የድምፅ አሰጣጡ ሥራ ሀ የፖለቲካ ፓርቲ እና የግል እጩ ወኪሎች የቅሬታ ሰሚ ኮሜቴ አባላት ታዛቢዎች እና የምርጫ አስፈፃሚዎች በተገኙበት እና የተደነገገው ለ የምርጫ ጣቢያ ኃላፊው የድምፅ መስጫ ሳጥን ባዶ መሆኑን ከላይ በፊደል ተራ ሀ ለተገለፁት አካላት በማሳየት የምርጫ ሳጥኑ በተዘጋጀው ማሸጊያ ታሽጎ በታዛቢዎች ፊት ለፊት በቅርብ እይታና በግልጽ ስፍራ ከተቀመጠ ወይም ከተሰቀለ በኋላ ስለ አጀማመሩ ቃለ ጉባኤ ተይዞ ቦርዱ ለዚሁ ተግባር ባዘጋጀው ቅፅ ላይ ከተሞላ በኋላ ይጀመራል የምርጫ ጣቢያዎች ደህንነት የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ መስጫ ዕለት ከመድረሱ በፊት አስተማማኝ ጥበቃ ተደርጎላቸው ደኅንነታቸው ተጠብቆ መዘጋጀት አለባቸው ከምርጫ አስፈፃሟዎች ከፖለቲካ ፓርቲዎች እና የግል እጩ ወኪሎች ከቅሬታ ሰሚ ኮሜቴ አባላት እና ከተፈቀደላቸው የምርጫ ታዛቢዎች በስተቀር መራጮች ያልሆኑና ድምፅ የሰጡ ሰዎች በምርጫ ጣቢያው ክልል ውስጥ መገኘት የለባቸውም ፀሃርበበበ ህር ዐበቨበደ ሮዌ ክዐቢ ከህ ከበ ሄከፎጩፀ ዐከር ዞህከቨር ገበፎበ ር ሮቧ ፐከፀ ከ ፍመበክበ ከሮ ዐርሀህ በቨዩርቪህር ርቪሏላጀኒፒኒሂ ቴዝ ዐፒኣር ጀዚዐርፒጀኤኤ ርኪዐኢዷ ዐርከኪ ዐ ቧር ኢኪ ጓከበ ከ ርዐበበርበር በ ከከ በህበሃ ፎ ከ እዐከከከበ ከ ክዢ ዐያ ጻክከላርር ከ ለእጠርፀ ርበዞዐዐ ርጅርበር ከ በ ሃ በሸርርበ ር ር ፀሀቧደ ርርር ኩሃ ከ ርቪዥርከርር ከ ርርዐበበር ከ ከፀ በፎርቪሣይ ከፎ ሀፎበ ኮሃ ከ ሃቪበ ከ ከቢ ቢ ከሮ ክበር ር በክበቢ ርከፎ አክበፀክበኩር ዐ ዝበርህክርፀ በ አ ኛር ቧ ፎፀርቪክ ዐከር ከ ከ ዐ ከ ኮበ ህዞዐክ ከኳበ ፎ ከሃፀ ኦከ ከ ከ ከ ከ ህከ ከር ቪ ከሃ ከሮ ህ በ ከ ከ »ከ ዐ ከህበ ሃር በ ዝቨከ ር ሀሃ ከርዝ ከ ከ ር ዐበርፎ በ ፎ ፀርዐበርፎብ ከፎ ዐሀ ዐ ከይ ከር ፌበኳ ዞሃ ከሃ ከፎ ኗርህ ዐ ቧር ኢ ኮበ ከ ከ ከ አገበ ርሃ ርከ በሃ ከሃ ከነርበ ኮፀርቪኪ ፎርሀሃ ር ዩርከ ር ከ ከር በቦፀበቪ ርበ በገርበከ ህክርፎ በደ ዝፎር ርርርበፎ ርቨ ዐዎሃፎ ቤሃርበ ከ በ ህፎ ዐ ዛሃከ ከ ሸርሃ ህፎብ ከ ከ ከ ፎቪ በ ከኪ እፍፀጂሽ ርር ሀ ጀ ማንኛውም ሰው ከምርጫ ጣቢያው አምስት መቶ ሜትር ዙሪያ መለስ ርቀት ውስጥ በስካር መንፈስ ውስጥ ሆኖ የጦር መሳሪያ ይዞ ወይም በሌላ በማናቸውም ፀጥታን በሚያደፈርስ ሁኔታ ውስጥ መገኘት የለበትም በዚህ ሁኔታ ከተገኘም የምርጫ ጣቢያ ኃላፊው የጸጥታ ሃይሎችን ድጋፍ በመጠየቅ አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል የምርጫ ጣቢያ ደህንነት እንዲከበር የማድረግ ኃላፊነት በዋናነት የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ ይሆናል የምርጫ ጣቢያ ኃላፊው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት ወይም የምርጫ ጣቢያ ታዛቢዎች የጣቢያውን ደህንነት ለማስከበር የፖሊስ ኃይል እንደሚያስፈልግ ካመኑ እንዲመደብላቸው የሚመለከተውን አካል መጠየቅ ይችላለ ሆኖም የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት ታዛቢዎች እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲ እና የግል እጩ ወኪሎች ጥያቄያቸውን የሚያቀርቡት በምርጫ ጣቢያ ኃላፊዎች አማካኝነት ይሆናል የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ በምርጫ ጣቢያው ውስጥ ለመግባት ያልተፈቀደለትን ግለሰብ ወይም የምርጫውን እንቅስቃሴ ለማወክ የሞከረን ማንኛውም ሰው ከምርጫ ጣቢያው እንዲወጣ ሊያዝ ይችላል ግለሰቡ ትዕዛዝ አክብሮ ያልወጣ እንደሆነ የፖሊስ ኃይል ጠርቶ ከምርጫ ጣቢያው እንዲወጣ ያደርጋል ፖሊሱም ይህን ተግባሩን እንደፈፀመ ከምርጫ ጣቢያው ወጥቶ ወደ ምድብ ቦታው ይሄዳል በምርጫ ጣቢያ ወይም በምርጫ ክልል ኃላፊ የምርጫ ደህንነትን የማስከበር ጥያቄ የቀረበለት ማንኛውም የፖሊስ ወይም የጸጥታ አካል ወይም ሌላ ሰው በአዋጅ ቁጥር ፅሺጵሺኘ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት የመተባበር ፈጣን ምላሸ የመስጠት እና የማስፈጸም ግዴታ አለበት ሕጋዊነቱ አጠራጣሪ የሆነ ሰነድ ይዞ በምርጫ ጣቢያ ስለመገኘቱ አሳማኝ ጥቆማ የቀረበበትን ሰው የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ የሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል እጩ ወኪሎች እንዲሁም ታዛቢዎች በተገኙበት ተጠርጣሪው ሊፈተሽ ይችላል ጥርጣሬው እውነት ሆኖ ከተገኘም አስፈላጊ ሕጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል እ ከ ከ ሀበ አኳገከበ ሀኪ በሃር ከህበዐርበ በርር ከ ኪኪ በከር ርሃዉጀ ነርኦዞ ዐ ኳሃ ከ ርኽ ከ ሀ ሀር ከ ሀከር ርሃርቨቪ ዐኪ በ ርከ ከ ከ ከ በ ከ ከ ከሮ ኮ ርህከ ርር በሮርርሃ ር ፐከ ሃ ርበቧ ከሮ ርህ። ር ከ ርኪ ዝሮ ከ ርርቤርፀ ክከ ዲርር ከር ኋእር ፐከፀ ከ ዐዐ ከ ክርዐር ከሃ ከር ዉሃ ከኾ ፀር ከ ከ ህ በገፀበርነ ርርህር በ ከ ከ ከ ኮርቦመርበ ከሃ ከር ከ ከከ ሃ የ በ ርበር በበ ሂከሺ ክር ዐከሃ ር ከ ርከር ፐከፀ ከህበከ ዐ ከ ሀ ከር ርከ ከኪ ከ ከ ከ ሮፎፎር ሃ ፎርከ ክከ ጽ ሀ ርዐበክክፎርበርሃ ከ ፀር ዐክርር ፀሃርቪሃ ከ ከ ከር ከ ኮ ክከ ከከ ርፀ ፀርህሃ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም እቪ ርፀቪ እ ርሂ ሀ ማንኛውም ድምጽ የሚሰጥበት የድምጽ መስጫ ሳጥን በግልጽ በሚያሳይ ቁስ የተሰራ መሆን አለበት ማንኛውም የምርጫ ሰነድ ከአንድ ሰው ወደ ሌላ በሚተላለፍበት ጊዜ ሕጋዊ የርክክብ ሥርዓትን ተከትሎ መፈፀም አለበትዝርዝሩ በቦርዱ መመሪያ ይወሰናል ምዕራፍ አምስት የድምፅ ቆጠራና ውጤት አገላለፅ የቆጠራ ቦታ ፅ የማንኛውም ምርጫ ድምፅ ቆጠራ የሚካሄደው ድምፅ በተሰጠበት ምርጫ ጣቢያ ነው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም በጸጥታ መደፍረስ ወይም ተመሳሳይ አስገዳጅ ምክንያት የምርጫ ጣቢያው የምርጫ አስፈፃሟ ለምርጫ ክልሉ ጥያቄ አቅርቦ ሲፈቀድ ወይም የምርጫ ክልሉ የምርጫ አስፈፃሚ ሲወስን የድምጽ ቆጠራው በምርጫ ክልሉ ጽህፈት ቤት ይካሄዳል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት በምርጫ ክልሉ ጽህፈት ቤት የሚካሄደው ቆጠራ የምርጫ ጣቢያው የእጩ ወኪሎች ከህዝብ የተመረጡ የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት እና የምርጫ ታዛቢዎች በተገኙበት መደረግ አለበት ቦርዱ ፀ የዚህ አንቀጽ አፈፃፀም ዝርዝርን በመመሪያ ሊወስን ይችላል የድምጽ ቆጠራ አጀማመርና ሂደት ድምፅ አሰጣጡ እንደተጠናቀቀ የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ ቆጠራ ለመጀመር የእጩ ወኪሎች ከህዝብ የተመረጡ የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት እና የምርጫ ታዛቢዎች እና ሌሎች ምርጫ አስፈጻሚዎች እንዲገኙ በማድረግና በቂ የተፈጥሮ ወይም ሰው ሰራሽ ብርሃን መኖሩን በማረጋገጥ ሀ ለምርጫ ጣቢያው የደረሰውን የድምፅ መስጫ ወረቀት ብዛት ይመዘግባል ለ በዕሰለቱ ድምፅ የሰጡ መራጮችን ብዛት ይመዘግባል ሐየተበላሹና ሥራ ላይ ያልዋሉ የድምፅ መስጫ ወረቀቶችን ብዛት ይመዘግባል ከ ከ ከ ከፀ በገ ኩር ከበርፀከ ለከሃ ከሺ ዐ ክፀርከቪ በርህበበፎበ ኩበ ዐበ ከከር ከ ዥ ከር ር ፎርፎበ ክርፎበርር ርከ ከቪኳከ ከ ብ ከ በፎዝበበር ከሮ በርርክነሃር ፌቪሏኮ ርበነዩ ቂሇዐፒ ርዐዕሂኣፐኣር ሏእው ላእ ዝዐቪህኣርፒእእፒእኣ ዕዐ እቪ ርኗ ዐ ነር ዚቨከሂ ጓኣዐ ርዐክክቨክከ ዐ ኳሃ ፎርኪ ከ ሀር ከ ሀበደ ዖከፎሸፎ ሃከክ እከከከበ ከ ነ ጻኩልበርፍ ከ ልብር ከ ህዐጩ ርዐክክቤቨበ ከ ከ ርርፎዉ ከ ርዐክክቨፀበርነ ሄከርጩ በ ጩዐከከ ርቪነ ዐከር በ ርዐበ ርከ ሮ ከይ ርዐክበቨክቬፎበርሃ ኩሃ ከ በ ከኬ ር ዐበርርቨ ከ ከ ርባህ ጩሸበ። ጀ የምርጫ ክልል የምርጫ ጽህፈት ቤቶች የህዝብ ተወካዮችና የክልል ምክር ቤቶች አባላት ምርጫ ውጤት ከየምርጫ ጣቢያው እንደደረሳቸው ወይም የተረጋገጠ ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ካላጋጠመ በስተቀር በምርጫ ክልሉ የድምጽ መስጫ ጊዜው ከተጠናቀቀ በኋላ ከአምስት ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ተወዳዳሪዎች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙ በት ደምረው የተገኘውን ውጤት ለህዝብ ይፋ ማድረግ አለባቸው እጩ ተወዳዳሪዎች እኩል ድምጽ በማግኘታቸው ምክንያት አሸናፊውን ለመለየት አስቸጋሪ የሆነ እንደሆነ እኩል ድምፅ ያገኙት ተወዳዳሪዎች ብቻ ተለይተው ቦርዱ በሚወስነው ጊዜ ድጋሚ ምርጫ እንዲሰጥባቸው ይደረጋል የምርጫ ክልል የምርጫ ኃላፊዎች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ይፋ ያደረጉትን ውጤት ሀ ለተወዳዳሪዎች ወይም ወኪሎቻቸው የውጤት መተማመኛ ይሰጣሉ ለ በውጤት ማሳወቂያ ቅፅ ሞልተው አንድ ቅጂ ለቦርዱ ጽህፈት ቤት እንዲሁም ሌሎች ቅጂዎች በየደረጃው ለሚገኙ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ይልካሉ ቦርዱ በአጠቃላይ የምርጫ ውጤት ከየምርጫ ክልሉ ተጠናቆ እስኪደርሰው ድረስ ከየምርጫ ክልሉ የመጣለትን የህዝብ ተወካዮችና የክልል ምክር ቤቶች አባላት የምርጫ ውጤት በጊዜያዊነት በቦርዱ ጽህፈት ቤት ሊገልጽ ይችላል ሆኖም የምርጫው ይፋዊ ውጤት በ ቀናት ውስጥ ካልተገለጸ ቦርዱ ጊዜያዊ ውጤቱን ይፋ ማድረግ ይኖርበታል በምርጫ ክልሎች የተሰበሰቡ ድምጽ የተሰጣባቸው ወረቀቶች ታሽገው ከምርጫ ክልሉ በቅርበት በሚገኝ የቦርዱ እርከን ጽህፈት ቤት ወይም በክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት እንዲቀመጡ ይደረጋል ድምጽ የተሰጠባቸው ወረቀቶችን አያያዝ እንዲሁም አወጋገድ አስመልክቶ ቦርዱ ዝርዝር መመሪያ ያወጣል ይፋዊ መግለጫ የምርጫው ሂደት ከተጠናቀቀና አስፈላጊ መረጃዎች ከተሰበሰቡ በኋላ የተረጋገጠ ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ካላጋጠመ በስተቀር ከምርጫው ቀን ቀጥሎ ባሉት ቀናት ውስጥ ቀጥሎ የተመለከቱትን ነጥቦች የያዘ ይፋዊ መግለጫ ያወጣል ፀርፀክባቧ ከፀ ዐ ከ ርርከ ከ ህ ኾሀፀሀር ቪርሀርርበከሃር ከር ኩ ፀርከ ኮበ ከኪ ርክቬርበርሃ ፎር ቨርር ከ ከር ሀርፀበርርፀ ር ከርቭ » በቤክበከርፀ ከ ፀር ር ከር ሀህከር ኣቪከበ ቨሃር በሃ ከ ርከር ዐ ከ ርህርዌቨበር ከሃ ርቪርህር ከ ር ፀነሃበቨነሃ ከርሃ ከር ርዐ ካከርር ከዛ ርከፎ ፎርርር ፀባ በክቨከር ህ ቨ በ በርርጩጠበር ከር ኣነበከር ፎፎርር ከ ከፎ ርዐክበህርር ዐሃ ከከዛሃርፀፀክ ከር ርከፎ ህከ ከሃ ፎርፎሃ ከህክበከር ዐ ሃዐር በ ከ በርበበ ከሃ ከር ከር ርፎር ቨርር ርዐክቪፎጪፀክበርነ ርክርርበዉ ከር ከሃ ከከህበርርበ ቧርርርፀ ክቭከ ጃሬኩልቪርፎ ፀኩዐዣፎ ከ ርዐክነሃ ር ርበ ከ ሀከር ከ ርቪ በበህክከርፀአበርበ ፌበ በ ርዐዞሃ ከፀ ዌብ ፀርር ህፎ ርር ከዉርከ ዐቨርር ፀሃርሃ ሃ ከ ህክከ ቨ ርርርነር ርሀ በዐ ርቧርከ ርከቤርከርሃ በሃ ከበህበርር ወርር ነ ር ኩ ርዐክክርበር ር ዕ ቪርዐርበቪሃር ርሀአ ከር ከፀ ከ ቧበቤዐህበርርፀ ከሮ ነ ፎ ርቨ ነክጽከርሂር ከ ከ ዐበር ከሂፀ ከ ከፀፀከ በክበቧፀ ኣኳባከቧ ፐከፀ ከ ርርከ ርዐከክክቬርበርሃ ከህ ከ በ ቪዐር ር ከር በርር በ በርፍ ቪር ርፎ ፐከፀ ከቨ በቪርርክቪህሃር በ ዚ በ ከ ሀ ርከ ከር ር ከር ርከርህኬ ዐ ፎር ክርር ርቨርርቪ ከር ከርርርነሃ በበ ከር ክፀሃፎክፎ ከሃ ርዝርህበርር ከ ፀነበርበቪሃ ከፀሃበ ርዐክጄ ክባከ ከር ከፀ ርርከ በነ ከ በ ዐበር ር ርፌበ ከር በ ሀርህ እፀ ፍቪ እ «የ ሀ ከፀ በህበከር ፎፎፎሸፎብ ሃዐ ለ ድምፅ የሰጡ መራጮች ቁጥር ከን ፐከፀ ከሬዘበኩፎ ዐያ ሃዐፎጩ ሀከጪ ከኋኛፎ ር ሂከርዢ ህዐፎ ሐድምፅ የሰጡና ያልሰጡ የተመዘገቡ ር ከ ወፀርፎበቧፎፀ ዐ ፎይኗፎፐፎበ ዐፎሎ ከጪ ከቧህፎ መራጮች መጠን በመቶኛ ከከፎቨ ሃር ከ ከ ከህ በከ መ የተመረጡ እጩዎች የስም ዝርዝርና ፐከር ርርርፎ ርከፎ ከር የተመረጡበት የምርጫ ክልል ሮፀፎርቪሂርፀ ርዐከክህርበርሃ ሠ የአሸናፊ ፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲሁም ከ ዐ እዛበበርቪ ር ሀ ቪ ርኪፎኗ ዛፎ ከይ የግል ተወዳዳሪዎች ስምና ለየምክር ቤቱ ከህክበከር ዐ ከርሃ ከሃ ክከ ርርከ ያሸነፉትን መቀመጫ ብዛት ርህከር ረጥቅም ላይ የዋለ ያልዋለ ከጥቅም ውጭ የሆነ ፐከ ከህበበከር ዐ ህበ ህበህ ከበ በነ የድምፅ መስጫ ወረቀት እያንዳንዱ እጩ ከ ሀ በ ከር ሃዐር ፀርከ ከ ከበ ዌርከ በ ከ በየምርጫ ጣቢያው ያገኘው የድምፅ ውጤት ዐከር ፎሆኪ ኪ እና ሌሎች አግባብነት ያላቸው መረጃዎች ካቪከ ዐህ ዩፎዐር ከሁ ነበ ህኩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ጳ የተገለጸው አጩ ጩ ዘ ከፊ ር » ር ሂ ርበ ዐከ ምርማጣ ኣሪ ተጠበቀ ክስ ቀ የ ኦረ ኣል በ ርከክከበፀበርሃ ፎሂ ከ ከ ፍቨቼር ገለጹ ጤ ይ ነሃከ ከ በርቪከ ፎሀር ከ ሸ ውጤት መግለጽን እንዲዘገይ የሚያደር ። ዕ ከ ከ ከ ሃ ኮሃ ቪከ ከ በሃ ዐ ከ ሮከኬ ከ ከ ኩፍ በፀበፎ ከ ከ ሀቪ ርዐከሃ ጄጴከሀ ዐ ር ከኩ ርኢኪ ቨር ቨብ ፐከፀ ኳበ ከ ርቪ በሃ በ ከ ርሀርበ ኮር ኮ ህበር ከ ርኪ ርቪከ ዐክከ ፌበፀብ ከሁ ርቪሸኀዓበዉደ ፎዐበእበርር ርክህ ርርዐበበርፀ ቪከ ከፀ አርር ከይ ክቭቨ ዐከር ፎፎሃጸቪ በ ቨ ኢፎከቫር ርቪ ከከ እ እ በ በ ላርከ እብሀ ከ ልከ ርቪ ርከ ከ ዚር እፍፀጻሽ ር ዐ ምዕራፍ ሦስት የፖለቲካ ፓርቲ ሰነዶች ድ የፖለቲካ ፓርቲ ሰነዶች አንድ የፖለቲካ ፓርቲ የሚከተሉት ዋና ዋና ሰነዶች ይኖሩታል ሀ የመመስረቻ ጽሑፍ ለ የፖለቲካ ፕሮግራም ሐ የመተዳደሪያ ደንብ መ የሃብትና ንብረት የገቢና የወጪ ሰነዶች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለ ከሀ እስከ ሐ የተጠቀሱትን ሰነዶች ለማሻሻል የፈለገ የፖለቲካ ፓርቲ አስቀድሞ ለቦርዱ ማሳወቅ አለበት ቦርዱ የቀረበለትን የማሻሻያ ጥያቄ ተቀብሎ እንደ አግባብነቱ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ቿጵ ድንጋጌዎች መሠረት ያስተናግዳል ድ ፖለቲካ ፓርቲ መመስረቻ ጹሑፍ የፖለቲካ ፓርቲ መመስረት የሚፈልጉ ግለሰቦች መስራች ሆነው ለማደራጀት የፈለጉትን የፖለቲካ ፖርቲ ማቋቋማቸውን የሚገልጹበት የመመስረቻ ጽሑፍ ይኖራቸዋል የመመስረቻ ጽሑፉ የሚከተሉትን ዝርዝሮች የያዘ ይሆናል ሀ የፓርቲው መጠሪያ ሙሉ ስም እና አህፅሮተ ስም ለ የፓርቲው ዓርማ ሐ የፓርቲው ዓላማ መ የፓርቲው ንብረትና የገቢ ምንጭ ሠ ፓርቲው የተመሰረተበት ቀን እና ዓመተ ምህረት ረ የፓርቲው ዋና መሥሪያ ቤት እና ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶች አድራሻ ሰ የመተዳደሪያ ደንቡ አወጣጥ ሥርዓት የፓርቲው የመመስረቻ ጽሑፍ በመስራች ጠቅላላ ጉባኤ የጸደቀ መሆን አለበት ሦ የፖለቲካ ፓርቲ ፕሮግራም ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ዓላማው አድርጎ የያዘውን የፖለቲካ እምነት የሚቀርጽበት በፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ የሚጸድቅና የሚሻሻል የፖለቲካ ፕሮግራም ይኖረዋል ፌቪሏጀፒኒ ዝኗእ ወዐርርኔቪርከአኤ ዕዐጀ ዕቪርላቪ ሏዚፒዥ ርቨቪቬርዚ ዐቨ ኮቨክቨር ሏሊ »ከከር ፀጩቨነ ከ ከዉሃ ከር ጺኳበ ከ ርህበርከ በርበህ ከ ኮር ከሃ በርክአበርበ ርር ዐክጠብርከ ኮዐ በ ሮሃፎበክር ፎክበህር ሏ ጅከከር ኮዝ ከ ርበ በርበብ ከር በርህበርቧ ፎ ዜክበር ህከላብርር ከ ልብርር ከ በክሃ ከ አበዌብክኳ ከ ከ ዐ በ ር ከሮ ርባ በበርበበበርበ ቧ ርርክር ህከ ከር ህ ልብርር ሊጅዐክቨበር ኮከ እ ላር ኪህ ክከ በርጄር ከከ ኮር ሃ ከሃ በርበህ ዉ ኣከርከ ሂከርሃ በፎርፎር ዘከሮ ፀከከፎርቨ ዐ ከር »ዐሀከር ፀህሃ ከሃ ህ ሊ በርበህ ዐ ከ በርክር ከር ክኳ ኮከኪርህ ከር ክ ከ ከፀ ኮክቨ በ ቨ ቧከከርህከክ ከ በ ከ ክጩቨ ር ከሁ ዐከፎርቪህርፀኳ ዐ ሂከሮ ክመ ከሮ ብ ኪ ክርፀ በር ከር በሃ ሃርጩ ርከከአርበ ዐ ከር ከ ር ከሮ ሀሃ ከ ዐቨርፀ ከቧከርከ ዐቨር ከሮ ርርበህር ሀከ ከ ከሃ ፐከፀ በርበበቢ ርኪ በር ሃ ከ ከፀ ሀርብ ከሮ ርበር ባርፎከቪበ ከ ከ ከ ዐቪ ቨዐር ሾነ ላክሃ ኮር ሃ በ ከፎ ኢክከርከ ከ ኮበር ከ ዐከርከዢሃ ጠበበ ከ በርበበክገርቪ ሀከር ከ ከ በ ከር ኾ ጀርበር በፎርከ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ቀን ሺ ዓም እ ፎቨዘፍ እ ርከዘ ዐ ድ የፖለቲካ ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ ፅ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ የመተዳደሪያ ደንብ ይኖረዋል የመተዳደሪያ ደንቡም የሚከተሉትን ማካተት አለበት ሀ የአባላት ቅበላና ስንብት ሁኔታ ለ የአባላቱ መብትና ግዴታ ሐ የፖለቲካ ፓርቲው ልዩ ልዩ አካላት የሚመረጡበት ሥርዓት የአገልግሎት ዘመን እና የስራ ኃላፊነታቸውን መ የአባልነት መዋጮ ዓይነትና አከፋፈል እንዲሁም አባላቱ በፓርቲው ሥራ ውስጥ የሚኖራቸው ተሳትፎ ሠ የፓርቲው የስብሰባ እና የውሳኔ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት ረ በአባላቱ ላይ ስለሚወሰድ እና የሥነ ምግባር እርምጃ ሰ የጠቅላላ ጉባኤ አባላትን ቁጥር ቢያንስ በዚህ አዋጅ መሠረት ፓርቲ ለመመስረት ከተቀመጠው ከዝቅተኛው የመስራች አባላት ቁጥር አምስት በመቶ በማድረግ የሚወስን ድንጋጌ የፖለቲካ ፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ቢያንስ በሦስት ዓመት አንድ ጊዜ መካሄድ ያለበት መሆኑን የሚገልጽ ድንጋጌ ቀየፓርቲው ቅርንጫፎች አወቃቀርና አሠራርን ጨምሮ የፓርቲውን መዋቅራዊ አደረጃጀትና የስልጣን ተዋረድ የሥነ ሥርዓት ሸ በ የፓርቲውን ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ የሚፈልጉ ጉዳዮችን