Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የአማራ መንግስትስ። ፊህ ህ የበዳይ ተበዳጥ ታሪክ የአማራና የኦሮሞ ልሂቃንን በሚመለከቱ ነጥቦች ላይ ነው ጉዳዩ የማንነት ተባለ እንጂ የአማራ ማንነት በመርህ ደረጃ መልስ ካገኘ ቆይቷል ችግሩ ከማንነት ጋር የሚያያዘው የአማራ ህዝብ በምዕራብ ትግራይ በተካለለው መሬቱ ላይ የአማራ ማንነቱን እንዲሽር እንዲደመስስ በምትኩ የሌላ ማህበረሰብ ማንነት እንዲቀዳ በመገደዱ ነው የኮሚቴው አባላት መግለጫ ዓም። ማያቋ ደሞያቋ ማጋሳሦ ሀፇ ጳደሜባነቀፇጣና ሀፇሥመንጋቨሰታዊቿ መዝፖ ነው ዝሥ ጳዳንደመዝፖ ፖደረን ባሐመወፅኃዱ የነሳ ሷጋስባል ያየ ሞሄ አንጂ ጎሰዲሰ ሞያ ጴሕይደሰም ያወኋፇይሦ ለማራ ዝሄረታጓኝነፉሦ ሞረ አንደም ሷሃነሳ ዎናው መነሻው ሀፉመንሰቱን መሰረት አያይደረሃ ነው። ዚሀ በፉጨማሪ በታራ ቋጥርረ ጎጳ በዚ ሀፉመንጋግዕሦ ውሰጥ ዝሄረ ኀሄረሰቦቻ ሀዝሃሦሃ ማሰ ሰዚህ ቀጥታ ያታገሐጸውፇ ባሀሪ ያዖሟያሳይ ማሀበረሰዝ ነው።በጩ ከል ላርከ ኬርከሀበፎኸ መጽሀፍ አእንደጠቀሱ ይታወቃል ይህ መጽሀፍ ወደ አንግሊዝኛ ተተርጉሟል ዶክተር ገላውዲዮስ አርኣያ በጠቀሱት መጽሀፍ የመጀመሪያ ምዕራፍ የመጀመሪያ ገጽ ላይ ስለትግራይ ግዛት ከሰሜን እስከ ደቡብ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ እንዲህ ተጽፎ እናገኛለንላበዐበዐ ከ ከከ ህ ሀኪ ከሟ ክርር ከ ዐየ ከ ሃር ዐ በከ ከ።ፀይያፀ ጸክፎ ፎሬቋፀ ከፀ ዓፎዘበፀበ ቪ ርዐህይጨ ከ ፎ ዐየ ባ ከ። በወልቀይት ዶት ኮም ላይ የሚገኝ ኃይለመለኮት አግዘው ጥቅምት ቀን ዓም ኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር አልተፈጠረችም አዲስ አባባአዲስ አድማስቅፅ ቁጥር መስፍን ወልደማሪም ዓም ። እኤአ ያልመከተ ተፈነከተ ያልተደራጀ ተፈጀ ሳተናው ደረገጽ የኢትዮጵያ የሽግግር ቻርተር ዓም አዋጅ ቁጥር አዲስ አባባ ዮናስ አባይ ዓም በአማራ ክልል የተቀሰቀሰው ህዝባዊ ተቃዎሞ ተጨማሪ ቦታዎችን እዳረሰ ነው ሪፖርተር ጋሻው መርሻ ዓም አንጸባራቂው ኮከብ ጵሮፈሰር አስራት ወልደየስ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ኔባዳን ፐብሊኬሽን ጌታቸው ረዳ ዓም የትግራይ ብሔረተኞች በአማራ ላይ ያላቸው ጥላቻ ከምን የመነጨ ነው።
አስራት አብርፃ ዓም ከገጽ ኢትዮጵያ እንድትገነጠል በማድረጋቸው በኢትዮጵያ ዳር ድንበር ላይ በኢትዮጵያዊን የኢኮኖሚና የመደራደር አቅም ላይ በአካባቢው ጸጥታና በሌሎች ቁልፍ መስተጋብሮች ላይ ለውጥ አምጥተዋል ለአብነት በመልከዓምድር አቀማመጥ ረገድ አዲስ ጎረቤትና አዋሳኝ ፃገር ኤርትራ መፈጠር የግብጽ አዋሳኝ ሀገርነት ማክተም የኢትዮጵያ ወደብ አልባነትና የባህር በር መነፈግ ጉልህ ኩነቶች ሲሆኑ ከዚሁ ጋር ተያይዞ የኢትዮጵን የኢኮኖሚ ገጽታና የመደራደር አቅም በተለይ ከባህር በር ጋር ተያይዞ ዝቅ ያለበት ሁኔታ ተከስቷል የጅኦግራፊያዊ ለውጡ ፃገሪቱ በጎረቤት ዛገራት ላይ ጥገኛ ስላደረጋት የወደብም ሆነ የወታደራዊ ስትራቴጂ ባለቤትነቷን ተነጠቀች የዛሬዎቹ የኢትዮጵያ ልጆች ስለዳህላቅ ደሴቶች ታሪክና እንዳይሰሙ ተደርገዋል የአካባቢውን ፖለቲካና የጸጥታ ጉዳይ ስናይ አዲሲቷ ፃገር ኤርትራ ከሱዳን ከየመን ከጂቡቲ የፈጸመችው ግጭትና ትርጉም አልባ የሆነው የኢትየዮኤርተራ ጦርነት ብሉም የኢትዮጵያና የኤርትራ መቋጫ ያጣው ፍጥጫ መወነጃጀል ባስ ሲልም የእጅ አዙር ትንኮሳና ጦርነት በ ዓም በለስ ቀንቶች ስልጣን ከተቆጣጠረው የነጸነት ግንባሮች መንግስት ከመሆናቸው ጋር ቀጥተኛ ትስስር አለው በሌላ በኩል የስርዓት ለውጡ የኢትዮጵያን ዲፕሉማሲና ትብብር በተመለከተ የራሱ ፋይዳ ያለው ሲሆን የምዕራባዊያን መንግስታት የፖሊሲ ማስተካከያ ውሳኔ አንዲያሳልፉ በማስቻል በልማት አጋርነት በገንዘን ልገሳ በወታደራዊ ዘርፍ ትብበሮችን እንዲተገብሩ አድርጓ የአረብ ሃገራትም በአፍሪካ ቀንድ አዲስ አጋር እንደያገኙና ተጽኖ ፈጣሪነታቸው እየጎላ እንዲመጣ አስችሏል በሃገር ውስጥ ፖለቲካ በብሄረሰቦች ጉዳይና ግንኙነት ላይም ብዙ ለውጦች ተስተውለዋል በፖለቲካው ዘርፍ የመወዳደር አቅማቸው አምብዛም የሆኑ የብፄር አለቆች የብፄር ፖለቲካውን ስኬት ለመቀዳጀት ዋነኛ ስልት የማድረግ እንቅስቃሴ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ፋሽን ሆኗል ይህን ጉዳይ በውል የተነተነው በዕውቀቱ ስዩም ዓም አንባቢን ሆይ የብሄር ፖለቲካ ወፍራም እንጀራ ካላወቅህ ተሸውደፃሃል በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ብሄረሰቦች የብሄር ፖለቲከኞች ሱቅ ናቸው ይለናል የበዕውቀቱ አገላለጽ በማያከራክር መልኩ እውነትነት አለው ውስን ከህዝብ ፍላጎ የመነጩ የማንነት ጥያቄዎች ቢኖሩም በብፄሩ ልሂቃን ውትወታና ከማህበረሰቡ ፍላጎት ውጭ የሆኑ አካላት የራሳቸውን እንጀራ ለመጋገር የሚቀሰቅሷቸው የማንነት ጥያቄዎች በተለያዩ የዛገሪቱ ክልሎች ተነስተዋል ገና ከጅማሮው በመንግስት ባለስልጣናትና ወኪሎቻቸው ተከሽነው በሚወጡ የበዳይ ተበዳይ የታሪክ አስተምሮዎች የታሪክ ሽሚያና የቀድሞ የታሪክ አሻራዎችን የማደብዘዝና የጋራ ማንነትን የማጥላላት ስራዎች ተሰርተዋል በበዳይ ተበዳይ የታሪክ አስተምሮዎች ቆስቋሽነት የብፄር ግጭቶችና መፈናቀሎች ተስተውለዋል በዋነኝነት ብፄርን መሰረት ያደረገ የፌደራላዊ ስርዓትም መስፈኑ ሳይጠቀስ መታለፍ የሌለበት የለውጡ አንኳር ጉዳይ ነው ኢትዮጵያ ከግንቦት ፃያ የግራ ዘመሞች ድል በኋላም የመልካም አስተዳደር እጦት ከፋፍሎ የመግዛትና እርስ በርስ የማናቆር ታክቲክ የመረጡ የፖለቲካ ልሂቃን እንደአሽን የፈሉባት ፃገር ሆናለት በዋናነት የአማራን ህዝብ ትምህኪተኛና ነፍጠኛ የሚል ስም በመስጠት ከሌላው ማህበረሰብ የማናከሱ ስራ ብዙ ተኪዶበታል የኦሮሞንና የአማራን ልሂቃን የጠላትነት ታሪክ በመስበክ በጎሪጥ እንዲተያዩ በማድረግ ከፋፈሎ የመግዛቱን ታክቲክ ውጤታማ አንዲሆን እየተሰራም ይገኛል ዛሬ ላይ ውጠየታማነቱ መቀነሱ የሚዘነጋ አይደለም ስለሆነም ይህ መጽዛፍ ከላይ የተገለጹትን የሳብ መንደርደሪያዎች መነሻ በማደረግ የተቀረጹ ጥቅልና አርዝር አላማዎች ያሉት ነው ዋናው የመጽፃፉ አላማ በኢትዮጳያ የተዘረጋው ብፄር ተኮር የፖለቲካ ስርዓት የአማራን ህዝብ አንዴት ያየዋል የሚለውን ጥያቄ በመመለስና የአማራ ብፄር ከሌሎች የዛገሪቱ ብሄረሰቦች በተለይም ከኦሮሞ ብፄረሰብ ጋር በሚኖረውና ባላው ግንኙነት ላይ ስርዓቱ ምን ሚና እንደነበረውእንዳለው ታሪክ ቀመስ ፖለቲካዊ ትንተና ማድረግ ነው በዝርዝርም የአማራ ህዝብ በስርዓቱ የፖለቲካዊ የችግር ትንተና የተሰጠውን ድርሻ መፈተሽ በፖለቲካው ስርዓቱ መነሻነት በአማራ ህዝብ ላይ አሉታዊ ጫና ያሳደሩ የፖሊሲ አቅጣቻውን መመርምር ችግሮች ካሉ በምን አይነት የፖለቲካ ስልት መቋቋም እንደሚቻል ማመላከት የአማራ ህዝብ መደራጀትን የሚገቱ ወይም የገቱ የስነልቦናና ቁሳዊ ሁኔታዎን ማጥናት እንዲሁም የተዛነፉ የታሪከ አተያዮችን መፈተሽና ጤናማ የፖለቲካ መስመር የሚነደፍበትን አግባብ ማመላከት ነው በተጨማሪም በስርዓቱ የአማራና የኦሮሞ ህዝብ በዚህ ጽሁፍ የሁለቱ ብፄሮች የአማራና ኦሮሞ ጉዳይ ትኩረት ያገኘበት ምክንያት የሁለቱ ብፄሮች መስተጋብር የላቀ መሆኑና በአብሮነታቸው ላይ የተጋረጠው ስርዓታዊ ችግር ጥልቅና መጠነሰፊ መሆኑ ነውሁለት ብሄረሰቦች በሀገሪቱን ህዝብ ከስድሳ አምስት በመቶ በላይ የሚሸፍኑ እንደመሆናቸው የሚያበረክቱት አስተዋጽዖ በዚው ልክ ሰፊ በመሆኑ አንዲሁም በርካታ እሴቶች የሚጋሩ በመሆናቸው እርሰበርሳቸው የሚፈጥሩት መስተጋብርም ፈርጀ ብዙ መሆኑንም ልብ ይሏል የህዝቡ መጎራበት የባህል መወራስን ሃይማኖትና ሌለች ተዛማጀ ሰብአዊ ማንነቶችን ይጋራሉም ከላይ እንደተገለጸው ከ ዓም ወዲህ ከተዋቀረው የአማራ ክልል ውጪ ብዙ የአማራ ህዝብ የሚኖረው በኦሮሚያ ክልል ነው ይህም አዲስ አበባን ሳይጨምር ሁለት ሚሊዮን አማራ በኦሮሚ ክልል ይኖራል የኦሮሞን ህዝብም ከኦሮሚ ክልል ውጭ በብዛት የሚኖረው በአማራ ክልል ሲሆን በዞን ደራጃ ራሱን እያስተዳደረ መሆኑም ይታወቃል ይህ መስተጋብር እንዳለ ሆነ ከ ዓም ጀምሮ ስርዓት ወለድ መቆራቆስና በተለይም በኦሮሚያ አካባቢዎች የአማራ ህዝብን መጨፍጨፍሞት መፈናቀል መደህየት ያስከተሉ ኩነቶች እየተከሰቱ ቆይተዋል በመሆኑም የህዝቦችን ግንኙበት መሻከር መንስኤና ለችግሮች የማስተካከያ አቅጣጫን አመላካች ጥናት ማድረጉ አስፈላጊ እንዲሆን ያደረገዋል ግንኙነት ምን አይነት ይዘት እንዳለውና ያሰከተለው ውጤት ብሉም ለውደፊቱ በፃገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ የሁለቱን ህዝቦች የወንድማማችነት መንፈስ ለማጠናከር መሰናክል የሆኑ ፖለቲካዊ ተግዳሮቶችን መዳሰስ የአማራ ህዝብ በማንቱ ላይ የተሰነዘረበት ጥቃት እንዲመክት ምክረፃሳቦችን ማቅረብ የዚህ መጸፃፍ የትኩርት አቅጣጫ ነው አንደአጠቀላይ ይህን ጽሁፍ ከላይ የተገለጹትን የፖለቲኮ ታሪክ መዛባቶችና እያስከተሉት ያለውን የህዝብ ለህዝብ መጠራጠርና በጭቆና ተነጣጥሎ የመገዛት እድልን ለመቀነስ በሚያስችል መልኩ ግንዛቤ ማያስጨበጥ የሚችል ነው በዚህ ጽሁፍ ጸረማህበረሰብ ፍረጃዎች ሊስተካከሉ የሚችሉበት ማስረጃዎችን በመቅረብ መሰረተቢስነቱን ከማሳየት በተጨማሪ በአማራ ህዝብና ማንነት ላይ የተፈጸሙና የሚፈጸሙ ዘርፈ ብዙ ግፎችን በወፍ በረር ለማሳየት ይሞከራል የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች ታሪካዊ ወንድማማችነታቸውን መገንባት የሚቻልባቸውን የታሪክ ገመዶችን መጠቆም ታሳቢ ተደርጓል በተጨማሪው ይህ ጽሁፍ የአማራ ልሂቃን ራሳቸውን አደራጅተው በህዝቡ ህልውና ላይ የተጋረጠውን አደጋ በመመከት ከሌላው የሃገሪቱ ማህበረሰብ ጋር በመተባበር የጋራ ጠላት የሆነውን ጭቆና ጸረኢትዮጵያዊነት የሆነውን ስርዓት በመታገልና የጋራ ታሪካዊ አንድነታቸውን በማጠናከር የተዛቡ ታሪኮችን በማረም ኢትዮጵያን ማጽናት የሚችሉብትን አግባብ አመላካች ነው ክፍል ሁለት የክቡር ውሸት ምንቸት ግባ የአፍረሽ ውሸት ጋን ውጣ ያች ያፍላጦስ ፕሌቶ ፃገር የፈላስፋ ምናብ በከበረው ውሸት አስታርቆ ያነጻት በነፍስ ክፋይ ተረክ መሪ አበጅቶ ጠባቂ አቁሞ ላይጠረቄው መሻት መንገድ ያጸናባት ያፍላጦስ ፃገር ውስጥ ሀገሬን ጠየኳት ውሸትሽ ምነድ ነው። ሀገፀ ፀፀዐፀፎ ሠ ዘፎ ሯጩ ሂከፀጠ ውሃ ቋርባሀፎፊርበፀ ከ ፎ ምንዳራለው በግርድፍ አተረጓጎም አምባገነኖች ከእውነታንና ፃቅን አራት ጊዜ ይሸሻሉ አንደግለሰብ ለራሳቸው ይዋሻሉ እርስበርሳቸው እንደባልንጀራ ይወሻሻሉ በቡድን ለህዝቡ ይዋሻሉ በመጨረሻም ህዝቡ የነሱን ውሸት ተቀብሎ እንዲያስተጋባ ይጠብቃሉ ዛሬ ላይ እየገጠመን ያለው ችግር ዋነኛ ምክንያት አምባገነኖች የሚፈልጉትን ውሸት የሚያስተጋቡ አንዳሉ ሁሉ ህዝቡ ዘብ የሚቆምለት እውነት ሰርዓታዊ ጥበቃ ያለማገኘቱ ነው ለምሳሌ ለብዙ አመታት በአካባቢው የኖረ ግሰብ በመንግስት የጸጥታ ዛይሎች ተገደለ ተብሎ ከተዘገበ የመንግስት አፈቀላቄዎች ሰውየው በአካባበው ያልነበረና መረጃውም ፈጽሞ ዛሰት ነው በሚል ሲዋሹ ይደመጣሉ መረጃውን ይፋ ያደረጉ ሚዲያዎችን በጸረሰላምነት ይወገዛሉ ህዝብ ያየውን ያምናልና ለመመስከር አያመነታም ጋኑን መልቶ የተትረፈረፈው የተዋረደ ስርዓታዊ ውሸት እንዲወጣ በትንሽ ማሰሮ የምንትሰፈር ክቡር ውሸት አንድትገባ አቅሙ የፈቀደውን መስዋዕትነት እየከፈለ ታግሎ እያታገለ የሚኖር ተስፈኛ ትውልድ ግን አለ ይህ ከአልባሌነት ወይም መናኛነት ለመላቀቅ የመመኘት ወይም የተዋረደ ውሸት የመጸየፍ ውጤት የሆነው የትውልድ ትግል የድል በር አስኪከፈት የሚቋረጥ አይሆንም ምዕራፍ ሁለት አማራነት በዘመናዊት ኢትዮጵያ ከላይ በመግቢያው ላይ ለመጠቀስ የተሞከሩትን የተለያዩ ኩነቶችን መሰረት በማድረግ የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የፖለቲካዊ አቅጣጫና ሂደቶች ከብፄር በብሄረሰቦች ግንኙነቶችንና ቁልፍ የፖለቲካ ገጽታዎችን የሚወስኑ ብሄር ነክ ጉዳዮችን እንዲሁም ዛሬ እየተስተዋለ ያለውን ፖለቲካዊ ሄደት የአማራን ህዝብ አግላይ ከሆነው የብፄር ፖለቲካ ጋር ያለውን መስተጋብር ለመፈተሽ ይሞከራል አማራነት አማራ የሚለውን አሰያየም በተመለከተ ሃይሌ ላሬቦ እንደጻፉት ዛሬ የወያኔ መንግሥት ዐማራ ብሎ የሚጠራቸውን እንደነጐጃም በጌምድር ሸዋ እንዲሁም የወሎን ከፊሉን አያካትትም ዛይሌ ይቀጥላሉ የዚህ ክልል ነዋሪዎች አፈታሪክ የሚነግረን ዐማሮች ምንጫቸው በቀጥታ ከአክሱም ሲሆን ዐማራ የሚለው ቃል ትርጉጐሙ ፃ ሕዝብ ማለት እንደሆነ ነው በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ ሌሎችም ሌላና የተለየ አስተያየት ይሰጣሉ አማራ ማነው ስል ጎግል አድርጌያለሁ በዚህም መሰረት የአማራ አመጣጥና ምንጭ ግልጽ ያለመሆኑን የሚያስረዳ እንዳለ ሁሉ ከየመን ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ የመጡ የሴም ቋንቋ ሂምያሪቶች የአማራ አያቶች ናቸው የሚል መላ ምትም አለ በሌላ በኩል አማረኛ ተናጋሪ አንጂ አማራ የሚባል ብፄር የለም የሚሉም እንደሉ የሚታወቅ ሲሆን ፕሮፌሰር ጌታቸው ሃይሌ እኤአ ይህን ዛፃሳብ በመሞገት የአማራ ብፄራዊ ማንነት ስለመኖሩ ለማስረዳት ሞክረዋል እንደ ፕሮፌሰሩ ገለጻ አማራ ነኝ የሚሉ በመኖራቸውና ሌላ የብፄር ማንነት ያልተቀበሉ መሆኑን በሌላውም አካል አማራ ናችሁ በሚል መሰየማቸውና ከዚህ ጋር ተያይዞም ብዙዎች ለጥቃት የተጋለጡ መሆኑን በየዘመኑ የሚደረግ የህዝብ ቆጠራ አማራን አንደአማራ እየቆጠረው መሆኑንና የአማራ ማንነትን የሚያመለክት ቋንቋ መኖሩን በማሳያነት አቅርበዋል ሆኖም በዚህ ጽሁፍ ዋናው ትኩረት በኢፌዴሪ ህገመንግስት አንቀጽ ላይ ያለውን መስፈርት በሚገባ የሚያሟላውን አንዲሁም በአንቀጽ መሰረት የራሱን ክልል እንዲመሰርት እውቅና የተሰጠው የአማራ ማህበረሰብ ነው በተጨማሪም በ ላይ ከተደነገገው በተጨማሪ በአንቀጽ በተደነገገው መሰረት የጋራ ማንነትቱ እውቅና ያለውና ተመጥናና ተኮርኩማ ከተሰጠችው ክልል ውጪ ተበትኖ የሚኖረውን የአማራ ህዝብም የሚመለከት ነው በአማራነት ጉዳይ ላይ ብቻ በሚሰጥ ትንተና የአማራ ማህበረሰብ በአሀገሪቱ ሁሉም አቅጣጫ ተበትኖ ከተለያዩ የፃገሪቱ ህዝቦች ጋር በብዙ ሰብአዊ ዘርፎች ተዋህዶ ያለ ማህበረሰብ መሆኑን ችላ ያልተባለ መሆን መገንዘብ ተገቢ ነው ማለትም አማራ ተበታትኖ በሚኖርባቸው አካባቢዎች ካሉ ለሌሎች ህዝቦች የጎላ የሆነ ልዩ ማንነት የሌለውና በብዙ መልኩ ከሌሎች ኢትዮጵዊን ጋር የሚጋራቸው ማንነቶችም ያሉት ህዝብ ነው ይህም የዘር ግንድ ቢቆጠር ጭሀጋጩ አማራን ማግኘት ቀላል ያለመሆኑም የሚያስታወሰን ነው ስለአማራ ብፄር ስንወያይ ከላይ እንደተገለጸው ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ስለአማራነት ያቀረቡትን ትንታኔ ማስተዋሉ ጠቀሜታ ይኖረዋል እናም በአንጸራዊነት አማራነት የተሰኘ የጋራ ማንነት አስካለ ድረስ ስለአማራ ታሪካዊ አመጣጥ የሚሰጡ አስተያየቶች መለያየት በዛሬዋ ኢትዮጵያ በጋራ ማንነቱ በሚታወቅ ህዝብ ላይ የሚያመጣው ለውጥ እምብዛም በመሆኑ በዚህ ጽሁፉ የዘመናዊ ኢትዮጵያን የአማራ ህዝብ ፖለቲካዊ መስተጋብርና ተያያዝ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ውይይት ለማድረግ ይሞከራል ስአማራ የጥንት ታሪክና አመጣጥ የተለያዩ ምሁራን የተለያዩ ፃሳቦችን ይሰነዝራሉ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በአንድ ወቅት በተደረገላቸው የቃለመጠይቅ የጥንት አማራዎች የዮቶር ልጆች ስለመሆናቸው ያስረዳሉ እንደፕሮፌሰሩ አባባል ዮቶር የዛሬ ዓመት በቤጌምድር የሚኖር በግ አርቢ ነበር የዮቶር ልጆች ለንግድና ለተለያዩ ተግባራት ወደ ባህሩ በመጠጋት መንግሥታቸውን መሠረቱ ይህም የደአማት ዘአማራ መንግሥት ነውየመጀመሪያው ንጉሣቸውም አክናሁስ ይባላል የግዛታቸው ድንበር እጅግ ሰፊ እየሆነ ሲመጣ የንጉሱ መጠሪያ የየአገር ሹም አግ ሹም አክ ሹም በጊዜ ሂደት አክሱም ይባል ነበር ዝኒ ከማሁ ንጉሱ በዚህ ስም መጠራት የጀመሩት ክርስቶስ ሊወለድ ዓመት ሲቀረው ነው ስለዚህ ከሰሜን ቀይ ባሕር አስከ በናዲር የአሁነ ሞቃዲሾ የእነሱ ግዛት እንደነበር የታወቀ ነው ዝኒ ካማሁ ፕሮፌሰሩ ለዚህ የታሪክ ገለጻቸው ምን ማስረጃ አለዎት ሲባሉ ይህ ታሪክ በሳይንሳዊ መንገድ ተጠንቶ የተደረሰበት ነው ሲሉ መልሰዋል ፕሮፌሰር ፍቅሬ በቅርቡ በ ዓም ባሳተሙት የአማራና የኦሮሞ የዘር ግንድን በሚተርከው መጽሃፋቸው አማራ እና ኦሮሞ ከአንድ አባት የሚወለዱ የደሸት ልጆች መሆናቸውንና ደሸትደሴት አሁኑ ጎጃም ይኖር እንደነበር ጽፈዋል አማራ ማነው የሚለውና የታሪክ ሃተታውን እዚህ ላይ አቁመን በዘመናዊ እትዮጵያ የአማራን ህዝብ ፖለቲካዊ ኩነቶችና ሰርዓቶቹ እንዴት ይመለከቱት ነበር በሚለው ጉዳይ ላይ እናተኩራለን ጉዳዩን መጥኖ ለመመልከት እንዲያመች የአፍሪካ ፃገሮችን የአሁን ገጽታ ለመወሰን እንደአንድ ታሪካዊ መሰረት ተደርጎ ከተወሰደው የቅኝ ገዢዎች አፍሪካን መቀራመትን በይፋ ካወጁበት ዘመን ወዲህ ካለው ታሪክ መጀመሩ ተመራጭ ነው ይህም ወቅት ተመራጭ የሆነበት ምክንያት ከአማራ ህዝብ ጋር ቁርኝት ያለው የኢትዮጵያ አስተዳደር በተስፈኛ ቅኝ ገዢዋ ጣሊያን የመወረር አደጋ የታቀደበትና የአማራን ህዝብ ለብቻ ነጥሎ የማቆርቆዝ የማጥፋትና የማጽዳት ሴራም ተግባርም የተጀመረበት ወቅት በመሆኑ ነው አማራ በጣሊያን ወረራ ወቅት ቅኝ ገዥዎች የአፍሪካን መሬት ለመቀራመት ሚስጥራዊና ይፋዊ ዲፕሉማሲ ላቅ ወዳለ ደረጃ ከደረሰበት እኤአ ና ከዚያ በኋላ የኢትዮጵያዊያን የስልጣኔ መራቆት ለነጻነት መዋደቃቸውን ሳይገድበው ቅኝ ገዢዎችን በመመከት ሀገሪቱን የአፍሪካዊን የነጻነት ተምሳሌት ለማድረግ በቅተዋል በዚህም ረጂም የትግል ዘመን የአማራ ብፄር እንደሌሎቹ ወንድም ህዝቦች የከፈለው መስዋዕት የላቀ ነው የቋራው ቴዎድሮስ በስልጣን ዘመኑ አዲስ የፃዛገር ግንባታ ሂደትን ትልም ለማስፈጸም ባደረገው ውጣ ውረድ የአማራ ህዝብ በሁሉም የህይወት ዘርፍ በመሰማራት የነበረው ሚና የላቀ እውቅና የሚቸረው ነው ማህበረሰቡ በአብዛኛው በአንድ ቦታ ሰፍሮ የመኖር ልምድ አለው የባህላዊ አደረጃጀቱና የሃይማኖታዊ ተቋማቱ የስነዜጋዊ ባህሪ እንዲላበስ አጋዥነት አላቸው ተሰባስቦ የመኖር ባህሉ የማህበረፖለቲካ ተቋማቱን ተደራሽነት ያረጋግጡለታል እነዚህ አደረጃጀቶች በስነ ምግባር የማነጽና የማህበረሰ አደረጃጀት ተዋረዶችን ለመጠበቅ የሚያግዙ አስተምሮዎችን ከ ሸከ ለህበከ ከ በርሃ ከ ከ እብ የሚያሰርጹ ናቸው በተለያዩ የነገስታት ዘመን በአካባቢያቸው ያለውን መንግስታዊ ስርዓት በማጽናትና ለንጉሶቻቸው በማገዝ የሀገሪቱ ህልውና በቅኝ ገዢዎች እንዳይደፈር በአስተዳደርና በወታደራዊ አገልግሎት የአማራ ህዝብ ለሀገሪቱ ባለውለታነቱን በዘመኑ ከኢትዮጵያ በተጻራሪ የተሰለፉ ቅኝ ገዢዎች መስክረዋል በሰባት አመት የመንፈሳዊና የጽሁፍ ትምህርት በቤተክርስቲንና በአዳሪ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ ስለነበር ከመንግስታዊ ስርዓቱ ጋር የጠነከረ ግንኙነት ያላቸው አስተማሪ መንፈሳዊ አባቶች ተማሪዎቻቸው የመንግስታዊ ስርዓትንም የፃይማኖታዊ አእሴትንም ለማስረጽ አድል ስለሚያገኙ የተማሪዎች ፖለቲካዊ ግንዛቤም የተሻለ በመሆኑ ለዘመናዊ ፖለቲካ እድገት ፈር ቀዳጅ ልሂቃን እንዲፈጠሩ አግዚቋል ይህ የግንዛቤ ልህቀት በወታደራዊና በፖለቲካ አመራር ዘርፍ ተመልምለው ፃገራቸውንና የፖለቲካ ስርዓቱን ለመጠበቅ የተሻለ አስተዋጽዖ እንዲያበረክቱ አስቻይ ነበር በረጅሙ የሶሎሞን ስርዎ መንግስትና በዛግዌ ስረዎመንግስት ብቁ ወታደሮችና አመራሮችን አማራዎች እንዳበረከቱ ይታወቃል በጎንደር የየጁ ኦሮሞ የስልጣን ዘመንም ተመሳሳይ ፃላፊነት የተወጡ ናቸው በዮሃንስ አራተኛ ዘመን በሰሜን ጫፍ የአሉላ አባ ነጋን ድንበር ጥበቃን የሚያጠናክር ደጀን የወሉ የበጌምድር የጎጃም አማራ መሆኑን ማስተዋል ያሻል የሸዋ አማራዎችም ከአዲስ አበባ በስተምዕራብና በስተደቡብ ከሚገኙ ሌሎች ኢትዮጵያዊን ጋር በመሆን በሰሜን በምዕራብና በምስራቅ ለሚደረግ የነጻነጽ ትግል በተለያየ ደረጃ መስዋዕትነት የከፈሉ ናቸው የአማራ ህዝብ በአድዋ ጦርነት ከሌሎች ኢትዮጵያውን ጋር በመሆን የአገሪቱ ታሪክ በአፍሪካ ደረጃ የተለየ ክብር እንዲቸረው ያስቻለ ህዝብ ነው በመንግስታዊ ስርዓቱ ውስጥ የተላመደ ማህበረሰብ በመሆኑና በአብዛኛ ማህበረሰቡ የርግ ገበሮዎች ስብስብ ስለሆነ የጦርንት ነጋሪት ሲጎሰም ፈጥኖ በመደራጀት ፋኖ ታጋይ የመሆን እድል ፈጥሮለታል ይህ ተጋድሎው በተለያየ ወቅት የቅኝ ገዢዎችና ባንዳዎች የበቀል እርምጃ ሲያውጁበት ተስተውሏል በጣሊያን ወረራ ወቅት የአማራ አካባቢ ተብለው በተሰየሙ ቦታዎች ወራሪን በመፋለም የተሰለፉ አርበኞች ቁጥር ከሌላው አካባቢ በእጂጉ የላቀ ነበር ለአብነት ያህል መስፍን ወልደማሪያም በ ዓም የአልቤርቶ ስባኪን መጽሃፍ ዋቢ በማድረግ እኤአ ከ እስከ ባለው ጊዜ በግምት ከ አርበኞች በላስታ በጎጃም እና በሸዋ በድምሩ በአማራ ምድር አርበኞች እንደነበሩ ገልጸዋል በተመሳሳይ መረጃ መሰረት ሌሎች የሚሆኑት በኦሮሚያና በሲዳማ የሚገኙ ናቸው የሸዋ አርበኞች ሲባል የሸዋ አማራዎችን ሸዋ ኦሮሞዎን ጉራጌዎችንና በከፊል ሌሎችንም የሚያካትት ቢሆንም የመንዝመንዝ ጌራ አመጸኛ ዋሻ በመርዝ ደብዛቸው የጠፋ አማሮችን ስናስብ የአማራ መስዋዕትነት አሁንም የገዘፈ መሆኑን እንገነዘባለን ከላይ ያለው አሀዝ ግምታዊ በመሆኑ ዳግም ጥናት ማድረግ የሚያስፈልግ ቢሆንም የአማራ ምድር ተብለው በሚታወቁ በተለዩት አካባቢዎች አልበገር ባይነቱ የላቀ ስለመሆኑ አልፍ ማስረጃዎች አሉ በጎጃምና በበጌ ምድር በከበባ ውስጥ ካሉ ጥቂት የጣሊያን ሰራዊት አባላት ውጪ ጣሊያን አካባቢውን እንዳልተቆጣጠረው የጳውሎስ ሚልኪያስ አኤአ መጽህፍ ያስረዳል ከላይ የተገለጹት ሁለቱም መረጃዎች ተመሳሳይ መልዕክት አላቸው የዛሬዎቹ የጎጃም የበጌምድርና የሸዋ እንዲሁም የላስታ ነዋሪዎች የያኔዎቹ ልጆችና የልጅልጆች ናቸው በአካባቢው በሰፈራና ስደት ወይም በሌላ ምክንያት የጎላ የማህበረሰብ ማንነት ለውጥ አልታየም ያኔም ዛሬም በተጠቀሱት አካባቢዎች አማራዎች ይበዛሉ ማለት ነው በመሆኑም የአማራው ህዝብና ልሂቃኖቹ ትግሉን በማቀጣጠል ብሎም መስዋዕት በመሆን የአንበሳውን ድርሻ ይወስድ አንደነበር መገንዘብ ተገቢ ነው በዚህም የተነሳ በአምስት አመታት የወረራ ወቅት ጣሊያን በአማራ ላይ የበቀል እርምጃ ሲወስድም ነበር አማራውን ለብቻው በመነጠል ለማዳከምና በሌሎች ወንድም ህዝቦች እንደገዢና በዳይ እንዲታይ በማድረግ የአማራ አርበኞችን የማጥቃቱ ተግባር በሰፊው አንደተሰራበት ይነገራል በአስተዳደራዊ ክፍፍሉን አማራ በሚል አጥብቦ በመደልደል ብሄፄር ተኮር ፖለቲካዊ ስርዓት መስርቶም በብዙ የዛገሪቱ አካባቢዎች የብፄሩ ተወላጆች መገለል አንዲደርሰባቸው ለጥቃት እንዲጋለጡ አድረጓል በጋሻው ዓም ጣሊያናዊው የታሪክ ተመራማሪ አልቤርቶ ስባኪ እኤከ በ እንደጻፈው ጣሊያኖች የአማራ ሹማምንትን ባለማመናቸውና በማግለላቸው የጣሊያን አስተዳደር በህዝብ ይሁንታ እንዳይቸረው አድረጎት እንደነበርና በተቃዎሞ የተናሳ የአርበኝነት ተጋድሎው ከፍተኛ የወታደራዊ ወጪ በመጠየቁ የቅኝ ግዛት ህልሙ እውን ሳይሆን ቀርቷል ዋናው ጉዳይ የጣሊያን ወታደራዊ አስተዳደር የአማራን ህዝብና ልሂቃንን በተለየ መነጽር የሚያይና አግላይ ስርዓትን መዘርጋቱ ላይ ነው ይህ ነጥሎ የማጥቃት ተግባር የአማራን ህዝብ ትግል አላከሰመውም በአማራ ጀግኖች እና በሌሎች ፃዛገር ወዳድ ኢትዮጵያን የተቀጣጠለው ትግል ለጣሊያን ያጎበደዱ እንደነ ራስ ኃይሉ ራስ ስዩም መንገሻራስ ጉግሳ ደጃዝማች አያሌው ብሩሸክ አልሆጀሌ ወዘተ ። ርዝር ሀነ ሂክርር ርርበር ርሀ ህ ዝኣከፎዌ ከ ጄ ህህከሀሃ በሀበበ ሀ በ እከ እ ፎፎ አና የባንዳዎች መበርከት እንኳን አላስቆመውም ነበር አርበኞቹ መስዋዕትነትን በጸጋ የሚቀበሉ ባለታሪኮች ነበሩ አማራ በጣሊያን ወረራ ማግስት የአለም የኃይል ሚዛን ባስከተለው ለውጥና የኢትዮጵያ አርበኞች በከፈሉት መስዋዕትነት የአምስት አመት ሰቆቃ አብቅቶ የንጉሱ መመለስ ሁኔታዎችን መስመር ማስያዝ ችሎ ነበር አርበኞች ንጉሳቸውን ተቀብለው ቤተመንግስት አስገቡ ከድሉ ፍሬ ለመቋደስ የሚገባቸውን ለማግኘት ግን አልታደሉም የንጉሱ ስርዓት እንደጠበቁት አርበኞችን የሚያከብር አልሆነም ይልቁንም ባንዳዎች በስርዓቱ ይሾሙ ነበር በመሆኑም ኢትዮጵያ ፃገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተል ሳለ የገደለሽ በላ በማለት ብሶታቸውን አሰምተዋል አየዋል እደር የንጉሱ ስርዓት በቤተሰብ የተተበተበ ከፍጹማዊ ንጉሳዊ አገዛዝ መላቀቅ የተሳነው ሆኖ ድፍን አመት ቀዩየ በዚህ መሃል ከስርዓቱ የመነጨ አማራን ነጠሎ የሚያጠቃ አካሄድ ባይኖርም ከስርዓቱ ደካማነት ከሚነሱ ችግሮች የተጎሳቆለ ህይወት እንዲኖር ተፈርዶበት ቆይቷል አንዲያውም ከአንዳንድ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እጅግ በከፋ ችግር ውስጥ ተጎሳቁሎ እንደነበር በርካታ ማስረጃዎችን ማቅረብ ይቻላል በአብዛኛው የማህበረሰቡ አባላት ኋለ ቀርነት የተንሰራፋ በመሆኑ ስርዓቱ ላይ አንዲተማመን የኃይማኖታዊ ተቋማቱ በሚያደርጉት ሰበካ ተነሳ መንግስትን ከፈጣሪ የተሰጠ አድረጉ የማሰብና ንጉስ አይከሰስ ሰማይ አይታረስ ሲል መቆየቱ የአደባባይ ፃቅ ነው በተለያዩ የአማራ አካባቢዎች የመሰረተልማት ባለመዘርጋቱ የመረጃና ትንሽም ብትሆን በከተሞች ትታይ የነበረቸው የለውጥ ጭላንጪል ሳይደርሰው ቆይቷል ብዙውን የአማራ አካባቢ በየአካባቢው ያሉ ሹማምንት የመሬት ባላባቶች እንዲሁም ቄሶች ሳይቀሩ በተለያዩ ፖለቲካዊና መንፈሳዊ የመቆጣጠሪያ መንገዶች ተብትበው ስለያዙት በመንግስት ላይ ቅሬታን ለማቅረብና ችግሩን ለማስረዳት የሚችልበት አድልም ጠባብ ነበር እንደህዝብ በጣሊያን ይደርስበት የነበረውን ሰቆቃ እጅግ የከፋ ስለነበር በንጉሱ አገዛዝ ዛገራዊ ልማት መረሳቱና በአካባቢው ጨቋኞች የሚደርስበትን በደል በወራሪ ሃይ ከሚደርስበት ጋር ማነጻጽሩ ጭቆናን የሚሸከም ጫንቃው እንዲሰፋ አስችሎት ቆይቷል ኋላ ኋላ ከአብዛኛው የገበሬ ማህበረሰብ የተገኙ የዘመናዊ ትምህርት ቀመስ የአማራ ልሂቃኖች ከሌሎች ኢትዮጵዊን ወገኖቻቸው ጋር በመተባበር የንግሱን ሰርዓት መነቅነቃቸው አሌ የማይባል ዛቅ ነው በሃገሪቱ ታሪክ የመጀመሪያ የሆነውን መፈንቅለ መንግስት በመሞከር መንግስቱ ንዋይና ገርማሜ ንዋይ እና ስለመብት በማቀንቀንና ስርዓቱን በመተቸት የንጉሳዊ ስርዓቱ አይነኬ ተደርጎ መታሰቡን በመሻር ለቀጣይ ትግል መንገድ በመክፈት ከፍራቻ ነጻ አውጪዎች የነበሩት ዋለልኝ መኮንንና ጥላሁን ግዛው ከአማራ እናት አብራክ የተገኙ ናቸው ይህን የታሪክ ፃቅ ሊሞግት የሚችል ማንም የለም በስተመጨረሻም ከሌሎች ወንድሞቻቸው ጋር በመሆን የንጉሱን ስርዓት በማውረድ አቢዮቱን ከግብ በማድረስ በኩልም የአማራ ልሂቃን ባለታሪኮች ናቸው ሆኖም የአማራ ሰማዕታትን ቁጥር ከማሳደግ ያለፈ አማራን የጠቀመ ስራ ፈይደዋል ለማላት አንዳልሆነ ልገልጽ እወዳለሁ በአጠቃላይ በዘመናዊ ኢትዮጵያ ማህበረሰቡ ጭቆናን የሚታገል የልሂቃን ትውልድን በማፍራት በኩል አውራ ነው የለውጥ ፍሬን ግን ለመዘንቦጥ እድለኛ አይደለም ሃቁ እንዲህ ሆኖ ሳለ ከዛሬ አርባ አመት ገደማ ጀምሮ የነበረው የተዛባ አረዳድ የተነሳ ዛሬ ላይ በጦፈው የኢትዮጵያ የብሄር ፖለቲካ ስርዓታዊ ቅርጽ ይዞ የአማራ ህዝብ ያለተወራረዱ እዳዎች አንዳሉበት ተቆጥሮ ለብፄር ፖለቲካው አቀንቃኞች የአማራን ህዝብንልሂቃን ማወገዝ የተለመደና ሹመት የሚስገኝ ተግባር ሆኗል ሶሻሊስታዊ ተራማጆ ብፄርና የብፄር ጭቆ ከዎቹ ዋዜማው ላይ የንጉሱን ስርዓት ለመለወጥ በተለይም በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና በተለያዩ ስራዎች በተሰማሩ ምሁራን ቅስቀሳ ተደረገ ስርዓቱ በመሻገቱ ከንጉሳዊ ስርዓቱ ተጠቃሚ ናቸው የሚባሉ ልሂቃን ጭምር የለውጥ እንቅስቃሴው ተሳታፊ ሆኑ የብፄር ጭቆናን በኢትዮጵያ ስለመንሰራፋቱ አብዝተው ያቀነቀኑት እነዋለልኝ መኮንን ጭቁን ህዝብ ጠብመንጃ ያንሳ የሚሉ ቀስቃሽ ጽሁፎችን በማሳተምና የአማራ ብፄር ጨቋን አስመስሎ በመፈረጅ ጫፍ የረገጠ ተራማጅነት አሳዩ የወቅቱን ህገመንግስት እአስካለመቀበል ድረስ በማተት በታገል ጋዜጣ ላይ አሳትመው አስነብበዋል ህገመንግስት መናድና ጦረነት ቀስቃሽነት በሚል ግን ያለተከሰሱ መሆኑ ልብ ይሏል ያኔ ዛረ አይደለማና በጨቋ ማንነት በኩል ይሰበዘር የነበረው ፃሳብ ከዛቅ ያፈነገጠ ነበር የብፄር ጭቆና ተንሰራፍቶብናል ለማለት የሚያስደፍር አልነበረም የዚያን ዘመን ችግር የፊውዳላዊ ስርዓት ጭቆና ተጭኖብናል የሚል አገላለጽ ነበር የሚመጥነው በተማሳሳይ በዚያን ዘመን አና ዛሬ ላይም የብሄር ጭፃዋና ነበር የሚሉ ቡድኖችን ሃሳብ ብዙ ተከታይ አፍርቶ የነበረ ነገር ግን መሰረተቢስ የችግር ትንተና መሆኑን ፕሮፌሰር ኃይሌ ላሬቦ እንደሚከተለው ገልጸውታል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የዘውገኝነትና የአለም አቀፍነትን አስተዳደር ርዕዮተአለም የሚያራምዱ አንጃዎች ኢትዮጵያ የብፄር ብፄረሰቦች መታጎሪያ አስር ቤት ናት ያእሉ የሚሰብኩት ስብከት ተደማጭነትን ከማግኘት አልፎ ብዙ ሃገር ወዳዶች ጭምር ሰይቀሩ እያወናበደም እየማረከም ነውየሰባኪዎቹ አቋም የግል ጥቅማቸውን የማራመድ እቅድ ካላቸው ይጠቅማቸው ይሆናል እንጂ በኢትዮጵያ ታሪክ በየጊዜውና በተፈጸሙ ተጨባጭ የመንግስት ተግባራትና መመሪያዎች አይደገፍም ፕሮፌሰሩ እንዳሉት የብፄር ጭቆና ዲስኩር ጥቅም አለው ጨቋኝ ብሄርን በመሰየም የጋራ ጠላት ጨቋኝ ብፄርን በማድረግ ለመደራጀት አግዚል የብፄር ጭቆና አቀንቃኞች ብቅ ባሉበት ዘመን የካርል ማርክ ሶሻሊዝም በበርካታ የአለም አካባቢዎች አቢዮትን በመስበክ የመንግስትን አላስፈላጊነትን የላብ አደር ገናና ስርዓትን ምስርታ አስፈላጊነትን በመተንተን እና የአለምአቅፍ ወዛደራዊነት ሰበካ በአለም ላይ ላቅ ባለ ደረጃ ላይ ደርሶ ስለነበር ኢትዮጵዊያንም ለውጥ ፈላጊዎች ይህነኑ ፍልስፍና ሳያንጓልሉ መቀበል ችለው ነበር ፍልስፍው በአንድ የፖለቲካዊ ማህበረሰብ ውስጥ ሶስት መደቦች ስለመኖራችው ከላይ ካፒታሊስቱቡርዥዋው ከታች ላብአደሩ ከመሃል በቢሮክራሲው ለመንግስት በአገልጋይነት የተሰለፉ ሙያተኘች በብዛት የሚገኙበት መደብ እንዳሉ በመግለጽ እነዚህ አደራጃጀቶች ለብዙሃኑ ጭቆና ምንጭ ናቸው ብሉናል ቡርዥዋው የመንግስትን እጅ የሚጠመዝዝና ለራሱ ምቹ ህጎችን የሚያስጸድቅመካከለኛው መደብ ለመንግስት የሚያገለግል በአጠቃላይ መንግስትም ስርዓቱም የቡርዥዋው መጠቀሚያ የብዙሃኑ ላብአደር የስቃይ ምንጨ ናቸው በማለት በሚያሳምን ምልኩ አቅርቧል የዚህኑ ፍልስፍና በማጣቀስ መፍትሄው የላብአደሮች አቢዮት መሆኑን ለሰፊው ህዝብ በተራማጅ ልሂቃኖች ተቀነቀነ ስለሆነም ላብ አደሩ የዚህን አደረጃጀት በአቢዎት በማፍረስ መንግስትንም ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አሰናብቶ የላብአደር ቢሮክራሲ በመዘርጋት የኢኮኖሚዊ ፍትህ ከሰፈነ ይህ ፍትህ የብዙ ችግሮች መፍትሄ እንደሚሆን በመስበኩ በኢትዮጵያዊያንም ቅቡልነት አገኘ ነገሩ ግን ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ አጅግ የራቀ በመደብነት የተቀመጡት አደረጃጀቶች ኢትዮጵያን ሳይሆን አውሮፓን የሚመለከቱ ነበሩ ለምሳሌ ላብ አደር በሚል በአምራች ድርጅት ፋብሪካዎች ጉልበታቸው የሚመዘበሩ ተገቢ ክፍያ የማያገኙ ተብለው በሚወሰዱ ሰዎች ልክ ጭሰኛ ገበሬ ሲኖር በማርክስ እይታ ቡርዥዋ በሚባለው ደግሞ ምንም ታጣ ምክንያቱም ኢትዮጵያ በበሰበሰ ፊውዳል ስርዓት ውስጥ ነበረችና ስለዚህ የችግር ትንተናውም መፍትሄውም ለኢትዮጵያ የማይገጠም ሀበበከ ነበር ይህ ያለመጣጣም ግራ ያጋባቸው የወቅቱ የማርክስ ፍልስፍና አራማጀ ለውጥ የተጠሙ ልዛቃን ጉዳዩን ወደ ብሂር ወሰዱት ካፒታሊስትቡርዥዋ በሚለው ልክ አማራ የሚባል ብፄር እንደተመደበ ሁሉ በአማራ ብሄር ላይ የፍረጃ ናዳዎች ተስተናገዱ ከዚህ መፃል የሶሻሊዝም አለምአቀፋዊ ላባ አድርነት በመፈክር ደረጃ ቢስተጋባም በተግባር በብፄር መደራጀት እና የትግል አቅጣጫውን ከዚሁ ጋር የማያያዝ ስራ ተጠናክሮ ቀጠለ የዚያህን ዘመን የሶሻሊዝም አቀንቃኞች የነበሩ ልሂቃኖች የአቋም ለውጥ በማድረግ ከአለም አቀፋዊ ብሎም ከብፄራዊ ስሜት ወደታች ዝቅ ብለው በብሄር መከበር ፖለቲካ ላይ መጣበቃቸውን በጥልቅ ጥናት ከተደገፈው የፕሮፌሰር መስፍን አገላለጽ መረዳት ይቻላል ፕሮፌሰሩ አዳፍነ በተሰኘው መጽፃፋቸው በገጽ ላይ የወቅቱ ተራማጅ ነን ባይ ጥራዝ ነጠቆች መጀመሪያ ላይ የፖለቲካ እምነታቸውን ከብፄራዊ ስሜት አሳልፈው አስተሳሰባቸውን በጣም ሰፊ አድርገው በአለም አቀፋዊ ወዛደርነት ላይ የመሰረቱት ሰዎች አንድ ትወልድ ሳያልፍ የፖለቲካ እምነታቸው ቀኝ ጌላ ዙር ብሉ ጠበበና ከአለም አቀና ወዛደራዊነት ወደጎሰኝነት ተለወጠ ይሉና እዚህ ላይ ዋናው ጉዳይ የዚያን ዘመን አለም አቀፍ ወዛደርነትን ያቀነቅኑ የነበሩ ተራማጆች ዛሬ ላይ የብፄር ፖለቲካውን ዋነኛ የስልጣናቸው ማቆያ ያደረጉ እና የኢትዮጵያ ችግሮችን ከአማራው ልሂቃን ብሎም ከአማራ ህዝብ ጋር በማስተሳሰር የሚያስነግሩ ከመሆናቸው ላይ ነው የአማራ ልሂቃን ከአማራ ህዝብ ነጥሎ ማየትም አልተቻለም ነበር ላብ አደር ስላልነበረም ጭሰኛ አርሶ አደሩን ላብ አደርን እንዲወክል የማድረግ አዝማሚያ ታየ ከበውቀቱ ስዩም ጽሁፎች በአንዱ ላይ እንዳነበብኩት ባህር ዳር ላይ ቀድሞ ይርመሰመስ የነበረው አሳ በተለያዩ ምክንያቶች በመጥፋቱ አሳ ያማረው ሰው በጉን ገፍትሮ ከከተተው በላ አሳ ነህ ብየሃለሁ አሳ ነህ ብሏል አሉ እንደገናም በመካከለኛው መደብ ልክ የሚታይን የማህበረሰብ ክፍል ለመመደብ ቀላል ስለነበር ተራማጆች ችግር አልገጠማቸውም የመንግስት ሰራተኛው የሙያ አገልግሎት እየሰጡ ያሉ የጦር ጀነራሎችና ምሁሮች ተመደቡ እንግዲህ ይህ ለነባሪዊ ሁኔታው የማይመጥን የተውሶ ርዕዮት አለም የውስጥ ችግርን በፃገር በቀል መፍትሄ የለመፍታትና የፃዛገራዊ ችግሩን ከምዕራባዊያን ፖለቲካዊ ሁነት ጋር አጋኖ የማነጻጻር ውጤት ነው ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም የዚህን ዘመን ችግርና ከራስ የመነጨ ስለአራስ ችግር የራስን ግንዛቤ በመያዝ የመፍትሄ አቅጣጫ በመንደፍ ረገድ ያልተሳካልን እንደነበር ለማሳየት የሚከተለውን ፃሳብ ይገልጽታል ወሰን የሌለው የሃብታሞች ስርዓት በደርግ ጊዜ ሰው በላ ስያሜ የተሰጠው ካፒታሊዝም ጸረሰብአዊነት ነው ሰውን ከነነፍሱ ወደሚሸጥ እቃነት ይለውጣል በአሜሪካ ካፒታሊስት ፍልስፍና የሚያራምደው አስተሳሰብ ዋጋው ይለያይ እንጂ ሰው ሁሉ እንደመንኛውም ሸቀጥ ዋጋ አለው የሚል ነው የሰውን ልጅ ከዚህም በታች ማውረድ አይችልም ፕሮፌሰሩ እንደሚሉት ዘመኑ ተውልድ የራሱን ችግር በሰከነ አግባብ መፈተሽ የሚያስችል ምርምር ከማድረግ ይልቅ በሶሻሊት ጸሃፊዎች የተነገሩ የመፈክር ቃላቶችን የሚፈትሽ እንደነበር ይታማል ይህ አስተሳሰብ በነገሰበት ወቅት እንኳን የአማራ ህዝብ የመከራ ገፈትን ቀማሽነት አልተረፈም ነበር የተራማጆች ሶሻሊስታዊ የብሄር ትንተናና ኢትዮጵያ ከጥንስሱ የተራማጁ ወገን ነን የሚሉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ብሄር ተኮር ትንተናንና የፖለቲካ ጽንፍን ሲይዙ የዋለልኝ መኮንን የአማራን የጨቋነት ሃጢያት የሚያወሱ ጽሁፎች ለንባብ በቁ ይህን የዋለልኝ መኮንን የብፄር ተኮር ቅስቀሳ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም የብፄር ጭቆና የሚለውን ውሬ ፍሬቢስነት የሚያሳያው ዋናው ሃዋሪያ ተብሎ የሚጠቀሰው ገና በትምህርትም ሆነ በልምድ ያልተፈተነ ዋለልኝ የሚባል ወጣት ነው ሌላ ቀርቶ በማርክሳዊ ሌኒናዊ ፍልስፍናና በጎሰኝነት መዛፃከል ያለውን ቅራኔ አልተገነዘበውም ነበር ይሉታል እንግዲህ ብስለት በጎደለው ሁኔታ በወቅቱ በተፈጠረው የፖለቲካ ግለት ውስጥ የማርክሲዝም ሌኒኒዝምና የስታሊኒዝም ፍልስፍናን ከብፄረተኝነት ጋር በማጣቀስ በአማራ ብሄር ላይ ጣትን የመቀሰሩ አካፄድ እየተንሰራፋ መጣ ዋለልኝ ሁሉም የለውጥ እንቅስቃሴ ወደ ሶሻሊዝም የሚሻግር እንደሆን ከማሳሰቡ በተጨማሪ አዚህም እዚም የሚታይ የአስተዳደር በደልን የብሄር ጭቆናውን በማስመሰል አግዝፍፎና በቃላት በመከሽን ጽፎ ያስነብብ በነበረ ወቅት ተበድለናል የሚል ስሜት የነበራቸው ብፄሮች ራሳቸው ይህን ያህል ተበድለን ነበር እንዴ። ለፎ ሮ ከዉሼ ለከ በሀከ ፖበለሺ ግላከ በ ሃር ከ ለ ከ ሀ በለበበ ዐቧርፎፎከዐቢ ግላከቢ ሂጄ ዲክበከጩኳ በዝበከቢ ነህ በርበ ህከ ፀበከኳ ር ከ በበ ከ ከበ ዐ ከ በዐርበ ኬ ከርር ኪከ ሏበ ልህ ከ ከህበ ሃር እ ያመ ፎወህዐበበቧ ማመሳቀል የማይሳናው መሆኑን ከወደብከባህር በር ባለቤትነት ጋር ከሰንደቅ አላማ ክብር ጋርና ከፖለቲካዊ አመራርነት ሙያዊ ብቃት ጋር የሚያያዙ የአደባባይ ንግግሮቻቸው አስረጂዎች ናቸው ይህንኑ ከስልጣን መናፈቅ የማይዘል ስር የሰደደ በሽዋና በምኒልክ ላይ የተጠነሰሰ ተጻራሪ ስሜትን ከክንፈ አብርፃም ጽሁፍ አንደሚከተለው እንረዳለን ከጅክክሱም መንግሥት መዳከም ወዲህ አንዲሁም ድንገተኛውን ወይም ያልተጠበቀውን የአጴጹ ዮሐንስ አራተኛ ሞት ተከትሎ የመጣው የሸዋ መንበረ መንግሥት ሥልጣን ከያዘ ጀምሮ ትግሬዎች በትክክለኛ የፖለቲካ ሥልጣን ሚዛን ላይ አይደለንም ሥልጣናችንና ታሪካችን በሸዋ ገዢ መደቦች ተነጥቀናል የሚል ስሜት አሳድረዋል ክንፈ አብርፃም በሌላ በኩል በጣሊያን ማህበረፖለቲካ ስርዓት በፍቅር ከወደቁ ኤርትራዊያንና ኢትዮጵያን ክደው ከጣሊያን ጋር በፍቅር ሲናውኩዙ ከነበሩ ባንዳዎች አብራክ የተገኙ ታጣቂዎች የመሰረቱት ድርጅት ስለዳግማዊ ምኒልክ መሲህነት ስለኢትዮጵያዊነት ስለብፄራዊ አንድነት ለመስበክ የስነልቦና መነሳሳት ይኖራቸዋል ብሉ መጠበቅ ሞኝነትን የሚያሳብቅ አስተሳሰብ ነው ለዚህም ነው አበቃቀሉ የተዛነፉ ጽድ ለመቃን አይበቃም የሚው አባባል የተመረጠው የአስተሳሰብ መዛነፉ በመንግታዊ ስርዓት መካተትና የአማራ ህልውና ግዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል እንዲሉ በመላው ኢትዮጵያ በተቀጣጠለ ትግል ህዝባዊ መሰረቱ የሰለለው የኮሎኔል መንግስቱ ኀማሪያም መንግስት ሲወገድ በ ዓም ፖለቲካ ስርዓቱን የተቆጣጠሩት የብፄር የጉጂሌዎች ስብስብ በተለይም ሕወሓት ኢትዮጵዊነትንና ራሱው የመሰረታቸው የዘውግ ብፄረተኞች የአማራ ኢኮኖሚዊፖለቲካዊና ማህበራዊ መሰረቶችን ለማክሰም የቻሉትን ሁሉ ተግተዋል ከላይ ለመጠቆም እንደሞከረው በህወሃት ሞግዚትነት የተመሰረቱና ያደጉት የበዳይነት ትረካው የማረካቸው የተለያዩ የብሄረሰብ ድርጅቶች ያለ ሀይ ባይ በአማራ ህዝብ ላይ ጥቃት ፈጽመዋል አግዘዋል አስተባብረዋልም ከጅማሮው የኢህአዴግ መሪዎችን በፍቅር አስተሳስሮ ያያዛቸው የጋራ ጠላት የሚሉት የአማራ በዳይነትየበላይነት ነበር የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግና ኢህአዴግም የጥምረት አንዱ ማሰሪያ በአማራ ልሂቃን ላይ ያላቸው ጥላቻ ነበር አዲስ አበባን በተቆጣጠሩ ማግስት የአማራ የበላይነት የሚባለው ነገር ከድርጀት አስተሳሰብነት አልፎ የመንግስት አቋም ሆነ የዘውግ ፖለቲከኞች ሌላ የጋራ አላማችን ብለው ያቀነቀኑት የከፋው ይገንጠል መርህን ኤርትራን አስደስቶ ፋይሉ ተዘጋ ኦነግ እተገብረዋለሁ ሲል ኢህአዴግ ቃሉን በማጠፉ ጸብ ነገሰ የአማራ የበላይነትን ለመደቆስ አላማ የሰነቁትና አሸናፊነቱ ያኩራራቸው የግንባሩየኦነግ ለማለት ነው ባለስልጣናት እውነተኛው የህወፃት ኢህአዴግ የበላይነት ተፈታተናቸው ለኦነጎች የኦሮሚያ ሪፐብሊክን የመመስረት ምኞት እንደኤርትራ ሪፐብሊክ ምስረታ ቀላል እንደማይሆንምን አመላካች ፖለቲካዊ እንቅስዋሴዎች ተስተዋሉ ህወፃት ኢህአዴግ የምትታለብ ላም የሆነችው ኢትዮጵያ ያለኦሮሚያ ምንም እንዳልሆነች ገና ከጠዋቱ ነው የተገነዘበው ኦሮሚያ የሌለችበት ኢትዮጵያ ኤርትራ እንደሌለችበት ኢትዮጵያ አንዳለሆነችም ግልጽ ነውና በትብበራቸው ዘመንና ሁለቱ ቡድኖች አንዱ በአንዱ ላይ የበላይነት ለመቀዳጀት በሚያደርጉት ሸኩቻ አማራን የጥቃት ሰለባ አድረገውታል ኦነግ አንዳንዴ ነፍጠኞች ጠላት ነው በሚል በአማራ ህዝብ ጦር ይመዝበታል ሌላ ጊዜ ለኢህአዴግ ድጋፍ ሰጥታችኋል በሚል ፍረጃ በአደባባይ ይረሸናል ኢህአዴግም ኦነግ የጨፈጨፈው አማርኛ ተናጋሪ ህዝብ እያለ የኢትዮጵያ ህዝብ በኦነግ ላይ ጥላቻ እንዲያሳድርና የፖለቲካ ሀይሎች ከጎኑ እንዲሰለፉ ፕሮፓጋንዳ የሚሰራበት ወቅትም ስለነበር በአሰቃቂ ሁኔታ የተጨፈጨፉ የአማራ ብሄር ተወላጆችን ኾኮዲዮ በማሳየት በኦነግ ላይ የማጠላላት ዘመቻ ያካሂድ ነበር ከምንም በላይ የሚያሳዝነው አማራ ከለላ የሚሰጠው የመነህግስት አካል ያጣ ነገር ግን ለፖለቲካ ትርፍ ብቻ የዘውግ ፖለቲከኞች የሚጫወቱበት መከረኛ ህዝበ መሆነ ነው በታጋይ መራሹ ኃይል ከልካይ የሌለው የማያባራ በደል በአማራ ላይየተሰነዘረባቸው አካባቢዎችን መበራከትና የበደሉ ስፋት የአማራ ህዝብ በስሟ የሚምልላት ኢትዮጵያ ምኑ ናት የሚል ጥያቄን የሚያጭር ነው ቀደም ባሉት የሰቆቃ ዘመን በደሉን ለሚዲያ የሚያበቃና የሚያሰማለትም አካል እንዳይኖር ተደርጓል ዛሬ ላይ ለቴክኖሎጂ መስፋፋት ክብር ይስፋውና ያፄ የነበረውን ሰቆቃ በፎቶና በምስል እያጀቡ ተጨባጭ ማስረጃዎች የሚያቀርቡ ድረገጾት በመበርከታቸው ልጠከ ዩከዐርበ ልበከ ርፎዩ ልበበከ በሀርበባፀበኒኪ ልዘጠከ ከበር ርፎበበ ብሎ ጎግል ለሚያደርግ የተባዳዮችን የስቃይ ድምጽ መስማትና የስቃይ ገጽታ ማስተዋል የሚቻል ነው ዓም የጭፍጨፋው ሂደት ቅጥ ያጣበት ወቅት ነበር በሃህረርጌ በወለጋ በአርሲ ምስራቅ ሸዋ ምዕራብ ሸዋና በሌሎችም አካባቢዎች የጦፈ ጭፍጨፋ የተከሰተባቸው አካባቢዎች ናቸው በዚያን የአማራ የስቃይ ዘመን ደርግን ያህል ግዙፍ ወታደራዊ ቡድን ገረሰስኩ የሚለው ብሶች የወለደው የህወሓት ሰራዊት የተወለወለ ጠብመንጃውን ከትከሻው እንኳን አላወረደም እንደደገነ ነበር ሆኖም በአመራ ላይ የታወጀውን ጭፍጨፋ ለማስቆም የወሰደው ርምጃ ካለመኖሩ በተጨማሪ የኢህአዴግ ግንባር አባላት ቀውሱን የሚያባብሱ ህዝባዊ ንግግሮችንም ሲያደርጉ እንደነበር የጥናት ውጤቶች ያስረዳሉ የሙሉቀን ተስፋውን የ ዓም የጥፋት ዘመን የተሰኝ መጽፃፍ ያንብቡ የፃረርጌ የበደኖን የአርባጉጉን አልቂት ባስ ብሎ ይታይ እንጂ ችግሩ በሁሉም የሃገሪቱ አካባቢዎች የተንሰራፋ ነው በአሁኑ ሰዓት የህወፃት ደጋፊዎችና አባላት የኢኮኖሚ ማዕከልነቷ በምትታወቀው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳና ባምባሲ ከተማዎች የአማራ ህዝብ በኦነግ ታጣቂዎች ታጭደዋል ባምባሲ ላይ የአማራን ተወላጆች አዳራሽ በመሰብሰብ በቦምብ ያጋየበትንና ከሰማንያ ሰው በላይ ሰዎች እናት ከነልጆቿ ጭምር ያለቁበትክስት አንገሽጋሸ የትላንት ታሪክ ነው የአማራን ንብረት ለይቶ መዝረፍ ማቃጠልና ህዝቡ በማህበር የሚያረባቸውን ከብቶች ያለገደብ ማረድ ተራና ከቁብ የማይቆጠር በደል አንደነበር የችግሩ ገፈት ቀማሾች ያስረዳሉ ከማሽና መተከል ወረዳም በቤኒሻንጉ የአማራ ስቃይ ያስተናገደች ናት ከኦነግ ውድቀት በኋላም በተለያየ መጠን ከሶማሊና ኦሮሚያ ክልሎች አማራን መጨፍጨፍ ማሳደድ የስራ አድል የማሳጣት የመፈናቀል ተግባራት ተፈጽመዋል በኦሮሚያ ክልል በና አመታት አሰቃቂ ግፍ ተፈጽሟል ከችግሩ ስርዓታዊነት የተነሳ ሊያባራ ባለመቻሉ ኢትዮጵያ ሁለተኛውን ሜሊኒየም ባከበረች ማግስትም የአማራ ህዝብ አባራሪዎች በተደራጀ መልኩ ተንቀሳቅሰዋል በሽፈራው ሽጉጤ አስተዳደር ከደብቡ ክልል ጉራ ፈርዳ ወረዳ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቦሎጂጋንፎይ ካማሽና መተከል ወረዳዎች በገፍ እንዲፈናቀሉ ተደረጓል ከላይ ያለውን ሃሳብ በማጠናከር ዶክተር አሰፋ ነጋሽ በስርዓቱ ቀጥተኛና ኢቀጥተኛ ውሳኔ ከክልሉ ውጭ ያለው የአማራ ህዝብ የመፈናቀል የመደብደብ የሞትና መሰል የኢሰብአዊ አደራጎት አንደተፈጸሙበት በ ዓም በጻፈፉት ጽሁፍ ከነማስረጃው ጠቅሰዋል ስርዓታዊ ፍርድ የተፈረደበት ህዝብ ለመሆኑ በግልጽ በሚያሳይ መልኩ በ ዓም መለስ ዜናዊ በጉራ ፈርዳ ጉዳይ ላይ ለተወካዮች ምክር ቤት ማብራሪያ ሲሰጡ አማራ ተፈናቀለ እየተባለ መወራቱን ነቅፈው የሰው መሬትና ደን በህገወጥ መልኩ የተቀራመቱ ሰዎች ናቸው በማላት ተፈናቃዮቹን ወንጅለዋል በተጨማሪም ተፈናቃዮቹ ጥቂት የጎጃም ሰዎች እንደሆኑ ለማስመሰል ሞክረዋልም የሽፈራው ሽጉጤ ስራ የመለስ ዜናዊን ልብ ስለማረከ ይመስላል በፌደራሉ መንግስት ስልጣን ተሰጠው የቤኒሻንጉሉን የአማራጠል የመንግስት ስርዓትና የማፈናቀል ድርጊ ብንመለከት የክልሉ ካቢኔ መክሮበት ተወያይቶበትና ታስቦበት የተፈጸመ ነው ኢየሰብአዊ ድርጊት ሰለባዎቹና ተፈናቃዩቹ በቅድሚያ ቅንጃለእርሻ በሬ በማቀናጀት የሚል ስም ተሰጥቷቸው የማጥላላትና የወራሪ ገጸባህሪን የሚያላብስ የፖለቲካ ስራ ተሰርቶባቸዋል ኋላ ላይ ችግሩ ፖለቲካዊ ጫና ሲያስገትል የፌደራሉ መንግስት ተግሳጽ ሲሰማ ጥቂት ኪራይ ሰብሳቢዎች የፈጸሙት እንደሆነ ተወራ ለይስሙላ በአጥፊነት የተከሰሱም ነበሩ በአማራ ላይ የተሰነዘረው ጥቃት ተጠንስሶ አስኪተገበር ድረስ ዛሬ ላይ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኮሚሽነር የሆኑት ዶክተር አታክልቲ በክልሉ የአስተዳደር ምክር የፕሬዘዳንት አማካሪ ነበሩ በአማራን ህልውና ላይ አደጋ የመጣል ተሳትፎ ሹመት ያስገኛል በመሆኑም በአማራን ህልውና ላይ ያነጣተረው የስርዓቱ አርምጃ ሳይቀለበስ ቆይቶ የዘመን ለውጥ ሆኗል ዓም አማራን ለማጥቃትና ስልጣን ለማደላደል የተጠነሰሰውና እስካሁን ዛፃገራዊ አንድነትን በመናድ ፖለቲካውን በብፄር ጥላቻ ላይ እንዲመሰረት ያደረገ የፖለቲካ መስመር ዛሬ ላይ ለተፈጠረው ውጥንቅት አብቅቶናል ያልዘሩትን እያጨዱም ነውና ለታሪክ የተዛባ አስተሳሰብ ይዞ በመነሳት አንድን ህዝብ የታሪክ ተወቃሽ አድርጉ የሚፈርጅ ቡድን ዛሬ ላይ ምስቅልቅላችንን ማወጣቱ ያልተጠበቀ ክስተት አይደልም ምክንያቱም ከጅምሩ የተዛነፈ አስተሳሰብ የመንግስታዊ ስርዓት አካል በመሆኑ ነው የአማራ የበላይነት ነበረ። ልበኋ ር ለፎ እርኪ አማራን ከመንግስታዊ ስርዓት ጋር በመያያዝ ሌሎች ኢትዮጵያዊንን ወይም ብሄረሰቦችን የታረኩ አካል እንዳልሆኑ በማስመሰል አሊም የነበራቸውን ሚና ባለመጥቀስ ስልታዊ ዝምታን በመጠቀም አማራን የማውገዙ ስራ መጠነሰፊ ሆኗል ስርዓታዊ በመሆኑ ብዙዎቻችን አንዳንዴ በመሰላቸትና ዛሳብ ብንሰነዝር ሰሚ አናገኝም በሚል ሌላ ጊዜ ግንዛቤ በማጣት ዝምታን መርጠናል መናገርና ክርክር መፍጠር የኢኮኖሚና ማህበራዊ ህልውናን የሚያስነጥቅበት ሁኔታም ስላለ ፍራቻች ለዝምታችን መጎልበት አጋዥ ሆኗል የታሪክ መዛግብት ብንፈትሽ ግን ፃቁ አንድ ነው ማለትም ኢትዮጵያ ከሶስት ሽህ አመታት ባስቆጠረችበት የታሪክ ሂደት ውስጥ የአማራ መንግስት ወይም የአማራ ስርዎ መንግስት ተመስርቶ እንዳለነበረ እንረዳለን ነግር ግን የአማራ ህዝብ የጋራ ሀገርን በመመስረት ሂደት ትጉህ የነበረ ለመንግስታዊ ስርዓት ምስረታ አስቻይ ማህበራዊ መሰረት ያለው በእምነት የታነጸና ግብረገብ ማህበረሰብን ወይም ትውልድን የመቅረጽ ጸጋን የተላበሰ ነው ወደ ሩቁ የኢትዮጵያ የመንግስት ስርዓት ተመልሰን ሰንፈትሽ የፕሮፌሰር ፍቅሬን የታሪክ ትንተና ብንዳስሰው ተገቢ ይመስለኛል የአማሮች ህልውና የጀመረው የኢትዮጵ ስርዎ መንግስት ከተመሰረተ ከአራት መቶ አመት በኋላ ነውአንዳንዶቹ ንጎሶችና ነገስታት የአማራ ስም ቢይዙም በኢትዮጵያ ስረወመንግስትን የሚወክሉ መሪዎች አንዳቸውም አማራ አልነበሩም ፍቅሬ ቶሉሳ ዓም የኢትዮጵ ስርዎ መንግስት እንጂ በአራተኛው ክፍለ ዘመን ክርስትና አንዲስፋፋና የመንግስቱም ሃይማኖት እንዲታወጅ በበቃበት ወቅት በአብርፃና አጽብሃ ነግሰው የነበረ ሲሆን የእነዚህ ንጉሶች አባታቸው አጴ ሰይፈአርፅድ በናታቸው በኩል የአማራ ደም ነበራቸውይሁንና የአማራ ስርዎመንግስት አልመሰረቱም ዝኒ ከማሁ የሶሎሞናዊው ስርዎ መንግስትም እስከተመሰረተበት ጊዜ ድረስ የደሸት ዝርያዎች በስርዎ መንግስታት ውስጥ ተሳታፊ ይሁኑ እንጂ አማሮችን ብቻ የሚመለከት ስልጣን እንዳልነበረም ከፕሮፈሰር ፍቅሬ ጽሁፍ አእንደዳለን የዛግዌ ስርዎመንግስትን ከመሰረቱ የአማራ ወታደሮች ከመመልመሉ ባሻገር የአማራ መንግስት እንዳልነበር የታወቀ ነው የየጁን ስርዎ መንግስትን ያጸኑ ልሂቃኖች የኦሮሞ ብፄር አባላት ስለመሆናቸውካሳ ፃይሉ አጹ ቴወድሮስ አማራነትን ሳይሆን የቋራ ተወላጅነትን አስቀድሞ የመጣና ቅማንቶችን ማንገሱን የሚያረጋግጡ ማስረጃዎችን ማቅረብ ይቻላል የወሎው ራስ አሊም የኦሮሞ ተወላጀ ሲሆኑ እርሳቸውም ይሆኑ የየጁ ስርወመንግስት ነገስታት አማረኛን የመንግስታቸው ቋንቋ አድርገው መጠቀማቸው ይታወቃል እነዚህ ስርዓቶች የኦሮሞ መንግስት በሚል የብሄር አደረጃጀት የተጠናወታቸው አልነበሩም ዮዛንስ አራተኛም የትግራይ መንግስት በሚል ያልነገሰና አማረኛን የስራ ቋንቋው ያደረገ ነበር የቀዳማዊ ምንልክም ሆነ የአጴጹ ኀስላሴ ሰርዓት የሶሎሞናዊ ስርወመንግስት ፍሰትን በኢትዮጵያ ሲያስቀጥሉ የነበሩ እንጂ አማራነትን የሚላበስ ብፄር ተኮር ፖለቲካዊ ማንነት አልነበራቸውም አንዳንዶች የስርዎ መንግስቱ ንጉሶች የአማራ ስምና ስመመንግስት ቢኖራቸውም አንዳቸውም አማራ ነን ብለው አያውቁም ከነዚህ ውስጥ እናቶቻቸው አማሮች መሆን ያለመሆናቸው ባይታወቅም አባቶቻቸው ግን የሶሎሞን ዝርዎች ናቸው ዝኒከ ማሁ በተጨማሪም የቀድሞዎቹ ስርዓቶች ዛሬ ላይ ከመሰረትነው አወቃቀር ከብሄር መንግስት በእጂጉ የራቁ ነበሩ አሁን የብፄር አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ብአዴን የመሰረተው መንግስትየህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ሕወሓት የሚመራው ስርዓት አንዲሁም ሌሎቹ በዘውግ የተደራጁበት መንገድ ነው የብፄር መንግስት ነበር ወይም አለ ለማለት የሚያበቃን መንግስት የሚለውን ጽንሰ ፃሳብ ስንገነዘብ የፖለቲካ ርፅዮተአለሙን መንግስተ ህጉንፖሊሲውን የፖለቲካ ፓርቲውን አወቃቀሩንና በድርጅቱ ከአመራር እስከ ምንዝር የተሰባሰቡ ሰዎችን አዳምረን ነው በመሆኑም በቀድሞው ስርዓቶች የአማራን የትግሬ የኦሮሞን የሚባል መንግስት ያለመመስረቱ ስርዎመንግስቱ ኢትዮጵያን የሚመለከት መሆኑና በአባልነት ለመካተት የብፄር ጉዳይ መስፈርት ያለመሆኑ የቀድሞዎቹ ስርዓቶች ከብፄር ጋር የሚያስተሳስራቸው እትብት እንዳልነበራቸው ያስገነዝበናል ከላይ እንደተገለጸው ዛሬ ላይ በግልጽ ቋንቋ የኦሮሞ መንግስት የአማራ መንግስት የትገሬ ወዘት መንግስታት ብፄር አስተዳዳር ስም ተቋቁመዋል በነዚህ የብፄር መንግስታት የአማራ ህዝብ የበላይ ነበር በሚል ጥላቻ እየተሰበከ መሰቃየቱ ግልጽ ነው ሆኖም በእነዚህ በብፄር ስም በተደራጁ መንግስታት በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች በመንግስት አነሻስነት በአማራ ህዝብ ላይ ለተፈጸሙ በደሎች የኦሮሞ የሶማሊ ወይም የልላ ህዝብ የታሪክ ተወቃሽ የሚሆንበት የሞራል የህግ አሊያም የፖለቲካ አመክንዮ አይኖርም በህዝብ መካከል የተደረገ የበዳይ ተበዳይ ታሪክም አድረጎ መውሰድ የማይቻል በመሆኑ የተጠያቂነት ድርሻውን ስርዓቱ በብቸኝነት ይወስደዋል ከፋፍሎ የመግዛትን የፖለቲካ አላማ ለማራመድ ካልሆነ በስተቀር የስርዓቱ መሪዎች ከመጡበት ብሄፄር ጋር በማገናኘት በብፄሮች መካከል የተፈጸ ግፍ አድርጎ መተንተንም የሚቻልበት ህጋዊና ፖለቲካዊ መርህ ባይኖርም በአማራ ላይ ተፈጽሟል በመሰረቱ የአማራ ህዝብ ለኢትዮጵያ አንድነትና ክብር አበርክቶው እንዳለ ሆኖ ለንጉሳዊያኑ አገዛዝ መደላድል በሆነ የእምነትና የባህል ተቋማቱ ተተብትቦ ለከት የሌለውን የስርዓቶች ጫና ተሸክሞ የኖረ ህዝብ ነው በመሆኑም ዛሬ ላይ ስርዓቱ የአማራ የበላይነትን ታሪክ እንደነበረ ለማሳመን የሚያደረገው ቅስቀሳ ከነባራዊው የኢትዮጵያ ታሪክ ያፈነገጠ ና የፖለቲካዊ አላማን ብቻ የማሳኪያ ስልት ነው ምዕራፍ ሶስት የአማራ ህዝብ የመደራጀት የውክልናና የማህበረ ኢኮኖሚ ፈተናዎች ጫፍ በረገጠ አምባገበባዊነቱ የተነሳ ህዝባዊ መሰረቱ የተናደው የደርግ ሰርዓት በግንቦት ቀን ዓም በግፃድ አበቃለት የዘውግ ፖለቲካ አራማጆች የትጥቅ ታጋዮች ደግሞ በለስ ቀናቸው ወዲያውኑ በሽግግር መንግስቱ ቻርተሩ አንቀጽ መሰረት የተወካዮች ምክር ቤት ከብፄራዊ ነጻነት ንቅናቄዎች ከሌሎች የፖለቲካ ድርጅቶችና ከታዋቂ ግለሰቦች ተውጣጥቶ በ አባላት ሊመሰረት በቃ በአዲሱ ህወፃት መራሹ ሰርዓት ኢህአዴግን በግንባርነት በመመስረት ኢህዴን ይሰኝ የነበረው ብአዴን ሆኖ ለአማራ ክልል አስተዳዳሪነት ተሰየመ በምክር ቤቱ የሶስት ድርጅቶች ግንባር ኢህአዴግ ወንበርና ኦነግ በአንጸራዊነት አብላጫውን የምክር ቤት መቀመጫ ማለትም ወንበርና ብሄር ብሄረሰቦችን እንወክላለን ያሉ ቡድኖችና ተዋቂ ሰዎች ቀሪውን ወንበር ተቀራምተውት ነበር አማራን በአማራ መሬት ላይ ሆነው ደርግን ሲፋለሙ የነበሩ በአብዛኛው አመራሮቹ በብሄር አማራ ያለሆነ የኢህዴን ታጋዮዎች አንዲወክሉት ተደርጎ ምክር ቤቱም ለአራት አመታት መንግስታዊ ስራን ሲያከናውን ቀርየ በዚህ ድልድል አማራው እዚህ ግባ የሚባል ተወካይ እንኳን ሳይኖረው ቁጥር አንድ ተጎጂ ሆኖ ቆይቷል የቀድመው ጠቅላይ ሚኒስተር መለስ ዜናዊ ለጋዜጠኛ ያደረጉት ንግግር ይህን ፃሳብ የሚያረጋግጥ ነው ስለሆነም ከሽግግር መንግስቱ ጀምሮ የኢህአፓ ርዝራች የሆኑት ኢህዴኖች አስካሁን ዋናውን የክልሉንና ቁልፍ ስልጣንና የፈደራሉ መንግስትም ውክልና በመውሰድ አማራ አማራ የማይሸቱ ውሳኔዎችን በአማራ ህዝብ ላይ በማሳለፍ ህወሃትኢህአዴግን እያገለገሉ አእስከሁንም አሉ የአማራን ውክልና ማጣት አስመልክቶ የቀድመው ጠቅላይ ሚኒስተር አማራን የሚወክል አካል ባለመምጣቱ ወይም አማራን በልዩ ሁኔታ እወክላለሁ ብሉ የመጣ ድርጅት የለም በአማራው ገበሬ ውስጥ ሲታገል የነበረውን ኢህዴን ስለሆነ የአማራ አመለካከትን ይወክላል በልን እናስባለን በማለት የአማራ በአማራው ያልተወከለበትን አግባብአስረድተዋል ሆዘጠፎ በባበፎ ከአ ረዩበህ በቧ ዞ ጩ ኮፎቨከ ነሃሃበዐፀበበበ ልሀሀህ። ደሳልጳበዐሐ ሶታ ነ ሀይወ ደኋ ይጣሳሷጳዐፊሳ ለቅፇጣጫሜ ቤታሰቭሇብ ምማኔ ሰበብ የመራባት መብ ይሃደባጳኋናሳም የሚደልጳበዮ ሃታ ለሐ ሪኃፇታዱ ሪታ ፅበደምሳ ይሰደዳሷሳይፈናፇጎላልቨኛ ታታም ቦታዎቸ ይ ፅሀረ ይደፎሽቦሶጳ ሀገረ ያሰኑልጋሶና ዋቃ ፅባ ይሆናጳ ሙታፇ ታሰፉው ዓም ከላይ የተገለጸው እንዳለ ሆኖ ጸኃፊው በአማራ ህዝብ ላይ የተሰነዘረውን ጥቃት ስርዓታዊነት ከጣሊያን ወረራ እስከ አሁኑ መንግስት ያለውን የታሪክ መስረጃ በማጣቀስ አስረድቷል በጠቅላላው እኤአ ከ ወዲህ የታየውን የአማራ ህዝብ ቁጥር አንጻራዊ ማሽቆልቆል ከዚህ ቀጥሎ ቀረበው ሰንጠረዝ ያስረዳል ሰንጠረዥ የአማራ ህዝብ ከሌሉች ህዝቦች በተለየ የአቀናነስ ሂደት ብሄረሰብ አማራ ሚሊዮን ኦሮሞ ሚሊዮን ትግሬ ሌሎች ድምር ምንጭ ሙታቀፇ ታፓሰፉው የወሰደ ጽ ኋሌጳጎ የኒጴቀተዮፏሕያ ማሪሰዊ ሰታሰቷሰካል ሌደንሷንሃ ዎቧ ሉድረን አንዳፇረዕው ከላይ በሰንጠረዝ እንደሚታየው በአጠቃላይ በሃገሪቱ ከ ቆጠራ ወዲህ ያለው ዘመን የአማራን ህዝብ ቁጥር የሚያመናምን ነበር የሙሉቀን ተስፋውን ከገጽ እስከ ያንብቡ በተለይም በከ እስከ ድረስ ከክልልሉ ውጭ ባሉ አካባቢዎች አማራ ከሳይንሳዊ አመክኗውነት ውጪ ጠፍቷል ዝኒ ከማሁ ገጽ በአማራ ክልልና በአዲስ አበባ ደግሞ በርካታ ሚሊዮን ህዝብ የት እንደደረሰ አይታወቅም ወይም መኖር የሚገባው ህዝብ የለም አማራ በአዲስ አበባ የአዲስ አበባን ህዝብ በተናጠል ስናየው በ ዓም በመንግስት በተከናወነው የህዝብ ቆጠራ መሰረት ከጠቅላላው ህዝብ ውስጥ የሚሆነው አማራ ሲሆን ኦሮሞ ጉራጌና ትግሬዎች ናቸው ቀሪውን ቁጥር የተለያዩ ብሄረሰቦች ይሸፍኑታል በዚህ ዳታ መሰረት ከተማው ነዋሪ በመቶ የሚሆነው የአማራ ህዝብ ነውይህም የሚያሳየው በአዲስ አበባ ህዝብ ቁጥር በተዛባ መልኩ መቅረብና ወይም እንዲቀንስ ማድረግ የፖለቲካዊ ውክልናና የፃብት ክፍፍል ይህንኑ መረጃ መሰረት አድርጎ መደልደሉና በእርግጥም የህዝቡ ቁጥር ቀንሶአድገቱ ተቋርጦ ወይም ዘገምተኛ ሆኖ ከሆነ የእድገት ማሽቆልቆል ዋነኛው ገፈት ቀማሽ አማራ ይሆናል ማለት ነው በሌላ አገላለጽ ካአዲስ አበባ ነዋሪዎች ወደ ሃዛምሳ በመቶ የሚጠጋው ህዝብ የአማራ ህዝብ በመሆኑ በአማራ ክልልም ሆነ በአዲስ አበባ የሚደረጉ የነዋሪ ቁጥር አሳንሶ ማቅረብ ወይም የህዝቡ ቁጥር እንዲያንስ ስርዓታዊታ ታክቲክ ቀይሶ መንቀሳቀስ በአማራ ህዝብ ላይ አደጋ መጣል መሆኑን መረዳት የሚያዳግት አይሆንም ጉዳዩን በዝርዝር ለማየት ስንሞክር በ ዓም ቆጠራ ከሁሉም ክልሎችና አካባቢዎች ያነሰ አማካኝ የህዝብ አድገት ምጣኔ ያለው የአማራ ህዝብ በብዛት የሚኖርባቸው አካባቢ ነው የሁሉንም ክልሎች የአድገት መጠን በሚከተለው ሰንጠረዝ እንመልከት ሰንጠረዥ የኢትዮጵያ ህዝብ አድገት ዐርህከ በ በክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች ተነጣጥሎ ሲታይ ተ ቁ ክልሎች እድገት መጠን ምርመራ ትግራይ አፋር አማራ ዝቅተኛ የህዝብ አድገት መጠን ያስመዘገበ ክልል ኦሮምያ ሶሚሊ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ደቡብ ህዝቦች ጋምቤላ ከፍተኛ የህዝብ አድገት መጠን ያለው ክልል ፃረሪ አዲስ አበባ በሁለተኛ ደረጃ አነስተኛ እድገት ያስመዘገበ የከተማ አስተዳደር ድሬድዋ ሃገራዊ የህዝብ አድገት ምንጭ ልከበሀ ዞዐፀህሀቨበ ርዐከ ክ ። አንደኛ ከ ዓም ወዲህ የተዘረጋው ቋንቋ ተኮር አሰራር የአማራ ምሁራን አግላይ በመሆኑነ ከየክልሉ ገጠራማ አካባቢ እየፈለሱ በከተማ ስራ የመፈለግ ሁኔታ አለ ገና ከጅምሩ በኦነግ እና ሻቢያ ጥቃት ይሰነዘረብት ስለነበር ወደ አዲስ አበባ እና ወደ ትላልቅ ከተሞች የሚፈልስበት አስገዳጅ ሁኔታም ተፈጥሮ ነበር ኢህአዴግም ለአማራ ጉዳይ ጆሮ ዳባ ልበስ ከማለቱ በተጨማሪ ጸረአማራ ፍረጃውን በማጠናከር ለሞትና ስደት እያመቻቸ ሲስጠው እንደቆየ የሚሸሸግ አይደለም ስለሆነም የተሳካለት አዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞች ተቀበሉት የቀድሞ ማህበረኢኮኖሚውን አፍርሶ አዲስ ሲመሰርት በከተሞች በቁጥር የመላቅ አድል የሚያገኝበትም ሁኔታ ተፈጠረ በብፄር ድልድል ባልተደረገባቸው የሲቪል ሰርቪስ መስሪያ ቤቶችም መታወቂያቸው አማራ የሚል ሰዎች በብዛት ሊገኙ በቁ ሁለተኛ ከላይ በጠቀስኳቸውና በሌሎች የተለያዩ ምክንያቶች መፈናቀልን ጨምሮ የአማራ የኢኮኖሚ መሰረቱ መናጋት ትውልዱ በመንግስት መስሪያ ቤት ተቀጥሮ ከእጀጅጉ ወደ አፍ ኑሮ ለመግፋት የሚመርጥበት ሁኔታ አለ በከተሞች የሚገኙ የማህበረሰቡ አባላት የኦኮኖሚ ከ ከ ከ ር ከ ህ ኗር ክበ ዝ ከቦከዐበ አቅማቸው ልጆቻቸውን በጥሩ ሁኔታ የማስተማር አድል ስለማይፈቅድላቸው ከኛ ክፍል ኛ እና ኛ ክፍል እንዲሁም ከዩኒቨርሲቲም ተሰናባቾች እንዲበዙ አስተዋጽዖ ያደርጋል አነዚህ ዜጎች በመንግስት መሰሪያ ቤቶች በሲቪል ሰርቫንት ስም በጽዳት አትክልተኝነትተላላኪነት ዘበኝነት የመቀጠር እድላቸው የሰፋበት ሁኔታ አለ እንግዲ የጽዳት አትክልተኛተላላኪ የጥበቃ ስራተኞ መበራከት አማራ የሲቪል ሰርቪሱን ሞላው በሚል መንግስት ለሚያስነግረው ወሬ አስቻይ የቁጥር ማስረጃ ማቅረብ ያስችለዋል ሃቁ ግን ብዙዎች የማይመርጡትን ዝቅተኛ ክፍያ የሚያስገኝ ስራ ላይ የተሰማሩ የአማራ ልጆች መብዛታቸውና የተሻ ክፍያ በሚስገኝ የፃላፊነትና የሙ ስራ ላይ የሚሰማሩ የአማራ ወጣቶች በቁጥር አናሳ መሆን ነው በማስረጃ ሳሰደግፍ በአንዱ የፈደራል ዩኒቨርሲቲአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከሚገኙ ሰራተኞች በተለይ በአስተማሪነት መደብ የአማራ ብሄር ካለው የህዝብ ቁጥር አንጻር አጅግ አናሳ ሲሆን በጥበቃ ጽዳት አትክልተኛና በተመሳሳይ የጉልብት ስራ ላይ የተሰመሩ የብሄሩ ተዋላጆች በንጽጽ ከሌላው ብሄር የላቀ ቁትር አላቸው ከአስረኛ ክፍል በላይ የዘለቁትና ለዩኒቨርሲቲ ትምህርት ለበቁ የአማራ ወጣቶች በመከላከያ ሰራዊት ፖሊስ እና መሰል ልዩ ሙያ በማይጠይቁ መስሪ ቤቶች ለመቀጠር ይገፋፋሉ በተለይ ከአማራ ክልል ውጪ የሚኖሩት በሚኖሩበት አማራዎች አካባቢ ከሌላው እኩል ኢኮኖሚ ድጋፍ ስለማያገኙ አደነዚህ መስሪያ ቤቶች የተቀላቀሉበት ሁኔታ አለ ይህን አገላለጽ በማስረጃ ለማገዝ የሚቻል ሲሆን በ ዓም መንግስት ባወጣው ሪፖርት መሰረት በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ አማራው ከሌሎች ብሄረሰቦች የበለጠ ቁጥር ነበረው ማለትም ሰራዊቱ ከአማራ ከኦሮሞ እና ከደቡብ ህዝቦች የተውጣጣ ነው እግዲህ የእግረኛ ተዋጊ የሆኑ በትምህርት ረገድ ብዙም ያልተጓዙ የአማራ ልጆች ይበዛሉ መስመራዊ መኮንን ለመድረስና መጠነኛ ለውጥ ለማግኘት እንደኳን ፈተናው የትየለሌ ነው መሬት ላይ ካለው ሃቅ ብንነሳ በሰራዊቱ ውስጥ ወጣቱ ከ ያህል እድሜውን ምንም የኔ የሚለው ነገር ሳይኖረው አዛፐቹን ፈቃድ ሲፈጽም ይኖራል በሃገርና በመንግስት መካከል ያለውን ልዩነት አንዳይገነዘብ ከመረጃና ከትምህርት እየራቀ ሀገሩን ጠባቂ መሆኑ እየቀረ የአለቆቹን ንብረትና ስልጣን ጠባቂነት ሚና እየተወጣ እድሜውን የሚጨርስበት ሁኔታ ተመቻችቷል ስርዓት መራሽ ፍረጃዎችና የእለት ከእለት የአማራ ልጆች ህይወት በሲቪል ሰርቪስ ስርዓቱ የአማራ ብፄር ነው ብሎ የተገመተ ማንኛውም ሰው ለትምኪተኝነት ለነፍጠኝነት እንዲሁም በበላይነት ስሜት ሌሎችን በመናቅ ፍረጃ የተጋለጠ ነው በብሄር ብሄረሰቦች ፃገር ኢትዮጵያ ቀድሞውኑ በአማራ ላይ የተሰራው አግላይ ፖለቲካዊ ሰበካ ሌሎች ቤሄፄሮች በመጠራጠር እንዲያዩት የተበረገደ በር አለው አንድ ገጠመኝ ላስታውስ በግንቦት አንድ ቀን ዓም እንድ ስሙ አማራነትን የሚያሳብቅ የየትኛውም ፖለቲካ ድርጅት አባል ያልነበረ አስተማሪ ከአንድ የኢህዴግ ግንባር ፓርቲ አመራር ከሆነ አለቃው በጥቅማጥቅም ግጭት ውስጥ ይገቡና ጥቅሜ ተነካብኝ በሚል ፃላፊው በዲፓርትመንቱ መሀተም በመጠቀም አስተማሪዎችን በመናቅ በትምኪተኝነት የመሪዎችን ስም በከንቱ በማንሳት የእአነገሌ ዘር ነንኝ በመለት ይኩራራል እና ሌሎችን በወቅቱ ፖለቲካ ትኩረት የሚሰጣቸውን ጉዳዮች በክሱ አካቶ ከሰሰው በዚህ የተነሳ መምህሩ አቤቶታ አቅርቦ ማስራጀዎች በከሚቴ ተሰብስበው እና በዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ ዛለፊዎች ግልጽ ግምገማ ተደርጉ መመህራንን ይንቃል ስለመባሉ አንድ ምስክር በሰጡት ቃል ሲሰጥ የማህበራዊ ሳይንስ አስተማሪዎችን እናውቃቸዋለን ብሏል የጥናት ቢጋር ለግምገማ ቢቀርብም የሚፈጠር ነገር የለም ሲል ምን ማለትህ ነው ስለው መምህራኖቹ የኛው አባላት ብሎም የምንተዋወቅ በመሆናችን የተለየ ነገር አይፈጠርም ገንቢ አሳብ ጨምረውልን ቢጋሩ ይጸድቃል ነው ያልኩት ሌለ ነገር ልታነካካኝ ከሆነ ብሎኛል ሲል መሰከረ ለሁለተኛው ክስ ተከሳሹን ጨምሮ ሌሎችም እኛ የአባ ጂፋር ዘር የአጴ ምኒልክ ልጆት የዮፃንስ ልጆች የሚል ንግግር አድረጉ ነበር በሚል ማስረጃ ቀረበ ይህን ማስረጃ መሰረት በማድረግ የዩኒቨርሲቲው አመራር በአቤቱታ አቅራቢው ላይ ፃገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ብዝዛነተን ለአንድነት መጠቀም ሲገባን የራሶን ብሄፄር ስም በማንሳት ያለአግባብ በመኩራራትዎ እና የሌሎቹን ብሄር ተማሳሳይ ክብር ባለመስጠቶ የሚሉ ፃሳቦችን በማካተት ማስጠንቀቂያ ተጻፈለት እንገዲህ በግምገማው እንደተረጋገጠው እኛ የአባ ጂፋር ልጆች የምኒሊክ ልጆች የዮፃንስ ዘር ነን በሚል አቤቱታ አቅራቢው የተናገረው ፖለቲካዊ ትርጉም በመስጠት ለግምገማ ከመቅረቡ ውጪ ብሄር የሚባል ነገር በክሱ ላይ አልተገለጸም ግምገማውም ብሄር የሚል ገለጻ አልተሰነዘረም የተጠቀሱት መሪዎችም የተለያዩ ብሄረሰብ አባላት እንጂ በራሳቸው ብፄር አይደሉምስማቸውን ያነሳቸው መሪዎች የግለሰቡን ብፄር አባላት ከፍ በሚያደርግ አኳን ሳይሆን የፃገሪቱን ብዝፃነት በሚያከብር መልኩ በፃገሪቱ ታሪክ ጉልህ ቦታ የነበራቸውን ከተለያዩ ብፄሮች የተገኙ መሪዎችን ነበር በማስጠንቀቂው ላይ ያለው ገለጻ ግን መሪዎችን መጥቀስ አንድ ብሄርን እንደንቆለጳጳስ ተደርጎ ተጸፏል ሰውየው አማራ ነው ምንም ይበል አሱ የተናገረው ትምክህት ነው ሌሉሎቸችን የሚንቅ ነው የሚል ድምዳሜ በስርዓት የሚውለበለብ ባንዲራ መሆኑን የሚያሳብቅ ነው መምህራንንም የመናቁም ጉዳይ በቃ አማራ ይን አንደዚያው ነው በአማራ ሰቆቃ ውንጀላና ክስ በማሸማቀቅ ላይ ኢትዮጵያ መሰረቷን አንድትጥል የመበየነ ይመስላለ የገዚው ፓርቲ አባል ሳይኮን አማራ ሆኖ ኤርትራ ብሉ መጥራት ማለት እና ሌላ ብፄር ሆኖ በተመሳሳይ መናገር እኩል ትርጉም አይሰጠውም አማራ ኤርትራ ካለ የዱሮ ስርዓት ናፋቂ ሊሆን ይችላል ኤርትራ የኛ ናት በማለት የብሄረሰቦች የራሰን እድል የመወሰንን መብት ይቃወማል የኤርትራን ወደብ በሃይል እናስመልስ የሚል እንድምታ ያለው ነው ወዘተ ትርጉም ሊሰጠው በሚችልበት ደረጃ ላይ ደርሰናል ከላይያለውን ሃሳብ የሚያስረግጥልኝን የታሪክ ኩነት ላንሳ ጉዳዩ አንዲህ ነው በታህስስ ቀን ዓም መንግስት ፕሮፌሰር አስራት ወልየስ በደብረብርሃን ህዝብ ሰብስባ ኢትዮጵያን ገናና ታሪክ የዛሬዋን ኢትዮጵያ አንድነት መናጋት በጣሊያን በደርግ እና የሽግግር መንግስቱ በአማራን ህዝብ ላይ ያደረሱትን በደል የአማራ ህዝብ ተጠናክሮ ሰላማዊ ትግል ማድረግ የሚገባው መሆኑን አንዲሁም የአማራው ህዝብ አንዳይደራጅ የአማረው ልሂቃን አንቅፋት መሆናቸውን ሆኖም በመቻቻልና በትግስት የገጠመንን ችግር እንጋፈጥ የሚሉ ፃሳቦች ለህዝቡ አስረድተው ነበር ይህን ከተናገሩ በኋላ አስራት ጦርነት ቀስቃሽ የሚል ፍረጃ ተጎናጸፉ ንግግሩ ለፍረጃው ማስረጃነት የማይውልበት ሁኔታ ቢኖርም ፕሮፌሰሩ የኤርትራን መገንጠል በመቃወማቸው እንደወንጀለኛ መቆጠራቸው እሙን ነው ፓርቲያቸው ጦረኛ መሪውን ጦርነት ቀስቃሽ በሚል ፍረጃው ተጧጡፎ በአንዳንድ የትግራይ ከተሞች አስራትን የሚቃወሙ ሰልፎም ተደራጀተው ነበር ሊበሏት ያስቧን እንዲሉ በታህሳስ ቀን ዓም ንግግር ሲያደርጉ ጦርነት ያልቀሰቀሱ በመሆኑና ህዝቡም ስለሰማ ህዝቡን ለማሳመን ስለማያመች ሌላ አደናጋሪ ዘዴ መዘየዱ ይነገራል ጋሻው መርሻ የፕሮፈሰሩን ሃሳብ ዋቢ አድርጉ እንደጻፈው በታህሳስ ቀን ዓም በተደረገ የደብረብርሃን ስብሰባ ጦርነት ቀስቃሽ መግለጫ በፕሮፌሰሩ እንደተሰጠ በክልል አስተዳደር መግለጫ በማውጣት በቀታይ በፕሮፌሰሩ ላይ ለሚደረግ ወከባ የማዘጋጀት ስራውን መሰረት ጣለ ሆኖም በታህሳስ ቀን ዓም በደብረብርፃዛን ስብሳባ አንዳልተደረገም ጸፃዛፊው አስረድቷል አማራን አድራጅተዋል መገንጠልን ይቃወማሉ የኢትዮጵን አንድነት ያቀነቅናሉ ስለሆነም ሰውየው ቀድሞውኑ ተፈርጀዋል ዋናው ጉዳይ ምን ያህል የእስር ዘመን እአንደሚበየንባቸው መስማማት ነበር ቀጠሎሉም ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው ከዚም እስር ተበይኖቻቸዋል ካለው ሁኔታ አንጻር አሳቸው አብዘተውታል በገሃድ የመላው አማራ ህዝብ ድርጅት ብለው ፓርቲ መስርተው የሽግግሩን መንግስት አቋም ተቃውመዋል አማራ መሆንና ትንሽ መጻፍ አሊያም መተንፈስ ለወቀሳ ለክስ በቂ ነው ፕሮፌሰሩ ቀድሞውኑ ከሲቪል ሰርቪሱ ተባረዋል ይህ አይነቱ አሁንው ተግዳሮት አሁንም ቀጥሏል ዛሬ በጦፈው የኢትዮጵያ የብፄር ፖለቲካ የአማራ ህዝብ ያልተወራረዱ እዳዎች እንዳሉበት ተቆጥሮ የብሄር ፖለቲካው አቀንቃኞ የስብሰባ መክፈቻ ሃሳብ ማጠናከሪያቸው ሆኗል በአማራ ተወላጅ የኢህአዴግ ካድሬዎች የአማራን ህዝብ ከነፍጠኝነትና ከትምክህተኝነት ጋር በማያያዝ ማጣቀስ የተለመደና ሹመት የሚስገኝ ተግባር ሆኗል በዚህ ቅጥ ባጣ ፍረጃ የአማራ ልሄዛቃንን ከሹመት የማራቅ በሰበብ አስባብ ስራቸውን እንዲጠሉ አስቻይ ነባሪዊ ኩነቶች በተግባር ይታያሉ የአማራ ጉዳይ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን የበአምባሳደር ጥሩነህ ዜና የኮሚሽንርነት ዘመን በአዲስ አደረጃጀት ኢትትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ስምንት ዳይሬክረቶችን ሲያዋቅር በዋና ዋና ክፍልልነት የሰብአዊ መብት ምርመራ ዳይሬክቶሬት የጥበቃና ክትትል ዳይሬክቶሬት የግንዛቤ መስጫ ዳይሬክቶሬት እና በዋና መስሪያ ቤት ብቻ የሚገኝ የጥናትና ምርምር እና የሪሶርስ ማዕከል ሆነው ተደራጀተዋል እስከ ዓም ድረስ የነበረውን አደረጃጅት ለማለት ነው በአረሳቸው ዘመን የኮሚሽኑ ጥበቃና ክትትል ዳይሬክቶሬት የተሻ መስራቱም እገነዘባለሁ በማረሚያ ቤቶች እና በፖሊስ ማቆያና ማረፊያ ቤቶች ክትትል ያደርጋል ከፖለቲካ ተጠርናፊዎች ውጪ ያሉትን ተጠርጣሪዎች እአና ታራሚዎችን መብት ለማስከበር የሚያደርገው ጥረት እውቅና የሚገባው ነው ቀደም ሲል በቀን ለአንድ ታራሚ ይመደብ የነበረው ዘጠኝ ብር ወደ አስራ አንድ ብር እንዲያድግ ኮሚሽኑ ያደረገው ግፊት የሚናቅ አልነበረም በክትትል ወቅት ከገጠሙኝ የማረሚያ ቤት ኮማንደሮች ብዙዎቹ ለሰበአዊ መብት ኮሚሽን በአጋርነትም በዲሞክራሲያዊ መብት ድርጂትነትም የሚሰጡት ክብር የሚወደስ ነበር አንዳንዶች ግን የኮሚሽኑ ክትትሎች ሲመጡ ሌባና ፖሊስ እንደሚጫወቱ ተገንዝቤያለሁ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን የእነሱን ወንድም ወይም በቅርብ የሚያውቁትን ሰው በተገቢው መልኩ እንዲያዝ የሚሰራ ተቋም መሆኑን የማይረዱም ነበሩ ውጤታማ ናቸው ለማለት ባይቻልም ኮሚሽነሩ አምባሳደር ጥሩነህ ዜናን ለማለት ነው መስሪ ቤቱ ጥርስ የሌለው አንበሳ አንዳይሆን ሙከራ ያደርጉ ነበር ፖለቲካ ነክ ባልሆኑ ጉዳዮች ላይ በመስራት በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ላይ አስተዋጽዖ ማድረግም እንደሚቻል ያምኑም ስነበር የተለያዩ ተግባራትን ፈጽመዋል ሆኖም በመጨረሻ የስልጣን ዘመናቸው ትልቅ የነበሩት ሰው በሁለት ነገር አንሰውብኛል አንደኛ በየአራት አመቱ በሚደረግ በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ጉባኤ ግምገማ ህበክዩ ዞዩበዐር ዌሼህፎህ ኢትዮጵያ የቢ ደረጃ ያገኘችው ወሳኝ የድርጂቱን ባለስልጣን በቅድሚያ ጋብዝ ስላግባባሁት ነው ብለው መናገራቸውን አብረዋቸው ይሰሩ የነበሩ የበታች ባለስልጣናት በአደባባይ ያረጋገጡ አለት ነው ነገሩም ፃቅነት አለው በድለላ ካልሆነ በስተቀር የሰብአዊ መብትን በማስጠበቅ ኢትዮጵያ የቢ ደረጃ የሚገባት ፃገር ያለመሆነዋን የውስጥ አዋቂ መሆንን አይጠይቅም ጉዳዩ ግልብ ነው ኮሚሽኑ ብዙና ከሌላው መስሪያ ቤት በተሻ ብቃት ያላቸው ዳኞች የነበሩ አቃቤያን ህግጋት የነበሩ የዩኒቨርሲቲ አስተማሪዎች የነበሩ ባለሙያዎችን ያቀፈ ቢሆንም የፖለቲካው ጣልቃገብነት ውጤታማ ስራን ለመስራት በሚያስችለው አቅም ላይ እንዳይቆም አስድርጎታል ታሥታፅታም ኮሚሽኑ በ ዓም ምርጫን ለመታዘብ ከ የሚበልጡ ሙያተኞችን በማሰማራት መረጃ ሰብስቦ ሲያበቃ ኮሚስነሩ የሰጡት መግለጫ ካሴት ጎርሰው የተናገሩ ነው የመሰለኝ እኔ በአንዱ የአማራ ክልል ዞን የታዛቢ ቡድኑ አስተባባሪ ስለነበርኩ የተፎካካሪ ፓርቲዎችን አጩዎችን ከምርጫ በፊት ይርስባቸው የነበረውን ጫና አርሳቸው እንዲሰሙ አድርጌያለሁ መኢኣድ የሚባል ፓርቲን በመወከሉ ምክንያት ቤት የተቃጠለበትና ንብረት የወደመበት ሰው ንግርና ሌሎች አቤቱታዎችን ሲሰሙ ያዘኑ መስለውኝ ነበር በሌሎች አካባቢዎች በተለይ በአምቦ አካባቢ ገለልተኛ የምርጫ ታዛቢዎች እንዲወጡ ተደርጎ ድምጽ መቆጠሩን አስተባባሪዎች መረጃ አጠናቅረው አቅርበውላቸው ነበር በሶማሊ ክልል በርካታ የድምጽ መስጫ ካርድ የያዘ ወጣት በታዛቢዎች ተይዞ ሲጠየቅ ዘመዴን እንድመርጥ በቅድሚያ የተሰጠኝ ካርድ ነው ሲል መመለሱን የኮሚሽኑ ታዛቢ ቡድን አሳውቋቂል ነገር ግን በመግለጫቸው ምርጫው ሰላማዊ ነጻዴሞክራሲዊ እና እንከን የለሽ መሆኑን አበሰሩ ህሊናቸው ያውቀዋል የ ዓም ምርጫ ሰላማዊ ነበር ሰላማዊነቱም ምክንያት ጥርነፋ ነበር በገጠሩም በከተማውም ህዝቡ የፊጥኝ እንደተያዘ የተረጋገጠ ነው በግሌ ካናገርኳቸው እናቶች ሁሉም አንድ ለአምስቱ አደረጃጀቱ አንዳንዶች የልማት ቡድን ይሉታል እስከ ጓዳቸው ገብቶ የተፎካሪ ፓርቲዎችን የህዝብ ጠላት አድርገው እንዲፈረጁ አድረዓጓቸዋል በአንድ የወረዳ ከተማ ያወያየኋቸው ሰዎች ሰማያዊ የሚባል ፓርቲ የእስላም ፓርቲ ነው የሚል ግንዛቤ አንደጨብጡ ከአንድለአምስት ጠርናፊያቸው እንደተነገራቸው እና ክርስትናችንን ያጠፋል በሚል እንደጠሉት ተረዳሁ እነዚህና ሌሎች መረጃዎች ምርጫ የተቀሸበው በቅድመ ምርጫ ወቅት መሆኑን አስረጂ ናቸው ገዢው ፓርቲ ድህነቱና ላቀርነት ተጠቅሞ የገጠሩን ህዝብ የማስተዋል ነጸነት እንደገፈፈው ግልጸ ነው ከድህነት የሚተረፍ ፖቲካዊ ጥቅም የሰብአዊ መብት ኮሚሽን የቅድመ ምርጫውን ብሉም ድህረምርጫውን አልታዘበም ነገር ግን መበግለጫው ከሞላ ጎደል ነጻና ዴሞክራሲዊ ነበር ለማለት እንኳን አልደፈረም የምርጫን ስኬታማነት ለመናገር ደግሞ ቅድመ ምርጫ እለተምርጫ እና ድህረምርጫን መመርመር ተገቢ ነው በሌላ በኩል ምርጫው እንከኖች ነበሩበት በሚል ይፋ የሆነውን የአፍሪካ ህብረት መግለጫን እንኳን ማየት አልተፈለገም ሆኖም ይህ ጭፍን ሙገሳ ኮሚሽነሩ በሌሎች ኮሚሽነሮች ከተተኩ በላ ኒዮሊበራል ነበሩ በሚል መብጠልጠል አልቀረላቸውም የ ዓም ምርጫ በአማራ አካባቢ እኔ በአስተባባሪነት በተመደብኩበት የአማራ አካባቢ በምርጫው አለት የሚስተዋለው የመራጮች ፍርህት የሚያነግሱ ተግባራት የምርጫውን ነጻ ያለመሆን ለመገንዘብ ያስችሉ ነበር በዘጠኝ ጣቢያዎች ራሴ በመገኘት እንዳየሁት በሌሎች ስድስት ጣቢያዎች አባላቶቼ እንዳስተዋሉት የተፎካካሪ ፓርቲዎች ታዛቢዎች አልነበሩም የገዢው ፓርቲ ታዛቢዎችና በአስተባባሪነት የተመደቡ በመራጩ ስነልቦና ላይ ጫና በሚያሳድር አኳን ይንቀሳቀሱ ነበር አስተባባሪዎች የሚያውቁትን ሰው አቅፈው እስከ ኮረጆው የማድረስና የመጥቅስ ተግባር ሲፈጽሙ ይታዩ ነበር እናቶችን ያው እንደሚወቀው ነው በማለት ያናግራቸው እንደነበር ታዝቤያለሁ። ከመራጮችም በኩል ፍራቻው የወለደው ድርጊት ይመስለኛል ኮሮጆ ወደሚገኝበት ድንኳን ውስጥ ሳይገባ ይህው እናንተን ነው ብሎ የድምጽ መስጫ ወረቀቱን ከፍ አድረጎ አሲያሳይ አስተውያለሁ በወቅቱ ታዛቢ እንጂ የምርጫ ክትትል ማለመሆኔ ምንም የእርምት እርምጃ እንድወስድ የሚያስችል ህጋዊ መብት አልነበረኝም የህዝብ ታዛቢዎች ምርጫው ምንም ትርጉም የማይሰጣቸው በሚመስል መልኩ የሚያንቀላፉ አናቶችን ማስተዋሌን አዚያው ጠቁሜ ማለፌን አልረሳውም በአማራ አካባቢ ድህነቱ ከሁሉም አካባቢ የከፋ መሆኑን ቀደም ሲል ገልጫለሁ ይህም ድህነቱ ለጥርነፋው መደላድል የፈጠረ ብሎም የፖለቲካ ትርፍ ያስገኘ ስለመሆነ የተደበቀ ሚስጥር አይደለም አንግዲህ በናሙናነት የታዘብኩት የአማራ አካባቢ የምርጫ ሂደት ይህን ይመስል ነበር የኮሚሽኑ ጥናትና ምርምር በአማራ ጉዳይ በዚህ ክፍል ከለምገልጸው ጉዳይ ቀጥተኛ ትስስር ያለውን የኮሚሽኑን ክፍል የጥናትና ምርምርና የሪሶርስ መዕከል ነው ማዕከሉ አዲስ የጠቋቋመ ክፍል እንደመሆኑ አዳዲስ ከፍተኛ ሙያተኞችን ፈትኖ ፈተናውን ሲያልፉ ኮሚሽነሩ በሚገኙበት ቃሉመጠይቅ ተጣርተው ቅጥር ተፈጽማል ኮሚሽነር የሚያስቅ ባህሪ አላቸው ራሳቸው የመሰላቸውን አግባብ ባይሆንም ይፈጸማሉ ግን ምሁር ናቸው በአጌ አይታ ለቦታው የሚመጥን ልምድም ይሁን የትምህርት ዝግጅት አላቸው አንድ ቀን ሰራተኛውን ሰብስበው እኔ የሚያነብ ሰራተኛ እወዳለሁ ሰው ሲቀጠርም ቃሰመጠይቅ ሳደርግ የማይረባ መልስ የሚሰጠ ከሆነ አያሳልፉትም አንድ ወቅት አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋማትን ንገረኝ ስለው ሁዩማን ራይትስ ወች ከህበአ በከ ነሃሯርከ ብሎ ስለጀመረ ጥየዋለሁ አሉን ሁዩማን ራይትስ ወችን ከህበከ በከ ነከ አይወዱትም በሪፖርታቸውና አሳቸው ባቀረቡት ንግግር በማረሚያና በማረፊያ ቤቶች ግርፊያ የለም ሲሉ የተጠቀሰው ድርጂት ተቃራኒ የሆነ መግለጫ ያወጣል አንዳንዴም አፍንጫቸው ስር ያሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን ቀድሞ በማስረጃ በማስረገጥ ያጋልጣል ይበሽቃሉ በየስብሰባው የነጮች ወኪልም ይሉታል ስለሆነም ለቅጥር የመጣ ከፍተኛ ባለሙያ ለቃለመጠይቁ መልስ የዚህን ተቋም ስም ጠራባቸው ናቁት ለአሳቸው እውቅት አልባ ነው እንግዲህ የጥናትማ ምርምር ሊያደርጉ የሚሰማሩ ባለሙያዎች የመጠቀሙት የመረጃ ምንጨም የተመረጠ ሊሆን ይገባል ሃላፊዎች የማይወዱት ተቋም ሪፖርት እቅን ያዘለ ቢሆንም ተመራጭ የማይሆንበት አግባብ እንዳለ ይታወቃል የአማራ ጉዳይ አይመረመርም ስለ ጠቅላላ የኮሚሽኑ የዚያን ወቅት ሁኔታዎችና ስለጥናትና ምርምር ማዕከሉ ለመግቢያ ያህል ከላይ የተገለጸው በቂ ስሆነ ወደ አማራ ተኮር የኮሚሽኑን ስራ አንመልከት በማራ ህዝብ ላይ የመግደል ንብረት የማውደም የማፈናቀል እና ዘርፈ ብዙ የሰብአዊ መብት ረገጣ በመንግስት ባለስልጣናት አስተባባሪነትና በአጅ አዙር ሳያቀቋርጥ ተከናወኗል ይህን ሃይ ባይ ያጣ ግፍ በርካታ ሪፖርቶት የመላከቱ ቢሆንም ሙሉቀን ተስፋው በ ዓም ያሳተመው ጥናታዊ መጽሃፍ ጠጣር ማስረጃዎችን በማጣቀስ የችግሩን ቀጣይነት ለማሳየት ያቀረበውን ትንተና አንባቢያን አንብበው እንዲማሩበት በመጋበዝ የዚህ ጽሁፍ ትኩረት ወደሆነው ነጥብ አሻገራለሁ የዚህ ጽሁፍ አላማ በአማራ ላይ የታወጀውን ጥፋት ከፌደራሉ መንግስት ውሳኔዎች ጋር ያለውን ፖለቲካዊ ተዛምዶ በሚያሳይ መልኩ በ ዓም ከሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የምርምርና ማዕከል የገጠመውን ተግዳሮት ከታች የተቀመጡትን ናሙናዎች በመፈተሽ ጥፋት ዘመን ከ እስከ ዓም በአማራ ህዝብ ላይ የተፈጸመ የዘር ማጽዳት አዲስ አበባ በተለይ ከገጽ እስከ ያለውን ይመልከቱ በ ዓም እና ዓም ከደቡብ ክልል ቤንች ማጂ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ እና ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከማሽመተከልና አሶሳ ዞን በመንግስት ባለስልጣናት ቀጥተኛና ኢ ቀጥተኛ ተሳትፎ የአማራ ብፄር ተወላጆች የማፈናቀል ተግባር መጠናከሩን የተለያዩ ምንጮች ያራግቡት ነበር ከዚያም አልፎ የተበዳዮች አቤቱታ እና የኢሰመጎ ሪፖርት ለኮሚሽኑ ይደርሰው ነበር በአዲስ አበባ በመቶዎች የሚቆጠሩ የጉራፈርዳ ተፈናቃዮች በመኢአድ ቢሮ አካባቢና በየጎዳናዎች ተጎሳቁለው ይታዩም ነበር ከጥናትና ምርምርና የሪሶርስ ማዕከል ምስረታም በንላ በጉራፈርዳ ተመሳሳይ በደል መከሰቱ የሚያስረዱ አቤቱታዎች ለተለያዩ ተቋማት የሰብአዊ መብት ኮሚሽንን ጨምሮ ይቀርብም ነበር በኦሮሚያ ከልል አማራን ማፈናቀልና መገድል ረጅም ታሪክ የለው መሆኑ ይታወቃል በ ዓም ከአምቦ ከተማ ኪሉ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኝ ቀበሌ ከ ዓም ከሚገኙ የአማራ ብፄር ተወላጆች ያቀረቡት ቅሬታ እንደሚያስረዳው መሬታቸውን ለወጣቱ ለማከፋፈል ይወሰዳል በሚል በእነሱ ላይ ብቻ የሚፈጸም የአርሻ መሬት ቅነሳ ትዕፅዛዝ ሲተላለፍ ይህ አይነት እርምጃ በሁሉም የአካባቢው ገበሬ ላይ ሊተገበር የሚገባና በአማራ ላይ ብቻ ለምን ሲሉ ጸብ በመነሳቱ በገበያ የያዙትን ንብረት እየተነጠቁ ድብደባ ተፈጽሞባቸው ነበር መሬት ቀንሶ የማከፋፈሉ ጥያቄ ለነዚህ የማህበረሰብ ክፍሎች በቀረበበት ወቅት በክልሉ ምንም መሬት የማከፋፈል ፖሊሲ ተግባራዊ ለመሆኑም ጉዳዩን በተወሰነ የማህበረሰብ ክፍል ላይ ብቻ ተግባራዊ እንዲሆን የታለመ መሆኑን ያመላክታል ከሌላው ማህረሰብ በተለየ ዱላ እንኳን እዳይዙ በታጣቂዎች ይከለከሉ እንደነበርም መረጃ አለ በተመሳሳይ አመት ዓም በምፅራብ ሸዋ ዞን ኖኖ ወረዳም የተደራጀ ጸረአማራ የማፈናቀል ድብደባ ቤትና ንብረት የማቃጠልና ለፍሬ ያልደረሱ ሰብሎችን የመጨፍጨፍ ድርጊት መፈጸሙን የሚያስረዳ ሪፖርትና ጥቆማ ደርሶታል ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት አላማ አንጻር የአማራ መፈናቀል ትኩርት የሚገባው በመሆኑ የችግሩ መሰረታዊ መነሻ እና ወቅታዊውን የመባበስ ሁኔታውን በማጥናት ችግር ፈቺ ጥናታዊ ሪፖርት ለማቅረብ የጥናትና ምርምሩ ማዕከሉ ሙያተኞችና ዳይሬክተሩ ቢጋርፕሮፖዛል ተዘጋጀቶ በነበረበት ወቅት ከመንግስት የተሰጠ ምለሻ የተቋሙን አላማ የሚጋፋ ነበር ጉዳዩ እዲህ ነው በተጠቀሰው ቢጋር ላይ የመንግስት ምላሽ ጥናት መከናወን አይችልም የሚል ነበር ይህ የሆነው በ ዓም ነው በወቅቱ በቢጋሩ ላይ ኮሚሽነሩም የመሰላቸውን የማስተካከያ ዛሃሳብ አንዲያካትት የታዘዘውን የጥናት ቡድኑ አባላት በአካል ለማነጋገር ቀጠሮ ያዙ የሂዩማን ራይትስ ዎችን ሪፖርት በማስረጃነት ተጠቅሶ ስለነበር ትልቅ የፉ ምልክት ማድረጋቸውን እና የጥናት ውስንነት በሚል የተቀመጠውን ፃሳብ ጨለምተኛ ማለታቸውን አስታውሳለሁ ሆኖም ችግር ፈቺ ጥናት ልናከናውን ይሁንታ ሰጥተዋል እናም የኮሚሽነሩ ውሳኔ የደስታችንን ጥግ አሳይቶን ነበር በኮሚሽነሩ አስተያየት መሰረት የተስተካክለው ቢጋርፕሮፖዛል ቢቀርብላቸውም ቀጠሮው ችላ ተባለ የቀጠሮ ጊዜ አለፈ ሆኖም ኮሚሽነሩ ሙያተኛውን አወያይተው ጥናቱን ያላስጀመሩት ስራ ተደራርቦባቸው ነው የሚል ግምት በተማራማሪ ሙያተኞች ተይዞ ነበር እኔም ጭምር ከአንድ ወር በኋላ በፕሮፖዛሉ የቀረበው ዛሃሳብ አንዲሰራ የፓርላማው ሰዎች እንዳልፈቀዱ በግልጸ ተነገረን ጉዳዩ የብፄር በመሆኑ ይመሳሰላል ሌላ የብሄር ተኮር ጥናት እንድናደረግ ዝፅዛዝ ተሰጠን ቡድቡ የብፄር ችግር የማጥናት ያማረው በሚመስል መልኩ የወለኔ ብፄረሰብ አና የቁጫ ብሄረሰብ የማንንት ጥያቄ እንዲሰራ ትዕዛዝ ተሰጠን ይህን ጊዜ ቀድሞ የለፋንበት ስራ ተስፋ አስቆረጠኝ አዲሱ የጥናት አቅታጫ ሳልደግፍም ቀረሁ አዲሱን የጥናት ፃሳብ ያለደገፍኩበት ምክንያት የሁለቱ ብፄሮች ችግሮች በጥናት ላይ የተመሰረተ መፍትሄፄ አያሻቸውም ከሚል መነሻ አይደለም የወለኔ ወይም የቁጫ ብሄረሰብ ችግር የሰብአዊ መብቶ ጥስት ያስከተለ እንደሆነ መረጃውም ነበረኝ ተስፋ ያስቆረጠኝ ጉዳይ ኢትዮጵያ ለህዝቦቿ ችግር እውነተኛ መፍትሄ የማይፈይድ ስርዓት ባለቤት መሆኗ ነው የወለኔ ወይም የቁጫ ብፄረሰቦ የማንነት ጥያቄ ጥናት ከአማራ መፈናቀል ጋር የሚያመሳስል መሰረት የለውም አየተፈናቀሉ የነበሩት የአማራ ብሄር አባላት ማንነቴ አልተከበረም የሚል ጥያቄ አላነሱም ነበርና በሚካልለው የጥናት ውሰንም ቢሆን የተላያዩና የማይተካኩ ናቸው የወለኔውና የቁጫው ጉዳይ በደቡብ ክልል የተወሰነ ሲሆን የአማራ መፈናቀልንን ለማጥናት የቀረበው ቢጋር የሚሸፍነው የኢትየጵያ ሶማሊ ክልልን የደቡብ ክልልን የኦሮሚያ ክልል እና የቤኒሸንጉል ጉሙዝ ክልልን ነበር አንደሚታወቀው የኢህአዴግ መንግስት የፃገሪቱን የብፄር ችግሮች ለመፍታት ሲምልና ሲገዘት የነበረ ስርዓት በኢትዮጵያ ተከስቶ አያውቅም ግን በአማራ ላይ የሚፈጽም ግፍን ለማስቆም ቀርቶ ለማጥናትም ፈቃደኛ ያለመሆኑ ታወቀ ኢህአዴግ በአማራ ብሄፄር ላይ የሚደረጉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የአዝማችነት ሚናም እንዳለው የነበረኝን ግምት ሚያጠናክር ሆነልኝ ቀደም ሲል በመንግስት ደረጃ የአማራ መፈናቀልን አቅልሎ የማየትና የማሳየጥ አቅጣጫ አንዳለ አመላካች ክስትት አንደነበር አስታውሳለሁ አማራ ተጠራርጎ ከጉራፈርዳ ተፈናቀለ በሚል ወሬ ይናፈሳል የሰው ጫካ የመነጠሩ ጥቂት ህገወጥ ሰዎችበማለት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስተር ለመጨረሻ ጊዜ ያደረጉት የሚያዝያ ቀን ዓም የማርላማ ንግግር አስረጂ ነበር እንደ መንግስት ህገወጥ ሰፋሪን ማረም ወደ ህጋዊነትን ማስፈንና ማስተካከያ ማድርግ አስፈላጊ መሆኑንን ማንም ይስማማበታል ከሃገር ተሰደው አውሮፓ ለገቡ ኢትዮጵያዊያን ኖርዌ ወደ ፃገራቸው ስትመልስ ኢውር ብር እና እስራአል ደቡብ ሱዳናዊንን ወደ ፃገራቸው ስትመልስ የአውሮፕላን ትኬት ከ ኢውርሮ ብር አንደሰጡ አንብቤያልሁ ከደቡብ ክልል ተፈናቅለው አዲስ አበባ የገቡ ዜጎች ግን በቀበና አካባቢ በቡድን መንገድ ላይ ተኝተው እንደነበርና ጥቂት እድለኞት ደግሞ መኢአድ የተሰኘ የፖለቲካ ፓርቲ መጠለያ እንደሰጣቸው ከጋዜጦች አንብቤያለሁ መንግስት ግን አማራን የጠላ ወይም የረሳ መሆኑን የሚያሰብቅብትን ድርጊት እየፈጸመ ዛሬም አለ ወደ ኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጥናት የማቋረጥ ክስተት ልመለስና የአማራ መፈናቀል ጉዳይ እንዳይመረመር አንዳይፈተሸና እንዲዳፈን የፖለቲካ ውሳኔ ያሳለፉ ፓርላማ ሰዎች እነማን እንደሆኑ በግልጽ ባላውቅም በወቅቱ የዴሞክሲ ተቋማትን የማያስተባብርየመቆጣጠር ሃላፊነት የነበረው አፈ ጉባኤ አባ ዱላ ገመዳ እንደነበረ አውቃለሁ አባዱላ ገመዳ የቀድሞ አለቃቸውን ራፅይ የማሳካት ሚና እንደሚኖራቸው መጠራጠር የሚያስችል ምንክያት የለም ዋናው ጉዳይ የአማራ ግብር ከፋይ በከፈለው ግብር ችግሩን የማካም እድል የማያስገኝ የሰብአዊ መብት ኮሚሽንና ሌሎች ተቋማት አሁንም አሉ የአማራን ህዝብ መጎሳቆልና የአማራል ልሂቃል የቁሳዊና የሞራል ውድቅት የሚያደላድል ስርዓትም የፖሊሲ ለውጥ የማደርግ እርምጃን የሚያመላክት ፖለቲካዊ አቅጣጫ አልተዘረጋም ምዕራፍ አራት የአማራኦሮሞ ፖለቲካና የሰለለችው ካርድ መግቢያ የአማራ እና የኦሮሞ ህዝብ ታሪካዊና ወቅታዊ ትስስር መስተጋብር አና ወንድማማችነት ከመተንተኔ በፊት ፕሮፌሰር ህይሌ ላሬቦ ስለአጠቃላይ የኢትዮጵያ ህዝቦች የጻፉትን በማጣቀስ ወደዋናው ጉዳይ ልንደረደር ፈለግሁ እንሆ ሊሦምዮሕያ ታሪክና በየ። ኘሃ ማሀበረ በጴሃዖሇፐፏያዖ ውሰጥ ለ ማለት እንደዘበት መቆጠር ይኖርበታል ኃይሌ ላሬቦ ዓም የፕሮፌሰሩን አገላለጽ አውነትነት ለመረዳት ብዙም መጓዝ ወይም ምርምር ማካሄድ የሚጠይቅ እንደማይሆን የብዙ ኢትዮጵያዊያን የእለት ከዕለት ኑሩና የማህበራዊ መስተጋብሮች አስረጂዎች ናቸው ይህንም ቀላል የሚያደርገቀው አጎቱ ወይ እህቱ ከጉራጌ ማህበረሰብ ሚስት ያገባገባች ኦሮሞ ወይም ትገሬ ማግኘት ስለሚቻልወንድሙእህቱ ከኦሮሞ ማህበረሰብ ልጆች ያሉት ሚሊዮን አማራ ማግኘት ስለሚቻል ወይም በጋብቻ የተሳሰሩ የከንባታና የወላይታ ህዝቦች በየአካባቢችን ማግኘት ስለምንችል ነው የዛሃይኖት ባህል እና የቋንቋ መወራረስና መዋዛሃድም ተመሳሳይ ገጽታ ያለው ነው የአማራና የኦሮሞ ማህበረሰብን ነጥለን ስናይ የመልከዓምድር መቀራረብ አንዱ ማህበረሰብ በሌላኛው አካባቢ አስከጫፍ ድረስ ተሰራጭቶ መኖር የሁለቱም ህዝብ ከሌሎቹ ህዝቦች በቁጥር ልቆ መገኘት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የሁለቱን ህዝቦች ማንነት የያዙ ኢትዮጵያዊን እንዲኖሩ አስችሏል ውይይቱን ከራሴ ማህበራዊ ማንነት ብጀምር የስጋ ዘነዶች ለምሳሌነት ልጠቅስ አችላለሁ ከሰባት በላይ የኦሮሞ ማንነት ያላቸው የእህቴ ልጆች በምዕራብ ሸዋ ጉደር አካባቢ ይገኛሉ አዲስ አበባ ሁለት በአባታቸው ኦሮሞ የሆኑ የእህቴ የልጅ ልጆች ከዘጠኝ በላይ በአባታቸው ኦሮሞ የሆኑ በንጉሱ እና በደርግ የሰራዊት አባል የነበረ የሰላሌ አካባቢ ኦሮሞ አክስቴ በማግባቷ የእናቴ የእህት ልጆች በኩየራ እና በአዲስ አበባ ይገናሉ ሌላም ትዝ አለኝ ከኦሮሞ አባት እና ከአማራ እናት የተወለደው የእናቴ የእህቷ ልጅ እዚው ኩየራ የትግራይ ልጅ ናት ሜስቱ ሌላም ላክል ከየም ብሄረሰብ አባል ከሆነ ጉብል ሁለት ልጆችን የወለደች የአክስቴ ልጅ ሰኮሩ ከተማ ትገኛለች ልብ በሉልኝ ከእኔ የስጋ ዘመዶች የሻሸመኔዎቹ አማረኛንም ኦሮምኛንም የሚናገሩ ሲሆን በጉደር አካባቢ ገጠር ቀመስ ቀበሌ የሚገኙት የእህቴ ልጆች ግን የአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ኦሮምኛ ነው ኢትዮጵያዊያን ውህደት ፈጽመዋል ወይም ሰርገኛ ጤፍ የሚመስል ማንነት አላቸው የሚለው የፕሮፌሰር ኃይሌ ላሬቦ ገለጻ በፃገሩቱ ዛሬም ሆነ ትላንት ያለውንማና የነበረው ነባራዊ ማህበራዊ ሃቅ ለማስገንዘብ የሚመጥን ነው የዛሬውን ፖለቲካ መራሽ ኩነት ያስተዋል እንደሆነ የፃገሪቱ አስተዳደር ብፄርን ዋነኛ መነሻ በማድረጉ የአማራና የኦሮሞ ሀዝቦች ማህበራዊ ትስስራቸውን ማላላት የሚያችልበት ሁኔታ ከግምት በላይ ቢሆንም በሁለቱ ማህበረሰብ መዛል የተዘረጋው ታሪካዊ የትስስር ሰንሰለት በር በ አሁንም አለ ይህም የሆነው የህዝብ ወንድማማችነት እንዳይሻክር ዘብ የሚቆም በፖለቲካው ሰንካላነት ልተበገረ የማህበረሰብ ክፍል በመኖሩ ነው በቤኒሸንጉል ጉሙዝ ክልል በፃረር አና ድሬድዋ በርካታ የአማራና የኦሮሞ ማህበረሰብ በብዛት አንደመገኘታቸው ሁሉ ተስማምተው ይኖራሉ ጥንትም ሆነ ዛሬ ልጆቻቸውን ለኦሮሞ ወዳጆቻቸው በመዳር ዝምድቸውን የሚያጎለብቱ አማራዎችም እና ለአማራ ወገናቸው ልጆቻቸውን ድረው መተሳሰር የሚሹ ኦሮሞዎች ከብዙም በላይ ብዙዎች ናቸው ጉዳዩ ጥናትና ምርምር የሚያስፈልገው ቢሆንም በአዲስ አበባ ደብረዘይት አዳማ ናዝሬ ፍቼ ጎሓጺዮን ጫንጮ ባሌጎባ አሰላ ኩየራ ሻሸመኔ ጫጫ ሸኖ ፃረር ድሬድዋ ደሴከሚሴ እና ወዘተ ከተሞች ላይ ያለውን ነባሪዊ ሁኔታ ብንመለከት የአማራና የኦሮሞ ቅይት ትውልድ እጆግ ብዙ እንደሚሆን መገንዘብ ይቻላል ብዙዎቻችን የምናውቃቸውን የኦሮሞና የአማራ የዘር ፃዛፃረግ ያላቸውና በፃሃገሪቱ ጉልህ ቦታ የሚሰጣቸው ልሂቃኖች እንኳን ብናስታውስ የሁለቱ ህዝቦች እንደሰርገኛ ጤፍ መቀየጣቸውን በመጠኑም ቢሆን አስረጂ ነው ስለሆነም አበበ ቢቂላን አጴ ኃይለስላሴን አቡነ ጴጥሮስን መገርሳ በጣሳ ራስ አበበ አረጋይንጸጋዬ ገመድህንን እና ሌሎችንም መጥቀስ ይቻላል በሁለቱ ብሄረሰቦች የፖለቲካ ልሂቃን ወይም በነገስታቱም ዝርያ በኩል የፖለቲካ ጋብቻ በማድረግ ስልጣንን ጠንካራ መሰረት ማስያዝም የተለመደ ታሪካችን ነው በዚህ ረገድ የሁለቱ ህዝቦች የመተሳሰር ሁኔታ ሌለው ማህበረሰብ ከሚያደርገው መሰል መስተጋብር አእንደሚልቅም መገመት ይቻላል ሁለቱ ህዝቦች ኩታ ገጠም ከመሆን በቁጥር ልቆ መገኘትእርስ በአርሳቸው የመፈላለግ እና አንዱ በሌላኛው አካባቢ የመኑር ልምድና ታሪክ ለዚህ መተሳሰር አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ይታመናል ከ ዓም ጀምሮ የአማራ ህዝብ ከኦሮሚያ ክልል እንዲወጣና እንዲፈናቀል በስርዓቱ ካድሬዎች የተደረገው መጠነሰፊ ዘመቻግድያና የማሰቃየት ድርጊቶች ቢኖሩም በኦሮሚያ ክልል ከሁለት ሚሊዮን በላይ የአማራ ህዝብ ተዋልዶና ተዋህዶ ይገኛል በተለይ ከ ዓም ወዲህ በስርዓቱ አየታገዙ በሚወጡ የሁለቱን ብፄሮች አንድነት የሚያናጉ ልብ ወለዶችና በትንሽ የታሪክ እውነቶች በተጌጡ የቅርብ ጊዜ ፈጠራዎች የተነሳ በአማራ ላይ የተከሰቱ መፈናቀልና የዘር ማጽዳት ተግባራትን የፈጠሩት ጫና ቢኖርም በፍቅር አብሮ የመኖራቸውና የሁለቱ ማህበረሰብ አባላት የሚጋሯቸው እሴቶች በርካታ ናቸው እነዚህ ሁሉ ኩነቶች የሚያመላክቱት መፈላለግ እና መከባበር መኖሩን እና የተወሰኑ ችግሮች ቢኖሩም በቀላሉ መሰረቱ የማይሸረሸር ማህበራዊ ዝምድናቸው ለበርካታ አመታት ሲሰበክ የቆየውን የመከፋፈያ ስልት በማክሸፍ እስከሁን በሁለቱ ህዝቦች መዛል በቀላሉ የማይናጋ ወዳጅነትን ማስጠበቅ መቻሉን ነው ኦሮሞና የአማራ ማህበረሰብ ኩታ ገጠም በመሆን የሚጋሩት የጋራ ማንነት እንደለ ሆኖ በሌላ ክልል በአሁኑ ወቅት በዞን ደረጃ አራሱን ለማስተዳደር እውቃና የተሰጠው የኦሮሞ ማህበረሰብ ብቻ ነው ይህም የኦሮሞ ዞን የሚገኘው በአማራ ክልል ሲሆን ሁለቱ ማህበረሰቦች የተለያየ ቋንቋ ከመናገራቸው በተጨማሪ በባህል አኗኗር ዛይማኖት የዘፈንና የዳንስ አንቅስቃሴ ወዘተረፈ የሚጋራቸው እሴቶች የተየለሌ ናቸው በቃ የሁለቱም ብሄረሰብ አባላት የጠበቀና ስር የሰደደ ዝምድናቸው በዘመኑ የብፄር ፖለቲካ የሰከሩ ልሂቃን አንደሚሉት ጡት የሚቆራረጡ በባላንጣነት የሚተያዩ አይደሉ ከንጉሱ ዘመን ወዲህ ጀምሮ ያለውን ክፉውን ከፋፋይ ዘመን ተምረውበት ስለሚያልፉ ወደፊትም በፍቅር ሊኖሩ የሚያስችል የጠበቀ መሰረት እንደሚኖራቸው ይታመናል ወደኋላም በሶሎሞን ስርዎ መንግስት በተለይ ከ ዓም ጀምሮ የነገሱ ለቅቡለነት ሲሉ የሶሎሞን ዝርያ እንዳላቸው የሚያውጁ የኦሮሞ እና የአማራ የዘር ግንድ የነበራቸው በርካታ መሪዎች እንደነበሩ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ በማሰረጃ አረጋግጠውልናል በታሪክ መስተጋብሮች ከተፈጠሩ አንድነቶች በተጨማሪ የአማሪኦሮሞ የዘር ዛሃረግ አንድነትም አላቸው የሚሉ ተመራማሪ ጸፃፊዎች ሲኖሩ በዚህ በኩል የፕሮፈሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጽሁፍ ተጠቃሽ ነው ፕሮፈሰር ፍቅሬ ቶሎሳ የዘር ግንድ ታሪኩን ፍሰት በትንተና በ ዓም ባሳተሙት የኦሮሞና የአማራ እውነተኛ የዘር ምንጭ በሚል መጽዛፋቸው አስረድተውናል በመጻህፋቸው አማራ የሚባል ብፄር የለም በሚል የሚያቀነቅኑን ምሁራንን ፃሳብ ውድቅ በሚያደርግ መልወኩ ያቀረቡት የታሪክ ፍሰት አና ቀደም ሲል ኦሮሞ ከማዳጋስጋር መጣ በአንዳንድ ጸሃፊዎች የኦሮሞ ግንድ ባሬንቱና ቦረና ነው በሚል ለብዙ አመታት ሰርጾ የነበረውን የታሪክ ግንዛቤ የሚሽር ትንተና በልዩነት የሚታይ ነው በመጽፃፋቸው ገጽ ላይ የሁለቱን ብሄረሰቦች አመጣጥ ሲተርኩ ኦሮሞና የአማራ የዘር ምንጫቸው ነብይ ከነበረው ከደሽትደሴት እንደሚነሳ አጢነናል የሁለቱ ማለትም የኦሮሞም የአማራሞ ወላጅ አባትና አያት ደሸት ነው ብለናል የደሸት ቅድመአባትም የሳሌምየኢየሩሳሌም ንግስትና የእግዚዓብሄር አብይ ካህን የነበረው የመልከጸዲቅ የባቢሎን ንጉስ እና የባቢሎን ግንብ አሰሪ የነበረው የናምሩድ ተወላጅ ነው ናምሩድ የኖህ ዝርያ ሲሆን ኖህም የማቱሳላ እያለ የዘር ፍሰቱን አሰከ አዳምና ሄዋን ያደርሰዋል ከላይ በፕሮፌሰሩ ገለጻ ላይ ወላጅ አባትና አያት የሚለው ሃረግ የአመታጥ ግንዱን ለማሳየት እንጂ ደሴት በአንድ ጊዜ አያትም አባትም ሆኗል እንደማለት አይመስለኝም በገጽ ላይም ደሸት የተሰኘው የኦሮሞና የአማራ የጋራ አባት ይኖር የነበረው እስከዛሬ ድረስ ደሴት አየተባለ ከሚጠራው ጣና ዛይቅ አካባቢ ነበር ያም ማለት የሁለቱ ህዝቦች ምንጫቸው ጎጃም መሆኑን አንዳረጋገጡ ጽፈዋል ይህ አይነት አዲስ ግኝት አንባቢንን ግር የሚሰኝ ነው የታሪክ አስተማሪዎቻችን በነጮች የተጻፉ የታሪክ ማስታዎሻዎችን በማጣቀስ ካሰረጹብን የኦሮሞ እና የአማራ ታሪኮች የተለየ መሆኑ የቀድሞውን ሽረን አዲሱን ግኝት በቀላሉ ለመቀበል እንደምንቸገር እገምታለሁ ሆኖም ኢትዮጵያ የሰውዝር መገኛ መሆኗ በሳይንስ በመረጋገጡ አንደተቀበልነው የሚታወቅ በመሆነ የሰው ዘር መገኛነትችንን ምስክሮች ሉሳና አርዲምን እየተንከባከብናቸው እንገኛለን እናም የሰው ዘር መገኛነታችን ተቀብለን ካመንን ኢትዮጵያዊያን ወይም የኢትዮጵያ ህዝቦች ከማዳጋስካርም ከመካከለኛው አፍረካ ወይም ከአረብ ምድር መጡ ወደሚል መደምደሚያ የሚወስድ ምክንያት አናጣለን ኦሮሞውም አማራውም እንዲሁም ሌለው ኢትዮጵያዊ መፍለቂያው ከዚችው የሰው ዘር መገኛ ከሆነችው ኢትዮጵያ ነው የሚለው ፃሳብ ነው ገዢ የሚሆነው የሰው ዘር መገኛ ስንል ኢትዮጵያዊ ብቻ የተገኘባት ማለት ባለመሆኑ በሰፊው እንድናስብ እንገደዳለን ስለሆነም የኦሮሞና የአማራ ህዝቦች ከአንድ አባት ከኢትዮጵያ ምድር የተገኙ ናቸው የሚለውን ታሪክ እንደወረደ ልንቀበል እንድንችል ምክንያት ይሆናል በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ የሁለቱ ህዝቦች ታሪክ የአማራና የኦሮሞ ታሪካዊ በነገስታቶች ደረጃ መንዝረን አንመልከተው ነገስታቱ መንግስትን ስልጣን በያዙ ማግስት የአማራ ወይም የኦሮሞ መንግስት የመመስረት አዝማሚያ አሳይተው አያውቁም የኢትዮጵያ መንግስትን የማጽናትና ብዙውን ጊዜ በተለይ የሶሎሞን ስርዎ መንግስት ረጂም ጊዜ በቆየበት ወቅት ማለትም ከ እስከ ዓም ከአማራም ሆነ ከኦሮሞ ዝርያ ያላቸው ነገስታት የኦሮሞነትም ሆነ የአማራነት ማንነት ከማንጸባረቅ ይልቅ የሶሎሞን ዝርያ መሆናቸውን በማሰነገርና በማወጅ ቅቡልነትን ያገኙ ነበር ለአብነት በ ዓም የነገሰው ይኮኖ አምላክ በእናቱ የኦሮሞ ዝርያ የአሮሞ ዝር ያላቸውን ንጉሶች ሚናና ማንነት ለመረዳት የፕሮፌሰር ፍቅርን መጽሃፍ ከገጽ እስከ ያንብቡ የነበረው ሲሆን የመጨረሻው የሶሎሞን ስርዎ መንግስት የመራው ራስ ተፈሪ መኮንንም የአማራና የኦሮሞ ዝርያ ያለው መሆኑ የሚነገር ሆኖ ሁለቱም መሪዎች ሶሉሞን ዝርያ ስለመሆናቸው ከቤተ ክህነት እስከ ቤተመንግስት ከማስነገር ሌላ ብፄር ማንነትን የሚያንጸባርቁ አልነበሩም ማለትም ከሁለቱም ብፄሮች የተገኙ ነገስታት የቤተሰቦቻቸውን እና መንግስታቸውን የሚወክሉ እንጂ ሰፊውን የኦሮሞ እና የአማራ ህዝብ የሚወክል አደረጃጀትም ሆነ አስተሳሰብ አንዳልነበራቸው የሚታወቅ ነው የኦሮሞ የጦር አበጋዞች ግዛት ለማስፋት በአማራ የጦር አበጋዞች ላይ ጦር ሲመዙባቸው ይዞታቸው ላይ ሲዘምቱባቸው ወይም ተገላቢጦሹ ሲከሰት በአትንኩኝ ባይነት የተፋለሙበት ታሪካዊ ሄደት የማይዘነጋ ክስተት ቢሆንም የውጪ ወረራ በተከሰተ ጊዜ አንዱ ሌላውን አሳልፎ በመስጠት ከጠላት የመወገን ታሪከ አምብዛም አልታየም በሌላ አገላለጽ ከስልጣን ሽኩቻ የመነጨ ተፎካካሪነት በቅኝ ገዢነት አሰፍስፎ ለነበረ አውሮፓዊ ክፈተት የሚሰጥ ጠላትነት አትረፈው የነበረበት ጊዜ አልነበረም በዳፃማዊ ምኒልክ ግዛት ማስፋፈት ሄደትም የአርሲ ኦሮሞዎች የአትንኩኝ ባይነት ፍልሚያ እንዳደረጉና በመጨረሻ ድል እንዳልቀናቸው የሚታወቅ ነው በሌላ በኩል ወደኋላም ባለው ታሪካችን በኛው ክፍለ ዘመን የአማራው ፖለቲካዊ መዋቅርና ጉልብቱ በግራኝ መፃመድ ክንድ አንደተደቆሰ የኦሮሞ ተስፋፊ አንቅስቃሴ ወደሰሜን ያደረገው ጉዞ ያማረውን ይዞታ ማስለቀቁ ይታወቃል ያም ሆነ እስከዛሬ ድረስ የአማራው ልዛቃን በሀገር ግንባታ አንደነት እንዲመጣና የአካባቢያዊ መሬት ተነጠቅሁ ስሜት ባለማንጽባረቅ ቀድሞውኑ ልሄቃኖቹ የስልጣኑን ሽኩቻና በየቀውቱ የሚፈጠሩ ቅራኔዎች ከፃገር ጥቅም አስበልጠው ቦታ የሚሰጡት ጉዳይ ያለመሆኑን እያስመሰከሩ ይገኛል ከጥንት ጀምሮ በፖለቲካዊ ስርዓቶች የኦሮሞ ጎበዛዝት ስለነበራቸው ሚና ብዞ መጻፍ የሚቻላል ሲሁን በዘመናዊ ኢትዮጵያ ምስረታ ሂደትም የኢትዮጵያን የግዛት አንድነት በማስጠበቁና በመጠበቁ ሄደት ባለታሪኮች ናቸው ለማሳያነት እራሱን ለጣሊያን አረመኔዊ ቅጣት በመስጠት ለአርበኞች ስንቅ የሆነ ተጋደሎውን ያሳየ አቡነ ጴጥሮስን መገርሳ በጣሳለዛሃገር ኢትዮጵያ ሉአላዊነትና ክብር ወደር በማይገኝለት ተጋድሎ የሚታወቁትን ጀነራል ጃገማ ኬሎን እና አብዲሳ አጋን ብቻ በማስታወስ የኦሮሞ ጀግኖችን ባለውለታነት ማሳየት ይቻላል ይህን ስል የትግራይና የደቡብ ኢትዮጵያ ወይም የሌላ አካባቢ ግጅኖች ስለኢትዮጵያ ያደረጉትን ተጋድሎ ችላ በማለት አይደለም በፖለቲካዊ ማህበረሰቡን የቋንቋ ጉዳይ እና ቀረብ ያለውን የፖለቲካዊ ታሪካችን ስንመጣ በዙዎቹ ነገስታት ወደስልጣን ሲመጡ የትግራዩን አጴጹ ዮዛንስን አራተኛ ጨምሮ የአማረኛን ቋንቋ የመንግስታቸው የስራ ቋንቋ የማድረግ ሁኔታ እንደነበረ የመይካድ ሃቅ ነው በከተሞች አካባቢ ሃይማኖትን በተመለከተ የነገስታቱ ዝርያና ነገስታቱ የሚከተሉትን በመከተል ቅቡልነትን ማሳደግ የሚፈለግበት ሁኔታ ነበር ኦሮሞ ነግስታትም የፖለቲካ ስልጣናቸውን በሚያደላድሉበት የታሪክ ሂደት አማረኛን ቋንቋ የስራ ቋንቋ ሲያደርጉ እንደነበር የሚታወቅ ነው ለዚህም የኦሮሞ የየጁ ስርዎ መንግስትን መጥቀስ ይቻላል በዘመናዊ ኢትዮጵያ ኦሮሞ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በመገኘቱ አንዲሁም የማህበረሰቡ ታሪካዊ አደረጃት በወታደራዊም ሆነ በፖለቲካው መድረክ ለመሳተፍ አስቻይ በመሆኑ የሰሜንማዕከላዊ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሂቃን በሚደርጉት የግዛት ማስፋፋትም ሂደትና ከቅኝ ገዢዎች ከሚደረግ ትግል ዘመቻ ሚናው የጎላ ነበር የውጭ ዛሃይልን በመመከት ሄደት ወደር የመይገኝላቸው ጀነራሎችን ታላላቅ የጦር መፃንዲሶችን በየትኛውም አለም ላይ በጦር ውስጥ የላቀ ስኬት ማስመዝገብ ከሁሉም ስኬቶች በላይ በነበረበት ዘመን ሲቪል የላቀ ሙያ ባለቤቶችንና አመራሮችን በማበርከት የዘመናዊ ኢትዮጵን ግንባታ አውን አድርጓል በዚህ ሂደትም ብዙው የኦሮሞ ተወላጅ ዛሬን አያደረገውና የአማሪኛ ቋንቋን አቀላጥፎ ለሚናገሩና ለመጻፍ የሚችል ብሎም ለቋንቋውም ቀናኢ ነበር የዛሬዋ ኢትዮጵያ መስራች የሆኑት አጴጹ ምኒሊክ ወደቡብ ምዕራብ ምስራቅ እና ምዕራብ ኢትዮጵያ ግዛቱን በሚያስፋፋበት ጊዜ የግዛት ማስፋፋትን ዩጠሀፀ ከህበ አላማ አንግበው ሲያስገብሩ የነበሩት አብዛኞቹ ጀነራሎች ከጎንደር ከጎጃም ወይም ከወሎ የተመለመሉ አንዳልነበሩ የታሪክ ምሁራን የሚጋሩት ነው አንደእውነቱ ከሆነ ንጉሱ በዘመኑ የያዘውን ፖለቲካዊ አላማ ተጋርተው ፃዛገር በማስተዳደሩና በማስፋፋቱ የተጠመዱ የኦሮሞ ልጆች ጥቂቶች አልነበሩም የኦሮሞና የአማራ ነገስታት እንዲሁም ሌሎች የፖለቲካ ስልጣንን ለማደላደል በጋብቻ በመተሳስር ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ዝምድና የማጠናከር ታሪክ እንደነበራቸው ህያው ምስክሮች ያአሉን ሲሆን በኛው እና በኛው ክፍለ ዘመን ላይም ተመሳሳይ ፖለቲካዊ ጋብቻ ነበር ይህ ሁነታ ከፖለቲካዊ ገጽታው በተጨማሪ የሁለቱ ህዝቦች በአኩልነት የሚተያዩ እንደነበሩ የማህበራዊ ተስተካካይነት ያላቸውና የሚፈላለጉ እንደነበሩና የሚያሳይ ሆኖ ዛሬ ላይም በመንግስት የመከፋፈል ሴራ በቀላሉ ተንበራካኪ ላለመሆናቸው ይህው ትስስር አንዱ አገናኝ ክር እንደሆነ የሚያመላክት ነው የበዳይ ተበዳጥ ታሪክ የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች ግንኙነት ይፅሙኝ ጳደፖፉ መሰሰዕ ልምሰርሥ ቀንፅ ማጋጨ ያንጋዲሀ ይዝብቃዎ ምንጭ ተስፋዬ ገብርዓብ ከጎንደር በዝጉብኝ ቤቶች በቅፄጌ አዝማሪዎች ሲያቀነቅኑ ሰማሁ ብሎ በጋዜጠኛው ማስታወሻ ከጻፈው የተወሰደ ግጥም ዛሬ ላይ የአማራ ህዝብ ከኦሮሞ ቀጥሎ በብዛት ሁለተኛ ሲሆን ፃገሪቱ የምትከበርባቸው አኩሪና ወርቃማ ታሪኮችን እንደሌሎች የኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ሁሉ ሰርቶ ያለፈና ዛሬም በስርዓቱ በህልውናው ላይ የተጋረጠበትን አደጋ በሆደ ሰፊነት በመቻል ለፃገሪቱ የበኩሉን አስተዋጽዖ አያበረከተ ቆይቷል ከዛሬ አርባ አምስት አመት በፊት ጀምሮ ሲቀነቀን የነበረው አማራን ከጨቋኝነትና ጋር የመያያዝ የብፄረተኞች የተሳሳተ አካኹድ እስከዛረ ድረስ ቆይቶ ማህበረሰቡ የፖለቲካዊ የኢከኖሚያዊና ማህበራዊ መብቶች በአግባቡ እንደይከበሩለት ሆኗል ይህ ስር የሰደደ ተጽዕኖ የማህበረሰቡ ጫንቃ ሊሸከመው ከሚችለው በላይ እየሆነ በመምጣቱ ዛሬ አንደየኦሮሞ ህዝብ ህዝባዊ አምቢተኝነት በማወጅ መስዋዕትን እየከፈለ ይገኛል በታሪክ ሂደት ከኦሮሞ አገው ከቅማንት ከትግራይ ህዝቦች አና ከሌሎችም የጠበቀ የታሪክ የፖለቲካ እና የማህበራዊ ትስስር ያለው ማህበረሰብ ነው በተለይ ከኦሮሞና ከቅማንትና አገው የአገውና የቅማንት ህዝብ አማናራው ህዝብ ጋር ያለው ትስስር የዚህ ጽሁፍ የትኩረት አቅጣቻ አይደልም ህዝቦች ጋር የነበረውንና ያለውን የወንድማማችነት መስተጋብር ተዋልዶ የመኖር የጋራ እምነት የባህል መመሳሰልና የቋንቋ መወራረስን ለመመስክር የተለየ ጥናት የሚጠይቅ አይደለም በተለይ ከኦሮሞ ህዝብ ጋር የጋራ ታሪካዊ ማንነት ባህልና አኗኗር እንዳለው ከላይ ተብራርቷል በቅርቡም በይበልጥ ስለኦሮሞ ህዝቦች መብቶች በተቆርቋሪነቱ በአለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂነትን ያተረፈውና የመብት ተቀቆርቋሪው ጂዋር ሞፃመድ የኦሮሞና አማራ ህዝብ ብዙ አንድነቶችን የሚጋራ ጠንካራ ህዝባዊ ግንኙነት ያለው በመሆኑ እስከሁን ተከስተው የነበሩ ሁለቱን ህዝቦች መፈቃቀር የሚጎዱ ኩነቶች በሁለቱ ብሄር ልሂቃንምሁራን ድርድር የሚፈቱ ናቸው ሲል አስተያየቱን በተለያዩ ሚዲዎች መግለጹ ይታወቃል ከዚህም በላይ በሁለቱ ህዝቦች መፃል የተዘረጉ ታሪካዊና ወቅታዊ አንድነት ማጠንከሪያ ሰንሰለቶችን በ መጠቀስ ይቻላል ነበራዊ ሃቁ ለወደፊቷ ኢትዮጵያ ጠንካራ መሰረት የሚሆን ህዝባዊ አንድነት በኦሮሞውና በአማራው ህዝብ መፃል ጸንቶ መቆየቱ ቢሆንም ጥቃቅን ከስርዓቶች ከግለሰቦችና አፍረሽ አላማ ከላቸው ቡድኖች አንዲሁም ውስን የፖለቲካ ልሂቃን የፈጸሟቸውን የታሪክ ቁርሾዎች በማጉላት ብሎም የብፄረሰብ ይዘት በመሰጠት የሁለቱ ህዝቦችን ሰላማዊ ጉርብትና ተፈቃቅሮ የመኖር ባህልንና አጣ ፋንታን በማቀጨጭ የፖለቲካ ትርፍ መግኘት ዋነኛ ግባቸው ያደረጉ የፖለቲካ ልሂቃኖች የፃገሪቱን የፖለቲካ ስልጣን ተቆናጠዋል አንድነትን የሚንድ አስተሳሰብ ሳይሰለቹ ሲሰብኩ ይሳማል ይህ ለህዝብም ሆነ ዛፃገሪቱ መጻኢ አድል የማይበጅ አሰላለፍና የህዝቦችን ታሪክ ያላገናዘብ አስተሳሰብ በፖለቲካ ስልጣን በመታገዝና አዳዲስ የልቦለድ ታሪኮች ከእውነተኛው መለየት እስከሚያዳግት እየቀመሩ ጥላቻን ለማንገስ ብዙ ተሰርቷ ነው ለአብነት ያህል በኢትዮጵያ የሽግግር ምንግስትና ከዚያም በቷላ በኢትዮጵያ ጉያ ተደብቆ እንደነቡርቃ ዝምታን የሚሸፍቶ ቀሪጦች ያሉ ጸብ አጫሪ ልብወለዶችን በባለስልጣናት እገዛ አሳትሞ በሁሉም የኦሮሚያ ትምህርት ቤቶች እንዲዳረሱ የማድረጉ ተግባር ሲያከናውን የነበረውን ኤርትራዊ ተስፋ የገብረዓብን መጠቀሱ ተገቢ ነው የነበረከት ስምዖን መንግስትም የጥላቻ አስተሳሰብ ወሳኝ የሆነውን ልብለድ አወዳሽና ስፖንሰር አንደነበር ራሱ ተስፈፋዬ አረጋግጧል ትላንትናና ዛሬም አንዳንድ የመንግስት አመራሮች የአማራ መንግስት የሚባል ስርዓት መስርቶ የማያውቀውን የአማራ ህዝብ የአማራ የበላይነት በኢትዮጵያ ተንሰራፍቶ እንደነበረ በማስነገር ሌሎች የኢትዮጵያ ህዝቦች በተለይ የኦሮሞ ማህበረሰብ የአማራን ህዝብ በጨቋኝነት እንዲመለከት የሚያስችል ቅስቀሳዎች አድርገዋል የቀድሞው አገዛዝ የጥፋቶች ሁሉ ተጠያቂዎች የስርዓቱ ባለቤት የሆኑት መላ ኢትየጵያዊን መሆናቸው ቀርቶ ለአማራው ልሂቃን በመስጠት አሁን የተፈጠረው ምቹ ፃዛገራዊ ሁኔታ የነፍጠኛው ገዢ መደብ ከመፍረሱ ጋር የተሳሰረ መሆኑም መተንተን የዎቹ አቢዎተኞችን ተራማጅነትን የሚያጎናጽ አስተሳሰብ ሆኖ ተቆጠረ ይህ አስተሳሰብ ሌሎች ኢትዮጵያዊያን በኢትዮጵያ አኩሪም ሆነ ጎስቋላ ታሪክ የነበራቸውን ድርሻና ለአሁኑ እኛነታችን ያበረከቱትን አስተዋጽኦ የሚኮስስ መሆኑም እየተዘነጋም መጥቷል የሚኒልክ ወደ ደበቡብ ምዕራብ እአና ምስራቅ ኢትዮጵያ የመስፋፋት እንዲሁን ወደሰሜን ኢትዮጵያ በመዝመት ቅኝ ገዢዎን በመመከት ዛሬ በጋራ የእኛ እንደሆነች በማሰብ በምንነታረክባት ኢትዮጵያ ላይ የሁሉም ብፄራሰቦች አሻራ እንዳለ አያጠያይቅም ይህን ዛቅ ለማጣቀሻነት ማቅረብ የበፊቱን ስርዓት በጉ ጎን ያመላክታል በሚል እሳቤ ይመስላል ተዘንቷል ይህ ታስቦበትም ይሆን በሌላ ምክንት በኢትዮጳያ የቀድሞ ታሪክ ብፄር ብሄረሰቦች የነበራቸውን ሚና በመዘንጋት ጊዜያዊ የፖለቲካ ጥቅም ለማገኘት መጣር ብዙውን ማህበረሰብ ከኢትየጳያ ባለታሪክነት ጋር ያለውን ዝምድና እንደመደበቅ የሚታሰብ እና ይህ አይነት ተግባር ወደፊት ለምትኖረን ኢትዮጵያ አሉታዊ ጫና የሚኖረው ቢሆንም ጆሮ ዳባ ልበስ ተብሏል ይህ አስተሳሰብ የዛሬዋን ኢትዮጵያ በሚያስተዳድሩ የግንቦት ፃያ ባለድሎችም የፖለቲካ አቅጣጫ ሆኖ በመቀጠሉ የኦሞና የአማራ ህዝብ ግንኙነትም በዚሁ የበዳይ ተበዳይ ታሪክ አንዲቃኝ ተደረገ የኦሮሞ እና የአማራ ሕዝብ ለሩብ ምእተ ዓመት ያኽል ክፍፍል ግጭትና ጥላቻ በመካከላቸው እንዲኖር ኢሕአዴግ እንደ ሥርዓት ስለመስራቱ ዶክትር ዳኛቸው አሰፋ በ ዓም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ አስፍረዋል ጊዜያዊ ውጤታማነትም ስለነበረው ከ ዓም ጀምሮ የኦሮሞ የፖለቲካ ቡድኖች በአማራ ህዝብ ላይ የፈጸሙት ግፍ የማይዘነጋ ነው አነዚህ ፖለቲከኞች በአማራና ኦሮሞ ልሂቃን ብሎም በህዝብ መዛል በሚኖረው ያለመግባባት በመጠቀም ስልጣንን ለማደላደል የበደል ታሪኮችን በመፈልፈልና አግዝፎ በልብ ወለድ በማሳመር ወይም የፃሰት አሃዞችን በማስቀመጥ በማሳየት ተጠምደው ብዙ የውሸት ተራራዎችን ገንብተው በየመድረኩ የሚነገሩ የተዛቡ የታሪክ ትንተናዎችን ለጆሯችን እየከበዱን ዝምታን የመረጥን ብዙዎች ነን እንደ ዳኛቸው ገለጻ በኦሮሞ እና በአማራ ሕዝብ መካከል የመከፋፈል ዘይቤ ገቢራዊ ለማድረግ የኢሕአዴግ ሥርዓት በቀዳሚነት ሦስት ዐበይት መንገዶችን ይጠቀማል እነፒኽም ታሪክን ስያሜንና ቅራኔን ማስተጋባት ናቸው ሪክ እንድናውቃቸው የሚፈለግ ታሪክ በስርዓቱ ሙያን የማዋረድና በማናለብኝነት ታሪክን የማዛባት አካሄድ በብሄር ብሄረሰቦች ግንኙነትም ላይ ጥቁር ነጥብ የመጣል ተልኮ እያዘለ አንዳንዴ በነጭ ውሸት ሌላ ጊዜ በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረት ልቦለድ በማስመሰል ሌላ ጊዜ በድፍረት ደረቅ ውሸት በመቀመር የሚያሰራጭበት ሁኔታ ተስተውሏል ዝኒ ከማሁ ሌሎችም በኢትዮጵያ የተከሰቱ ስርዓቶች ለመከፋፈያ በተለያየ መልኩ እንደሚዘውሩት በማብራራት ከላይ ያለውን ፃሳብ ዶክተር ዳናቸው አሰፋ ሳይጠቅሱ አላለፉም ለኦሮሞ የተጨቋኝነትን ካባ ማጎናጸፍ ለአማራ ልሂቃን የጨቋኝነትን ታሪክ አላብሶ መጻፍ የሚከለከል አልነበረም አይደለምም በተለይ በዎቹ የተራማጀነት መገለጫም ነበር ብሄር ተኮር አደረጃጀት ያላቸው የማረክሳዊሌኒናዊ ቡድኖች ፖለቲካዊ ስልትም ነበር እንደእውነቱ ህዝብ በሃገሪቱ አያት ቀድመ አያቶቹ የታሪክ ባለቤቶች መሆናቸውን ለአሁኑ ትውልድን ያለማሳወቅ ወይም ያለማስተማር ከታሪክ ነጠቃ አሊም ከክህደት የማይተናነስ ነው ለነገሩ ሕወሓት መራሹ መንግስት ለኢትዮጵያ እውነተኛ ታሪክ የሚጨነቅ አእንደላሆነ ለመረዳት የአመሰራረቱን እና የበፊት ታሪኩን ማስታወስ በቂ ነው የገግሓትን የትግራይ ነጻ አውጪ ግንባር ፖለቲካዊ በየጊዜው የሚመጡ ሥርዓቶች ታሪክን እንደ መሣርያ ለአገዛዝ ይገለገሉበታል የሚል አምነት አለኝ ይኸውም ይኹነኝ ተብሎ ሰዎች ታሪካቸውን እንዳያውቁ እንዳያስታውሱና እንዳያነሥ ኢታሪካዊ የኾነ የአእምሮ ድባብ ውስጥ እንዲገቡ ማድረግ ነው አንድ ሕዝብ በእንዲህ ዓይነት ታሪክን የመርሳት መዳፍ ሥር በሚወድቅበት ጊዜ ሥርዓቱ ለፖለቲካው የሜበጀውን ነገር እየጻፈ ያልተደረገን እንደተደረገ የሆነውን ነገርም በጣም እያጋነነና የታሪክን ሒደት እያፋለሰ ሕዝብ እንዲቀበለው ለማድረግ ይሞክራልበተጨማሪም ለሥርዓቱ ይበጃል በሚል ወደኋላ ተመልሶ ታሪክን በቁንጽል በመምዘዝና በማጣመም በበጎ አእንዳይተያዩ በሚፈለጉ ብሔሮች መካከል ቅራኔ እንዲፈጠር ያደርጋል ለዚኽም ዓላማው ከየወገነ መርዶ ነጋሪ አለቆችን በማሠልጠን በዚያን ጊዜ እንዲህ ተደርጋችል በዚህን ጊዜ እንዲኽ ተደራርጋችኋል በሚል የሚፈልገውን የቅራኔ ታሪክ በሕዝቡ ዘንድ ለማሥረጽ በብዙ ይታትራል ታሪክን ለሚፈለገው የፖለቲካ ዓላማ እና ግብ ማሳኪያም ያውለዋል አስተሳሰብ ስናይ ትግራይ በኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ውስጥ የወደቀች ናት አስራት አብርዛም ዓም ኋላም ሕወሓት የሻቢያን የመገንጠል አላማ ለማስፈጸም የሚጥር ታላቋን ትግራይ ለመመስረት የታገለ እና የኢትዮጵን ሁሉ አቀፍ ጥቅም የተጻረረ መሆኑን አስራት አብርሃም በማስረጃ አስደግፎ ጽፏል አሰፋ ጫቦ የአስራትን ሃሳብ በመጋራት የሚከተለውን ጽፈዋል መለስ ዜናዊና ኢትዮጵያ እንዴት ይተያያሉ የሚለውን ተመራማሪዎች ቢያዩት ጥሩ ይመስለኛል ወያኔዎች የተነሱት ለትግራይ ሪፐብሊክ ነውአድሮ ውሎ አሜሪካኖችና ሌሉቹም ደጋፊዎቻቸው ትልቁ ዳቦ ይቻላል። የሚለውን ጥያቄ በመመለስ ላይ ነው በተጨማሪም ተመስርቶ ቢገኝ እንኳን በጎሪጥ ከመታየት እና በአፍራሽ ተግባር ከመጎንተል ይድናል ወይ ብሎ ለሜጠይቅ ተቆርቋሪ ዶር መሬራ ጉዲናም ሆኑ ሌሎች የሳቸውን አይነት ፃሳብ የሚሰነዝሩ ሊሂቃኖች ሊሰጡ የሚችሉት መልስ ሳይንሳዊ ምርምር የሚጠይቅ አይደለም ምክንያቱ የትብብር ፖለቲካዊ መንፈስ እንዳይታይ ስርዓቱ በትኩረት አየሰራ መሆኑን የተደበቀ ሚስጥር አይደለምና ነው የወደፊቱን ሁኔታ ለመተንበይም የመንግስታዊ መዋቅርና አደረጃደት እንዲሁም በተግባር እየተከናወኑ ያሉ ተግባራዊ እርምጃዎች ቀጣይነት ያለው እርቅን በሁለቱ ልሄቄቃን እና ብሄረሰቦች መካከል የሚያሰፍን ነውን ብሎ ለሚጠይቅም መልሱ ቀላል ነው ይህንና ሌሎች መሰል ጥያቄዎችን ለመመለስ የአዲስ አበባን ጉዳይና የኢሕዴግን ፖለቲካዊ ስልት ኢሕአዴግ በብፄራዊ ፓርቲዎች ሲፈተን የሚከተለውን የፖለቲካ ፐሮፓጋንዳ እና የአኖሌን ፃውልት ፖለቲካዊ አንድምታ መፈተሽ ብቻ በቂ ይሆናል ከታች በሰፊው ተዳሷል ኢትዮጵያን ከነባህር በሯ ለመመስረትና ጠብቆ ለማቆየት የአማራና ሌሎች ህዝቦት ፍልሚያ ላይ እያሉ የኦሮሞ ልጆችም የላቀ ድርሻ እንደነበራቸው ሁሉ የዛሬዋን ኢትዮጵያንም በጋራ አንመስርት በማለት ጉትጎታ የሚያቀርቡ የአማራ ልሂቃን ሲኖሩ በተቃራኒው እትዮጵያ ምኔም አይደለችም በሚል የኦሮሞን ዛገር በኦሮሚያ ምድር መመስረትን የፖለቲካ መስመራቸው ማጠንጠኛያ ያደረጉ የኦሮሞ ልሄቃን አሉ በነዚህኞቹ ልሂቃን በአማራኦሮሞ ለማለት ነው መካከል ያለውን ልዩነት ጫፍና መሃል የተቀመጡ ልሂቃኖች መኖርን የሚረጋግጥ እና በሁለት ጽንፍ ላይ የተሰለፉ ልሂቃኖች አሉ የሚለውን አገላለጽ ውሃ የሚቋጥር ያለመሆኑን የሚያሳይ ነው በሌላ በኩል ከአንዳንድ የዲያስፖራ የኦሮሞ አክሪቪስቶችና ከዛገር ውስጥ ምሁራን የሁለቱ ብሄሮች ልሂቃን የተራራቀ ህልም በመያዝ የገመድ ጉተታ ፖለቲካ ውስጥ እንደገቡ አስተያየት ሲሰነዝሩ አእሰማለሁ ከዲስፖራው አስተያየት ሰጪዎች ስሙ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪነትና በጨዋታ ቀያሪነቱ ጠ ርከበ እየተጠቀሰ ያለውን ጅዋር መፃመድን ብንወስድ የአማራና ኦሮሞ ልሂቃን ጫፍ ለጫፍ በመሰለፍና አስታራቂ መንገድ ባለመምረጣቸው በፃገሪቱ የፖቲካ ሂደቱ እየተበላሸ እንዲመጣና መስፈን የነበረበት የብዙፃን መንግስት ቀርቶ የጥቂቶች አገዛዝ እንዲዘረጋ አስችሏል ሲል ቆይቷል የኦሮሞ ፈርስት አቀንቃኝነትና የአማራ ልሂቃንን የታሪክ ተወቃሽም የሚያደረጉ ንግግሮች ያደርግም ነበር ኋላ ላይ ትንሽ የመለዘብ አዝማሚያ በማሳየት በ ዓም የአማራና ኦሮሞ ልሂቃንና ምሁራኖች ራሳችን መታረቅ አንችላለን በማለት በሃገር ውስጥ የሁለቱ ህዝቦች የጀመሩትን ህብረት ክ እና በጋራ ተናቦ የመታገል እንቅስቃሴ እንደሚደግፍ በኦሮሞ ሚዲያ ኔት ወርክ መግለጹ አንደለ የሚታወስም ነው ከሃገር ውስጥ ተመሳሳይ ፃሳብ ከሚያቀነቅኑ ልሂቃን ዶመሬራ ጉዲናና አቶ ቡልቻ ደመቅሳን መጥቀስ ይቻላል ደር መሬራ ጉዲና በ ዓም ባሳተሙት የኢትዮጵያ የታሪክ ፈተናዎች አናየሚጋጩ ህልሞች በተሰኘ መጽሃፋቸው በትንተናዊ ማስረጃ አስረግጠውልናል ከዲያስፖራ የኦሮሞ እና የአማራ ልሂቃል ብፄራዊፃገራዊ አስተሳሰብን በሚጻረር አንዳንዴም በሚገነባ መልኩ በሚሰጣቸው አስተያየቶች የሁለቱ ልሂቃን በተራራቀ ጽንፍ ላይ በመሆናቸው አንዱ አንዱን እየወቀሰ ባለመተባበር ዛገሪቱ በጨቆና እንድትቆይ ምክንያት ሆኗል በማለት ፃሳብ ይሰነዝራል የብፄር ጭቆና መኖሩ በታሪካዊ መስረጃዎች ማስደገፍ የማይቻልበት ሁኔታ አያለ ከልሂቃን የሚጋጩ ህልሞች ተዋስዖ ወጣ ባለ መልኩ አማራ ህዝብ ቀደም ሲል ለተፈጸሙ በደሎች ይቅርታ ቢጠይቅ በሁለቱ ህዝቦች መካከል እርቁ የተሳካ ይሆን ነበር የሚሉ ጥቂት የኦሮሞ ልሂቃን አሉ ይህኛው ታሪክን ካለመረዳት ችግርና የበዳይ ተበዳይ ትረካ እስረኛ ከመሆን የሚመነጭ ነው አንደሚታወቀው በፃገሪቱ ዛገራዊ የፖለቲካ አደረጃጀት ውስጥ ግንባር ቀደም የሆኑ የኦሮሞ ልሂቃኖች መኖራቸውን የሚዘነጋ ባይሆንም የኦሮሞ ልሂቃን ኢህአዴግ የከፈተውን የብሄር አደረጃጀት ዘው ብለው ከገቡ ልሂቃኖች ግንባር ቀደም ናቸው ለአብነት በ ዓም ዛገራዊ ምርጫ ስምንት የኦሮሞ ፓርቲዎች ህጋዊ እውቅና አግኝተው በምርጫው ተሳታፊ ሆነዋል ይህ አዛዝ በውጪ ፃዛገር ያሉትን የኦሮሞ ፖለቲካዊ ድርጅቶች አያካትትም በአማራ ልሂቃብ የተደራጀ የፖለቲካ ቡድንን በተመለከተ በሃገር ውስጥ ከገዢው ፓርቲ ውጪ አንድ ፓርቲ ብቻ ነው ያለው የመላው አማራ ህዝብ ድርጀት የሚሰኝ ፓርቲ ይህ ብቻ አይደለም የኦሮሞ ልሂቃን በቢዝነሱም በኩል ኦሮሞነትን የሚያመላክቱ ተቋማትን የመመስረት ዝንባሌና ተጨማጭ ተግባራትን ያከናውናሉ በቃራኒው ከ ዓም የኢህአዴግ ስርዓት ለአማራው የሚጎራብጥ በመሆኑ የአማራ ብሄርተኝነት ቡቃያዎች ዛሬ ላይ እየተስተዋለ ቢሆንም በአማራው ልሂቃን በኩል ያለው ጽንፈኝነት የብፄር አደረጃጀትን ያለመቀበልና የብፄር ድርጅቶችን የማጣጣል አቋም ነበር ካለፉት ሁለት አስርት አመታት በፊት የኦነግ አሰቃቂ የፃገር ውስጥ የኦሮሞ ፖለቲካዊ ድርጅቶች የኦሮሞ ብሄራዊ ኮንግረስ የኦሮሞ ነጻነት አድነት ግንባር የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጀት የኦሮሞ አቦ ነጻነት ግንባር የኦሮሚያ ነጻነት ብፄራዊ ፓርቲየመላው ኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲዊ ፓርቲ ገዳ ስርዓት አራማጅ ፓርቲ ኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ይ ግድዎች ሰለባ የነበሩ እና ኦህዴድም በሕወሓት ልሳን እየተናገረ የአማራን ህዝብ የበዳይነት ታሪክ ከቅኝ ገዢዎች ጋር በማመሳሰል የአማራ ህዝብ የጥቃት ኢላማ መሆኑን ያስተዋሉ እንዲሁም ልሂቃኖቹ እንዲሸማቀቁ መጠነሰፊ ፍረጃዎች ሲሰነዘሩ እማኝ የነበሩ የአማራ ልሂቃን የብሄር አድረጃጀት ባላቸው የኦሮሞ ቡድኖች ላይ እምነት ያጡበት ሁኔታ እንዳለ ይነገራል የአማራ የኢኮኖሚ ልሂቃንም በብፄር ስም የሚሰየም ኢኮኖሚ ተቋማትን የመመስረት ልምድ የላቸውም ከላይ ያስቀመጥኳቸው ማሳያዎች በልሂቃኑ መካከል ያለውን የፍላጎትና አደረጃጀት መስመር ልዩነት ለማመልከት ነው በጓዳኝ የሁለቱ ልሂቃን የአደረጃጀት መስመር ልዩነቱ የሀገር ግንባታው መስመር ምን መምስል እንዳለበት የሚያመላክት መሆኑን ለመጠቆም በማለም ነው ልዩነቶቹ ችግር ያላው ናቸው ወይም ባለመጣጣማቸው ፃገራዊ አንድነትን ይጎዳሉ የሚል አቋም ለመያዝ የሚስችሉ አይደሉም ለልዩነቶቹ ወይም በመረራ ገለጻ ለሚጋጩ ህልሞች መነሻቸው ሁለት አይነት አስተሳሰቦች ናቸው አንደኛ ባለፈው የበዳይ ተበዳይ ታሪክ ላይ ሙጭጭ በማለት ቁዘማን የሚመርጡ ልሂቃን አመለካከት ሲሆን ይህም በዕውቀቱ ስዩም እንደሚለው ያለፈውን ዘመን ተቀብለን ካለፈው ተምረን የተሻለ የጋራ ቤት መስራት እንችላለን የሚል አስተሳሰብ ካለመያዛቸው የሚመነጭ ነው በዕውቀቱ ስዩም የዚህ አስተሳሰብ ባለቤት የሆኑትን ልሄቃን ታሪክ ቁርጭምጪሚታቸው ላይ እንደታሰረ አለሎ የሚከብድባቸው የዘመናችን ደረቅ ብፄርተኞች ናቸው ሲል ይገልጻቸዋል እነዚህ አካላት የኤርትራን ፈለግ በመከተል መገንጠልን አንደአማራጭ የሚያቀርቡም ናቸው ሁለተኛው አስተሳሰብ ማንናውንም የፖለቲካና የማህበራዊ መስመር ለመዘርጋት የብሄርን ጉዳይ አታንሱብን ስለኢትዮጵያ ብቻ እንጻፍ አናውራ እንደራጀ የሚል ነው የዚህ አስተሳሰብ አራማጆች የብፄር ጉዳይን የሚያቀነቅኑ አካለትን የማይቀበሉ በኢትዮጵያ መሬት ላይ ያለውን አውነት ተቀብሎ ባለመዋጥ ሁሉንም ነገር ማጠንጠኛ ኢትዮጵዊነት ነው የሚሉ ናቸውበመጀመሪያው አስተሳሰብ ምናልባትም የኦሮሞ ልሂቃ በርከት ይበሉእንጂ የሶማሊ ጋምቤላ የቤኒሻንጉልና የሌሎች ብፄሮች ልሂቃኖችም አስተሳሰቡን ይጋሩታል ሁለኛው አስተሳሰብ በማራመድ የአማራ ሊሂቃን የአንበሳውን ድረሻ ቢወስዱም የኦሮሞ የአፋር የጉራጌ የትግራይ አገው ወዘተ ልሄቃኖችም ይህንን ፃሳብ ተቀብለው የፖለቲካ አደረጃጀቶችን መመስረታቸው የሚታወቅ ነው በታሪክ አጋጣሚ ለተከሰቱ ፖለቲካዊ በደሎች ህዝብን እንደህዝብ በደል ፈጻሚ አድርጎ በይቅርታ ጠያቂምነት ይቅረብ ማለት ከስሜታዊነት የጸዳ አስተሳሰብ ነው ለማለት ያስቸግራል ነገር ግን በደሉን የቀድሞው መንግስታዊ ስርዓት ከፈጸመው ዛሬ ላይ ያለውን የሀገሪቱን መንገስት በጥናት ላይ ተመስርቶ ካሳ እንዲሰጥ መጠየቅ ተገቢነት ይኖረዋል በዚህ መልኩ የመንገስት ስርዓትን ከአንድ ብሄረሰብ ጋር ያለማመሳሰል አስተሳሰብ ማራመድ በልሂቃቦች መካከል የሉ መሰረታዊ ልዩነቶች እንዲቀንሱ ያግዛል የብፄር ማንነትንም ሆነ ፖለቲካዊ መስመሩን የማጥላላት አቋም ያላቸው ቡድኖችም ሳይወዱ በግድ መሬት ላይ ያለወን ዛቅ ተቀብለው አስታራቂ የትግል ስልት አእንዱነድፉ ሁነተፄታው ይጋብዛቸዋል ጫፍ ጠረገጠና አግላይ ብሄረተኝነትን ግን መታገል ምክንያታዊነት አለው የዶክተር መሬራ የሚጋጩ ህልሞች ህልም ፈቺው ካላዛባቸውና አንደይጣጣሙ የሚሜታትር የተደነቀረው ስርዓት ከተስተካከለ በልሂቃኖቹ መፃል ያለው ልዩነተ የሚታረቅና ጫላንጪሉችም አየታዩ ናቸው እናም ዋናው ነገር ወደ መሃል መምጣት ነው ከላይ ያለውን ፃሳብ የሚያንጸባርቀው ጽሁፋቸው ለንባብ ከበቃ ከአመትና ኦሮሞ እምቢተኝነት በተፋፋመበት በ ዓም ዶክተር መረራ ጉዲናም በኦሮሞ ጥናቶች ማህበር ል አሜሪካ ላይ ባቀረቡት ጥናት ሌሎች የፃዛገሪቱ ክልሎች እንደኦሮሞ የፖለቲካ ቡድኖች የወጣቱንና ህዝቡን የማነቃነቅ ችሎታ ቢኖራቸው ኖሮ ከኦሮሞን ህዝብ ጋር የትግል አንድነት ማደረግ ብቻ ሳይሆን አራሳቸውም ከወልቃይት እሰከ ለሱዳን የተሰጠ መሬታቸውን እስከ ፖለቲካዊ ጫናና የወጣት ስራ አጥነት ድረስ የራሳቸውን ጥያቄ አንግበው ትግሉን መቀላቀል ይችሉ ነበር ብለዋል ይህ ንግግር በቀጥታ አማራን ልሂቃንናና ህዝብ የሚመለከት የትግል ጥሪና ምክረ ዛሳብ መሆኑ ግልጽ የነበረ ሲሆን ይህ ንግግር ከቀረበ ወዲህ የአማራ ወጣቶች የኦሮሞን ትግል መቀላቀላቸው የሚታወቅ ነው ይህም ሁኔታው አስገዳጅ ከመሆኑ ዶክተሩ አንደሚሉት የአማራና የኦሮሞ ልሄቃን የሚጋጩ ህልሞች በጋራ ትግል ላይ የሚያሳድረው ጫና እመብዛም መሆኑን አስተምሯል እንዲያውም የልሂቃኑን የፖለቲካ አቋም የፈተሻአስተሳሰባቸውን አእንዲያለዝቡ የሚያደርግ ደምህ ደሜ ነው የሚሉ ወጣቶች በአደባባይ መፈክር ይዘው የወጡበት የህዝብ መነቃነቅ ሆኖ ነው የታየው ሆኖም በአምቢተኝነቱ ወቅት የታየው ትብብር ትርጉ ሰጪ ስለመሆኑ ጥያቄ የሚያነሱ አልጣጡም በግሌ ጅማሮው ውጤታማ እንዲሆን የማስቀጠሉ አደራ በየትኛውም ንፍ ላይ የቆሙ የሁለቱ ልሂቃኖች ድርሻ መሆኑን ላሰምርበት እውዳለሁ። የመሳሰሉ ጥያቀዎችን ያዘለ ነው ኢትዮጵያ በነጻ አውጨ ድርጅት የመተዳደራን አግባብ የሚጠይቅ መፈክር ሆኖ እናገኘዋለን እንደጎንደሩ ሁሉ በባህርዳር የባለ አርማው ሰንደቅ አላማ ቦታውን ለልሙጥ አረንጓዴ ቢጫ ቀዩ ለቋል የባህር ዳር ሰልፍ ከፖሊስ በተተኮሱ ጥይቶች በከፊል የተበተነበት ሁኔታ ነበር በርካታ ሰዎችም ሞተዋል የጎንደሩ ህዝባዊ እምቢተኝነት ከሌሎቹ ልዩ የሚያደርጉት ባህሪያት ነበሩት የጎንደር ህዝብ ስቃዩ እየተደራረቡ በመጡ ቁጥር በእጁ የነበሩ ያረጁ ያፈጁ መሳሪያዎች ጭምር በመጠቀም የስርዓቱን ዘበ ተፈታትኗል በአዘዞ ወታደራዊ ካምፕ የህዝባዊ ቁጣው አካል የሆኑ የአካባቢው ነዋሪዎች ጥሰው በመግባት የጦር መሳሪያዎችን መዝረፋቸውን የማህበራዊ ሚዲያዎች ይፋ አድርገዋል የባህርዳር ለውጥ ናፋቂ የህዝብ ጎርፍ ቁሳዊ ትጥቅ አልነበረውም የታጠቀው ሞትን የሚጋፈጥ የእምቢተኝነት ወኔን ነበር ህዝባዊ ቁጣው ሳይበድር የባህርዳር ህዝብን ህይወት ቀጣፊ ጥይቶች ከህንጻ ላይ እየተተኮሱ እከቀጣዮቹ የነዛፃሴ ቀናት ዓም ድረስ ቀጥሏል ቀኑ ሲጨምር የሰማታትም ቁጥር አደገ ጎንደር በነፃሴ ቀን ዓም አንጸራዊ መረረጋጋት ስታገኝ ባህርዳር ግን እንደተናጠች ውላ በማግሰቱና በተከታታይ ሌሎች አራት ቀናት የነውጥ አውድማ ሆና ሰንብታለች ከባህር ዳር ደብረማረቆስ ከ እስከ መንገድ ዝግ የነበረ ሲሆን በዳንግላ ስምንት የመንግስት ሹማምንት ቤቶች ተቃጥለዋልም የናስ በላይ ዓም ደብረማርቆስ ከነፃሴ እስከ ቀን ዓም በቤት ውስጥ ያለመውጣት ተቃዎሞ ተጠናክሮ የቀጠለ ነበር ጎንደር ከነሀሴ ዓም ጀምሮ አስከ ዓም ከቤት ያለመውጣት አድማ አድርጓል በድጋሚም በ ዓም ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት ተመሳሳይ አድማ ተደርጓል ሆቴሎች ስራ አቁመዋል የቤት አከራዮች ተከራዮቻቸውን ለአንድ ወር በነጸ ለማኖር ቃለ መግባታቸውየመንግስት ተሸከርካሪዎች ጭምር ማደማቸውከእጅ ወደ አፋ ገቢ ያላቸውና የቀን ሰራተኞች እንዳይራቡ ወጣቶች ዳቦ እያደሉ መሆናቸው በልዩነት ታሪካዊ ክስተት ሊመዘገብ የሚገባው ሆኖ አልፏል በ ዓም የምስራቅ ጎጃሟ ማርቆስም በተመሳሳይ አድማ የስርዓቱን ኢፍትፃዊነትና በዳይነት እንዳወጀችም ይታወቃል ቀድሞ በማህበራዊ ሚዲያዎች ነፃሴ ነጭ የመልበስ ቀን እንድትሆን ታወጀ በዋዜማው በ ዓም በትግሉ ለተሰው ሰማዕታት በአደባባይ የሻማ ማብራት ስነስርዓት ለማድረግ ተሞክሮ በጸጥታ ሃይሎች ክልከላ ምክንያት ባለመሳካቱ በሚካዔል ቤተክርሲን እየተከናወነ ሳለ ወታደሮች ገብተው ድብደባ ተፈጽሟል ነጭ የመልበስ በቀጠሮው መሰረት በ ዓም ወጣቱ የተለመደ የትግል ወኔውን እንደታጠቀ በጎንደር ከተማ አደባባይ ወጥቷል የሚጠበቅ አዲስ ምላሽ አልነበረም የፌደራል የጸጥታ ዛይሎች ነጭ በለበሱ ሲቪሎች ላይ ተኩስ አንደከፈቱና ንጹፃንም እንደተገደሉ ተነግሯል አንድ ወጣት በአልሞ ተኳሽ የመንግስት ወታደሮች የተገደለ መሆኑን በገለልተኛ የመረጃ ምንጮች የተረጋገጠ ሲሆን ከአካባቢው የሚነገሩ መረጃዎች ግን አራት ነጨ ለባሾች መሞታቸውን ይመሰክራሉ ነጭ ልብስ በመልበስ የመሰባሰባቸው ዋና ምክንያት ነፃሴ ቀን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስተር መለስ ዜናዊ መታሰቢያ ቀን በመሆኑ ይህ ዕለት በአማራ ህዝብ ላይ ግፍና ጭቆናን ስርዓታዊ ካደረጉ የፖለቲካ ልሂቃን የአንዱና የዋና የሙት አመት የመታሰቢ ቀንን ለመቃወም ነበር ባህር ዳር ከ አስከ ዓም ድረስ የቆየ የሶስት ቀናት የተሳካ ከቤት ያለመውጣት አድማ አድርጋለች በመንግስት በኩል የተለያዩ ማስፈራሪዎችና እርምጃዎች ከሱቅ ማሽግ አስከ ማስር የሚደርስ ተግባር ተፈጽሟል ቢሰነዘሩም ከቤት ያለመውጣት ህዝባዊ እምተኝነቱን ሊገታው አልቻለም ወርሃ መስከረም መጀመሪያ ለሶስት ቀን የቀጠለ በባህር ዳርና ጎንደር ከቤት ያለመውጣት አድማ ተከናወነ ህዝቡ የመንፈስ አንድነቱን የፈተሸበት በቀጣይ የጋራ ራዕይ ለመንደፍና በሃገሪቱ የአማራ ህዝብ ማንንቱና መብቱ ተጠብቆለት አንዲኖር የሚያስችል የተደራጀ ትግል ለማድረግ አመርቂ የስነልቦና መሰረት እንዳለ አመላካች መናበብ ታየ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከታወጀም ወዲህ በጎንደር አካባቢዎች በጎበዝ አለቆች የሚመራ የትጥቅ ትግል ከፌደራል መንግስት ሃይሎች ጋር ሲያደረግ እንደነበር ከመንግስት ምነንጮች ተረጋገጧል እነዚህን የጎበዝ አለቆች መንግስት ጽረሰላም ሃይሎች በሚል ሰይሞ በአስቸኳይ ጊዜ አማጁ ወቅት መጠነ ሰፊ የኃይል አርምጃ እንደወሰደባቸው የሚያሳብቁ መግለጫዎች ሰጥቷል ይህ ሁሉ አልበገር ባይነትና የገበሬ ፍልሚያ በጎንደር ከተማ የተጀመረችው የሰላማዊ የህዝብ እንቀስቃሴ የወለደችው እምተኝነት ውጤት ነው ለሰልፉም እልህ ለተቀላቀለብት የአማራ ህዝባዊ መነሳሳ የኮሎኔል ደመቀ ማንንትን የማሰጠበቅ ትግል የማትዘነጋ የታሪክ ክስተት ናት በአመጽ ወቅት የአማራ ህዝባዊ እምቢተኝነት ዋና ዋና ማዕከሎች የሚከተሉት ነበሩ « ሻውራ አለፋ ጣቁሳ ላ ጎንደር ከተማ አዲስ ዘመን ሊቦ አዘዞ ከምከም ላ ወረታ ፎገራ ደብረማርቆስ ቻግኒ አገው ስማዳ ወረዳ በ ዓም ዳንግላ « ደብረ ታቦር ቋሪት ወረዳ ደምቢያ ላ ሶሮቃ ዳንሻ ቡሬከተማ ብርሸለቆ ላ ፍኖተሰላም ምፅራብ ጎጃም ላ ባህር ዳር ደምበጫ ላ አስቴ ላ ደባርቅ ላ ዱርቤቴ ሳንጃ ቆላድባ አምባጊዮርጊስ ክምር ድንጋይ በማቻከል ላ ደምቢያ ላ ቡሬ የአማራ ቁጣና አምቢተኝነት ፋይዳ አምቢተኝነቱ አይቀሬ ነገር ግን የእድሜልክ ጫና ፈጣሪው የሆኑት የህወዛት መስራችና የፖሊት ቢሮ አባል ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ በ ዓም እንደገለጹት ለመንግስት ያልጠበቀው ዱብ እዳ አንደነበር ተናግረዋል እንደ ደራሽ ጎርፍ የወጣቱን አልበገር ባይነት የጎበዝ አለቆችን ደጀንነት ፍንትው አድርጎ በማሳየቱ ያስከተለው ስጋትም የጎላ ነበር ስጋቱን ተከትሎ መንግስት ከቄሶች የሽንገላና ድለላ አስከ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በአዋጅ የተሽሞነሞነ የአስርና ግድያ ወቅት የሚደረሱ ለቁጥር የሚያዳግቱ አእርንጃዎችን ወስዲል የአስቸኳ ጊዜ አዋጅ በይፋ ሳይነግር በፊ የአማራ ህዝብ በጠቅላይ ሚኒስተር ኃማሪያም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተጥሉበት ነበር የህዝቡም የተባበረ የኃይል እርምጃ በመውሰድ የኃይል አማራጭ ወስዶ አንደነበር የመንግስት ምንጮች ጭምር አረጋገጠዋል አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተነስቶ የህዝቡ ጥያቄ መልስ ሳያገኝ የጎንደርና የጎጃም የሰማዕታት አመት ሞላው ወኔው ያልተለየው ህዝቡም በባህር ዳር የሰማዕታትን ቀን ስራ ዘግቶ ከዘከረ የጎንደርም ህዝብም የመስቀል በአልን የአማራነትን መነሳሳት የሚያሳዩ ቲሸርት በመልበስ በቀድሞው አመጽ ሲያውለበልቡት የነበረውን በኢፌዴሪ የሰንደቅ አላማ ህግ የተከለከለውን ልሙጥ ባንደራ ያለፍራቻ ሲያውለበልቡ ተስተውለዋል የሞቱ ምክንያት የአጋዚ ወተደር ጥይት መሆኑን የሚያሳይ ጽሁፍ በመቅረጽ የሰማዕት መቃብር ያነጹም አሉ እንግዲህ የ ዓ ም መነቃነቅና አመጹ ፋይዳ የሚገለጸውና ለወደፊት ስለሚኖረውም ትርጉም መተንተን የሚቻለው እዚህ ላይ ነው ምክንያቱም አማራ ችላ ብሎት የነበረውን በዘውግ የመደራጀትንና የመተባባርን ቢያንስ በታክቲክ ደረጃ አስፈላጊ መሆነን አመላካች ጅምሮ ነውና በየትኛውም የፖለቲካ ስሌት የጠነከረ ትብብር ገንብቶ የአማራ ህዝብ ህልውናውን ካላስጠበቀ ያጋደለውን የኢትዮጵያዊነት ጎጆ ከሌሎች ወገኖች በመሆን ሊያቃና የሚችልበት አቅም አይኖረውም ስርዓቱን ለማስተካከል ወይም ለመቀየር የሚደረገው ንቅናቄም መና የሚቀር ነው የሚሆነው አማራ ኢትዮጵያዊ ነኝ በሚል ብቸኛ በዘውግ ያልተደራጀ ሃይል ሆኖ መቀጠሉ የጸጥታ ፃይሎች አስፈላጊውን እርምጃ እንዲወስዱ አዝዣለሁ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒሰስተር ኀማሪም ደሳለን በጎንደር ጎጃምና ሌሎች የአማራ ክልል አካባቢዎች ለተሰማራው አግአዚ የማሰር የመደብደብ ብሉም በተግባር እንደተስተዋለው የመግደል ፈቃድ የሰጡበት አግባብ ነበር የጥቃት ሰለባ ከመሆን የማያተርፈው እንደሆነ እስከ ዓም ድርስ ሲፈጸሙ የነበሩ ግፎች አስረጂ ናቸው በነሃሴ አጋማሽና መጨረሻዎቹ የመንግስት ባለስልጣናት በተለያዩ አዳራሾች ጎንደርን ነዋሪዎች የሃይማኖት አባቶችንና ተዋቂ ሰዎችን ባነጋገሩበት ወቅት የአማራ የአባቶች መነሳሳትና ትብብር ፍንትው ብሎ ታይቷል የአማራ ህዝብ በመንግስት ሰራዊት ተከቦ አእየተተኮሰብት የሃይማኖት ወሪዎች ህዝቡን እንዲያረጋጉ ሲጠየቁ መቃዎማቸውና ቅስቀሳ ማደረጋቸው የሚታወቅ ሲሆን አንድ አባት ከሙሴ የኦሪት መጽዛፃፍ ጠቅሰው ርስትን የሚፈልስ የተረገመ ነው በማለት ህዝቡ ከእርስቱ መነቀሉን አመላክተዋል ሌላ የእስልምና የሃይማኖት አባት አሏህ ሁሌም ከተበዳዮች ጎን ነው የሚቆመው አማራ እጂግ ተበድሏል አናም አሏህ ከኛ ጋር ነው ሲሉ የህዝቡን ብሶት አንጸባርቀዋል ስብሰባው የተከናወነው በከንቲባ ጽህፈት ቤት በሚገኘው አዳራሽ በሳይንስ አምባ በሚገኘው አዳራሽ ገዱ አንዳርጋቸው የሚገኙበት እና በፒያሳ በሚገኘው ሲኒማ አዳራሽ ነበር በመሆኑም በሁሉም የአማራ ማህበረሰብ የመደራጀትና የመተባበር መንፈስ የሚመጣው ከሁኔታዎች ግፊት በመሆኑ የአማራ አመጽ ተባብሮ ራስን ለመከላከል እንቅስቀሴ ፈር ቀዳጀ ከመሆነም በላይ የበደል ቀንበርን ላይሸከም የተነሳሳ ወጣት አፍርቷል እምቢተኝነቱ የአማራን ህዝብ ህልውና የሚጠብቅ ጠንካራና በሳል አስተሳሰብን የተላበሰ ትውልድን በመፍጠር አምቅ የሆነውን የአማራ ህዝብ የአሸናፊነት ኃይል ብኩን አንዳይሆን መሰረት የሚጥልም ነው ይህን ሲባል አመጹ በራሱ የተደራጀና ጠንካራ ስርዓታዊ የሆነና ቁሳዊ ዛይል የታጀበ ነበርነው ለማለት እንዳልሆነ የሚሰመርበት ጉዳይ ነው ሆኖም ንቅናቄው የስነልቦና መናበብን በወጣቱ ውስጥ ያሰረጸ የአማራ ህዝብ ህልውናን ለመታደግ የጋራ አማራዊነት የተላበሰ ትግልን ያነሳሳ አስፈላጊነቱንም ያስገነዘበ ነበር ስለሆነም በእኩልነት ላይ የተመሰረተ ኢትየጵያዊነትን የሚቀበል አማራዊነት ለማደራጀት ግፋ ሲልም በወጣቱ ዘንድ እየተቀነቀነ ላለው ቤተአማራ ወይም የአማራ መንግስት አሳቤ አነቃናቂ ክስተት ነው ያፇለ ጉብብር ሰሜተሦ ማጫረ የያቻ ቅናቋ መሆኑ የአማራ ህዝብ የሌላውን የኢትዮጵያ ህዝብ በደልና ችግር አንደራሱ ችግር አድርጎ የመውሰድና አስከ መሰዋዕትነት የሚደርስ ታሪክ ያለው ቢሆነም ለመበርካታ አመታት መንግስት መር ታሪክን የማጉደፍ ተግባር ስለተፈጸመበት በጎ ታሪኮቹ እንዲደበቁ ተደርጓ ይህ በሆነበት ወቅት ማህበረሰብ ጉዳይ የራሱ ጉዳይ አድረጎ የሚያስብ የአማራ ትውልድን የአባቶቹን ትወፊት ስለማስቀጠሉ በትይንተ ህዝቡ ወቅት የተስተዋሉ መፈክሮች ምስክሮች ናቸው የኦሮሞ ወጣቶችን ሞች የሚያወግዙ የአሮሞ ፖለቲከኞችን አስርና አንግልት የሚቃወም መፈክርችን አንግበው በአደባባጥ ተስተውለዋል በመንግስት የአማራና የኦሮሞ ትውልድ ጭድና ጫቃ ሆኖ በጋራ ክንድ በመከፋፈል ላይ ህልውናውን ያጸናውን ስርዓት የሚጋፈጡበትን መስመር የተለመ ነው በትግባርም የዲያስፖራ የኦሮሞ ፖለቲከኞች የሃሳብ ለውጥ በማደረግ ከአማራ ልሂቃን ጋር በደርድር የኢትዮጵያን ህልውና ከከፋፋይ ስርዓት እንታደጋለን የሚል ሃሳብ እንዲሰነዝሩ አስችሏል በተጨማሪም የትይንተህዝብ ተሳታፊዎች ለኦሮሞ ህዝብ ትግል አጋርነታቸውን ማሳየታቸው ስርዓቱ የሁለቱ ህዝብ የማይቀራረብ ነው ብሎ ስለሚያምንና ከፋፍሎ ለመግዛት ዋነኛ መሳሪያው ሲያደርገው እንደነበር ለማንኛውም ዜጋ ግልጽ እንዲሆን አድርጎታል በዚህ ረገድ የመደጋገፉን ዜና የሰሙት የወቅቱ የኢፌዴሪ የኮሚዩኒኬሽን ሚኒስተር አቶ ጌታቸው ረዳ ኦሮሞውና አማራው ቡድን አሳትና ጭድ ናቸው በማላት የእሳቸውንና የመንግስታቸውን ዛሳብ ብሎም እንዲሆን የሚፈልጉትን ማለትም ምኞታቸውን በሚዲያ ተናግረዋል አዚህ ላይ መንግስት ያቀራርባል እንጂ እንዴት እሳትና ጭድ ናቸው እያለ ይለፍፋል የሚል ጥያቀቄ ማንሳት የኢትዮጵያን መንግስት ስነፍጥረትና አድገት ካለማወቅ ወይም ከሞኝነት የሚነሳ ነው ያም ሆነ ይህ የአማራ ንቅናቄ የስርዓቱን የመጫወቻ ካርድ ያነተበያሰለለና የባለስልጣናቱን የከፋፋይነት ስሜት ለማንኛውም ዜጋ ያጋለጠ ነበር በወቅቱ በኦሮሚና በአማራ ክልሎች የተቀሰቀሰው ተቃቆሞ መንግስት በ አመታት ውስጥ ከቀጠሙት ሁሉ የላቀ መሆኑን እየተገለጸ መሆኑን ዮናሰ አባይ ጠቆሟል ይህንን ዛሰብ መንግስትም ይጋራዋል ይህም የአማራ ህዝብ መነቃነቅ የትብብር መንፈስ ከማጎልብት ባሻገር የሁለቱ ህዝቦች የጋራ ትግል ስርዓቱን በቀላሉ መሰረት የሚያሳጣው መሆኑን በተግባር ያሳየ ነው በሌላ በኩል ሰልፈኞች የትግራይ ህዝብን ከህወፃት ለጥሎ የሚያሳይና የትግራይ ህዝብ እንደህዝብ ከአማራ ህዝብ ጋር ጽብ አንደሌለው እንደማይኖረው ላማሰየት የሞከሩበትም መፈክርና መግለጫም ታይቷልም ተሰምቷልም ይህኛውም ህወሃት ለትግራይ ህዝብ የመጡበሽ ፖለቲካ ቢነዛም የህዝብ ለህዝብ መልካም ግንኙነት በፖለቲካዊ ድርጅቶች ሴራ የሚሻክር ያለመሆኑም የሚያሳይ ነው ሸሸ ያጳዳማራ። የወልቃይት ታሪካዊ ዳራ የታሪክ ማስረጃዎችና ማህበራዊ እሴቶች ዴሞክራሲያዊና ከተስፋፊ ብሄረተኝነት የጽዳ ፃገራዊ ስርዓት ባለበት ሁኔታ ወልቃይት በአማራ ክልል መካለሉ ወይም በትግራይ ክልል መካተቱ የችግሮች መንስዔ ይሆናል የሜል እምነት ማሳደር አይቻልም ለመከራከርም የሚያበቃ ጉዳይ አይደለም ዋናው ነገር በወልቃይት የሚኖረውን ህዝብ ያለአድሎ በፍትፃዊ የሚያስተዳደር የመንግስት ስርዓት መስፍኑና ለተግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት መቀሌ ጉዳዩ ለምክር ቤቱ የቀረቡ ጥያቄዎችን ይመለከታል በትግራይ ብፄራዊ ክልል ውስጥ የሚኖሩ የወልቃይትና የጠገዴ ህዝቦች ተወካዮች ነን በሚል ጥር ቀን ዓም አና የካቲት ቀን ዓም የተጻፈ አቤቱታ ለምክር ቤታችን አቅርበዋል በአቤቱታቸውም የማንነትና ሌሎች ተያያዥ መብቶች አንዲከበሩልን የሚል ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን የምክር ቤቱ የህገመንገስት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጉዳዩን ተመልክቶ በቅርቡ በተካሄደው የምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ ቀርቦ አቅጣጫ መቀመጡ ይታወቃል በዚሁ መሰረት የፌደሬሽን ምክርቤትን ለማጠናከርና ስልጣንን ተግባርን ለመዘርዘር በወጣው አዋጅ ቁጥር ዓምአንቀጽ እንደተመለከተው እንዲህ አይነት ጥያቄዎችን አስቀድመው በክልል በሚገኙ የተለያዩ የመስተዳድር ሕርክኖች ቀርበው መፍትሄ የሚሰጣቸው ሲሆን ቀጥታ ለምክር ቤቱ ሊቀርቡ አንደማይችሉ ግንዛቤ ተይኳል በመሆነም በአቤቱታ አቅራቢዎች የቀረበው የማንነትና ሌሎች ተያያዥ የመብት ጥያቄዎች በክልሉ በኩል ቀርበው መፍትሄ አንዲሰጠው ጉዳዩን የመለስን መሆኑን አናሳውቃለን ያለው አባተ ረታ የፌደሬሽን መቤት አፈጉባኤ ግልባጭ ለህገመንግስት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለፌደሬሽን ምቤት ጽቤት ለፌደሬሽን ምቤት ለአቤቱታ አቅራቢዎች ወኪሎች ባሉበት ያለመስፈኑ ላይ ነው የወልቃይትን ነባራዊ ሁኔታ ስንመለከት እንደሚታወቀው ለወልቃይት ህዝቦች የአማራ ማንነት ጥያቄ መነሻው በብሄፄር ፖለቲካ ላይ በተንጠለጠለው በፃገሪቱ ፌደራላዊ ስርዓት ውስጥ የአማራ ማነንትን ማንጸባረቅ ብሎም አማራ መሆን ለመጨቆን እንደ አንድ ምክንያት መሆኑ ላይ ነው በተግባር እያንዳንዱ የአማራ ትውልድ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ጫናው እንዲደርሰው የሚያስች የተጻፈም በተለያዩ ክልሎች አማራ እንዳይወከል የሚያደርጉ ህጎን መጥቀስ ይቻላል ያልተጻፈም በተግባር ብቻ የሚገለጹ ህግጋት አሉ ከዚህ በተጨማሪ በተለይም የህወፃት ነባር አመራሮች የአማራን አክርካሬ ሰበራ ስምሪት ሰጪ ከመሆናቸው ጋር ተያይዞ በክልሉ አማራ ማንነት በሚያንጸባርቁ ዜጎች ላይ የሚያደረግ አድሉና የፍትህ መጓደል የማንነት ጥያቄ ለማንሳትና ወደአማራ ክልል እንካለል እንዲሉ በቂ ምክንያት ይሆናል ከላይ እንደተገለጸው አማራ ነን በማለት ማንነታቸውን ታሪክንና የዛረውን ነባራዊ ሁኔታ በማስረገጥ የሚከራከሩ ሰዎች እያሉ በትግሬኛ ቋንቋ ካልተማራችሁ የሚል አቋም ማራመድ ጥያቄውን ለማዳፈን ጠያቂዎችን የማሸማቀቅ ብሎም ወልቃይቶች እንደሚሉት የሰዎችን ደብዛ የማጥፋትዛብት ንብረት የመውረስ ማደህየትና የማፈናቀል ተግባር መፈጸሙ ጉዳዩን አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንዲደርስና ከአማራ ህዝብ ጋር የመካለልን ጥያቄ ብቸኛ አማራጭ እንዲሆን ያችለዋል አስችሎታልም ይህን ፃሳብ በተለያዩ ጊዜ በወልቃይት የማንነት ጠያቂ ኮሚቴ የቀረቡ አቤቱታዎች የሚያጠናክሩት ሲሆን ወደ ነውጥ መየሩም የግፉን ጥግ የሚያሰይ ነው ይህን ሃሳብ እዚህ ላይ እናቁምና የዚህ ክፍል ዋና ትኩረት ወደሆነው የወልቃይት አስተዳደራዊ ታሪክ እንሻገር ወልቃይት አማራ ነው ወይም የአማራ ማንነት አለው በሚል በአንድ ወገን በሌላ ወገን ወልዋይት የትግራይ ማንነት አለው የሚሉ ተከራካሪዎች አሉ የትግራይ ታጋዮችና ደጋፊዎቻቸው ወልቃይት የትግራይ ማንነት ታሪክ ያለው ነው በሚል የመከራከሪያ ሀሳቦችን ሲያቀርቡ በተቀቃራነው ወልቃይት ዛሬ ላይ ያለውን የአከላለል ቅርጽ ይዞ እንደማያውቅ የሚያረጋግጡ የጽሁፍና የሰው ማስረጃዎች አሉ የወልቃይት ህዝብ የማንነት ኮሚቴም የሁለተኛውን የታሪክ አተያይ መሰረት አድርጎ የሚንቀሳቀስ ቡድን ነው ስለሆነም የማንነት ጥያቄውን መሰረታዊ ጉዳይ በጥልቀት ለመረዳትና የክርክሩን ምክንያታዊነት ለመርመር የቀድሞውን የአስተዳደር አከላለልና የወልቃይት ህዝብን ታሪካዊ ሁኔታ መዳሰሱ አስፈላጊነት ስለሚኖረው በሚከተሉት አንቀጾች የተለያዩ መረጃዎችን በመፈተሸ ትንታኔዎች ይቀርባሉ ወልቃይት በትግራይ ተካሎ አያቅው ከሚለው የታሪክ ተዋስዖ ልጀምር በቀድሞው ስርዓቶች ወልቀይት በበጌ ምድር ክፍለ ሃገር የሚተዳደር እንደንበረ የታሪክ ማስረጃዎችን ለምሳሌ የታሪክ መዛግብትን የአጴዎቹንና የወታደራዊ መንግስቱን ኣስተዳደራዊ ካርታ በስፋት ማግኘት እንችላለን የሚያከራክርም ጉዳይ አይደለም የህወሃት ተከራካሪዎችም ይህን አይክዱም ወልቃይት የትግራይ ነው ማለታቸው ግን የማይዛነፍ አቋም ነው አቻሜለህ ታምሩ የተባለ ጸሃፊ ከአስራ አምሰተኛው ክፍለዝመን እስከ ኢህአዴግ አዲስ አበባን አእስከተቆጣጠረ ድረስ ወልቃይት የጎንደር አካል እንደነበር የሰነድና የካርታ ማስረጃውች መኖራቸውን ያወሳል ዛሳብን ሲያጠናክርም ፕሉውደን የተሰኘ አውሮፓዊ የታሪክ ተመራማሪ እኤአ በ እንደጻፈው የትግራይ አካባቢዎችን ዘርዝሮ በደቡብ ከተከዜ ወንዝ መለስ አንደሆነ መግለጹን ያትታል ሌላው ሚሽነሪ ጆሴፕ ኢሜሌ ኩልቤክስ የወልቃይት ህዝብ የአማራ ማንነት የተላበሰ መሆኑን ጽፏል የተከዜ ወንዝ የአማራንና የትግራይን ድንበር በአግባቡ የሚወስን መሆኑን ደግሞ እኤአ በ የተጻፈው የሄነሪ አሮን ስተርን ጽሁፍ ያስረዳናል እነዚህ መረጃዎች ተከዜ የሁለቱ ህዝቦች የተፈጥሮ ድንበር መሆኑን የሚያረጋገጡ ናቸው በሌላ በኩል በቀድሞዎች ስርዓቶች ከኢህዴግ በፊት የነበሩትን ለማለት ነው የብሄፄር አወቃቀር ስላልነበረ ወልቃይት አማራ ነው ለማለት አያስደፍርም የሚሉ ተከራካሪዎች አሉ የክርክሩ መነሻ ልክ ነው በነዚህ ዘመናት ብሄፄርን ዋነኛ መሰረት ያደረገ የአስተዳደር ድልድል ተግባራዊ አልተደረገም ነበር ሆኖም ግን የትኛው ብፄር በቀደምትነት የትኛው አካባቢ እንደሚኖር የሚታወቅ ነው ለዚህም ነው በጉዳዩ ላይ የተደረጉ ጥናቶችን መፈተሽ ብሎም ምሁራን አካባቢውን በተሻለ ደረጃ የሚያውቁ የእድሜ ባለጸጎችና ባለስልጣናት ምስክርነታቸውን ለበበዐ ከ ርኪ ክ ዝ ከ በዐርከፎበ ሀ ሃ ክቪርከል ዝኣከ ከ ሃ በ ሄህ«ፎ ከ ከ ገነ ል በከ ዐክከኀ ነላቫ ልርዐጩ ርየ እቭበ ህህ ሏዝ ሊዐርከ ህ ለሀቢቤ ከርቢ ዐ ር ሠ ርየ ከበጠዐ እዐከ ርየ ከ ር ክክፎር ከ ህ ሄሂጄር ከጨኬ ለ ከቧ ነዐር በ ከ ህጻ ርበሃ ህቨሯ ሀክርቪ ከ ክከጽሆ ፐጨሯር ሀከ በ ሀከበር በበክከፎ ዐዐ ዐየር ላርከቪበከ ከቧጊ ሊሌክዐከፎቿ ከ ሀከ ሳበር ዝጻቬ ዚ ርበ ከ ዐየ ሂሃርቪ ከኋ ርየ በበሯቪፎርልጴበከመጧ ከ ክዌ ገዌበርኪ ሄዛ ቧ ከ ሄህጄቫቪ ከ ከ ፎርከበቪ ከ ፎኪ ትኳበር ዐከነዐበ