ዝርዝር ተየፖለቲካ ፓርቲው ከሌላ ፓርቲ ወይም ፓርቲዎች ጋር ውህደት ቅንጅት ወይም ግንባር የሚፈጥርበት እንዲሁም ፓርቲው የሚፈርስበትን የውሳኔና የድርጊት ሂደቶች ቸ የፓርቲው አባላት ለአገር አቀፍና በየደረጃው ላሉ አገራዊ ምርጫዎች የሚታጩበት ሥርዓት ኀ የፖለቲካ ፓርቲው የሰው ኃብት የፋይናንስ እና የኦዲት አስተዳደር ሥርዓት አሰራር ነ የፓርቲውን ገንዘብና ንብረት አስተዳደር ሥርዓት የገቢ ማስገኛ አሰራር እና በነዚህ ጉዳዮች ላይ ለመወሰን ስልጣን ያለውን አካል ወይም ኃላፊን የሚገልጽ ድንጋጌ ቨክር ነ ነ ላክከሃ ኮከር ሀሃ ህ ከሃ ዐክዉ ከሃ ርከ ከሃጺ ከ በርጨቬበ ከ ባቧ ፐርህ ርህህ ከገፎከገከር በ ከ ከ ዐሃ በበርበከ ር ከር ነ ዐዌ ዐ ከፀ ሀዐሃ ከ ዐርፀበኒር ከር ዩርክ ከርቨ ፎክክቨር ርከኽ ሂከርሺ ርቅርቪሃርፀ የበበርክ በርእበከርከእ ዌር ጅበ ከዝርኪቪር ከ ዐብርኪ ህፎ ሀከር ዐሃ ርነሀ ዥዌፎ በፎበበከር ከ ከ ክርፀዐርር ርበ በበርር ዉመርፎበቄፀ ር ርር ከ በበከ ህ ከ ሂከ ባቢ ከር » በ በፀፎርቪበ ከ ከ ርዐክጪፎበ ከሃ ክርሸርፀርቨ። ከሮ አበ በህዝከር ዐ ከ በፀበከር ርቧቨር ከ ርቢ ርክሃርክ ቅ ዌ ቧ ከ ሀህከኽ ከ ከር ከ ዩቢ በገፀር በ ከ ኩፎ ከፀበ ፀ ዐክሮፀ ፀህፎሃ ሂከፐፎር ሃሮ ህርኪቪሂር ከ ኾኮጩቨ ኾ ክከ ከ ኮጩቪቨ በርቬቪበበደ ከ ከከበርበ ሸበበርቪ ኮቨ ኮቧበርከ ዐበርር በቪ ከ ፀባቨርፀ ከር በርር ዐ ከ ሃ ዚ ከ ርህ ርከ በርር እበር ርቨ ድቨ ኳቭከ ዐከ ክር ህርፎ ከ ቪ ሀከኪ ከፀ ክርፀበፎር ከር ከከኪ ዐ ሃ በፀእበከር ዐሀከር ሂ ኛ ርከከ ከ ከ ከህበ ርክርር በር ዐርር በ ከፀ ኾቨ ሀኪ ክርሃ ርእበር በከ ር ፎ ርዌከ ዐ ከር ፐ ከ ዐ ከ ፒሃ ር ርር ርከ በር ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም እፍፀጻቪሽ ቨፎ ርርከ ሀ ኘ የፖለቲካ ፓርቲው የውስጥ አለመግባባቶች አፈታት ሥርዓት አ ማንኛውም አባል እኩል ድምፅ ያለው መሆኑን የሚገልጽ ድንጋጌ የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ የፖለቲካ ፓርቲው አባል በዜግነቱ የተረጋገጠለትን መብት የሜቀንስ ወይም የተጣለበትን ግዴታ የሚሽር ሊሆን አይችልም የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ የፓርቲው አመራሮችና በየደረጃው ያሉ ኃላፊዎች አመራረጥ ግልጽ ነጻና ፍትሃዊ እንዲሁም በሚስጢር በሚሰጥ ድምጽ መንገድ የሚመረጡ መሆናቸውን መደንገግ አለበት በማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ውስጥ ለኃላፊነት ቦታ የሚደረጉ ምርጫዎች የጾታ ተዋጽኦን ያገናዘቡ መሆን ይኖርባቸዋል ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ የዚህን አዋጅ አንቀጽ ሮ እና ከአንቀጽ እስከ አንቀጽ የተደነገጉትን ያገናዘበ መሆን አለበት በፖለቲካ ፓርቲ አባላት መሀከል የፓርቲውን ሕገ ደንብ አፈፃፀም እና ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮች አለመግባባት ተፈጥሮ ለቦርዱ አቤቱታ ሲቀርብ ጉዳዩን መርምሮ የውሳኔ ሃሳብ ለቦርዱ የሚያቀርብ የባለሙያዎች ጉባኤ ቦርዱ ያቋቁማል ዝርዝር አፈፃፀሙ ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል ምዕራፍ አራት የፖለቲካ ፓርቲ መብት እና ግዴታ ድ የፖለቲካ ፓርቲ በራሱ ጉዳይ ሳይ ስላለው ነፃነት ድ ጁ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ የፖለቲካ ፕሮግራሙንና የመተዳደሪያ ደንቡን የሚያፀድቅበትንና የሚሜያሻሽልበትን እንዲሁም ስብሰባ የሚያካሂድበትን ሥነ ሥርዓት በመተዳደሪያ ደንቡ ይወስናል በመተዳደሪያ ደንቡ በሚወሰነው መሠረት የፖለቲካ ሥራውን የሚመሩ ውሣኔ የሚሰጡ እና የሚያስፈፅሙ የአመራር አካላት ይኖሩታል ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ስለማቋቋም ፅ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ የፖለቲካ ሥራውን ለማካሄድ በሀገሪቱ ውስጥ በየትኛውም ቦታ ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ሊያቋቁም ይችላል ከር ክርርበዜር ርከ ኮቨአር ከሃ በ ኮሀር » በሀ ከ ርባህከሃ ህር ከፀከነፎፎክ ፀሃርሃ ገበፎአከ ሂከር ር ኮፌነ ላክሃ ከሃዥ ዐ ር ወ ከ ከ ከ ከ በርበከር ዐ ከር ኮር »ሃ ርኽርፎ ከበ ርበ ርር ከ ኩክ ከ ርፀኪ ከ ከሃዥ ፀሃርሃ » ከ ሀሀፎ ከ ከ ርፎርክከ ከ ከ በር ሃሂር ከፀ ርዐክህርርብ ከበህ ኩርፀ ቨ በከር ከርሸር ፀርፎርሃ ፀከር ከ ሀፎር ላክከሃ ኮር ወጩ ክከርበ ርዐክርከቪበደ ርፎርከ ከፎ ከ ርበር ጀፀበበ ርክርኽ ር ከፀ ኮሃዥ ዐ ፀሃርፎሃ »ከር ኮከ ከ ኩር ክከ የከ ነ ጎልብርር ኩከ ብርፀ ረብርፎ ዐ ከ ካጓከርከ በሀር ከፎከሃፀፎበ በርፎከር ዐ »ከር ሀከሃ ፀደርቧ ከ ርበርበከኬ ከ ከሃዥ ሀከር ሀፒሃ ዐከር ርር ርኪ ከር ቪ ከ ከከ በ ርኣህር ከ ከ በዢርክ ነር ፎርበበር ከር ቨ ከ በእርበበርበ ክርህ ኳባ ከፀ በዌሬጠበበር ከሃ በ። ዐርርክርፀ ከፀ ዐ ከ ጸርርከክ ከ ከፀ ቪርከር ከፀ ርኮዐቪ ከ ቪፎ ኩሃ ር ዞጃከ ዐ ከር ክር ኮሠ ፐከፀ በከከ ዐ ከሃ ኮር ሀከሃ ከ ከፀ ርፎ ርዐከክ ክባከ ከር በከ ከዐከር በቨር » ከ ኩር ከር በኪ ከ ወፌ ፐፐከፀ በከ በከ ከ ሀ ከ በ ከ ክህከ ዘከሮ ፎከገኩበ በ ነ ዐከር ሀ ከ ከ በ ርርፎ ከጄር ርር በበ እኪ እ ር ር ከ ከ ርዐበሃርሃ በር ኳካዌ በበ ዐከር ሀከ ር ከ ከ ህህቭከ ከር ህ ከ ዐ ከ ክብከ ከ ዐ ከር ህ ዐ ዐ ነክገከ ከ ሃከ ርህ ከ በ ከር ህከር ሃ ዐ ከር ከር ርር ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም ብ እ ፀቪ እ ር ዐ ምዕራፍ አምስት የፖለቲካ ፓርቲ አባላት መብትና ግዴታ በፖለቲካ ፓርቲ የመሳተፍ መብት ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት በፓርቲው ስብሰባዎች የመሳተፍ ሐሳቡንና አስተያየቱን በነፃ የመግለፅ ድምፅ የመስጠት እና የመምረጥ ወይም የመመረጥ መብት አለው ጅሙ ስለአባልነት መዋጮ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ ወይም የፖለቲካ ፓርቲው በሚወስነው መሠረት ለፖለቲካ ፓርቲው በየጊዜው የአባልነት መዋጮ ሊከፍል ይችላል ከአባልነት ስለመወገድ ፅ የፖለቲካ ፓርቲ አባል የፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ በሚወስነው መሠረት ከአባልነት ሊወገድ ይችላል ከፓርቲ አባልነት የተወገደ አባል በውሳኔው ላይ ቅሬታ ሲኖረው በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሰረት በየደረጃው ላሉ አካላት ማቅረብ ይችላል ስለአባልነት ስየማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባላት መስራቾቹንና ከምስረታ በኋላ ፓርቲውን በአባልነት የተቀላቀሉትንም ሁሉ ያካተተ ነው አንድ ሰው በአንድ ጊዜ ከአንድ የፖለቲካ ፓርቲ በላይ አባል መሆን አይችልም ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ወይም አመራር ለፓርቲው በጽሁፍ በቅድሜያ በማሳወቅ ከአባልነቱ ሊለቅ ይችላል አባሉ የፌደራል ወይም የክልል ምክር ቤት አባል ከሆነ ከፓርቲው በተጨማሪ አባል ለሆነበት ምክር ቤትም ከፓርቲው ስለመልቀቁ መግለጽ አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት መልቀቂያ የደረሰው ፓርቲ ወይም ምክር ቤት በጽ ቀናት ውስጥ ስለጉዳዩ ለቦርዱ ማሳወቅ አለበት ቦርዱም ማስታወቂያው እንደደረሰው የአባሉ ስም ከፓርቲው የአባላት ዝርዝር እንዲሰረዝ ያደርጋል በዚህ አዋጅ ስለፓርቲዎች መቀናጀት ውህደት እና ስለፓርቲ መተካት የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ፌክቪሏዞዩኪኬ ርነፒ ሂርኳ ሊእዑን ዕዐሄቪርሏበዐእ ርዐዐጀ እፒኣፒፒሪ ንጀ ሏ ሬ ር ሏቪ ላዚገኙ በር ኮቄ ጅቨር ቪክቨ ላክሃ እበበከፀ ኮበር ኮሃ ከ ከሃ ጳርርበርፎ ኣዛከ ሂከይ ኮሃህ ዐ ሀከ ዞሃ ከ ፎከ ፎ ከይ በፎርከቪበ ዐ ከይ ኮቨ ኩርፎሃ ከ ርቨርከ ፀር ከ ርር እርርበከርኡከህ ንርኡ ዲ ጠፀበከፎ ። አባል ወይም አመራር ሌላ የፖለቲካ ፓርቲ የመሰረተ ወይም በምስረታ ሂደት ውስጥ የተሳተፈ ወይም የተቀላቀለ ወይም የሌላ ፖለቲካ ፓርቲን መመስረት አስመልክቶ በይፋ የቀሰቀሰ ወይም የሌላ ፓርቲን ፕሮግራም ፍላጎት ወይም ፖሊሲ ያስፋፋ ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው መሰረት መልቀቂያ ባያቀርብም ከነበረበት የፖለቲካ ፓርቲ እንደለቀቀ ይቆጠራል ፓርቲው እና ቦርዱም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ የተደነገገውን ይፈጽማሉ የፖለቲካ ፓርቲ አባልነት በውርስም ሆነ በሌላ በማናቸውም መንገድ ለሌላ ተላልፎ የማይሰጥ በአባሉ ብቻ ተወስኖ የሚቀር ነው ኗ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል በማንኛውም ጊዜ አባልነቱን ሊተው ይችላል የፖለቲካ ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ የዚህን ምዕራፍ ድንጋጌዎች መቃረን የለበትም ምዕራፍ ስድስት ስለፖለቲካ ፓርቲዎች መዋሀድ ግንባር መፍጠር መቀናጀት እና መተካት የፖለቲካ ፓርቲዎች ውህደት በዚህ አዋጅ መሠረት የተመዘገቡ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተዋህደው አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ለመመስረት ይችላሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ለመዋሃድ የፈለጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥያቄያቸ ውን የጠቅላላ ምርጫ ወይም የአካባቢ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ከመውጣቱ ከሁለት ወራት በፊት በጽሑፍ ለቦርዱ ያቀርባሉ ምዝገባውም በዚህ አዋጅ በተደነገገው መሠረት በቦርዱ ይፈፀማል ለውህደት የሚቀርብ ማመልከቻ የሚከተሉትን ማካተት አለበት ሀ እያንዳንዱ የፖለቲካ ፓርቲ በፓርቲው የመተዳደሪያ ደንብ መሠረት የፓርቲው ጉባኤ ውህደቱን የተቀበለ ስለመሆኑ የሚገልፅ ውሳኔ ለ ፓርቲዎቹ ስለውህደቱ ዝርዝር ጉዳዮች ያደረጉት የጽሁፍ ስምምነት እና ሐ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ሲዋሀዱ የሚኖረው አዲስ ስምና በዚህ አዋጅ አንቀጽ የተዘረዘሩት ሰነዶች ኮበር ኮ ከር ዉዐከር ር ከ ሀር ከር ከከ ከ ወቬ ይ»ህከቨርሃ ቧር ከር ከበር ኳከር ር ከ ክ ከር ከ ርር »ቨሃ ከከር ኮከ ከ ከ ከፀ በርርበር ነጽ ቪከርቪዉኳበጀ ድ ከ ዐሃ ፀሃርክ ከፀ በ ቨ ነከበዉአጻዉ ርባር ርርበ ጻክከልበርፀ ሀህነ ጎልህር ከ ኮቨ ከር ክባ በር በርር ኮፎ ህከከር ሀከ ልቨርር እርበከከ ዐ ኮር ሀህሃ በሃ ከ ከ በሃፎብ ኩሃ ርርፎ ከሃ ቧሃ ከር በባበበር ከከር ከ ከር በዝር ዘገፎከር ልከህ በርከ ዐ በር ወዉ በዉሃ ነክ ቪከርሂጺጽ ከ አርበከከ ቧሃ ክር ከ ከነጺ ኮከከር ኮቪ ሃ በ ርከርር ከ ነ ዐ ከ ከዐር ርቪሊፒክኒ ሏኗ ዮ ልእ ሀኣ ዐበ ቪቭርላቪ ላፅኳር ቨክር ዞብቨር እዷር ኾጽ ዐ በር ኮበር ዐብር ርዌርርበ ርርርፀ ነጻከ ከ ኽ በ በርር ጠክ ከር ወቬ ቨር በር በርመጩበ ርርርፀ ክከ ጻኩልበርር ከ ላበርር ከ ከብቨ ከርቭ ር ኣባቪበ ከር ከና ከ ከር ከርር ዐ ክበር ርከ ፎርርከቨ ከር ር ከ ከር ርርከር ኣዚከ ከር ነ ከ ኮ ፐከ ዝበርደር ከ ር ሀከር ክበኗ ርከ በር ከ ርርዐበርፀ ኳባቪከ ኩሃ ከህ ክነ በር ከ ጴ ከ ቪ በከሃ ቧርርርኮከርፀ ከር በር ከ ዌ ክገቪርበ ደፀርበርበ። ዐህቨበበደ ከር ሀከር በበርር ር ከፀ በርክ በበኪ ከር በበርፎር ዐር ከ በዐርህበርበ ር ህበበ ዲብርፎ ርኪ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም እፀሽ ቪ እ ር ዐ ቦርዱ የቀረበለት የውህደት ጥያቄ በዚህ አዋጅ መሰረት ቀርቧል ብሎ ሲያምን ሀ ለተዋሃዱት የፖለቲካ ፓርቲዎች ተሰጥቶ የነበረውን የምዝገባ የምስክር ወረቀት ይሰርዛል አዲሱን ፓርቲ በዚህ አዋጅ መሠረት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ይመዘግባል ለ ቦር የእያንዳንዱ የፖለቲካ ፓርቲ ንብረት ገንዘብና አስፈላጊ ሰነዶች በውህደት ወደ ተመሰረተው የፖለቲካ ፓርቲ በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ እንዲተላለፍ ትዕዛዝ ይሰጣል በውህደት የሚመሠረት የፖለቲካ ፓርቲ እንደሁኔታው የዚህን አዋጅ አንቀጽ ወይም አንቀጽ መስፈርት ማሟላት አለበት ውሀደት ለመፈጸም የሚፈልገው የፖለቲካ ፓርቲ ለመሰረዝ ወይም ለመፍረስ በሚያደርስ የወንጀል ክስ የቀረበበት እንደሆነ ፓርቲው ክሱ ውሳኔ ሳያገኝ ወይም ሳይዘጋ ሊዋሀድ አይችልም የፖለቲካ ፓርቲ መዋሀድ የሚያስከትለው ውጤት የዚህ አዋጅ አንቀጽ ጳ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የውህደት ውጤት የሆነው አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ሀ የተዋቀፃዱት የፖለቲካ ይሆናል ለ የተዋፃዱት የፖለቲካ ፓርቲዎች መብትና ግዴታ ይተላለፍለታል ሐየተዋሃዱትን የፖለቲካ ፓርቲዎች ያለፈ የሂሳብ እንቅስቃሴ ሪፖርት በቦርዱ ሲጠየቅ ያቀርባል መ የተዋሃዱት የፖለቲካ ፓርቲዎች ከዚህ በፊት ያለባቸውን ፍርድ ወይም መብት ወይም በአንቀጽ የተመለከተውን የወንጀል ክስ ሳይጨምር ፓርቲዎች ወራሽ የፍትሐብሔር ወይም አስተዳደራዊ ክርክር ተተክቶ ያስፈጽማል ይፈጽማል የውህደኮ ውጤት ሆኖ በዚህ አዋጅ መሠረት የተመዘገበው አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ በተመዘገበ በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ውህደቱ ያስገኘውን ሀብት ንብረትና ዕዳ የሚያሳይ የሂሳብ ሪፖርት በዚህ አዋጅ አንቀጽ እና ጸ መሠረት ለቦርዱ ማቅረብ አለበት ካከበ ከ ርርርሀ ከ ርከኪ ዝበርር ርርክርፀ ነኣከ ከ ኮኪ ከ ከ ብ ከ ከርፀ ከ ርፎ ርርቨከርፎ ፀርከ ፐር ኮክ ባክክከበ ከ እበር ሮ ከ በፀዥ ኮሃ ክከ ዐክ ዘበከ ቧርርበከርር ነዛከ ከ ኮርክ ከ ከ ፀርከ »ቨር ዐቨ ዐሀሀሃ በ በርክቨበበ ከ ኮሃ ርፎዌፎ ከሃ ከ ዐከር ክርርሃ ዝገፀደፎ ኣነከቢ በበከከ ከ ኮከር ሀክ ርርፎ ኮሃ ከይ ከበ ከ ከ በርሃ ከፎ ባክርክበ ዐ ልቨር ላብር ከ ኮርኪ ቨር ኮቨ ርከጢ ክባብከ ርበፁ ከ ርከ ኮፎበቨሃ ፎፎ ዐ ፎ ከፎ ኮሃ ከ ኮቭ በሃ በ ከበፎርፎር ኩር በርከ ሃፎክ ከ ርከ ከ ር ፒቨርር እሂር ቨክቨር ኮህቨር ካቪከ ዐህ ክፎፎዐርፀ ለእጠርር ከ ርበሀኬ ከ ከፀ ኮር ኮከ ርር ኩበ ከ አበር ከ ከ ከ ርር ከር ከበር ፐበ ከ ከ ክደከ በሃ ዐ ከ በር ኮበር ከ ከፎ ከከቄር በ ር ከ ቨ ርዐ ከሮ ኮ ከበር ርከነዌ ከ ብፎበ ኮር ኮ ህከፀከ ፎባርኗ። ዕ ርህ ከ ዕጻፀርህከቪክ ዐ በር ዐ ከ በህፎ ርህቭ ዐ በበሃፎ ከሃ ኮፀከርበ ኦፎነሃ ርዐከርፀበፀ ክሽከ ህርከ ዩቪከ »በ ዐህሃ ሂከ በር ፀጺርክርቨበ ከ ርከር ክክ ልር ርህ ፐከፀ ከህ ዐርሃ ርርር ኩክ ከ በበርደ ር ዝከ ከ ክ ከ ህ ከር ክባከ አበከከ ዐ ርኪ በበበር ርዐ ርርክርፀ ጻከ ላበር ከ ከ ርበ ከክባበ ከሮ ሀዐህ ከ ፀበ ኩሃ ከ በባ ከ ርርበርፎ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት እፍፀጻሺሽ ቨፎ ርርየ ዐ ውሀደት የፈጠሩ ፖለቲካ ፓርቲዎች አባል የነበረና በማናቸውም ደረጃ ያሉ ምክር ቤቶች ተመራጭ ሆኖ በማገልገል ላይ የነበረ ሰው በውህደቱ የተፈጠረው የፖለቲካ ፓርቲ አባል ሆኖ መቀጠል የማይፈልግ ከሆነ የግለ ተመራጭ እንደሆነ ተቆጥሮ የቀረውን የምርጫ ዘመን ያጠናቅቃል ግንባር ስለመፍጠር ፅ የራሳቸው ፕሮግራም መተዳደሪያ ደንብ እና አባላት ያላቸው ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ግንባር መፍጠር ይችሳላሉ ግንባር ለመፍጠር የሚቀርብ የሚከተሉትን ማካተት አለበት ማመልከቻ ሀ እያንዳንዱ ፓርቲ የግንባሩን ምስረታ የተቀበለ መሆኑን የሚገልፅ የጉባኤ ውሳኔ ለ ፓርቲዎቹ ስለሚመሰርቱት ግንባር ዝርዝር ጉዳዮች ያደረጉት የጽሑፍ ስምምነት እና ሐ ግንባሩ የሚኖረው ስም አእና እንደ አስፈላጊነቱ በዚህ አዋጅ አንቀጽ የተዘረዘሩ ሰነዶችን በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ግንባር ለመፍጠር የፈለጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥያቄያቸውን ለቦርዱ በጽሑፍ ያቀርባሉ ቦርዱም በዚህ አዋጅ በተደነገገው መሠረት ምዝገባውን ይፈፀማል ቦርዱ ከላይ የተመለከቱ ሁኔታዎችን አሟልቶ የቀረበን የግንባር ምሥረታ ጥያቄ ተቀብሉሎ ሀ የግንባሩ አባል ድርጅቶች የምዝገባ የምስክር ወረቀት ሳይሰረዝ ለግንባሩ ሌላ የምዝገባ የምስክር ወረቀት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ይሰጠዋል ለ የእያንዳንዱ የግንባሩ አባል ድርጅቶች በተናጠል የሚኖራቸው ሀብትና ንብረት እንደተጠበቀ ሆኖ ግንባሩ የራሱ ሀብትና ንብረት ይኖረዋል የፖለቲካ ፓርቲዎች መቀናጀት በዚህ አዋጅ መሠረት የተመዘገቡ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለተወሰነ ጊዜ እና በተወሰኑ ጉዳዮች ዙሪያ ተቀናጅተው እንደ ሁኔታው በአገር አቀፍ ወይም በክልል ደረጃ ሊንቀሳቀሱ ይችላሉ ለ አበፀበከር ዐ ከርሮ በርርብ በር ወከር ጸጽከ ነ ክርርርፎበ ዐከር ከሃ ርዐክከር ህፎ ከ በ ከ ህ ርክቪበር በርበከር ከር ከር ገር ሟ ከ ከ በርበርበ በርርበቧ ፎርርፎ ር ከ ር ፀር ከኪ ዚ ፐሄዐ ዐ በር »ር »ር ከ ከሃ ከርዥ ዐኳ ክሃ በገርከ ርበዝክቤክ ቡኪ ከ ህኽ ፌከ ከ በርኬር ሀከር ቨዐክዉጆ በፎርከ ርእህርበ ርርፀዞበርፀ ዐ ከክር ቡ በቧከኪ ከሃ ከር ሃ ፀርከ ወመብቨነ ከ ክቭበቪርበ ጩርርበርበቪ ከፀከፎርፀክ ከር ዐ ኳባከ ከህ ዝክር ቡክ ኩር ርርር ከ ር ከከ ከር ኩር ኮሀር ከ በዐርህበርበ ርበ ህበበር ዲልብርፀ ከ ርኪ በዉበፎ ዖከርሸር ሀ በፎርፎ በጠበበ ኩዐቪቨ ርርከርፀ ቪከ ከርር ከ ር ከ ከርቨ ፎባክ ኳባቪበደ ከፎ ከ ሮፀክ ከ ከ ፎቨቨፎርር ርርክርፎ ኣከ ከ ኮነ ዐ ሀከ ኮር ከነ ከፎ ከ ከሃ ርርርዐክቪ ከር ርባ ኩቭ በሀ ቄ ርበ ከ ርከበከ ፎ ከህፎ ክቪከሀ ርከርፎከዉ ከሮ ርርከቨከቨርዌ ፀዐ ር በበርበከ ዐ ከ ኩቢ ከ ከ ጀፎ ከከር ርርቪከርፎ ዐ ርኽ ሂከ ሸ ክብከ ዐከር በበከ ኣዝከ ዐህ ክርክርፀ ከር ር ዐዐ ፀርከ ዐ ከር ኩ ር ዝሃ ከፎ ኩር ከ ከህፎ ዐክዉ ሀዐሃ በር ኮብርኔ ፐሙ በር ጅከር መከር ርፀዌፎርበ ቧርርበከርር ኳባከ ከ ኮር ሃ ርበ ር ከር ቢ ክ እኳባ ርሀ ህ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ እ ቪቨ እ ርክ ዐ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ለመቀናጀት የፈለጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥያቄያቸውን የጠቅላላ ምርጫ ወይም የአካባቢ ምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ከመውጣቱ ከሁለት ወራት በፊት በጽሑፍ ለቦርዱ ማቅረብ አለባቸው ተቀናጅተው ለመንቀሳቀስ የፈለጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች እያንዳንዳቸው በየፓርቲው የመተዳደሪያ ደንብ መሠረት የፖለቲካ ፓርቲው ከፍተኛ አመራር የተስማማበት መሆኑን የሚገልጽ ሰነድ በማያያዝ የጽሑፍ ማመልከቻ ለቦርዱ ማቅረብ አለባቸው ቦርዱ የመቀናጀት ጥያቄው በዚህ አዋጅ የቀረበ መሆኑን አረጋግጦ ጊዜያዊ ምስክር ወረቀት ይሰጣል ለመቀናጀት የፈለጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ እንቅስቃሴ የስምምነት ነጥቦችን የያዘ ሰነድ ለቦርዱ ማቅረብ ይኖርባቸዋል በዚህ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም እያንዳንዱ የፖለቲካ ፓርቲ ሕጋዊ ሰውነቱን እንደያዘ ይቀጥላል የፖለቲካ ፓርቲ መተካት ኤጻ ሎካ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ በፓርቲው ጉባኤ ውሳኔ ስሙንና ፕሮግራሙን ለውጦ በአዲስ የፖለቲካ ፓርቲነት ሊመዘገብ ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት በአዲስነት የተቋቋመው የፖለቲካ ፓርቲ የፈረሰው የፖለቲካ ፓርቲ መብት እና ግዴታ ይተላለፍለታል አዲሰ የተተካው የፖለቲካ ፓርቲ በዚህ አዋጅ መሠረት መመዝገብ አለበት ምዕራፍ ሰባት የፖለቲካ ፓርቲ መሰረዝ ወይም መፍረስ የፖለቲካ ፓርቲን ከምዝገባ መሰረዝ የፖለቲካ ፓርቲ ከሚከተሉት ሁኔታዎች በአንዱ ምክንያት ከፖለቲካ ፓርቲነት ሊሰረዝ ይችላል ፅ በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት በራሱ ፈቃድ ከምዝገባ እንዲሰረዝ ሲጠይቅ በዚህ አዋጅ መሠረት ቦርዱ ሲወስን ወይም የፖለቲካ ፓርቲው ከምዝገባ እንዲሰረዝ በዚህ አዋጅ መሠረት ፍርድ ቤት ውሳኔ ሲሰጥ ከር ርቪር ህከበ ርከ ርርከርፀ ክቭከ ጻከልከር ከ ልበርር በ ከቨ ከርቭ ሀርክ ከ ርፐ ከ አከ ከይ ከር በበፎከ ከ ከ ፎር ር ከ በርር ዝክ ከኬ ከ ቨ ከር ኳባብቨፎበ ቪቨርከር ክቨከ ከ ጩርፀበርበ ፀርከ ጅከር ፎቅፀርህሃርፎ ኮ ከ ኣከኪ ርርሀ ከ ርከኬ ርርዐበበርፀ ክቨከ ከ ርበቨ ከ ሃ ፎበሀሃ ርህከርር ቪር ከ በርር ዝክ ከክ ከ ቨ ከር በርክበርክ ከ ዐ ርክርርዩበበ ከቨ ርበዝበኬ ርህሃሃ ጩክገፎክ እዐከአከኗበበደ ከ ከነ ከ ልበር ርከ ኮበር ዐ ከ ርከ ከ ርበ ከዐ ሀሃ ቭርነ በህ ሊክበሃ ኮር ኮሃ ሃ ር ከር »ከር ኮቨሃ ኮሃ ርከበበ ከቧበር ጩ ከ በዕር ከሁ ኮጃቨቫ በሃ ሂጸቨ ከ ከ በህቨ ከ ፎበ »ቨር ከ ከፀ ከክኗዌቫርበ ከ ከ ከከ ር ኮህ ርርበርፀ ክቭከ ከክልር ከ ልር ከ ከክ ርርበ ኮር »ር ከ ከ ሮፎር በ ርርበርፎ ኣከ ከ ኬ ቲቪሏኮእ ላኻፒኣ ፌሏዲ ኣርእ ላዐንእ ሊእ ኢ ሀዐኣ ዕዐ ርር ሏቪ ሏዚገነ ርክርዩቨክዷከር ርኗፄክሀክ ኮቨበር ኮነ ላ ኮከ ሃ በሃ ኩፍ ርበርፎር ዐበ ዐ ከፍ ክኳበ ከ ዝከፀበ ከሮ ሀሃ ርርበርፀ ክከ ኮሃ ር ርበርፎ ክከበ ከ በፀር ኦርበከቪ ከ ከ ከ ከ ርከር ከ ርከከ ዐ ከይ ፐከር ሀክ ዐርፎበ ከሃ ርቪ ከ ከ ከ ር ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም እፍፀጺሽ ቨ እ ርየ ሀ በፖለቲካ ፓርቲው ጥያቄ ከምዝገባ ስለመሰረዝ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት ራሱ ከፖለቲካ ፓርቲነት እንዲሰረዝ ቦርዱን በጽሑፍ ሊጠይቅ ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አ መሠረት ከፖለቲካ ፓርቲነት ለመሰረዝ የቀረበ ማመልከቻ በፓርቲው መሪ የተፈረመ መሆን ይገባዋል አንድ የፖለቲካ ፓርቲ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ከተገለፀው ማመልከቻ ጋር የሚከተለውን አያይዞ ለቦርዱ ማቅረብ አለበት ሀ የፖለቲካ ፓርቲውን የኦዲት የሃብትና ንብረት መግለጫ ሪፖርት እና ለ ስለፓርቲው መፍረስ በፖለቲካ ፓርቲው ጉባኤ የተወሰነበት ሰነድ ከፖለቲካ ፓርቲነት ለመሰረዝ ማመልከቻ ባቀረበ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ላይ ተቃውሞ ወይም ሌላ የመብት ጥያቄ ያለው ማንኛውም ሰው ተቃውሞ ማቅረብ እንዲችል ቦርድ የመሠረዝ ማመልከቻ መቅረቡን በተለያየ የማስታወቂያ መንገድ ለሕዝብ ይገልፃል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ተቃውሞ ያለው ሰው ማስታወቂያው በወጣ በ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን ለቦርዱ ማቅረብ አለበት ቦርዱ በዚህ ጊዜ ውስጥ የፖለቲካ ፓርቲውን አይሰርዝም ሄ በዚህ አንቀጽ መሠረት ቦርዱ ለመሰረዝ ላመለከተው ፓርቲ ከላይ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው ጊዜ ባበቃ በቋ ቀናት ውስጥ ለጠያቂው ፓርቲ በጥያቄው መሠረት ከፓለቲካ ፓርቲነት መሰረዙን በጽሑፍ ያሳውቃል የፓርቲውን መፍረስም ሕዝቡ እንዲያውቀው መደረግ አለበት የፖለቲካ ፓርቲን በቦርዱ ውሳኔ ከምዝገባ ስለመሰረዝ ፅ ቦር ከሚከተሉት ምክንያቶች በአንዱ የፖለቲካ ፓርቲን ከምዝገባ ሊሰርዝ ይችላል ሀ የፖለቲካ ፓርቲው የስም የመለያ ምልክት የሰነድ የአመራር የዋና ጽሕፈት ቤት እና የመሳሰለውን ለውጥ ሲያደርግ ያለ በቂ ምክንያት በዚህ አዋጅ መሠረት ርቪክርርቨክዷ ከርርከከቧ ዐዐቧ ከር ክርዚህር ዐ ከር ዐቨሀበርኗ ሾሕ ለ ከር ዩሃ ሃ ርርከር ክቭከ ከሃ ርባህ ክዝከበደ ከር ርከርር ርኽ ፐከ ኪ ርበርክ ክርኢፎ ርርርፀ ክከ ጻኩልበርር ከ ላበርር ከ ኩር ኗፎዉርብ ኩሃ ከሮ ሀሃ ፐከ ከር መቨ ከ ቪርከ ከ ኳ ርህ ኳ ከ ከር ርዌፐርበ ህከልዐበርሮ ሀነ ልብርሮ ከሮ ር ከ ዐዐ ርኮ ከ ከፀ በርህበርቪቨ። መከርከ ከር ኗፀአኩሃ ዐ ዘከር ህሃ በርር ዐነፎ ሀከር ኮከ ከ ከ በ ከር በበቤርርበርአ ከር ርከርርከ ከብቪር ኩሃ ር ከሃ ከህከ ነ በሂርብፎ ፎበከ ሃኘ ሀ ህከ ከ ርኪ ርከ ከኽ ዐ ከ ርቢ ከ ዐር ል ሀክ ኳከ ከ ከ ከርኬ ርርዐበከርፀ ኣኳከ ኮክእብርፎ ከ ዲብር ከ ከርበ ከ ከርከከ ከር ኳከበ በነ ኩክ ከ ጸበበዐክበርዩክበፀበር ከር ከ በ ርከርፎ ከ ር ሃ ክከ ከ ርርዐበከርር ከ ከ ላልብርር በ ህከ ቪር ርዐክር ከር ቪበር ጅር በር ጻህከልበርር ከ ላብርር ከ ከ በክሃ ኣብበ ከር ሀሃ ከ ሮባ ርበርር ከ ከር »ከር ኮ ከ ከፀፀክ ርከርፎር ርርበርፀ ኳቭከ ርባ ከ ክህከበር ከ ከፀ ከቪከርበ ዐ ከር ርኤሕርኗቪበዷ ከርኢሀከኪ ቨር ነ ፈከር ዐርርሀኪቧ ዐ ከር ከ በሃ ርበርር ከ ርቨከ ዐ »ር ዐከሃ ዐክ ሂከፀ ክኳበቧ ርከ ከሮ ሀሃ ከ በክቨር ከር ኣከህ ዞኮ ርርከርፀ ጺቪከ ከር ከነ ዐ ከ ዐርበከ ከርቤ ዝ ርከቢ ከበ በ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም እ ርቪቨ እ ርከ ዐ ለቦርዱ ሳያሳውቅ የቀረ እንደሆነና ይህንኑ በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ እንዲያስተካክል በቦርዱ ተጠይቆ ሳያስተካከል የቀረ እንደሆነ ለ የፖለቲካ ፓርቲ በዚህ አዋጅ መሠረት ለቦርዱ ማቅረብ ያለበትን ዓመታዊ የስራ የሂሳብ ወይም ሌሎች ሪፖርቶች በአዋጁ በተወሰነው ጊዜ ሳያቀርብ የቀረ እንደሆነና ይህንኑ በቋ ቀናት ውስጥ እንዲያቀርብ በቦርዱ ተጠይቆ ያለ በቂ ምክንያት ሳያቀርብ የቀረ እንደሆነ ሐ የፖለቲካ ፓርቲው በዚህ አዋጅ እና በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት የአባላት ጠቅላላ ጉባኤ ማካሄድ ከሚገባው ጊዜ በሦስት ወር የዘገየ እንደሆነ እና ከዚህ በኋላ ቦርዱ በሚሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ጉባኤውን ሳያካሂድ የቀረ እንደሆነ መ የፖለቲካ ፓርቲው በሁለት ተከታታይ የምርጫ ወቅቶች በጠቅላላ ወይም የአካባቢ ምርጫ ውድድር ሳይሳተፍ የቀረ እንደሆነ ሠ የፖለቲካ ፓርቲው በማጭበርበር ወይም እያወቀ ወይም ማወቅ የተገባው ሆኖ ሳለ አሳሳች መረጃ በማቅረብ የተመዘገበ ከሆነ ወይም በዚህ አዋጅ መሠረት መረጃ ሲጠየቅ የሐሰት መረጃ ለቦርዱ የሰጠ እንደሆነ ረ አግባብነት ባላቸው ሌሎች ህጎች የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የፖለቲካ ፓርቲው ኃይልን መሠረት ያደረገ የአመጻ ተግባር ከሙስና ጋር ተያያዥነት ያላቸው የወንጀል ድርጊቶች እና የማጭበርበር ድርጊቶች የፈጸመ እንደሆነ ቦርዱ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ጳ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች ጋር ተመጣጣኝ የሆኑ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎችን ጥሷል ብሎ ሲያምን ፓርቲው በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ስህተቱን እንዲያስተካክል የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል በማስጠንቀቂያው መሠረት ያላስተካከለ እንደሆነ እንደ አግባብነቱ ከምዝገባ ሊሰርዘው ይችላል ቦርዱ በዚህ አንቀጽ መሠረት በተጠሪው የፖለቲካ ፓርቲ ላይ ውሳኔ ከማሳለፉ በፊት ፓርቲው መከላከያውን አቅርቦ እንዲያሰማ ማድረግ አለበት ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲውን ከምዝገባ ከመሰረዙ በፊት ፓርቲው ታግዶ እንዲቆይ ሊወስን ይችላል በከቢ በርህበበበ ከእ ከ ዐክበርር ዐከ ርከከ ከበ ከ በ ርቅክከ ክቨከበ ከ ከበከከ ከ ፎባ ርዐፎር ርከ ር ከ ኣእከፎርፎ ከ »ከር ሀሃ ቪ ከ ዐርቪበበር ዐ ከ ር ፀ ቧሸርበ ጠበ ርርከርፎ ጻከ ከ ርከክ ኳባከ ከ ሀፎበ ከበበበጺበር ከነ ከፎፀከ መከፎበ ፍጻፎበ ከሃ ከር ከአቤቨ ከር በ ጻከህ ር ር ካከፐሠ ኮቪቨር ኮቨ ከ በሃ ከ በከ ክርቪ ክበፀፀቨበ ኮሃ ከፀፀ አከ በ ከ ህአበ ከ ርቨኪ ዐ ኮሃኳ በ ከ በከ ኣባከ ከ በበር በፎ ከሃ ከ ርዐክሂይበሮ ከ ከር ሀህ ከርቨ ከሃ ርር ር በ ዩፎርቪከ ሯ ከ ኮር ኮሃ ከ ከርርበ ሮሯፎበ ከሃ ዚክክኳበደሃ ኳከከ ቪ ከህ ዚከዐዥ ዐርበ ፌበኪ ነክከፀክ ርባህ ኣቪከ ከ በበኪ ከር ቧርርጳበር ርበኬ ይ ካፎ ዐሬ ሀጀፎጨበበርር ዐ ከፀ ክዐህኬ ዐከ ፎሂኛ ከ ክ ከ ከበ ዩበ ነር ርከር ርክበር ርፎበ ፌሕከ ዐ በከ ርነ ኣከሯፎፀ ከይ ዐ ከ ሀከ ከ »ከር ወቨ ከ ርዐበ። ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም እ ቪ እ ርከ ዐ በዚህ አንቀጽ መሠረት ቦርዱ ያሳለፈውን ውሳኔ የተቃወመ የፖለቲካ ፓርቲ ውሳኔው በደረሰው በቋ ቀናት ውስጥ ይግባኙን ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሊያቀርብ ይችላል የፖለቲካ ፓርቲ መሰረዝ ወይም መፍረስ ውጤት ፅ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ በራሱ በቦርዱ ወይም በፍርድ ቤት ውሳኔ ከፈረሰበት ቀን ጀምሮ ፓርቲው ወይም የፓርቲው ሃላፊዎች በፓርቲው ስም መንቀሳቀስ አይችሉም አንድ የፖለቲካ ፓርቲ በራሱ በቦርዱ ወይም በፍርድ ቤት ውሳኔ ሲፈርስ የፓርቲው ንብረት ላለበት ዕዳ መሸፈኛ ይውሳላል የፖለቲካ ፓርቲው ዕዳ የሌለበት ከሆነ ወይም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ዕዳውን ከፍሎ የተረፈ ቢኖር ቀሪው ገንዘብና ንብረት በቦርዱ ትእዛዝ ለሥነ ዜጋና መራጮች ትምህርት እንዲውል ይደረጋል ምዕራፍ ስምንት ስለፖለቲካ ፓርቲዎች የገቢ ምንጭ እና የንብረት ሁኔታ ንዑስ ክፍል አንድ ከመንግሥት ስለሚሰጥ ድጋፍ በመንግሥት የሚሰጥ ድጋፍ መጠንና መስፈርቶቹ የፖለቲካ ፓርቲዎች ህጋዊ ስራቸውን ለማከናወንና ሃላፊነታቸውን ለመወጣት ይችሉ ዘንድ መንግስት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተጠቀሱት መስፈርቶች መሰረት የሚያደርገውን ድጋፍ ቦርዱ ለኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቦ ያስወስናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሠረት አንድ የፖለቲካ ፓርቲ የሚያገኘው የገንዘብ ድጋፍ መጠን በሚከተሉት መስፈርቶች መሠረት ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ የሚወሰን ይሆናል ሀ ለፌደራል እና ለክልል በተደረጉ ምርጫዎች ያገኘው ድምጽ ብዛት ለ ከአባላቱና ደጋፊዎቹ መጠን ሐ ፓርቲው ለውድድር የሴት እጩዎች ብዛት ምክር ቤቶች የመራጮ ች ከሚያገኘው ገቢ የሚያቀርባቸው ለሊ ሀህሃ ከ ከር ከር በርር ሀከር ርርዐከርፎ ክብከ ከ ዲብርሮ በ አክብከቧ በነ ከር ፐርበር ከ ህቪ ፅ ጄቨኗርሂ ዐ ርኢጪቧርኗቢ ዐ ኪ ኮቨበር ሄ ካከጩፀ ኮከከርዉ ኮቨ በርበ ከሃ በ አር ከሃ ከ ሀሃ ከ በር ከሮ ከሃ ከ ቪ ከ ዐፎ ከር በበር ከሮ ኾሃ ከበ ዐኪ ከ ዩቨርርክቪህዩ ከ ከኢ ካከጩፎ ኮከከርዉ ኮቨ በፀበ ከሃ በር በ ኩሃ ከ ዞሃ ከር ብ ርቪ በርርቧ ከ ክዐቨ ከ ዐፒሃ ከ ከ ርዐሃር በ ካከርፍ ከ »ከር ሀ። ር ር ከ በ ከ በቨበርበ በርዉ ከ ኪ ርዐክኽፒርከርበሃ በ ነ በህበቧ ከር ርፎር ዐቢ ርክበጀ ከ ክር ርከርፎ ር ኣከፀከ ከሮሃ ሮ ኩፎ ዐ በፎርሮ ኩኗርበ ዐከ ሀከር ዐኳብ ኩርር ኳባ በ ከን ነኣሃከፀበ ህዐርኳ ሮ ቧከፎ ህዐፎ ድጡርፎሃ ክብከዐህ ርቪቪርበርር ዌ ኦርር ህክበበር ፀበርፀ ፎ ክባብከህ ከከሃ ዐከፀ በበክርፀበርበ እሊ ከ ብ ከ ነክ ርቪበህር ከ ከ ከርቬቪ ዐ ከር ፀርር ርዐ ርክርቪ ር ርኮቅፀርር ከ ፀርከክ ር ፎርዐጀበፀ ፀኣፎከ ዐ ከ ርር ከ በበፎ በርኪ ዐ ሀከር ር ከፀ በርርከ ዐ ከር ህዐር ርዐፎርፎብ ከሃ ከሃ ቪር ርከበ ከር ርርር ርር ከ ርከህር ከፎቪ ርነ ጸርርበከርፎ ነክክህከ ከ ሀነኳ ሀከ ኮኪ ሊከቪኗ ከና ከር ከር ነ ከር ርህ ለክሃ ኮከዐ ሀፒሃ በርዐርበር ርፎ ከ ርዐክክር ከ ርህቪ በ ርርበርር ኣነሽከ ሂከር ከዐነ ከ ኮኪ ከ ከ ፎ በባርር ዌበህር ከ ከር ርበር ከ በሀከ በ በ በበሮ ከ ርኪ ከ ቧኗር ኮሀር ክፀሃፎበ ሃ ከር ክበርበከር ርሀቧ ቧሃ ር ርዐቧርጺሃርቨ ከ ርበ ርከቢ ዐዐር ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ቀን ሺ ዓም ፐበየ እር ርቪቨ እ ርከ ሀ እንዲቆጠቡ ለማድረግ የሚያስችሉ ተገቢ እርምጃዎችን መውሰድ አለበት መ ዓላማ እና ፕሮግራማቸውን ወደ ሕዝብ በሚያደርሱበት ጊዜ የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች ያለ አድልዎ ተፈጻሚ ማድረግ አለባቸው የፓርቲው አባላት ወይም ደጋፊዎች የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች እንዲያከብሩ ቦርዱ በሚያወጣው ዕቅድ መሠረት ማስተማርና ሌሎች ተገቢነት ያላቸውን እርምጃዎች መውሰድ አለበት ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሥነምግባር የሚያስተምሩበትና አቋማቸውን የሚገልጽበትን መንገድ እንዲሁም የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማቸውን አስመልክቶ ዝርዝር መመሪያዎችን ያወጣል የምርጫ ዘመቻ አካሄድ ፅ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ሀ የሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ዘመቻ የማካሄድ የፖለቲካ ሀሳቦችንና መርሆዎቻቸውን ያለ ስጋት የማሰራጨት መብቶቻቸውን ማክበር ለ እንቅስቃሴው የሌላውን የፖለቲካ ፓርቲ የመራጩን ሕዝብ እና የሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች መብቶችን ያከበረ መሆን ሐ የመገናኛ ብዙኃን ነፃነትን ማክበር መ ተወዳዳሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች ለመራጩ ሕዝብ ያላቸውን የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ ማክበር መሠበፖለቲካ እንቅስቃሴ ለመሳተፍ የሚሹ የመምረጥና የመመረጥ መብት ያላቸው ዜጎች ሁሉ በነጻነት እንዲንቀሳቀሱ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ አለበት ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ሀ የግል ወይም የመንግሥት ጋዜጠኞች በሙያዊ ስራቸው ላይ እንዳይሰማሩ ማዋከብ እንቅፋት መፍጠር በማንኛውም አይነት ድርጊት የሌሎች ፓርቲዎች የምርጫ ዘመቻ እንዲስተጓጐል እንዲቋረጥ እንዲበላሽእንዲዳከም ማድረግና መተባበር ለ የሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ወይም እጩ ተወዳዳሪዎች የምርጫ ማስታወቂያ በራሪ ጽሑፍ ወይም ፖስተር እንዳይሰራጭ ማወክ ኩ ፀበደ ርከህ ከ ዞዐከቨፎ ኩሃ ከ ኮኽኬ ሮፍ ከ በሀሃ በ በዐበርበ ከ ሀህበ ከ ርበ ነከፎበ ርበክበህክርቨበ ከሸ ዐኮርህሃ ከ ሀከር ፐ ፀበ ከ አበርበኩ ህኦፎ ከሃ ከይ ህበ ከ ኮ ሀህ ከ በህርፎ ከር ርርዐበከር ክቨከ ከ ከ ከ በሃዐብ ከሃ ከፎ ብ ህ ከ ዐኮዐር በ ፐከፀ ከ በሂፀርበሃፀ ከ በ ዐሀ ከክ ኮር ከህ ጩዉርከ ፀከር ርከር ርህበህበ ከቨ ኣሃፎ ከዐ ሂከይሃ ከዐበ ሀቋፎ ር በገፎበኳ ዐ ርርኪ ቧ ለሊክሃ በር ሀሃ ከ »ር ከር ከ በ ኩርፎበከ ዐ ዐከ ዐበ ርከ ርበ ኣጺ ከ ከ ኮር ሀበር ክብቭከህ ከ ክከክር በ በበበበ ከ ኦር ከፎ ከ ከ ኮከ ሃፎ ከበ ዐከፎ በከ ሂከ ርኬሃ ኳዐር ሀከፎ ኩዩፎበክ ከ በ ርዐዐ ሀ። ከ በፌርከ ከሃ ህር ዐሃ ር እ ከ ፀበርክር ኮ ርአ ሃ ከ ር ክኮከቨፎብበ ህከበ ከ ኮ ሏከህኔኗ ዐ ኮክር ላክሃ ከር ሃ በሃ ክከ ከዐህር ሀ ኮኮቪሃ ዐ በበክበርበ ቨነ ዐቨ ከከ ሀ ህፎ ከሃ ከር ር ኪዘከ »ከር በ ር እበር ዐ ዐከር ር ርሸርር ር ኦ ከርቪ ከ ከ ፎበ ኩሃ ከ ፎፀርቨከ ከ ርከኪ ኮክር ሀ ኮዐህፌአቨሃነ ዐ ከበክህርበርበደ ሃ ከር በ ደዐሃዩበበርበ ኮር በር ነፎ አሃ ርህበሃ ከሃ ርዚክ ጀጺርክቨርር ላክሃ ኮር ሃ ከ በ ዐፎሸርፎ ዐቨዌ ከቨቨኩከ ዐ ዐዌሸ ከ በበክርርበበርበ ሂፎ ከሃ ርቢ ሃፎ ከርህ ቪከ ርበ ከ ድ ሃዐከከ ርር ቨዌ ከዩ ሸሼ ከር ፌበክርክርበ ከርበርር ህከርከር ኦ ከፀርዐበር ርከር ክብከርቧ ኩክበ ላክከሃ ፀዐሃርበበፎበ ር ርክ ሃ ከ ከቨር በር ዐ በ ፎህርፎ በፎ በርክር ዐከር ርከፎ በበ ከርክኗኛ ከአክከ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም እፍ ቨ እ ርና ሀ የሌሎች ተወዳዳሪዎችን የማስተዋወቅ ዕድል ማደናቀፍ የለበትም ወ ቀጣይ ግንኙነት ስለመፍጠር ማንኛውም በህጋዊነት የተመዘገበ የፖለቲካ ፓርቲ ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር ቀጣይ ግንኙነት ፈጥሮ መንቀሳቀስ ይችላል የፖለቲካ ፓርቲዎች የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች ጠብቀው በምርጫ ዘመቻ ወቅት እና በማናቸውም ጊዜ በጋራ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት የሚያገልግል የጋራ መድረክ ሊመሰርቱ ይችሳሉ ምዕራፍ ሁለት የባለድርሻ አካላት የምርጫ ኃላፊነት ቋየፖለቲካ ፓርቲዎችና አጩ ተወዳዳሪዎች ኃላፊነት ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ እና እጩ ተወዳዳሪ ይህ የምርጫ አዋጅ በመራጩ ህዝብ ዘንድ እንዲታወቅ የበኩሉን ጥረት ማድረግ አለበት በተለይም አዋጁን ለእጩዎቹ ለአባላቱና ለደጋፊዎቹ በማስተማር በሁሉም ዘንድ መታወቁንና መከበሩን ማረጋገጥ አለበት እያንዳንዱ የፖለቲካ ፓርቲ በምርጫው ሂደት የዚህን ክፍል ድንጋጌዎች ለመራጮች ለማስተማር የሚደረጉ ጥረቶችን መደገፍና ማስተዋወቅ አለበት ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ እና እጩ ተወዳዳሪ ሀ የዚህን ክፍል ድንጋጌዎች ማክበር ለ እጩዎቹ ባለስልጣኖቹ ወኪሎቹ አባሎቹና ደጋፊዎቹ ይህን አዋጅ አክብረው እንዲንቀሳቀሱ መምራት እና ማክበራቸውንም የሚያረጋግጡ ተገቢ እርምጃዎች መውሰድ አለበት ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ እና እጩ ተወዳዳሪ ሁሉም ሰው ሀ የፖለቲካ እምነቱን እና አስተያየቱን በነፃ የመግለፅ ለ በሌሎች የፖለቲካ እምነት እና አስተያየት ላይ የመከራከር እና የመተቸት ሐ የራሱን የምርጫ ቅስቀሳ ቁሳቁሶች የማተምና የማሰራጨት መ ፖስተሮችን ባነሮችንና ቢልቦርዶችን የመስቀል ርክክክህርበ ህር ላበሃ ሃ ርፎር ሠከር »ሃ ሃ ህበበር ርነ ከሃ በ ርበበህበ ርከ ነክከ ዐከር ዐ ከር ሀ ዐነበ ከር ህ ከ ርከ በ ቁ ህ በ በርር በህበ ር ርዉ ሀ ዐ ሃ ዐከ ክገር ቪክሏሊርጀቨፒእኒዢዝገሄዥዕ እ ዐጀ ጳሏዚፒክቭቨዐጊ ርዐቨር ዐ ቨክቨር ር ር ጀህሃፎቫ ከሃ ርዉፎ ከ በ ርሸቪ ኮህር ከ ዐርበ በከጀ ከር ሃ በርህ ከሃ ዩበክርከበ ከ ኮርአበበከ ርከ ከባርበገከር ከ ፀበሀ ከ ቪ ርኦፀርፎ ከሃ ጀሃርቪ ር ኮከ ከ ርፎርከ ከር ከ ክፎ ፀ ህበክርር ህ ከ ነኽ ከ ጀህርሃ ቅር ቪ ርር ከ ልከበ ከሃ ከ ኮርበከ ከ ኮነ ርበርከ ቨ ር በ ኪ በርበከር ኦ ርሀሃ ክከ ከ ኮርበ ሀፎ ር ከ ፎበእር ዐሀቢር ጀህሃርሃ ኮከር ሀሃ ርር ከ ከሃ ከፀ ባቨሃ ህከቨርሃ በርር ከ ፀሃርሃር ከ ከ ከ ፎርሄ ር ከ ኮከቪር ከርከር ሀ ከ ፎ ርከርበጀፎ ከ ኮበር ነር ዐ ዐከር ር ከ በር ከ ዐኳጠ ርኬ ዐሃ ከበ ከ ዐ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ቀን ሺ ዓም እፀሽ ቪ እ ርከ ሀ ሠ ህጉ በሚፈቅደው መሠረት ማንኛውም ዓይነት ገንዘብ የቁሳቁስና የሰው ኃይል የምርጫ ድጋፍ የማሰባሰብ ረ አባላትን የመመልመል ሰ ህዝባዊ ስብሰባዎችን የማካሄድ ሸ በህዝባዊ ስብሰባዎች የመገኘት መብቶች እንዳሉት በይፋ የመግለፅ ግዴታ አለበት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ዕጩ ተወዳዳሪዎች አዋጁንና በአዋጁም ለመገዛት ያላቸውን ቁርጠኝነት ለህዝብ ይፋ ማድረግ አለባቸው ሄ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና እጩ ተወዳዳሪዎች ነፃና ፍትሀዊ ምርጫን የሚጉዳ ወይም የሚያጣጥል ማንኛውንም ተግባር በይፋ ማውገዝ አለባቸው ቋ የቦርዱና የሌሎች የምርጫ አስፈፃሚ አካላት ኃላፊነት ቦርዱ ይህ አዋጅ በምርጫው ሂደት ላይ ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ሟና የሚጫወቱ መንግሥታዊና ሌሎች አካላት ዘንድ እንዲታወቅ ማድረግ አለበት ቦርዱ የዚህን ክፍል ድንጋጌዎች ለሚመለከተው ሁሌ የማሰራጨት ኃላፊነት አለበት በየደረጃው ያሉ የምርጫ አስፈፃሚ አካላት በዚህ አዋጅ ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲይዙ ለሚመለከታቸው ሁሉ ትምህርት መስጠት አለባቸው የሌሎች አካላት ሚና ፅ የመገናኛ ብዙሃን የዚህን ክፍል ድንጋጌዎች አስመልክቶ ለህዝብ ትምህርት አንዲሰጡ ቦርዱ ድጋፍ ያደርግላቸዋል በቦርዱ በሚወጣው መመሪያ መሰረት ከቦርዱ ፈቃድ የተሰጣቸው አካላት የዚህን ክፍል ድንጋጌዎች አስመልክቶ ትምህርት እንዲሰጡ ይደረጋል የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት በምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የዚህን ክፍል ድንጋጌዎችና ሌሎች የጋራ ጉዳዮችን ተግባራዊ ለማድረግና በምርጫው ሂደት በሚነሱ ልዩ ልዩ የአፈፃፀም የዴሞክራሲ የሰብአዊ መብት ጉዳዮችንና የህግ የበላይነትን በኢትዮጵያ ለማጎልበት በሚያግዙ ጉዳዮች ላይ በመመካከር ችግሮችን እያቃለሉ ለመጓዝ ይችሉ ዘንድ የጋራ ምክር ቤት መመስረት ይችላል ሯ ኤ እብ በበበር በር በ ከህበ ዐዐ ከ ዩፀርርከ በ ጳርርዐክርዩ ነክቢከ ከፎ ፎህርፍ ከርርጠቪ ክበርክከ ። ከፌዝቪርበ ከር ክክቪክፀበርሃ በርህስርር ቧደ በዝቨርፎፀ ኣኳ ከቤ ከሄሃ ነ ከ ርኪ ፐከፀ ዝሂከር በደ ዐህቪፎፀር ዐ ከፀ ርከክቤርከርሃ ከ ፀጴበከር ከር ዐከር ፎሃፎ በርኬ ኣክገቪበደ ክቭከበ ቨሃፎ በኳነሃ ገጽ ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ድ ቀን ሺ ዓም እሀፀሽ ቪ እ ርከዘ ቦ ምርጫ ክልሉ ቅሬታ ሰሚሜ ኮሚቴ በ ቀናት ውስጥ ውሳኔ ካልሰጠ ቅሬታ ወይም ቅሬታ አቅራቢው በተሰጠው ውሳኔ ያልተስማማ እንደሆነ በ ቀናት ውስጥ ስልጣን ላለው በየደረጃው ላሉ የፌደራል ወይም የክልል ፍርድ ቤት ጉዳዩ እንዲታይለት አቤቱታ የማቅረብ መብት አለው አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የቀረበለትን አቤቱታ ለመወሰን የሚያሰፈልጉ ማስረጃዎችን አስቀርቦ በመመርመር ውሳኔ ይሰጣል ሀ የምርጫ ክልሉ አቤቱታ ሰሚ ኮሜቴ በሚሰጠው ውሳኔ መሰረት የምርጫ ጣቢያው ፅህፈት ቤት ስራውን ያከናውናል በዕጩዎች ምዝገባ ሂደት ስለሚነሱ ክርክሮች ማንኛውም ሰው ወይም የፖለቲካ ድርጅት በእጩነት ከመመዝገብ የተከለከለ እንደሆነ ለምርጫ ክልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ቅሬታውን አቅርቦ መልስ የማግኘት መብት አለው አንድ በዕጩነት የተመዘገበ ሰው በእጩነት መቅረብ የለበትም የሚል ተቃውሞ ያለው ሰው ወይም የፖለቲካ ድርጅት ለምርጫ ክልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አቤቱታውን አቅርቦ ውሳኔ የማግኘት መብት አለው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ወይም መሰረት የሚቀርብ አቤቱታ የማቅረቢያ ጊዜ ከእጩዎች የምዝገባ ቀን ጀምሮ የተመዘገቡ እጩዎች ይፋ እስከሚሆንበት ቀን ድረስ ይሆናል የምርጫ ክልሉ ቅሬታ ሰሟ የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ በ ውስጥ ውሳኔውን በጽሑፍ ይሰጣል ኮሚቴ ቀናት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት በምርጫ ክልል ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ በተሰጠ ውሳኔ ቅር የተሰኘ የፖለቲካ ድርጅት እጩ ወይም የግል እጩ በቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለሚቋቋም ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ በ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል የክልሉ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ በጽህፈት ቤቱ ሀላፊ ሰብሳቢነት የሚመራ ሆኖ ቦርዱ በሚያወጣው መሰረት የሚሰየሙ ተጨማሪ አባላት ይኖሩታል የክልሉ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ቅሬታ ሰሜ ኮሚቴ ይግባኝ ሲቀርብለት በ ቀናት ውስጥ ውሳኔውን በጽሑፍ ይሰጣል ሁለት መመሪያ ከ ሃጸከር ቧ ብበነቪርፀ ዐ ከሁ ርከቨቬፎበርሃ በ ዌሃፎ በፎርከ ክቭከ ቭህፎ ከ ር ኛ ኮሃ ከፎ በርከ ከፎ ክቨፎር ከ ፎበክብ ዞኮሃ ከበ ቪቨህፎ በ ከ ርክዐርቨ ርጀበ ዐህቪ ፐከዕ ህቪ ኳካከርከ ከ ኪ አበ ከ ከህበ ዐባርር ከፎ ርከ ፀነሂበርበርር ቢር ፎእበበ በፎ ከ ፎሃፎ ር ፐከ ሀበ ኪ ከ ርፀቧሸኘሃ ህ ርህ ከ ከ ከፎ ር ጀሃከ ከሃ ከፎ ዝህበርፍ በቨፎፀ ዐ ከር ርዐክክክርበርሃ ፌዐርአዉቧር ክርቢር ርኪር ኪ ለክሃ ኮ ከር ቪ በርበፎበ ዐ ርኪ የ ርኪር ከ ከኋሆፎ ከር ከ ርሀ ከከ ክክቬርበርሃ ኛከር በ ክክቨርር ደር ር ላከሃ በር ኪ ከ ከር ከ ርከኪ ርር ከ ከሃሂ ከ ዊከ። ዌዌበር ዐ ር ር ከ ርህቪ ዘሃ ዐር ከር ሃ ከፀ ሂዐፎ ርህቪ ከከ ቨ ከ በክጠ በርኬ ከ ከ ር ላክሃ ኮ ዐከርቨበደ ከር ህዐክከ ከ ህዌ ከ ከ ከ ር ከ ር ህ ር በር ከ ርርበበርር ኣዝከ ኣዌከሺ በዐህበፎቨበ ከርርበቧከዐህፎ ገጽ ሺ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥቅምት ቀን ፐ እ ርቪ እ ርክ ዐ በድምጽ ቆጠራና ውጤት ስለሚነሱ ክርክሮች በድምፅ ቆጠራ ሂደትና በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያለው ማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት ወይም የግል እጩ ወይም ወኪል ቅሬታውን ለምርጫ ጣቢያው አቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ዛቿ መሰረት ወዲያውኑ በማቅረብ ሊያስወስን ይችላል በኮሚቴው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ወገን አቤቱታውን በ ቀናት ውስጥ ለምርጫ ክልል ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ሊያቀርብ ይችላል የምርጫ ክልሉ አቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ል መሰረት የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ በ ቀናት ውስጥ ውሳኔ በጽሑፍ ይሰጣል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ አቤቱታ አቅራቢ ውሳኔ በተሰጠው በ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን ለቦርዱ ማቅረብ ይችላልቦርዱ የቀረበውን ቅሬታ መርምሮ በ ቀናት ውስጥ ውሳኔ ይሰጣል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ደ በተሰጠው በቦርዱ ውሳኔ ቅር የተሰኘ አቤቱታ አቅራቢ ውሳኔ በተሰጠው ቀናት ውስጥ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቤቱታ ማቅረብ ይችላል ፍርድ ቤቱም የቀረበለትን ቅሬታ ለመወሰን የሚያሰፈልጉ ማስረጃዎችን አስቀርቦ በመመርመር ውሳኔ ይሰጣል የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትም በንዑስ አንቀጽ ዐ መሰረት ለቀረበለት አቤቱታ ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ውሳኔ ይሰጣል ከላይ በተጠቀሱት ንዑሳን አንቀጾች መሰረት በድምፅ ቆጠራ ሂደትና በውጤቱ ላይ የቀረበ ቅሬታ ወይም ይግባኝ በሚታይበት ጊዜ እንደአግባብነቱ የምርጫ ክልሉ አቤቱታ ሰሟ ኮሚቴ ቦርዱ ወይም የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቅሬታ የቀረበበት የምርጫ ክልል ውጤት እንዳይገለጽ ሊያዝ ይችላል ክፍል ስምንት የቲከለከሉ ተግባራት በኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ በህዝባዊ ምርጫ እና በድምጽ አሰጣጥ ላይ የሚፈፀሙ ወንጀልሎችን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ ክፍል የተከለከሉ ተግባራትን መፈፀም በሕግ ያስቀጣል ሀ ከቧኪ ኝነር በብዷኗ ቢበ ላክሃ በፎ ከ ከ ርሀበ ከር ር ዐከ በበፀፀፀ ዢፎ ርዐክበቨበደ ር ሃ በበርዐፀርሃ በቨ ከ ርሀ ከር በ በበርሃከርር በ በበቪፎር በርር ቧርርክር ከ ልርር ከ ር ላ ሃ ደጀመዣ ከሃ ሀከር በር ከ ርበህቪርር ሃ ሃ ከር ዝኛከርር በ በዝቨቨርር ከ ርዐክቨርቬርበርሃ ጸከ ከጽ ዉሃ ፒከፀ ክክርከርሃ ኛከር በ ዐቪርፎ ከ ዘበዣኛር ከር ርሀ ሀቪርብ ቪ ኬ ቧርርበበርፀ ህቨከ ህከዲርር ከ ዲብርፍ ጀክፎ በር ጽቨከ ከና ሏፍክሃ ሀ በቨር ከሃ ከር በርርኪ ክርበ ርርርፀ ቨከ ኣክከለዲበርር ከ ልከር ሃ ር ከ ኮፀከከቪ ክቭከ ከር ብ ከ ቨኛር ፎርፀርከዉ ከፀ በዐቪርፎኔ ከፀ ከ በኛርከቪፎ ከር ሀ ፀናፎ በርከ ህቭከቢ ላ ሀበ ቨፎ ኮሃ ከ በርከ ከ ርርዐክከርፀ ኳከ ጻክኩልርር ከ ልቨር በሃ ር ከ ብ ህህቨርቪበ ሀ ክቨከበ በነ ዐ ርርፀከ ባበደ ከ በር ከ ህ ከ በርርሃ ነሃርበር ኪ ሃ ዐክ ከፎ በበፎ ርኪ ር ርነዐሸ ፐከ ር ህክርፎበ ሀቪ ከ ዌሃ በርኪ ዐክ ከ ር ከቪ ቨ ርርከርፀ ክቪከ ጻከለዲበርር ከ ላብር ከ ፎ ከከ ዐክ በከ ኣከዕ ከፀ ፎህፎቨ ዐ ርዐአገዐ ዐ ርር ሃዐፀ ርዐህክቨበ ከክከዝቪፎ ጳርርበከርፎ ጻከ ከፎ ህኩለክር ከ ለብር ፍ በ ከር በቨርበርሃ በገፎህከርር በ በፀፎ ከ ከፎ ፍብ ህዐፎ ነ ከይ በከክቤርፎክበርበ። የምርጫ ክልልና ጣቢያዎች በወቅቱ መድረሳቸውን ይከታተላልያረጋግጣል ፀ ከቦርዱና የስራ ሂደቱ ኃላፊነት ያለው የስራ አመራር ቦርድ አባል በሚሰጠው መመሪያ መሰረት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የስነዜጋና የመራጮች ትምህርት ይሰጣልያስተባብራል የመራጮች አመዘጋገብ የእጩዎች አቀራረብና የድምፅ አሰጣጥ ስርዓት ህጉ በሚፈቅደው መሰረት እየተካሄደ መሆኑን ይከታተላል ይቆጣጠራል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተጠቀሱት ጉዳዮች ላይ የሚነሱትን ቅሬታዎችና ተቃውሞዎች በክልል ደረጃ እየመረመረ ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሰረት ይወስናል የክልሉን የምርጫ ሂደትና ውጤት በሚመለከት ለቦርዱ ጽህፈት ቤት ሪፖርት ያቀርባል ፒከር በእበ ከ በደ ርር ከ ዐ ከር ርከ ቪብርቧ ፐ ከ ከህከር ሃዐር ሃ ከከ ሀፀ ዐ ዐቪር ከ ርርህበከ ሮ ከከርከ ቨር ርከበሃ ፐከር በሀሀሃ ፀያከቨርፀበርሃ ከፀ ርርበከ ዐበርር ርዌፎሸርበ ከ ላልብር ህ ልከርር ከ ከ ርርከ ዐ ከርቭ ርዐፌ በከ ከ ከ በዌሬአበበር ርርዐበከር ህከ በቭርርቪህር ኩፀ ከሃ ከ ከ ክር በር ዐ ከር ከቧበርከ ዕርቢርርርሉ ዐከር ከ ርከ ር ከከርከ ዐበርር ዐ ከ ከ ርርበርፀ ህሸከ ር ዌሀበር ኩ ከ ከር ርከዝ ከር ፀርቧ በሃ ኩር ከርርርሃ ከሃ ከ ርከር ዩጺፀርህከህሃርፀ ዐ ከ ዐበርር ከ ከሂ ከ በዐክብ ኮህ በቪኩርርኪ ርዐዐቨርበፎ ክ ርዐክቬር ፎርከቨክ ከ ር ከቨ ፀርበዝከበበኪ ከፀ ዐከበርፀ ዐ ከ ቹ ህ ክነሃ ርር ሀበበ ዐቨር ከ ርከ ክበበ ዌቨዐህ ህ ፀበር ከ በርክክበርበ ርባር ከር ርርክከክ ርርከ ከ ርዐክርርበር ፎር ርዐዐክከ ዐበር ርከክፀከርሃ ሀ ህ ከ ከር በቭርርከክ ዐ ከር በበር ከር በር ከ በባርበበኩር ር ከ ክ ቪርቧ ዌ ርበ ሃዐፎ ርክር ዩበክርከ ኳባከ ዐከርሸ ርዐክርርከር ከ ዌቨዐዝ ህዩ ርዐከቪዐ ከፀ ሃዐፎ ርክኪ በቪ ርከእ ሄዐቨበ ዐርርህር በ ቄር ከ ከፀርሃ ርክክርር ርርዐበርፀ ህሽ ከ ከፀ ኳጺ ህከፎ በፀርር ሂበርር ሀ ርሀ ፎ ርህፎ ከብቪዚርበቧ ቨር ክነ አኩ ልብር ሀ ልብርር ርርበበር ክብከ በጀርርቪህር ኩፎ ፀር ኩሃ ዘከሮ ኩዐበ ከጠቪ ዌ ከር ዐከር ዐ ፀከር ከብ ርቦ ከ ርርከ ክር ከ ርቨ ዐ ከር ሮ ገጽ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ድጵ ግንቦት ሀ ቀን ሺ ዓም እ እ ከበ ዐ ቿ ለምርጫ አፈጻጸም በሚያመች መልኩ አግባብ ያላቸውን መረጃዎች እየሰበሰበና እያጠና በየጊዜው ለቦርዱ ጽህፈት ቤት ሪፖርት ያቀርባል ሀ ስለስራ እንቅስቃሴው በየወቅቱ ለቦርዱ ጽህፈት ቤት ሪፖርት ያቀርባል ሾ የስራ አመራር ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሰረት በክልል እና በምርጫ ጣቢያ ደረጃ የፖለቲካ ድርጅቶች የጋራ መድረክ እንዲዋቀር ያደርጋል በክልል የሚቋቋሙ የፖለቲካ ድርጅቶች የጋራ መድረክ ያስተባብራል የክልሉን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት ያቋቁማል የስራ አመራር ቦርዱ ሰብሳቢና የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት ያከናውናል ምዕራፍ አራት ስለ ቦርዱ በጀት በጀት ቦርዱ ራሱ የሚያዘጋጀዉ ዓመታዊ በጀት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ይፀድቃል የገንዘብ ሚኒስቴር በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ለቦርዱ የተመደበለትን በጀት በፀደቀ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሙሉ በጀቱን ወደ ቦርዱ የባንክ ሂሳብ ያስገባል ግምት ቤት ቦርዱ የሶሰት ዓመት በጀት እንዲወስንለት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ጥያቄ ማቅረብ ይችላል። በወቅቱ ይመዘግባል የእጩነት መታወቂያ ካርድም ይሰጣል የመጀመሪያው እጩ ራሱን ያገለለው ወይም የሞተው በእጩ ምዝገባ የጊዜ ሰሌዳ ውስጥ ከሆነ የፖለቲካ ድርጅቱ የመጀመሪያው እጩ ራሱን ማግለሉን ወይም እጩው መሞቱን ፓርቲው ካወቀበት ቀን ጀምሮ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ሌላ ዕጩ መተካት ይችላል እጩው ራሱን ያገለለው ወይም የሞተው የእጩዎች ምዝገባ ጊዜ ካለቀ በኋላ ከሆነ የፖለቲካ ድርጀቱ ተተኪ እጩዉን ማቅረብ የሚችለው ለድምፅ መስጫ ቀን የቀረው ጊዜ አንድ ወር ከሆነ ብቻ ነው እጩው እራሱን ያገለለበት ወይም የሞተበት የፖለቲካ ድርጅት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ በተሰጠው ጊዜ ሌላ እጩ ካልተካ ምርጫው በተያዘለት ጊዜ በቀሩት እጩዎች መካከል ይካሄዳል የሞተው ወይም ራሱን ከምርጫ ያገለለው እጩ በምርጫ ክልሉ የነበረ ብቸኛው እ ከሆነ ቦርዱ በሚያወጣው ጊዜ ሰሌዳ መሰረት አዲስ እጩዎች እንዲመዘገቡ ተደርጎ ምርጫው ይከናወናል አንድ እጩ በሌላ እንዲተካለት የሚቀርብ ማመልከቻ እርጩ ለማቅረብ ከሚቀርበው ማመልከቻ እና ማስረጃዎች ጋር አንድ አይነት ሆኖ የማመልከቻው አርእስት ብቻ ለመተካት እንዲሆን ተደርጎ ይቀርባል አንቀፅ ከእጩነት ስለመሰረዝ የእጩነት መታወቂያ ካርድ የተሰጠው ሰው ሀ ለእጩነት የሚያበቁ መስፈርቶችን የማያሟላ መሆኑ ከተረጋገጠ ለ እጩ ሆኖ በመቅረቡ ላይ ቅሬታ ቀርቦበት ቅሬታው ተቀባይነት ካገኘ ሐ በፅኑ እስራት የሚያስቀጣ ወንጀል ወይም ከባድ ወንጀል ሲፈፅም እጅ ከፍንጅ ተይዞ በፍርድ ቤት የጥፋተኛ ውሳኔ ተላልፎበት የመመረጥና የመመረጥ መብቱ በውሳኔው ከተገፈፈ መ እጩው ሆነ ብሎ ከአንድ በላይ የምርጫ ክልሎች የተመዘገበ እንደሆነ ሠ ራሱን ከምርጫ ማግለሉን የገለፀ እንደሆነ እና ረ ለምዝገባ ያስገባው የድጋፍ ፊርማ ላይ ያልፈረመን ሰው በሀሰት የፈረመ በማስመሰል ወይም መፈረም የማይገባው ሰው እንዲፈርም አድርጎ ከተገኘ ከእጩነት ይሰረዛል በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀፅ ረ መሰረት ያልፈረመን ሰው በሀሰት የፈረመ ማስመሰሉ ወይም መፈረም የማይገባውን ሰው እንዲፈርም መደረጉ የታወቀው ምርጫው ከተደረገ በኋላ ከሆነ ቦርዱ ሀ እጩው በምርጫ ክልሉ ላይ ያሸነፈ ከሆነ ለተመረጠበት ምክር ቤት ለ እጩው አሸናፊ ካልሆነ ደግሞ ለሚመለከተው ወንጀል አጣሪ አካል ካሉት ማስረጃዎች ጋር አያይዞ በማቅረብ ያመለክታል የፖለቲካ ድርጅትን ወክሎ የቀረበ እጩ ከእሬጩነት የተሰረዘው የፖለቲካ ድርጅቱ ባልተሳተፈበት ወይም ማወቅ በማይችልበት ሁኔታ በራሱ ጥፋት ከሆነ እና መሰረዙ የተደረገው ከድምፅ መስጫው ቀን ከአንድ ወር በፊት ከሆነ ብቻ የፖለቲካ ፓርቲው በተሰረዘው እጩ ምትክ ሌላ ሰው ማቅረብ ይፈቀድለታል አንቀፅ ከአንድ የምርጫ ክልል በላይ ስላለመወዳደር ማንኛውም ሰው ለአንድ ምርጫ እጩ ሆኖ መቅረብ የሚችለው በአንድ የምርጫ ክልል ብቻ ነው ማንኛውም ሰው ሆነ ብሎ ከአንድ በላይ በሆኑ የምርጫ ክልሎች በእጩነት ተመዝግቦ የተገኘ እንደሆነ ከሁሉም የምርጫ ክልሎች እጩነት ይሰረዛል አንድ በምርጫ ያሸነፈ እጩ ከአንድ የምርጫ ክልል በላይ በእጩነት መመዝገቡ ከምርጫው ውጤት በኋላ የታወቀ እንደሆነ እጩው ያገኘው ድምፅ ተሰርዞ ከተሰረዘው አሸናፊው ቀጥሎ ከፍተኛውን ድምፅ ያገኘው ተወዳዳሪ አሸናፊ ይደረጋል አንቀፅ ወደ ሌላ ምርጫ ክልል ተዛውሮ ስለመወዳደር አንድ እሬጩ በእዕሬጩ ምዝገባ የጊዜ ሠሌዳ ውስጥ በአዋጁ መሠረት ሊወዳደርበት ካለው የምርጫ ክልል ሊወዳደርበት በሕግ ወደተፈቀደለት ሌላ የምርጫ ክልል ተዛውሮ መወዳደር ይችላል የዝውውሩን ጥያቄ ያቀረበው የፖለቲካ ድርጅት ከሆነ የዝውውሩን ጥያቄ በድርጅቱ ማህተምና የሃላፊ ፊርማ በተረጋገጠ ደብዳቤ እጩ ተመዝግቦበት ለነበረው የምርጫ ክልል ማሳወቅ ይኖርበታል የዝውውሩን ጥያቄ ያቀረበው የግል እጩ ተወዳዳሪ ከሆነ የዝውውር ጥያቄውን በፊርማው በማረጋገጥ ተመዝግቦበት ለነበረው የምርጫ ክልል በጽሁፍ ማቅረብ አለበት እጩው የቀድሞውን የምዝገባ ሰነድ እና የእጩነት መታወቂያ በተመዘገበበት የምርጫ ክልል መልሶ እንዲሰረዝ ይደረጋል ይህንኑ የሚያረጋግጥ የጽሁፍ ማስረጃም ከተሰረዘበት የምርጫ ክልል ጽሕፈት ቤት ይሰጠዋል የሚዛወረው እጩ ቀድሞ ተመዝግቦበት ከነበረው የምርጫ ክልል የተሰጠውን የጽሑፍ ማስረጃ ተዛውሮ መወዳደር ወደፈለገበት የምርጫ ክልል ጽሕፈት ቤት ያቀርባል የምርጫ ክልል ጽሕፈት ቤቱም መስፈርቱን ማሟላቱን በማረጋገጥ ይመዘግባል የአጩነት መታወቂያና ሌሎች የምዝገባ ሰነዶች ይሰጠዋል ይህ የእጩ ዝውውር ማመልከቻ የሚቀርበው እና ዝውውሩ የሚካሄደው የእጩዎች ምዝገባ ጊዜ ከመጠናቀቁ በፊት ነው አንቀፅ የእጩነት ምዝገባ ላይ ስለሚቀርብ ቅሬታ የእጩ ምዝገባን በመቃወም ወይም በእጩነት ለመመዝገብ ተከለከልኩ የሚል አቤቱታ ያለው ሰው ቅሬታውን ካሉት ማስረጃዎች ጋር አያይዞ ለምርጫ ክልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሜቴ ማቅረብ ይችላል የምርጫ ክልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ቦርዱ ባወጣው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አደረጃጀት እና አሰራር መመሪያ መሰረት ቅሬታውን በማስተናገድ ውሳኔ ይሰጣል ምዕራፍ ሶስት ስለእጩ መወዳደሪያ እና መለያ ምልክት አንቀፅ ስለዕጩዎች መለያ ምልክት አመራረጥ በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የሚኖረው የእዕሬጩዎች የመለያ ምልክት አደራደር በቦርዱ በእጣ የሚወሰን ይሆናል ቦርዱ የተለያዩ አማራጭ የእጩ መለያ ምልክቶችን በአልበም መልክ ያዘጋጃል ማንኛውም እጩ መለያ ምልክቱን እራሱ ሊያቀርብ ወይም ቦርዱ ካዘጋጀው አልበም ሊመርጥ ይችላል እጩው መለያ ምልክቱን እራሱ የሚያቀርብ ከሆነ ምልክቱ ቦርዱ ከሚያወጣቸው የቴክኒክ መስፈርት ጋር መጣጣም አለበት ማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት መወዳደሪያ ምልክቱን ቦርዱ ባወጣው የምርጫ አፈፃፀም የጊዜ ሠሌዳ መሠረት በቦርዱ ዋና ጽሕፈት ቤት ተገኝቶ እንዲመርጥ ወይም የራሱን መለያ ምልክት እንዲያቀርብ ይደረጋል የቦር ጽሕፈት ቤት በማዕከል የተመረጡና ያልተመረጡ የመወዳደሪያ ምልክቶችን በመዘርዘር ለምርጫ ክልሎች ያሳውቃል የግል ዕጩዎች የመወዳደሪያ ምልክታቸውን ሀ ቦርዱ በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ሊወዳደሩበት ባሰቡት የምርጫ ክልል ጽህፈት ቤት በመገኘት ይመርጣሉ ለ እራሳቸው ሊያቀርቡ ወይም በሚወዳደሩበት የምርጫ ክልል ጽህፈት ቤት ቦርዱ በየምርጫው ዓይነት ለይቶ ካዘጋጀው የምልክት መምረጫ አልበም ውስጥ ሊመርጡ ይችላሉ እጩዎች በመረጧቸው ምልክቶች ተጠቃሚ የሚሜሆኑት በቦርዱ ጽሕፈት ቤት ወይም በቦርዱ የክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ሲሰጣቸው ነው የአንድ የፖለቲካ ድርጅት ዕጩዎች በሁሉም የምርጫ ደረጃዎች አንድ አይነት መለያ ምልክት መጠቀም አለባቸው የአንድ የፖለቲካ ድርጅት ዕዕጩጩሠዎች ለየምክር ቤቱ ምርጫ በሁሉም የምርጫ ክልሎች አንድ ዓይነት መለያ ምልክት መጠቀም አለባቸው አንድ የፖለቲካ ድርጅትም ሆነ የግል እጩ ባለፈው ምርጫ የተጠቀመበትን የምርጫ ምልክት ቅድሚያ ተሰጥቶት እንዲመርጥ መደረግ ያለበት ሲሆን ካስፈለገ ምልክቱ ቦርዱ የሚያወጣቸውን የቴክኒክ መስፈርት ተከትሎ መስተካከል አለበት በምርጫ ምልክት ላይ ለሜነሱ አለመግባባቶች በዚህ መመሪያ አንቀፅ መሰረት ቦርዱ አስፈላጊውን ውሳኔ ይሰጣል ቦርዱ የአዋጁን እና የዚህን መመሪያ ድንጋጌዎችን የሚጥስ ነው ብሎ ሲያምን የአንድን የግል እጩ ተወዳዳሪ ወይም የፖለቲካ ድርጅት መለያ ምልክት እንዲቀየር ሊያዝ ይችላል። አንቀፅ ስለምርጫ ስነዶችና ቁሳቁሶች ርክክብ እያንዳንዱ የምርጫ ክልል ለመራጮች ምዝገባ የተላኩ ሰነዶችን እና ሌሎች የምርጫ ቁሳቁሶችን ተረክቦ ቦርዱ በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ለየምርጫ ጣቢያዎቹ በጥንቃቄ እና በአግባቡ መድረሱን ያረጋግጣል ርክክቡም በቦርዱ በተዘጋጀ የመረካከቢያ ቅፅ ይፈፀማል አንቀፅ ስለምርጫ ሰነዶችና ቁሳቁስ ጥበቃ የምርጫ ሰነዶችና ቁሳቁሶች ከቦርዱ ወደ የምርጫ ክልሉም ሆነ ወደ የምርጫ ጣቢያዎች ሲሰራጩ በየደረጃው የሚገኙ የምርጫ አስፈፃሚዎች ተገቢው የጥበቃና የጥንቃቄ አርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋሉ የምርጫ ክልል አና የምርጫ ጣቢያ የምርጫ አስፈፃሚዎች የመራጮች መዝገብ እንዲሁም የምርጫ ሰነዶች እና ቁሳቁሶችን ለመረከብ አና ለማስቀመጥ የሚያስችል ምቹ ቦታ ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል የምርጫ ክልል አና የምርጫ ጣቢያ ምርጫ አስፈፃሚዎች የመራጮች መዝገብ እንዲሁም የምርጫ ሰነዶች እና ቁሳቁሶችን ያለፈቃድ እና አላግባብ አንዳይነካኩ አንዳይበላሹ እንዳይቃጠሉ አንዳይሰረቁ እና አንዳይከፋፈቱ ጥበቃው አስተማማኝ በሆነ ቦታ በጥንቃቄ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል የመዝገብ ሹሚ በኃላፊነቷ ሥር ያሉ ሁሉንም የምዝገባ ቁሳቁሶች በየቀኑ በአግባቡ በማሸግ እንዲቀመጡ ታደርጋለች የመራጮች ምዝገባና የመራጮች መዝገብ ለሕዝብ ግልጽ የማድረጊያ ጊዜ ሲጠናቀቅ የመራጮች ምዝገባ ቁሳቁሶች በቦርዱ በተዘጋጀ መረካከቢያ ቅፅ መሰረት በምርጫ ጣቢያው ፃላፊና የምርጫ ክልል ሃላፊ ርክክብ ተደርጎ በምርጫ ክልል ጽህፈት ቤት እንዲቀመጥ ይደረጋል የምርጫ ምዝገባ ማስፈሚያ መሳሪያ ቁሳቁስ እንዲሁም ሰነዶች አያያዝ ርክክብና አወጋገድ ዝርዝር ይህንኑ በተለይ በሚመለከተው የቦርዱ መመሪያ መሠረት ይፈጸማል ክፍል አራት የምዝገባ ቅድመ ዝግጅት አንቀፅ የመራጮች ምዝገባ ቦታ የመራጮች ምዝገባ የሚከናወነው የመራጮችን መደበኛ መኖሪያ መሰረት በማድረግ በምርጫ ህጉ መሠረት በቦርዱ በሚቋቋም የምርጫ ጣቢያ ነው ከምርጫ ጣቢያ ውጪ ቤት ለቤትም ሆነ በተመሳሳይ ቦታ እየተዘዋወሩ የመራጮች ምዝገባ ማከናወን የተከለከለ ነው በዚህ አንቀፅ በንዑስ አንቀፅ የተደነገገው ቢኖርም ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የአርብቶ አደሩን አኗኗር መሰረት ያደረገ ተንቀሳቃሽ የምርጫ ጣቢያ ሊያቋቁም ወይም ቤት ለቤት በመሄድ የመራጮች ምዝገባ እንዲከናወን ሊወስን ይችላል የምርጫ ጣቢያዎች የአካል ጉዳተኞችን ልዩ ሁኔታ ለመራጮች ምዝገባ አና ለሌሎች የምርጫ ተግባራት ምቹነታቸው አማካይ እአና መራጩ በቀላሉ ሊያውቃቸው የሚችሉ መሆናቸውን ጨምሮ የተለያዩ ታሳቢዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት ቦርዱ በሚወስነው ስፍራ በምርጫ አስፈጻሚዎች ተመቻችተው የሚቋቋሙ ይሆናል የመራጮች ምዝገባ የሚከናወንበት ቦታ የመራጮች ምዝገባ ከመጀመሩ ቀናት አስቀድሞ ለመራጩ ህዝብ እና ለተወዳዳሪዎች ይፋ መደረግ አለበት በማንኛውም ምርጫ አንድ ምርጫ ጣቢያ የሚያስተናግደው የመራጮች ብዛት ከአንድ ሺህ አምስት መቶ መብለጥ የለበትም ልዩ የምርጫ ጣቢያዎችን እንዲሁም ተንቀሳቃሽ የምርጫ ጣቢያዎችን በተመለከተ በምርጫ ሕጉና እነዚህን በሚመለከቱ መመሪያዎች ላይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ለአንድ የምርጫ ጣቢያ በተከለለ አካባቢ ከአንድ የምርጫ ጣቢያ በላይ ማቋቋም አይቻልም በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ስር የተደነገገው ቢኖርም በአንድ ምርጫ ጣቢያ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ በላይ መራጮች የተገኙ እንደሆነ አዲስ የምርጫ ጣቢያ ተቋቋሞ የመራጮች ምዝገባው ይቀጥላል በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ስር የተደነገገው ለልዩ የምርጫ ክልሎች በሚቋቋሙ እና በህግ በተለዩ ተቋማት በሚቋቋሙ ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ተፈጻሚ አይሆኑም ቦርዱ ለምርጫው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የምርጫ ጣቢያ ቦታዎችን ሊለውጥ ይችላል ለውጡንም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ለመራጩ ህዝብ ለተወዳዳሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ታዛቢዎች የመራጮች ትምህርት ለሚሰጡ ሲቪክ ማህበራት አና ጋዜጠኞች ይፋ ማድረግ አለበት ቦርዱ ይህንን የሚመለከት የአሰራር ስርአት ሊዘረጋ ይችላል አንቀፅ የመራጮች ምዝገባ ቦታ በመሆን የማያገለግሉ ቦታዎች በልዩ ሁኔታ የሚቋቋሙ ምርጫ ጣቢያዎች መመሪያ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በሚከተሉት ቦታዎች የመራጮች ምዝገባ ጣቢያ ማቋቋም አይቻልም ወታደራዊ ካምፖች የፖሊስ ጣቢያዎች ቤተክርስቲያናት መስጊዶች ሌሎች የእምነት ቦታዎች ሆስፒታሎችና በየደረጃው ያሉ ሌሎች የሕክምና ተቋማት ወመዕይሠመኮ ሆቴሎች ምግብ ቤቶችና መጠጥ ቤቶች የፖለቲካ ፓርቲዎች ወይም የሃይማኖት ድርጅቶች ህንፃዎች እና የግል መኖሪያ ቤቶች አንቀፅ የምርጫ ጣቢያ ዝግጅት የምርጫ ጣቢያ የምርጫ አስፈፃሚዎች ለምርጫ ጣቢያነት የተመረጠውቦታ ለመራጮች ምዝገባ ምቹ አንዲሆን ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ዝግጅት ያደርጋሉ ሀ መግቢያና መውጫው የተለያየ የመራጮች መመዝገቢያ ቤት ወይም ድንኳን ወይም ዳስ ያዘጋጃሉ ለ የመዝገብ ሹም ታዛቢዎች እና የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት አቀማመጥ ፊት ለፊት ሆኖ ተመዝጋቢዎች ወደ መመዝገቢያው ቦታ ሲገቡ እና ከምዝገባ ቦታው ሲወጡ አንዲሁም የምዝገባውን ሂደት በግልፅ በማየትና በመስማት ሊታዘቡ የሚችሉበትን አቀማመጥ ያመቻቻሉ ሐ መራጮች ለመመዝገብ ሲመጡ ተራ የሚጠብቁበት ከፀሐይና ዝናብ መከለያ ቦታ ያዘጋጃሉ የምርጫ ክልል አስፈፃሚዎች የመራጮች ምዝገባ ከሚጀመርበት ዕለት ቀናት አስቀድመው ሀ የመራጮች ምዝገባ የሚካሄድበትን የምርጫ ጣቢያ በግልፅ ማወቅ ይችሉ ዘንድ አስፈላጊው ማስታወቂያ ለዚሁ በተዘጋጀ ወረቀት ላይ በጉልህ ተጽፎ በምርጫ ጣቢያው እንዲሰቀል ያደርጋሉ ለ ከዚህ በተጨማሪ በቦርዱ የመራጮች ትምህርት መርሀግብር አማካይነት ተጨማሪ መረጃ ለመራጮች እንዲደርስ ያደረጋሉ የምርጫ ጣቢያ አስፈፃሚዎች ለመራጮች ምዝገባ የሚያስፈልጉ የመራጮች መዝገብ የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርድ እንዲሁም የማህተም መርገጫ እና ሌሎች አስፈላጊ ሰነዶች እና ቁሳቁሶች በበቂ ሀኔታ መኖራቸውን ያረጋግጣሉ ያልተሟሉ ቁሳቁሶች ሲኖሩ የምርጫ ጣቢያው ሃላፊ ቁሳቁሶቹ እንዲሟሉ ጥያቄውን ለምርጫ ክልሉ ፅህፈት ቤት ወዲያውኑ ታቀርባለች አንቀፅ የመራጮች መዝገብ ዝግጅት አያንዳንዱ ምርጫ ጣቢያ በምርጫ ህጉ መሠረት ለምርጫ አስፈጻሚዎች አያያዝና አጠቃቀም ቀላል የሆነ እንዲሁም ስህተቶች እንዳይፈጠሩ የሚያግዝ የመራጮች መዝገብ ይኖረዋል የመራጮች መዝገቡ በምርጫ ሕጉ የተጠየቁ መረጃዎችን ጨምሮ ቦርዱ ለምርጫ ሄደቱ ጠቃሚ የሚላቸውን ተጨማሪ መረጃዎች ያካተቱ ዐምዶች አስቀድሞ የታተሙበት ይሆናል የመራጮች መዝገብ ከመራጮች ምዝገባ መጀመሪያ ቀን በፊት መዘጋጀት አለበት የመዝገቡ የፊት ሸፋን ገፅ ላይ የክልሉ የምርጫ ክልሉ የወረዳው የቀበሌው የምርጫ ጣቢያው መጠሪያ እና የምርጫ ጣቢያው መለያ ቁጥር ይመዘገባል አንቀፅ በመራጮች ምዝገባ ቦታ መገኘት የሚችሉ ሰዎች በመራጮች ምዝገባ ቀናት የሚከተሉት ሰዎች በምርጫ ጣቢያው መገኘት ይችላሉ ሀ በቦርዱ እውቅና የተሰጣቸው ተዘዋዋሪ ወይም ተቀማጭ የምርጫ ታዛቢዎች ለ በቦርዱ አውቅና የተሰጠቸው የመገናኛ ብዙኃን አባላት ሐ የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት መ በቦርዱ የተመደቡ እና ማረጋገጫ ያላቸው የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰራተኞች ሠ በቦርዱ እውቅና የተሰጣቸው የፖለቲካ ፓርቲ እና የግል አጩ ወኪሎች ረ በመራጭነት ለመመዝገብ የሚመጡ አካል ጉዳተኞችን የሚያግዙ ረዳቶች በንኡስ አንቀፅ አንድ መሰረት በመራጮች ምዝገባ ወቅት መገኘት የሚችሉ ሰዎች ባይገኙም የመራጮች ምዝገባ ሄደት በተያዘው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ይከናወናል ክፍል አምስት የመራጮች ምዝገባ አፈጻጸም አንቀፅ በመራጭነት ለመመዝገብ የሚያበቁ መመዘኛዎች ማንኛዋም ሰው በመራጭነት ለመመዝገብ በምርጫ አዋጁ አንቀጽ መሠረት የሚከተለውን ማሟላት ይኖርባታል ሀ ኢትዮጵያዊ ዜጋ የሆነች ለ በምዝገባው ዕለት እድሜዋ ዓመት እና ከዚያ በላይ የሆነ እና ሐ በምርጫ ክልሉ ቢያንስ ለ ወር የኖረች አንቀፅ በመራጭነት ለመመዝገብ የሚቀርቡ ማስረጃዎች አንድ በመራጭነት ለመመዝገብ ብቁ የሆነች ሰው አንደ ሁኔታው ከሚከተለው አንዱን ማስረጃ በምትኖርበት አካባቢ ለሚገኝ ምርጫ ጣቢያ በማቅረብ በመራጭነት መመዝገብ ትችላለች ሀ ተመዝጋቢዋ በምትኖርበት የምርጫ ጣቢያ ማንነቷን የሚገልፅ የቀበሌ መታወቂያ ካርድ ወይም ፓስፖርት ለ የቀበሌ መታወቂያ ካርዱ ወይም ፓስፖርቱ ያልታደሰ ቢሆንም እንኳን ለምዝገባ ሊያገለግል ይችላል ነገር ግን የካርዱ ዕድሳት ጊዜ ከአምስት አመት በላይ ያለፈ ከሆነ ሌላ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅበታል ጠ የቀበሌ መታወቂያ ካርድ ወይም ፓስፖርት ማቅረብ ካልቻለች የቅርብ ፎቶግራፍ ተደርጎበት የተሰጠ አንደ መንጃ ፈቃድ የመኖሪያ የምስክር ወረቀት ከውትድርና የተገለለችበት ሰነድ የትምህርት ቤት መታወቂያ የሰራተኛነት መታወቂያ የመሳሰሉ የመለያ ማስረጃዎች በመራጭነት ለመመዝገብ የሚያስችሉ ሰነዶች ተደርገው ይወሰዳሉ ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ማስረጃዎች በማይኖሩበት ወቅት ሀ ከምርጫ አስፈጻሚዎቹ ሁለቱ መራሟን ለይተው የሚያውቋት ከሆነ በአስፈጻሚዎቹ ምስክርነት ወይም ለ በገጠር አካባቢ ሲሆን በባሕላዊና በልማዳዊ ዘዴ ተመዝጋቢዋን ለመለየት የሚቻልበት ሁኔታ ካለ ባሕሉን የሚያውቁ ሁለት ሰዎች ለምርጫ ጣቢያው ሰብሳቢ በሚሰጡት ምስክርነት ቃለ ጉባኤ ተይዞ እአና በቃለ ጉባዔው ላይ የምርጫ ጣቢያው አስፈጻሚዎች ተፈራርመውበት ምዝገባው ይከናወናል ሐ የተመዝጋቢዋ አድሜ ዓመት ስለመሆኑ የሚቀርብ ማስረጃ ሳይኖርና ወይም ጥርጣሬ ሲኖር በተመዝጋቢዋ ቤተሰብ አንጋፋ አባል ወይም ዘመድ አነሱ ከሌሉ ስለግለሰቧ የሚያውቁ ሁለት ሰዎች ለምርጫ ጣቢያው ሰብሳቢ በሚሰጡት የምስክርነት ቃል በማረጋገጥ ሂደቱ በቃለ ጉባዔ ተይዞ ሊመዘገብ ይችላል መየሚሰጠውን ምስክርነት የምርጫ ጣቢያው ፃላፊ ትሰማለች በቃለ ጉባዔው ላይ የምርጫ ጣቢያው አስፈጻሚዎች ይፈራረሙበታል የምርጫ ጣቢያው በተቋቋመበት ቀበሌ ለረዥም ጊዜ በመደበኛነት መኖራቸው በሰነድ የተረጋገጠ ሦስት ግለሰቦች በሚሰጡት ምስክርነት የሰነድ ማስረጃ አልባዋን ተመዝጋቢ ለመለየት ከተቻለ ሂደቱ ቦርዱ በሚያዘጋጀው የቃለ ጉባዔ ላይ የምርጫ ጣቢያው አስፈጻሚዎች ተፈራርመውበት ምዝገባው ሊከናወን ይችላል ስለመራጭ ማንነት ነዋሪነት ወይም ሌላ ሁኔታ ማንኛውም ዓይነት ምሥክርነት የምትሰጥ ሰው ሀ በመራጭነት የተመዘገበች ለ አጩ ተወዳዳሪ ወይም የአጩ ተወካይ ያልሆነች መሆን ይኖርባታል በዚህ አንቀጽ ከተመለከቱት ማረጋገጫዎች በአንዱ ብቻ የመራጩን ማንነትና የነዋሪነት ቆይታ ማረጋገጥ ያልተቻለ እንደሆነ መዝጋቢዎች ከአንድ በላይ መስፈርቶችን በመጠቀም ያረጋግጣሉ አንቀፅ በመራጭነት ሊመዘገቡ ስለማይችሉ ሰዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሰዎች በመራጭነት ሊመዘገቡ አይችሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ያልሆነች በምዝገባው ፅለት ዕድሜዋ ከ ዓመት በታች የሆነች በአዕምሮ ህመም ምክንያት የመወሰን አቅም የሌላት ስለመሆኑ በታወቀ ሕክምና ተቋም ወይም በፍርድ ቤት የተረጋገጠባት ሰው የመምረጥ መብቷ በህግ መሠረት በፍርድ ቤት ውሳኔ የተገደበባት ሰው አንቀፅ የአመዘጋገብ ስርዓት አንቀፅ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ስር ከተጠቀሱት መራጮች በስተቀር ለመራጭነት ብቁ የሆነች ሰው እንደ አመጣጧ ተራዋን ጠብቃ መዝገብ ሹሟ ፊት በመቅረብ በመራጮች መዝገብ ላይ በጥንቃቄ እንድትመዘገብ ይደረጋል ለምዝገባ የቀረበች ሰው መዝጋቢዎች ግላዊ መረጃዋን በተመለከተ የሚጠይቋትን ጥያቄ በትክክል መመለስ አለባት የሰጠችው እያንዳንዱ መረጃም በተዘጋጀው የመራጮች መዝገብ ላይ በጥንቃቄ ይሰፍራል ለመመዝገብ ብቁ የሆኑና አቅም ደካሞች አረጋውያን አካል ጉዳተኞች ነፍሰ ጡሮች የሚያጠቡ እንዲሁም ጨቅላ ሕፃናት የያዙ ወላጆች እራሳቸው በወሰኑት ረዳት አማካኝነት በአካል ተገኝተው ተራ ሳይጠብቁ ለምርጫ ጣቢያው ሀላፊ በማሳወቅ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ይመዘገባሉ ለአቅመ ደካሞች ለዓይነ ስውራን ወይም ማንበብና መጻፍ ለማይችሉ ሰዎች ረዳት የሆነች ሰው ሀ እድሜዋ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነ እና ለ አጩ ተወዳዳሪ የእጩ ተወካይ ወይም የምርጫ ታዛቢ ያልሆነች መሆን ይኖርባታል ሐ ረዳት የሚፈልጉ ሰዎች የራሳቸውን ረዳት ሳይዙ የመጡ ከሆነ የምርጫ አስፈጻሚዋ ለመመዝገብ ከመጡ መራጮች መካከል ፈቃደኛ የሆነች ሰው ጠይቃ አእንድታግዝ ታደርጋለች የመዘገብ ሹሟ መራሟን ስትመዘግብ በምርጫ ጣቢያው የሚገኙ ታዛቢዎች እና ተመዝጋቢዋ ለመስማት በሚችሉበት ሁኔታ ድምጽዋን ከፍ አድርጋ መረጃዎቹን አንድ በአንድ ደግማ በመናገር ዝርዝሩን በመራጮች መዝገብ ላይ ታሰፍራለች መራጮች ከተመዘገቡ በኋላ በመራጮች መዝገቡ ላይ በስማቸው ትይዩ እንደ ችሎታቸው በጽሁፍ ወይም በጣት አሻራ እንዲፈርሙ ወይም ጣቶች የሌሏት ሰው ከሆነች መዝጋቢዋ በመራጮች መዝገቡ ልዩ አስተያየት አምድ ላይ ይህንኑ ትጽፋለች አንድ ጊዜ እና አንድ ቦታ ብቻ በግንባር ስለመመዝገብ ማንኛዋም መራጭ በአንድ ምርጫ ጣቢያ ከአንድ ጊዜ በላይ ወይም በሌላ የምርጫ ጣቢያ ድጋሚ መመዝገብ የለባትም የመራጭነት ምዝገባ ልዩ የመራጮች ምዝገባን ጨምሮ የሚካሄደው በግንባር በመቅረብ ብቻ ይሆናል አንቀፅ ስለመራጮች የምዝገባ መታወቂያ ካርድ በመራጭነት የተመዘገበች ሰው የመራጭነት ምዝገባ መታወቂያ ካርድ ይሰጣታል እያንዳንዱ የመራጭነት ምዝገባ መታወቂያ ካርድ መራጮች በመራጮች በመዝገብ ላይ ከተመዘገቡ በኋላ ከመዝገቡ ጋር እየተገናዘቡ የሚሞሉ የሚከተሉት አምዶች ይኖሩታል ሀ የመራሟ ስም ከነአያቷ ለ የምትኖርበት ክልል ዞን ወረዳ ቀበሌ ምርጫ ጣቢያ የቤት ቁጥር መንደር ወይም ጎጥ ሐ የመዝገብ ቁጥር የመዝገብ ተራ ቁጥር የመራጭ መለያ ቁጥር እና የመዝገብ ገጽ መ የመራሟ ዕድሜ ሠ የመራሟጧ የምልክት ወይም የአውራ ጣት ፊርማ የመዝጋቢዋ ፊርማ እና ረ የተመዘገበችበት ቀን አንድ መራጭ አንድ የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርድ ብቻ ይኖረዋል ለምርጫ የተመዘገበች ሰው በድምፅ መስጫው ዕለት የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርዲን ይዛ ወደ ምርጫ ጣቢያ መምጣት አለባት የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርድ የጠፋባት መሆኑን በማስረጃ ያረጋገጠች ወይም የተበላሸባት መራጭ የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደበት ባለበት ጊዜ የመራጮች መዝገብ ለሕዝብ ግልጽ በሚደረግበት ጊዜ ወይም በምርጫው ቀን በማንኛውም የምርጫ ጣቢያው የሥራ ጊዜ የምርጫ ጣቢያው ምትክ ካርድ እንዲሰጣት ማመልከት ትችላለች መመዝገቧ ከምርጫ ጣቢያው መዝገብ ከተረጋገጠ በኋላ በቃለ ጉባዔ ተይዞ በምትኩ ሌላ ካርድ ይሰጣታል ወይም አቤቱታው የቀረበው በምርጫው ቀን ሲሆን ድምጽ እንድትሰጥ ይደረጋል በመራጮች መዝገብ ላይ ቀድሞ የተሰጣት ካርድ ቀሪ ኮፒ ላይ ውድቅ የተደረገ ተብሎ ምልክት ይደረግበታልየተበላሸውን ካርድ ይዛ ከቀረበችም እንድትመልስ ይደረጋል አንቀፅ የመራጮች መዝገብ ይዘት የመራጮች መዝገብ የሚከተሉትን መረጃዎች ለመሙላት የሚያስችሉ አምዶች ይኖሩታል ሀ የመዝገብ ተራ ቁጥር ለ የመራጭ መለያ ቁጥር ሐ የምዝገባ ቀን መ የተመዝጋቢዋ ሙሉ ስም ከነአያት ሠ የምስክርነት ቃል የተሰጠ አእንደሆነ ረ የተመዝጋቢዋ ፆታ ሰ የተመዝጋቢዋ ዕድሜ ሸ የተመዝጋቢዋ የትውልድ ቀን እና ዓም ቀ አካል ጉዳተኝነት በ የአካል ጉዳተኝነት ዓይነት ተ የቤት ቁጥር መንደር ወይም ጎጥ ቸ በምርጫ ክልሉ የኖረበት ጊዜ ኀ የምዝገባው ዕለት የጽሕፈት ወይም የአውራ ጣት ወይም በሌላ ምልክት ፊርማ ነ የምርጫው ዕለት የጽሕፈት ወይም የአውራ ጣት ወይም በሌላ ምልክት ፊርማ እና ኽ ልዩ አስተያየት በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ እና ቸ የተደነገገው በመራጮች ምዝገባ ወቅት ለመመዝገብ የመጣችን ነዋሪ በመጠየቅ አና ማስረጃውን በማየት የሚሞላ ይሆናል በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ነ የተደነገገው በድምፅ መስጫው ዕለት መራሟ የምትፈርምበት አምድ ነው አንቀፅ በምርጫ ጣቢያው በየዕለቱ ምዝገባ ማጠናቀቂያ ላይ ስለሚያዝ ቃለ ጉባዔ የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎች ለምሳ ሲወጡና ሲመለሱ እንዲሁም የቀኑ የመራጮች ምዝገባ ሥራ እንደተጠናቀቀ የመራጮች መዝገብ ሀ መጨረሻ የተመዘገበው መራጭ መለያ ቁጥር ለ ቀን ወር እና ዓመተ ምህረት ሐ ክልል መ የምርጫ ክልል ሠ ወረዳ ረ ቀበሌ ጮ ሰ የምርጫ ጣቢያ ስም ሸ የምርጫ ጣቢያ መለያ ቁጥር ቀ የማሸጊያው ቁጥሮች በ የመዝጊያ ሰዓት እና ተ የመክፈቻ ሰዓት በመመዝገብ ቦርዱ በሚያዘጋጀው የመፈራረሚያ ቅፅ ላይ ይሞላል በቅፁ ላይ የምርጫ ጣቢያው የምርጫ አስፈጻሚዎች በየቀኑ ይፈራረሙበታል በዚህ አንቀፅ መሠረት የተያዘና የተፈረመው ቅፅ በምርጫ ጣቢያው በጥንቃቄ ይያዛል ምርጫ አስፈፃሚዎች ለምሳ ሲወጡና ከምሳ ሲመለሱ የምርጫ ጣቢያውንና የምርጫ ሰነዶች ባሉበት ሁኔታ አሽገው ይወጣሉ ሲመለሱ አሽጉን ከፍተው ቃለ ጉባኤ ይፈራረማሉ በዚህ መሰረት የምርጫ አስፈፃሚዎች ታዛቢዎችና የተወዳዳሪዎች ወኪሎች የምርጫ ጣቢያው ሲከፈት ለምሳ ሲወጡ ከምሳ ሲመለሱ እና ምዝገባ ሲጠናቀቅ በቦርዱ በተዘጋጀ የቃለጉባኤ መያዣ ቅፅ ላይ ይፈራረማሉ በቃለ ጉባኤው ይዘት የተለየ ሃሳብ ያለው ሰው ልዩነቱን መዝግቦ ፊርማውን ያሰፍራል አንቀፅ የመደበኛው የመራጮች መዝገብ አዘጋግ በመራጮች መደበኛ ምዝገባ ማጠናቀቂያ ዕለት እና የመራጮች ምዝገባ ሰዓት እንዳበቃ በመራጮች መዝገብ ላይ የሚካሄደው ምዝገባ ይቆማል መዝገቡ ከዚህ ቀጥሎ በቅደም ተከተል የተዘረዘረው ሁኔታ እንደተጠናቀቀ ወዲያውኑ ይዘጋል የመራጮች ምዝገባ ሲጠናቀቅ በመዝገቡ ላይ በመጨረሻ ተራ ቁጥር ከተመዘገበው ስም ቀጥሎ ያሉትን መመዝገቢያ መስመሮች ከግራ ወደቀኝ በዚግዛግ መስመር በማያያዝ ይዘጋል በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ መሠረት መዝገቡ ከተዘጋ በላ ሀ ጠቅላላ የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር ለ የተመዘገቡ ሴት መራጮች ቁጥር ሐ የተመዘገቡ ወንድ መራጮች ቁጥር መ ክልል ሠ የምርጫ ክልል ረ ወረዳ ሰ ቀበሌ ሸ የምርጫ ጣቢያ ስም ቀ የምርጫ ጣቢያ መለያ ቁጥር በ ቀወር እና ዓመተ ምህረት ተ መጨረሻ የተመዘገበው መራጭ መለያ ቁጥር ቸ የተበላሹ የመራጭ መታወቂያ ካርዶች ብዛት ኀ የምስክርነቶች ቁጥር ነ የአዜቱታዎች ቁጥርን በመለየት ቦርዱ በሚያዘጋጀው የመተማመኛ ቅፅ ላይ ይሰፍራል የምርጫ ጣቢያው ሰብሳቢ ስምና ፊርማ ያርፍበታል በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ንመሠረት የተለየውን መራጭ ብዛት በዚግዛግ ከተዘጋው መዝገብ መጨረሻ ገፅ ጀርባ ላይ ወንድ ሴት ድምር በሚል በመመዝገብ አና በቃለ ጉባኤው ላይ በመሙላት የምርጫ አስፈፃሚዎች ይፈራረሙበታል ቦርዱ በተለየ ሁኔታ ካልወሰነና አመቺ በሆነ ማስታወቂያ ለሚመለከታቸው ምርጫ ጣቢያዎች ካልገለፀላቸው በስተቀር በዚህ አንቀፅ መሠረት ተዘግቶ የምርጫ አስፈፃሚዎች ከፈረሙበት በኋላ በመራጮች መዝገብ ላይ አዲስ መራጮች አይመዘገቡም የሚሰፍር ወይም የሚፃፍ ነገር አይኖርም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የመራጭ ምዝገባን በተመለከተ በሚነሱ ክርክሮች ላይ የምርጫ ጣቢያ ወይም የምርጫ ክልል ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ በሚሰጠው ውሳኔ መሰረት እንደ አግባብነቱ የምርጫ ጣቢያ ወይም የምርጫ ክልል ፅህፈት ቤት የመሰረዝ ወይም የመመዝገብ ስራውን ያከናውናል የመራጮች ምዝገባን በተመለከተ የፍርድ ቤት ውሳኔ ቅጂ ይዞ የቀረበ መራጭ የድምፅ አሰጣጥ ቆጠራና ውጤት አፈፃፀም መመሪያ ላይ በተቀመጠው መሰረት በቀጥታ ድምጽ አንዲሰጥ ይደረጋል የመራጮች ምዝገባ በተጠናቀቀበት ዕለት በአንቀፅ ንኡስ አንቀዕ መሰረት ከሚያዘው መተማመኛ በተጨማሪ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሠረት በየመዝገቡ ላይ ከተሞላው ማጠቃለያ ድምር ቀጥሎ የምርጫ አስፈፃሚዎች ይፈራረሙበታል የግል እጩዎች ወይም የፖለቲካ ፓርቲ ወኪሉች የመገናኛ ብዙሃን ተወካዮች እንዲሁም ታዛቢዎች የመራጮች መዝገብ አዘጋግ ሂደትን ጨምሮ መታዘብ ይችሳላሉ አንቀፅ የመራጮች ልዩ መዝገብ አዘጋግ በዚህ መመሪያ አንቀፅ መሠረት ቦርዱ በወሰነው ልዩ የመራጮች ምዝገባ ቀን መራጮች ከተመዘገቡ በኋላ የመራጮች ልዩ መዝገብ በሚከተለው ሁኔታ ይዘጋል ልዩ ምዝገባው የሚጠናቀቀው እና መዝገቡ የሚዘጋው ቦርዱ ባወጣው የጊዜ ሠሌዳ መሠረት በልዩ ምዝገባ ማጠናቀቂያ ዕለትና ሰዓት ይሆናል የልዉጾ ምዝገባ መራጮች መዝገብ አዘጋግ በዚህ መመሪያ አንቀፅ ለመራጮች መደበኛ መዝገብ አዘጋግ በተደነገገው መሠረት ይሆናል አንቀፅ የመራጮችን መዝገብ ለህዝብ ግልፅ ስለማድረግ የመራጮች ምዝገባ አንደተጠናቀቀ የመራጮች መዝገብ በምርጫ ጣቢያው ቅጥር ግቢ ውስጥ ለተከታታይ ቀናት ይፋ ሆኖ ህዝብ በግልፅ እንዲያየው ይደረጋል የመራጮችን መዝገብ ለመመልከት የምትቀርብ ሰው የመራጭነት ምዝገባ ካርዲን እና የማንነት መታወቂያ ካርድ ወይም ማንነቱዋን የሚያውቅ ምስክር ማቅረብ አለባት የመራጮች መዝገብ ህዝብ በግልፅ እንዲያየው የሚደረገው በሚከተለው አሰራር ይሆናል ሀ የመራጮችን መዝገብ ህዝቡ በግልፅ እንዲያይ የሚያደርጉት በምርጫ ጣቢያው የመዝገብ ሹም ሆነው የተመደቡት የምርጫ አስፈዓሚ አባላት ናቸው ለ የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ መዝገቡን ለመመልከት የሚፈልጉትን ሰዎች እንዳመጣጣቸው ተራ በተራ ወደ መዝገቡ እየቀረቡ እንዲመለከቱ አስፈላጊ ሁፄታዎችን ታመቻቻለች ታስፈፅማለች ጠሐ የመራጮችን መዝገብ መመልከት የምትፈልግ ሰው ወደመዝገብ ሹም በመቅረብ የምትፈልገውን መረጃ ከመዝገቡ ለማየት የመዝገብ ሹሟን ትጠይቃለች የመዝገብ ሹሟም የተጠየቀውን መረጃ ለሚመለከታት ሰው መዝገቡን በመግለፅ ታሳያለች መ የመራጮችን መዝገብ የምትመለከት ሰው በመዝገብ ሹሟ አማካኝነት የምትፈልገው መረጃ ያለበትን ገጽ ገፆች በዓይን ከማየት ወይም መረጃው ሲነበብላት ከማዳመጥና ማስታወሻ ከመያዝ ውጪ በእጂ መንካት መዝገቡ ላይ መፃፍ ምልክት ማድረግ ወይም ፎቶግራፍ ማንሳት የተከለከለ ነው የመራጮች መዝገብ ህዝብ በግልፅ እንዲያየው ሲደረግ የምርጫ ታዛቢዎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ወይም የግል አጩ ወኪሎች እና የምርጫ አስፈፃሚዎች ሊገኙ ይችላሉ የመራጮች መዝገብ ከላይ በንዑስ አንቀፅ መሠረት ይፋ ወጥቶ ቅዳሜ እና አሁድን አንዲሁም በዓላትን ጨምሮ ለ ተከታታይ ቀናት ህዝቡ በግልፅ አንዲያየው የሚደረገው በየዕለቱ በመንግሥት የሥራ ሰዓት ይሆናል የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ግልፅ የሚሆንባቸው ቀናት ሲጠናቀቅ ሀ መዝገቡ ለ ተከታታይ ቀናት ህዝቡ እንዲያየው ስለመደረጉ ለ ህዝቡ መዝገቡን ሲመለከት የጠየቀውን መረጃ ይዘት እና መረጃውን ስለማግኘት እና አለማግኘቱ በአጭሩ ሐ የአካባቢው ነዋሪ የሆነች ሰው መዝገቡን አይታ ለአቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ ያቀረበችው አቤቱታ ካለ አና ስለተሰጠው መልስ በአጭሩ አንዲሁም መዝገቡ ለሕዝብ ግልፅ በሆነባቸው ቀናት የተገኙ ታዛቢዎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ወይም የግል እጩ ወኪሎችን የሚመለከቱ መረጃዎች መተማመኛ ይዘጋጃል የምርጫ አስፈፃሚዎች ከተፈራረሙበት በኋላ በሰነድነት ይያዛል አንቀጽ በመራጭ አመዘጋገብ ሄደት የተፈፀመ ስህተት የሚስተካከልበት አግባብ በመራጭነት የተመዘገበች ሰው የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ይፋ በሆነበት ጊዜ የግል መረጃዋን በተመለከተ ስህተት አለ የሚል ቅሬታ ካላት እንዲስተካከልላት ለምርጫ ጣቢያው ማመልከት ትችላለች በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ስር የተጠቀሰው ማመልከቻ ለዚሁ አላማ በተዘጋጀ ቅጽ ላይ ተሞልቶ ከመራጪ የምዝገባ መታወቂያ ካርድ እና በመራጮች መዝገብ ላይ የሰፈረው መረጃ ትክክል እንዳልሆነ ከሚያስረዳ ማንኛውም ሰነድ ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት ማመልከቻው ተቀባይነት ካገኘ የምርጫ አስፈጻሚዋ ለምርጫ አስፈጻሚዎች በተዘጋጀው ምዝገባ ማኑዋል ላይ በተገለጸው አግባብ ማስተካከያውን ታደርጋለች አንቀፅ ከምዝገባ ስለመሰረዝ በመራጭነት የተመዘገበች ሰው በአዕምሮ ህመም ምክንያት ለመወሰን ብቃት የሌላት መሆኑ በባለሙያ ካልተረጋገጠ ወይም በማጭበርበር የተመዘገበች በድጋሚ የተመዘገበች የሞተች ወይም አግባብ ባለው ህግ መሠረት በተሰጠ የፍርድ ቤት ውሳኔ የመምረጥ መብቷ የተገደበ መሆኑን የሚመለከት በማስረጃ የተረጋገጠ ተቃውሞ ካልቀረበባት በስተቀር ከመራጮች መዝገብ አትሰረዝም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ሲከሰት ወይም ሲታወቅ እንደ የአግባብነቱ ፍርድ ቤቶች የወሳኝ ኩነት ቢሮዎች ሆስፒታሎች አድሮች ወይም ሌሉች ስለጉዳዩ ዕውቀት ያላቸው የህብረተሰቡ አባላት ወዲያውኑ ለሚመለከተው ሀ የቦርዱ የክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ወይም ለ የምርጫ ክልል ወይም ሐ የምርጫ ጣቢያ መ መራሟ የተመዘገበችበትን የምርጫ ክልልና ጣቢያ ለይቶ በመግለፅ ሪፖርት የማድረግ ግዴታ አለባቸው የአጩ ስረዛ የሚከናወነው በምርጫ ጣቢያ ሲሆን በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ መሠረት መረጃ የደረሰው የቦርዱ የክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ወይም የምርጫ ክልል መረጃውን በተቻለ ፍጥነት ለምርጫ ጣቢያ እንዲደርስ ማድረግ አለበት በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ እና መሰረት መረጃ የደረሰው ምርጫ ጣቢያ ሀ ተመዝጋቢውን ወዲያውኑ ከመራጮች መዝገብ ላይ ይሰርከዘዋል ለ ለተሰረዘው መራጭ ከመራጮች መዝገብ መሰረዙን እና ተቃውሞ ካለው ለምርጫ ጣቢያው የአቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ ማቅረብ እንደሚችል ገልጾ በጽሁፍ ያስታውቀዋል ሐ ከላይ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ ሆሆ መሠረት የተሰረዘው መራጭ ለመሠረዙ የቀረበበትን ማስረጃ በመጥቀስ ቃለ ጉባኤ ይይዛል መ ከላይ በዚህ ንዑስ አንቀፅ ሐ መሠረት የተያዘ ቃለጉባዔ የምርጫ አስፈፃሚዎች ይፈራረሙበታል በዚህ አንቀፅ መሠረት አንድ ሰው ከመራጮች መዝገብ የምትሰረዘው የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ይፋ የሚሆንበት ጊዜ እስከሚያበቃ ድረስ ብቻ ነው ክፍል ስድስት ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት የመራጮች ምዝገባ እና የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ግልፅ የማድረግ ሂደት ስለሚቋረጥበት ሁኔታ አንቀፅ የመራጮች ምዝገባ ወይም የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ግልፅ የማድረግ ሂደት መቋረጥ የምርጫ ጣቢያው ሰብሳቢ የምርጫ ጣቢያው በሁከት ግጭት በአውሎ ነፋስ በጎርፍ በአሳት ወይም በማንኛውም አስገዳጅ ምክንያት መደበኛ እንቅስቃሴዎችን ማካሄድ የማይቻልበት ከአቅም በላይ የሆነ አስገዳጅ ሁኔታ ካጋጠመው የመራጮችን ምዝገባ ወይም የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ግልፅ የማድረግ ሂደት ሊያቆም ይችላል የመራጮች ምዝገባ ወይም የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ግልፅ የማድረግ ሂደት በደህንነት ችግር ምክንያት ከማቋረጡ በፊት የምርጫ ጣቢያው ሰብሳቢ ከሚመለከተው የፀጥታ አስከባሪ ጋር መማከር ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ በተቀመጠው አግባብ የመራጮች ምዝገባ ወይም የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ይፋ የማድረግ ሄደት ከመቋረጡ በፊት በተቻለ መጠን የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ ከምርጫ ክልል ቤት ጋር መማከር ይኖርበታል ነገር ግን ይህን ማድረግ የማይቻል ከሆነ የመራጮች ምዝገባ ወይም የመራጮችን መዝገብ ለህዝብ ግልፅ የማድረግ ሂደቱ እንደተቋረጠ በተቻለ ፍጥነት ለምርጫ ክልል ጽቤት ማሳወቅ አለበት የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ ሂደቱን እንዲያቋርጥ ከምርጫ ክልሉ ጽቤት ወይም ከምርጫ የፀጥታ አስከባሪዎች የቅርብ ኃላፊ ሃሳብ ከተሰጠው የመራጮችን ምዝገባ ወይም የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ይፋ የማድረግን ሂደት ማቋረጥ አለበት በዚህ አንቀጽ አግባብ የመራጮች ምዝገባ ወይም የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ይፋ የማድረግ ዛደት የተቋረጠ ከሆነ የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ ልዩ ጥበቃ የሚሹ ቁሳቁሶችን ሀ መራጮች ምዝገባ መቋረጥ በተመለከተ ሲሆን የመራጮች መዝገብ እና የመራጮች ካርድ መዝገብ ህጋዊ የምርጫ ጣቢያው ማህተም እና የተጠናቀቁ ቅጾች ለ የመራጮችን መዝገብ ለህዝብ ግልፅ ማድረግ ሂደት መቋረጥን በተመለከተ ሲሆን የመራጮች መዝገብ የምርጫ ጣቢያው ህጋዊ ማህተም እና የተጠናቀቁ ቅጾች ደህንነታቸው በተጠበቀ ሁኔታ መታሸጋቸውን ማረጋገጥ አለበት የመራጮች ምዝገባ ወይም የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ይፋ የማድረግ ሂደት አስከሚቀጥል ድረስ የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ ልዩ ጥበቃ የሚሹ ቁሳቁሶች በጊዜያዊነት የሚቀመጡበትን ቦታ ለመወሰን ከምርጫ ክልል ጽቤት ጋር ይመክራል በጊዜያዊነት የሚቀመጡበት ቦታ ከተወሰነ በኋላ የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ ልዩ ጥበቃ የሚሹ ቁሳቁሶች ታሽገውና በተቆለፈ ክፍል ውስጥ ተገቢውን የደህንነት ጥበቃ ተደርጎላቸው መቀመጣቸውን ያረጋግጣል በምርጫ ጣቢያው የተገኙ ፈቃድ ያላቸው ወኪሎች ታዛቢዎች እና ጋዜጠኞች ልዩ ጥበቃ የሚሹ ቁሳቁሶች ሲታሸጉና ወደ ጊዜያዊ ማስቀመጫ ቦታ በሚሄድበት ጊዜ ሂደቱን እንዲመለከቱ ይደረጋል የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ ሂደቱ የተቋረጠበትን ጊዜ አና ምክንያት በምርጫ ጣቢያው ቃለጉባዔ ላይ መያዙን አስፈፃሚዎቹም እንደፈረሙበት ያረጋግጣል አንቀፅ የተቋረጠ የመራጮች ምዝገባ ወይም የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ይፋ ማድረግ ሂደት ዳግም ስለመጀመር የተቋረጠው እንቅስቃሴ በምርጫ ጣቢያው እንደገና ሊጀመር ይችል እንደሆነ ለመወሰን የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ ከምርጫ ክልል ጽቤት እና በፀጥታ ምክንያት ከተቋረጠ ደግሞ ከምርጫ ጣቢያው የጸጥታ አስከባሪዎች ሀላፊ ጋር ምክክር ማድረግ አለበት በተፈጠረው ችግር ምክንያት የምርጫ ጣቢያውን መልሶ ጥቅም ላይ ማዋል የማይቻል ከሆነ ሌላ የምርጫ ጣቢያ ቦታ በአቅራቢያው እንዲቋቋም ለመወሰን ወይም በአቅራቢያው ባለ ሌላ የምርጫ ጣቢያ ሂደቱን ለማስቀጠል የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ ከምርጫ ክልል ጽቤት ጋር ወይም ከሚመለከተው የቦርዱ ጽቤት ጋር መማከር አለበት በምርጫ ጣቢያው የተቋረጠው እንቅስቃሴ በተቻለ ፍጥነት መጀመር አለበት ሂደቱ ተቋርጦ ለቆየበት ጊዜ ያህል ይራዘማል እንቅስቃሴው የሚጀመርበት ቦታ እና ጊዜ ከተወሰነ በኋላ የምርጫ ጣቢያው ኃላፊና የምርጫ ክልሉ ቤት ይህንን መረጃ ለህዝብ ይፋ ማድረግ አለባቸው የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ እንቅስቃሴው የሚጀመርበትን ቦታና ሰዓት ፈቃድ ለተሰጣቸው ወኪሎች ታዛቢዎች እና ጋዜጠኞች ያሳውቃል የምርጫ ጣቢያው ኃላፊ እንቅስቃሴው እንደገና የሚጀመርበትን ቦታ እና ሰዓት በምርጫ ጣቢያው ቃለጉባኤ ላይ ያሰፍራል ክፍል ሰባት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች አንቀፅ በመራጮች ምዝገባ ሂደት የተከለከሉ ተግባራት በመራጮች ምዝገባ ሂደት የሚከተሉትን የተከለከሉ ተግባራት ፈፅማ የተገኘች በህግ ተጠያቂ ትሆናለች ሀ ተመዝጋቢዋ መመዘኛውን አለማሟላቷን እያወቀች በመራጭነት መዝግባ የተገኘች የመዝገብ ሹም ለ በምርጫ አፈፃፀም የጊዜ ሠሌዳ መሠረት እና ለመራጮች ምዝገባ ከተወሰኑት ቦታ ቀን እና ሰዓት ውጪ ማንኛውንም ዓይነት ምዝገባ ስታከናውን የተገኘች የመዝገብ ሹም ሐ ለመራጭነት ከአንድ ጊዜ በላይ ወይም ከአንድ ምርጫ ጣቢያ በላይ ተመዝግባ የተገኘች እንደሆነ ወይም ከአንድ በላይ የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርድ ይዛ የተገኘች መ በመራጭነት ለመመዝገብ ስትል የሀሰት መግለጫ ወይም ማስረጃ የሰጠች ወይም የሀሰት ሰነድ ለሚመለከተው አካል አቅርባ የተገኘች ሠ መራጮች እንዳይመዘገቡ ወይም እንዲመዘገቡ በማንኛውም መንገድ ያስፈራራች ወይም የሀሰት መረጃ ወይም ማስረጃ የሰጠች ረ የሌላውን በመራጭነት የመመዝገብ ወይም አቤቱታ የማቅረብ መብት እንዳይጠቀምበት የከለከለች የገደበች ወይም ያወከች ሰ የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርድ የለወጠች የሠረዘች የደለዘች ወይም አስመስላ የሰራች ሸ በህጋዊ መንገድ የተመዘገበን መራጭ ከማንኛውም የምርጫ ሰነድ የሠረዘች ወይም የደለዘች ቀ ከመዝገብ ሹሟ ውጪ የመራጮች ምዝገባ አከናውና የተገኘች የምርጫ ጣቢያ ፃላፊዋ በዚህ አንቀጽ የተከለከሉ ሌሎች ተግባራት በምርጫ ሕጉ አንቀጽ እንዲሁም አግባብነት ባለው የወንጀል ህግ መሠረት የተፈፀሙ ጥሰቶች ሲኖሩ ህጋዊ አርምጃ አንዲወሰድባቸው ጉዳዮቹን ለፖሊስ ትመራለች ትከታተላለች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር የተደነገገው እደተጠበቀ ሆኖ ሀ የተመዘገበች መራጭ ወይም የፖለቲካ ፓርቲ ወይም የግል እጩ ወኪል በመራጮች ምዝገባ ላይ ተቃውሞ ካላት ተቃውሞውን ከነምክንያቱ በቦርዱ በተዘጋጀ ቅጽ አማካኝነት ለምርጫ ጣቢያው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ታቀርባለች ለ በምርጫ ሕጉ በተፈቀደላቸው የአምስት ቀን ጊዜ ገደብ ውሳኔ ካልተሰጠ ወይም በተሰጠው ውሳኔ ያልተስማማች እንደሆነ በአምስት ቀን ገደብ ውስጥ በየደረጃው ላሉ የቦርዱ የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ኮሚቴዎች አልፎም ስልጣን ላላቸው በየደረጃው ላሉ የፌደራል ወይም የክልል ፍርድ ቤት አቅርባ ውሳኔውን በጽሑፍ የማግኘት መብት አላት ሐ የምርጫ ጣቢያው የጣቢያው ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ የምርጫ ክልሉ አቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ ወይም ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት በሚሰጠው ውሳኔ መሠረት ስራውን ያከናውናል የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዋ አንድ መራጭ በዚህ መመሪያ መሰረት ከአንድ ጊዜ በላይ አንቀፅ አንቀፅ ወይም በሌላ የምርጫ ጣቢያ ድጋሚ መመዝገቧን ወይም እየተመዘገበች መሆኑን አልያም ከአንድ በላይ የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርድ ይዛ እንደተገኘች ስታውቅ ወይም በመረጃ የተደገፈ አቤቱታ ሲደርሳት በምርጫ ሕጉ አና በዚህ መመሪያ መሰረት መራሟን ከመራጮች መዝገብ ላይ ወዲያውኑ ትሰርዛለች በምርጫ ሕጉ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ መሠረት በቀረበ አቤቱታ መነሻነት አግባብ ያለው የቦርዱ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ድጋሚ ምዝገባ ተግባሩ የተፈጸመው ሆን ብሎ ለማጭበርበር እንዳልሆነ ከወሰነ የመራሟ ድጋሚ ምዝገባ አንዲሰረዝ ሁለተኛው የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርድም እንዲወገድ ውሳኔውን ለምርጫ ጣቢያው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ያስተላልፋል የምርጫ ጣቢያው ፅሕፈት ቤትም በሚሰጠው ውሳኔ መሠረት ስራውን ያከናውናል በመራጮች ምዝገባ ሂደት ሥራ ላይ ስለሚውሉ ቅፆች እና ስለ ሪፖርት አቀራረብ በየደረጃው የተቋቋሙ የምርጫ አስፈፃሚ አካላት የመራጮች ምዝገባ እንቅስቃሴን አስመልክቶ ለበላይ የምርጫ አስፈፃሚ አካል ሪፖርት ማቅረብ አለባቸው በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሠረት የሚቀርብ ሪፖርት ቦርዱ ባወጣው የጊዜ ሠሌዳ አና መመሪያዎች መሰረት ይከናወናል የመተባበር ግዴታ ማንኛውም ሰው ወይም አካል የዚህን መመሪያ ድንጋጌዎች ተግባራዊ ለማድረግ በምርጫ ክልል ኃላፊ በሚቀርብለት ጥያቄ መሠረት የመተባበር ግዴታ አለበት አንቀፅ ስለቅጣት ይህን መመሪያ የጣሰች ወይም ሆን ብላ የምርጫውን ዛደት የሚያሰናክል ጥፋት ፈፅማ ከተገኘች አግባብ ባለው ሕግ መሰረት ትጠየቃለች አንቀፅ የተሻሩ መመሪያዎችና አሰራሮች ከዚህ መመሪያ ጋር የሚቃረን ማንኛውም መመሪያ ወይም አሠራር በዚህ መመሪያ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚ አይሆንም አንቀፅ መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ ይህ መመሪያ ከታህሳስ ቀን ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ብርቱካን ሚደቅሳ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ የምርጫ ጉዳዮች በፍርድ ቤት የሚስተናገዱበት የሥነ ሥርዓት እና የማስረጃ ረቂቅ ደንብ ከምርጫ ሂደት ጋር በተያያዘ የሚቀርቡ አቤቱታዎች እና ክርክሮችን ለመምራት እና ለማስተናገድ የሚያስፈልግ ሥነ ሥርዓት መደንገግ በማስፈለጉ የምርጫ ጉዳዮችን የሚያስተናግዱ ፍርድ ቤቶች ጉዳዮችን ፈጣን ግልጽ አና ተአማኒ በሆነ መልኩ ማስተናገዳቸው የምርጫውን ፍትሐዊነት የሚያረጋግጥ በመሆኑ የኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ቁጥር አቤቱታዎች ወደ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ እና እንደሚስተናገዱ የሚደነግግ ቢሆንም አቤቱታዎች የሚቀርቡበትን እና የሚስተናገዱበትን ዝርዝር ሁኔታ መደንገግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ከምርጫ ጋር በተያያዙ የሚነሱ ጉዳዮች በመሠረቱ የፍትሐ ብሔር ጉዳዮች ቢሆኑም የጉዳዮቹ ልዩ ባህሪ ከመደበኛው የፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ የተለየ የሥነ ሥርዓት ሕግ ማውጣትን የሚጠይቅ በመሆኑ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምከር ቤት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል ምዕራፍ አንድ ጠቅላላ አጭር ርዕስ ይህ ደንብ የምርጫ ጉዳዮች በፍርድ ቤት የሚስተናገዱበት የሥነ ሥርዓት እና የማስረጃ ደንብ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በቀር በዚህ ደንብ ውስጥ አዋጅ ማለት የኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ቁጥር ነው ቦርድ ማለት በአዋጅ ቁጥር መሠረት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ነው ፍርድ ቤት ማለት የወረዳ ፍርድ ቤት በወረዳ ፍርድ ቤት ደረጃ ጉዳችን ለማየት ስልጣን ያለው የከተማ ፍርድ ቤት የከልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማለት ነው ማጭሬታ ሰሚ ኮሜቴ ማለት በአዋጅ ቁጥር መሰረት በምርጫ ጣቢያ በምርጫ ክልል እና በከልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ደረጃ ለሚነሱ ቅሬታዎች አስተዳደራዊ ውሳኔ ለመስጠት የተቋቋሙ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴዎች ናቸው የምርጫ ሂደት ማለት የመራጭ ምዝገባ የዕጩ ምዝገባ የዕጩ የምርጫ መለያ ምልከት መረጣ የምረጡኝ ቅስቀሳ የድምፅ አሰጣጥ የድምፅ ቆጠራ ጊዜያዊ ውጤት አደማመር የቅሬታ አፈታት ሥርዓት እና የመጨረሻ የምርጫ ውጤት ማሳወቅን የሥነ ዜጋና መራጮች ትምህርት የሚሰጡ ተቋማት እንዲሁም የምርጫ ታዛቢዎች እና ጋዜጠኞች ፈቃድ አሰጣጥን ያካትታል አቤቱታ ማለት አመልካች በቅሬታ ሰሚ ኮሚቴዎች ወይም በቦርድ የተሰጠ ውሳኔ ላይ ያለውን ቅሬታ ለፍርድ ቤት የሚያቀርብበት ማመልከቻ ነው አመልካች ማለት በአዋጁ መሰረት በቅሬታ ሰሚ ኮሚቴዎች ወይም በቦርዱ በተሰጠው ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያለው ወይም ውሳኔ ሳይሰጠው በመቅረቱ ቅር በመሰኘት በአዋጁ መሰረት ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት አቤቱታ ያቀረበ ሰው ነው ማን ማለት በቀን መቁጠሪያ ላይ የሚታወቁ ሁሉንም ቀናት ያካትታል ተጠሪ ማለት በአመልካቾ አቤቱታ ላይ ተጠሪ ተብሎ የተጠቀሰው አካል ነው ሰው ማለት ሕጋዊ ወይም የተፈጥሮ ሰው ነው በአዋጁ የተገለጹ የቃላትና ሐረጎች ትርጓሜዎች ለዚህ ደንብም ያገለግላሉ በዚህ ደንብ ውስጥ በአንዱ ፆታ የተገለፀው ሌላውንም ጾታ ያካትታል የተፈፃሚነት ወሰን ይህ ደንብ የምርጫ ሂደትን በተመለከተ ወደ ፍርድ ቤት በሚቀርቡ አቤቱታዎች እና ክርክሮች ላይ ተፈፃሚ ይሆናል አላማ ይህደንብ ከምርጫ ሂደት ጋር በተያያዘ የሚነሱ ከርከሮች ካላቸው ባህርያት አንጻር በልዩ ሁኔታ የሚስተናገዱበትን ጉዳዮች የምርጫን የጊዜ ሰሌዳ መሰረት በማድረግ በተፋጠነ እና ውጤታማ በሆነ ሁኔታ በአጭር ጊዜ ውስጥ እልባት የሚያገኙበትን እና ባለጉዳዮች በእኩልነት የመሰማት ሕገ መንግስታዊ መብታቸው የተከበረ መሆኑን የማረጋገጥ እና ፍትሐዊ የከርከር ሂደት ለማስፈን የሚያስችል ሥነ ሥርዓት የመዘርጋት አላማዎች አሉት ምዕራፍ ሁለት የመራጮች ምዝገባ አቤቱታ አቀራረብና ውሣኔ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት አቤቱታ ስለማቅረብ ማንኛውም በመራጭነት ከመመዝገብ አላግባብ ተከልከያለሁ በማለት በአዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ለምርጫ ከልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አቤቱታ አቅርቦ በአምስት ቀናት ውስጥ ውሣኔ ሳይሰጠው የቀረ ወይም የምርጫ ከልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ በሰጠው ውሣኔ ያልተስማማ ሰው ሀ አቤቱታው የተነሳው በአዲስ አበባ ወይም በድሬዳዋ ከተማ ከሆነ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ለ አቤቱታው የተነሳው በከልል ከሆነ ለወረዳ ፍቤት በአምስት ቀናት ውስጥ አቤቱታውን ለማቅረብ ይትላል በመራጭነት መመዝገብ የሴለበት ሰው አለአግባብ ተመዝግቧል በማለት በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ለምርጫ ከልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ተቃውሞ አቅርቦ በአምስት ቀን ውስጥ ውሣኔ ሳይሰጠው የቀረ ወይም የምርጫ ከልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ በሰጠው ውሣኔ ያልተስማማ ሰው ወይም የፖለቲካ ፓርቲ ሀ አቤቱታው የተነሳው በአዲስ አበባ ወይም በድሬዳዋ ከተማ ከሆነ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ለ አቤቱታው የተነሳው በከልል ከሆነ ለወረዳ ፍቤት በአምስት ቀናት ውስጥ አቤቱታውን ለማቅረብ ይትላል አቤቱታ ስለሚቀርብባቸው ምከንያቶች አንድ ሰው በአዋጁ አንቀጽ አና ከተመለከቱት ወይም በአዋጁ ሌሎች ድንጋጌዎች ላይ ከተመለከቱት በመራጭነት ከመመዝገብ ከሚያስከለከሉ ምክንያቶች ውጪ በሆነ ምከንያት እንዳልመዘገብ ተከልከያለሁ የሚል ከሆነ በዚህ ደንብ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት አቤቱታውን ሲያቀርብ ይችላል በዚህ ደንብ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የሚቀርበው ተቃውሞ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በአዋጁ አንቀጽ አና የተመለከተቱትን እና በአዋጁ ሌሎች ድንጋጌዎች የተገለጹ ምከንያቶችን የሚያካትት ሆኖ ተመዝጋቢው ሀ ኢትዮሏያዊ ዜጋ አይደለም ለ በመራጭነት በሚመዘገብበት ቀን ዕድሜው ከ ዓመት በታች ነው ሐ በምርጫ ከልሉ የኖረው ከስድስት ወራት በታች ነው መ በአአምሮ ህመም ምከንያት ለመወሰን ብቃት የሌለው ለመሆኑ ሥልጣን ባለው አካል ወይም በበቂ ማስረጃ ተረጋግጧል ሠ በማጭበርበር ወይም በድጋሚ ተመዝግቧል ወይም ረ በፍርድ ወይም በሕግ የመምረጥ መብቱ ተገድቧል በማለት መቃወሚያ ሊቀርብ ይትላል አቤቱታው በጊዜው የቀረበ ስለመሆኑ ማረጋገጥ የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር አመልካቹ በዚህ ደንብ አንቀጽ መሰረት ያቀረበውን አቤቱታ የሚቀበለው አቤቱታው የምርጫ ከልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሜቴ ውሳኔ በሰጠ በአምስት ቀናት ውስጥ ወይም ለምርጫ ከልሱ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አቤቱታ ቀርቦ ኮሚቴው ውሳኔ ሳይሰጥ ቀናት ካለፉ በኋላ ባሉት ቀናት ከቀረበለት ብቻ ነው መጥሪያ እንዲደርስ ስለማዘዝ አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤት አመልካቹ ያቀረበው አቤቱታ ለአቤቱታ መነሻ የሚሆን ምክንያት ያለው መሆኑን ያመነ እንደሆነ አቤቱታው እና መጥሪያ በ ሰዓታት ውስጥ ለተጠሪ ደርሶት ተጠሪው መጥሪያ በደረሰው ሰዓታት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እንደሁኔታው መልሱን በጽሁፍ ይዞ እንዲቀርብ ወይም በቃል ቀርቦ እንዲያስረዳ ትዕዛዝ ይሰጣል በፍርድ ቤት ስለሚሰጥ ውሳኔ ፍርድ ቤቱ ተከራካሪዎቹን ከመረመረ በኋላ በአራት ቀናት ውስጥ ውሳኔ ይሰጣል ሆኖም ፍርድ ቤቱ ሁኔታ ቢሆን አመልካቹ አቤቱታውን ካቀረበለት ጊዜ ጀምሮ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት አለበት ፍርድ ቤቱ የምርጫ ጣቢያው ወይም የምርጫ ከልሉ የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ የሰጠውን ውሳኔ የሻረው እንደሆነ አመልካቹ በመራጭነት እንዲመዘገብ ወይም አላግባብ የተመዘገበው ሰው ከመራጮች መዝገብ እንዲሰረዝ ይወስናል ምዕራፍ ሶስት የዕጩዎች ምዝገባ አቤቱታ አቀራረብና ውሣኔ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት አቤቱታ ስለማቅረብ ማንኛውም በዕጩነት ከመመዝገብ አላግባብ ተከልከያለሁ የሚል ሰው ወይም ያቀረብኩት ዕጩ አለአግባብ እንዳይመዘገብ ተከልከሎብኛል የሚል የፖለቲካ ፓርቲ በአዋጁ አንቀፅ መሠረት ለክልሉ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አቤቱታ አቅርቦ በሰባት ቀናት ውስጥ ውሣኔ ሳይሰጠው የቀረ ወይም በተሰጠው ውሣኔ ያልተስማማ እንደሆነ ሀ አቤቱታው የተነሳው በአዲስ አበባ ወይም በድሬደዋ ከተማ ከሆነ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም ለ አቤቱታው የተነሳው በከልል ከሆነ ለከልሱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአምስት ቀናት ውስጥ አቤቱታውን ለማቅረብ ይችላል በዕጩነት የተመዘገበ ሰው በእጩነት ሊመዘገብ አይገባም የሚል ሰው ወይም የፖለቲካ ድርጅት በአዋጁ አንቀጽ መሠረት ተቃውሞውን ለከልሉ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አቅርቦ በሰባት ቀናት ውስጥ ውሣኔ ሳይሰጠው የቀረ እንደሆነ ወይም በተሰጠው ውሣኔ ያልተስማማ እንደሆነ ሀ አቤቱታው የተነሳው በአዲስ አበባ ወይም በድሬደዋ ከተማ ከሆነ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም ለ አቤቱታው የተነሳው በከልል ከሆነ ለከልሱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአምስት ቀናት ውስጥ አቤቱታውን ለማቅረብ ይትላል አቤቱታ ስለሚቀርብባቸው ምከንያቶች ማንኛውም በአዋጁ ላይ ከተመለከቱት ምከንያቶች ውጪ በዕጩነት ከመመዝገብ ተከልከያለሁ የሚል ሰው በዚህ ደንብ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት አቤቱታውን ሊያቀርብ ይችላል በዚህ ደንብ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የሚቀርበው ተቃውሞ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በአዋጁ አንቀጽ እና በአዋጁ ሌሎች ድንጋጌዎች የተገለጹ ምክንያቶችን የሚያካትት ሆኖ ዕጩው ሀ ኢትዮኗያዊ ዜጋ አይደለም ለ በምዝገባ ወቅት ዕድሜው አልሞላም ነበር ሐ በምርጫ ከልሉ የኖረው ከአንድ ዓመት ላነሰ ጊዜ ነው ወይም በዕጩነት ሊቀርብበት በፈለገው ቦታ አልተወለደም መ ሊወዳደር በፈለገበት ከተማ ወይም ወረዳ በስራ ላይ የቆየው ከሁለት ዓመታት በታች ለሆነ ጊዜ ነው ሠ በፍርድ ወይም በህግ የመምረጥ እና የመመረጥ መብቱ ተገፍፏል ረ በአእምሮ ህመም ምከንያት ለመወሰን ብቃት የሌለው ለመሆኑ ሥልጣን ባለው አካል ወይም በበቂ ማስረጃ ተረጋገጧል ሰ ዕጩው ወይም የፖለቲካ ፓርቲው ቦርዱ ያወጣውን የስነ ምግባር ደንብ መቀበሉን በፊርማው አላረጋገጠም ሸ በአዋጁ መሰረት አስፈላጊ የሆነውን የድጋፍ ፊርማ አላቀረበም ቀ በዕጩነት የተመዘገበዉ በሥራ ላይ የሚገኝ ዳኛ ዐቃቤ ሕግ ወታደር ፖሊስ የጸጥታ ሰራተኛ የደህንነት ሰራተኛ ወይም የቦርዱ ሰራተኛ ነው በማለት መቃወሚያ ሊቀርብ ይቸችላል መጥሪያ እንዲደርስ ስለማዘዝ አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤት አመልካቹ ያቀረበው አቤቱታ ለአቤቱታ መነሻ የሚሆን ምከንያት ያለው መሆኑን ያመነ እንደሆነ አቤቱታው እና መጥሪያ በ ሰዓታት ውስጥ ለተጠሪ ደርሶት ተጠሪው መጥሪያ በደረሰው ሰዓታት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እንደሁኔታው መልሱን በጽሁፍ ይዞ እንዲቀርብ ወይም በቃል ቀርቦ እንዲያስረዳ ትዕዛዝ ይሰጣል በፍርድ ቤት ስለሚሰጥ ውሳኔ ፍርድ ቤቱ ተከራካሪዎቹን ከመረመረ በኋላ በአራት ቀናት ውስጥ ውሳኔ ይሰጣል ሆኖም በማናቸውም ሁኔታ አመልካቹ አቤቱታውን ካቀረበለት ጊዜ ጀምሮ ባሉት በአስራ አምስት ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት አለበት ፍርድ ቤቱ የምርጫ ከልል ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ወይም የከልሉ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ የሰጠውን ውሳኔ የሻረው እንደሆነ አመልካቹ በዕጩነት እንዲመዘገብ ወይም ዕጩው ከመዝገብ እንዲሰረዝ ይወስናል ምዕራፍ አራት የዕጩዎች ምርጫ መለያ ምልከትን የሚመለከት አቤቱታ አቀራረብና ውሳኔ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት አቤቱታ ስለማቅረብ ማንኛውም የግል እጩ ወይም የፓለቲካ ፓርቲ የምርጫ መወዳደሪያ ምልከቴ ያለአግባብ በሌላ ተወዳዳሪ ተወሰደብኝ ወይም በመረጥኩት ምልከት አንዳልጠቀም ተከለከልኩ ወይም እንድቀይር ታዘዝኩ በሚል ለቦርዱ አቤቱታ አቅርቦ ቦርዱ በሰጠው ውሣኔ ያልተስማማ ወይም ከቦርዱ መልስ ያላገኘ አንደሆነ በአስር ቀናት ውስጥ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቤቱታው ለማቅረብ ይቸላል አቤቱታ ስለሚቀርብባቸው ምከንያቶች በዚህ ደንብ አንቀጽ መሰረት የሚቀርበው አቤቱታ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተቱትን እና በአዋጁ ሌሎች ድንጋጌዎች የተገለጹ ምክንያቶችን መሰረት ያደርጋል አመልካቹ ቀደም ብዬ ያስመዘገብኩት የምርጫ መወዳዳሪያ ምልከት ለሌላ የግል ዕጩ ወይም የፖለቲካ ፓርቲ ተሰጥቶብኛል ወይም ሌላ ሰው በምልከቴ እየተጠቀመ መሆኑን ለቦርዱ ባመለከትም ምላሽ አላገኘሁም የሚል አቤቱታ ለማቅረብ ይትላል አመልካች ለምዝገባ ያቀረብኩት የምርጫ መወዳደሪያ ምልከት ሀ በብሔር ብሔረሰቦች በዘር በሃይማኖት መካከል ጥላቻና ግጭት ይቀሰቅሳል ወይም ለ የጦርነት ወይም የሌላ ሕገወጥ ድርጊት መልዕከት ያስተላልፋል ወይም ሐ ከፌደራልም ሆነ ከከልል መንግሥታት ሰንደቅ ዓላማ አርማ ወይም ከልዩ ልዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ዓርማና ሰንደቅ አላማ ወይም ከሃይማኖት ድርጅቶች ምልክቶች ጋር ይመሳሰላል ወይም መ የሕዝብን ሞራል ወይም መልካም ስነ ምግባር ይጥሳል ወይም ሠ በምልከት ቋንቋ የታወቀ የተለየ ትርጉም አለው በሚል እንዳይመዘገብ ተከልከያለሁ ወይም ምልከቱን እንድቀይር ታዝዣለሁ በማለት አቤቱታ ሊያቀርብ ይቸላል መጥሪያ እንዲደርስ ስለማዘዝ አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤት አመልካቹ ያቀረበው አቤቱታ ለአቤቱታ መነሻ የሚሆን ምከንያት ያለው መሆኑን ያመነ እንደሆነ አቤቱታው ለተጠሪ በሶስት ቀናት ውስጥ ደርሶት ተጠሪው መጥሪያ በደረሰው ሶስት ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እንደሁኔታው መልሱን በጽሁፍ ይዞ እንዲቀርብ ወይም በቃል ቀርቦ እንዲያስረዳ ትዕዛዝ ይሰጣል በፍርድ ቤት ስለሚሰጥ ውሳኔ ፍርድ ቤቱ ተከራካሪዎቹን ከመረመረ በኋላ በአራት ቀናት ውስጥ ውሳኔ ይሰጣል ሆኖም በማናቸውም ሁኔታ ቢሆን አቤቱታው በአመልካቹ ከቀረበለት ጊዜ ጀምሮ ባሉት በአስር ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት አለበት ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን የሻረው እንደሆነ ሀ አመልካቹ ተወስዶብኛል በማለት አቤቱታ ያቀረበበት አና ለሌላ ሰው የተሰጠው የመለያ ምልከት አንዲሰረዝ ወይም ለ አመልካች እንዳይጠቀም የተከለከለው የምርጫ መለያ ምልከት አንዲሰጠው ወይም ሐ የአመልካቹን የምርጫ መለያ ምልክት አየተጠቀመ ያለው ሰው መጠቀሙን እንዲያቆም ወይም መ አመልካች መለያ ምልከቱን እንዲቀይር ሊገደድ አይገባም ወይም ሊቀይር ይገባል በማለት ሊወስን ይችላል ምዕራፍ አምስት የስነ ምግባር ጥሰቶች በሚመለከት የአቤቱታዎች አቀራረብ እና ውሳኔ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት አቤቱታ ስለማቅረብ ማንኛውም ሰው ወይም የፖለቲካ ፓርቲ በአዋጁ አንቀጽ የተዘረዘሩትን መደለያ መስጠትን እና ኃይልን ወይም ሥልጣንን አለ አግባብ መጠቀምን በአዋጁ አንቀጽ የተዘረዘሩትን ፍርሀት በመቀስቀስ ወይም ሁከት በመፍጠር ማንኛውንም የምርጫ እንቅስቃሴ ማስተጓጎልን በአዋጁ አንቀጽ የተዘረዘሩትን በምርጫ ሂደት ሰላምና ጸጥታ የሚያናጉ መልዕከቶችን ማስተላለፍን በአዋጁ አንቀጽ የተዘረዘሩትን የሌሎች የፖለቲካ ፓርቲ ወይም ዕጩ ተወዳዳሪዎች የምርጫ እንቅስቃሴ ማደናቀፍን በአዋጁ አንቀጽ የተዘረዘሩትን ከጋዜጠኞች ወይም ከታዛቢዎች ጋር አለመተባበርን እና በአዋጁ አንቀጽ የተዘረዘሩትን የሥነ ምግባር ድንጋጌዎችን አለማስተዋወቅ እና ህገ ወጥ ድርጊቶችን አለማውገዝን ወይም በአዋጁ ሌሎች ድንጋጌዎች የተደነገጉ የሥነ ምግባር ጥሰቶች ምከንያት በቦርዱ በተወሰደበት አርምጃ ቅር የተሰኘ እንደሆነ በአዋጁ አንቀጽ መሰረት አቤቱታውን በአስር ቀናት ውስጥ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለማቅረብ ይቸላል መጥሪያ እንዲደርስ ስለማዘዝ አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤት አመልካቹ ለአቤቱታው መነሻ ምከንያት ያለው ስለመሆኑ መዝገቡ በቀረበለት በ ሰዓታት ውስጥ መርምሮ ትዕዛዝ ይሰጣል አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤት አመልካቹ ያቀረበው አቤቱታ ለአቤቱታው መነሻ የሚሆን ምከንያት ያለው መሆኑን ያመነ እንደሆነ አቤቱታው ለተጠሪው በ ሰዓታት ውስጥ ደርሶት ተጠሪው መጥሪያ በደረሰው ሰዓታት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እንደሁኔታው መልሱን በጽሁፍ ይዞ እንዲቀርብ ወይም በቃል ቀርቦ እንዲያስረዳ ትዕዛዝ ይሰጣል በፍርድ ቤት ስለሚሰጥ ውሳኔ ፍርድ ቤቱ ተከራካሪዎቹን ከመረመረ በኋላ ደግሞ በአስር ቀናት ውስጥ ውሳኔ ይሰጣል ሆኖም ፍርድ ቤቱ በማናቸውም ሁኔታ ቢሆን አመልካች አቤቱታው ከቀረበለት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት አለበት ምዕራፍ ስድሰት ድምጽ አሰጣጥን የሚመለከቱ አቤቱታዎች አቀራረብ እና ውሳኔ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት አቤቱታ አቀራረብ ማንኛውም በመራጭነት የተመዘገበ ሰው ድምፅ ለመስጠት ተከልከያለሁ በማለት በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ለምርጫ ከልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አቤቱታ አቅርቦ ኮሚቴው በሰጠው ውሣኔ ያልተስማማ ከሆነ ሀ አቤቱታው የቀረበው በአዲስ አበባ ወይም ድሬዳዋ ከተማ ከሆነ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወይም ለ አቤቱታው የቀረበው በከልል ከሆነ ለወረዳ ፍርድ ቤት አቤቱታውን ወዲያውኑ ወይም ቢያንስ በ ሰዓታት ውስጥ ለማቅረብ ይቸላል አንድ መራጭ ድምፅ መስጠት የለበትም የሚል ተቃውሞ ያለው ሰው ወይም የፖለቲካ ፓርቲ በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ለምርጫ ከልሉ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አቤቱታ አቅርቦ ኮሚቴው በሰጠው ውሣኔ ያልተስማማ ከሆነ ሀ አቤቱታው የቀረበው በአዲስ አበባ ወይም ድሬዳዋ ከተማ ከሆነ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለ አቤቱታው የቀረበው በከልል ከሆነ ለወረዳ ፍርድ ቤት አቤቱታውን ወዲያውኑ ወይም ቢያንስ በ ሰዓታት ውስጥ ለማቅረብ ይቸላል አቤቱታ ስለሚቀርብባቸው ምከንያቶች ማንኛውም በአዋጁ ላይ ከተመለከቱት ምከንያቶች ውጪ ድምጽ ለመስጠት ተከልከያለሁ የሚል ሰው በዚህ ደንብ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት አቤቱታውን ሲያቀርብ ይትላል በዚህ ደንብ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የሚቀርበው ተቃውሞ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በአዋጁ አንቀጽ እና የተመለከተቱትን አና በአዋጁ ሌሎች ድንጋጌዎች የተገለጹ ምከንያቶችን የሚያካትት ሆኖ ድምጽ ሰጪው ሀ ኢትዮሏያዊ ዜጋ አይደለም ለ በምዝገባው ጊዜ ዕድሜው ከ ዓመት በታች ነው ሐ በምርጫ ከልሉ የኖረው ከስድስት ወራት በታች ነው መ በአእምሮ ህመም ምከንያት ለመወሰን ብቃት የሴለው ለመሆኑ ሥልጣን ባለው አካል ወይም በበቂ ማስረጃ ተረጋግጧል ሠ የያዘው የምርጫ ካርድ ሀሰተኛ ነው ረ የያዘው የምርጫ ካርድ የሌላ ሰው ነው ሰ በመራጭነት አልተመዘገበም ሸ ቀደም ብሎ ድምጽ ሰጥቷል ወይም በድጋሚ ድምጽ ለመስጠት ቀርቧል ወይም ቀበፍርድ ወይም በሕግ የመምረጥ መብቱ ተገድቧል በማለት መቃወሚያ ሊቀርብ ይትላል መጥሪያ እንዲደርስ ስለማዘዝ አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤት አመልካቹ ለአቤቱታው መነሻ የሚሆን ምከንያት ያለው ስለመሆኑ መዝገቡ በቀረበለት ዕለት መርምሮ ትዕዛዝ ይሰጣል ፍርድ ቤቱ ጉዳዩ መጣራት ያለበት ተጠሪው ወይም ጉዳዩ የሚያገባው ሰው በተገኘበት መሆኑን በበቂ ምከንያት ያመነ እንደሆነ ተጠሪው ወይም ጉዳዩ የሚያገባው ሰው በ ሰዓታት ውስጥ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ይሰጣል የማገድ ስልጣን ፍርድ ቤቱ በአዋጁ አንቀጽ መሰረት የድምጽ መዳመሩ ሂደት አንዳይጀመር ወይም ተጀምሮ ከሆነም አንዲቆም ለማዘዝ ይችላል በፍርድ ቤት ስለሚሰጥ ውሳኔ ፍርድ ቤቱ በማናቸውም ሁኔታ ቢሆን ጉዳዩ ከቀረበለት ሰዓት ጀምሮ በሚቆጠር በሶስት ቀናት ወይም እጅግ ቢዘገይ የድምጽ ማዳመሩ ከመጠናቀቁ በፊት ውሳኔውን ይሰጣል ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን አቤቱታ ተመልከቶ እንደአግባብነቱ የተሰጠው ጊዜያዊ ድምጽ መደበኛ ድምጽ ሆኖ እንዲቆጠር ወይም እንዲሰረዝ ይወስናል ምዕራፍ ሰባት ድምጽ ቆጠራ ሂደትና ውጤት የሚመለከቱ አቤቱታዎች አቀራረብ እና ውሳኔ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት አቤቱታ ስለማቅረብ ማንኛውም በድምፅ ቆጠራ ሂደትና ውጤቱ ላይ ቅሬታ ያለው የፖለቲካ ፓርቲ ወይም የግል እጩ ወይም ወኪሱ ቅሬታውን በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ለቦርዱ አቅርቦ ቅሬታው ተቀባይነት ያላገኘ እንደሆነ አቤቱታውን በ ቀናት ውስጥ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለማቅረብ ይችላል አቤቱታ ስለሚቀርብባቸው ምከንያቶች ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ወይም የግል እጩ ወይም ወኪሉ በዚህ ደንብ አንቀጽ መሰረት የሚያቀርበው አቤቱታ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በአዋጁ አንቀጽ አና ከንዑስ አንቀጽ እስከ የተመለከተቱትን እና በአዋጁ ሌሎች ድንጋጌዎች የተገለጹ ምክንያቶችን የሚያካትት ሆኖ የአቤቱታውም ምከንያት በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ዋጋ አልባ የሆኑ እና ጥቅም ላይ ያልዋሉ ወይም የተበላሹ የድምጽ መስጫ ወረቀቶች ተቆጥረዋል በአግባቡ የተሰጠ ድምጽ ዋጋ አልባ ሆኗል የድምጽ መቆጠሩ እና ማዳመሩ ወቅቱን እና ሥርዓቱን ጠብቆ አልተከናወነም የምርጫው ውጤት ለህዝብ ይፋ ሳይደረግ አለአግባብ ዘግይቷል ለግል ዕጩ ወይም ለፖለቲካ ፓርቲ ወኪል የውጤት መተማመኛ አልተሰጠም የምርጫ ውጤት መግለጫ ቅጾች በአግባቡ አልተሞሉም ወይም በምርጫ አስፈጻሚዎች አልተፈረሙም የድምጽ መስጫ ሳጥን እሽግ ተቀድዷል ተሰብሯል ወይም ብልሸት ደርሶበታል ለምርጫ ጣቢያው ከደረሰው የድምጽ መስጫ ወረቀት ብዛት በላይ የሆነ የድምጽ መስጫ ወረቀት ተገኝቷል የድምጽ ቆጠራው የተከናወነው በሕግ ከተፈቀደው ቦታ ውጪ ነው የድምጽ ቆጠራው በቂ የተፈጥሮ ወይም ሰው ሰራሽ ብርሃን በሌለበት ተከናውኗል ወይም የድምጽ ቆጠራው ሲከናወን ታዛቢዎች የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት ወይም የዕጩ ወኪሎች አንዳይገኙ ተከልከለዋል የሚል ሊሆን ይችላል መ ታመ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact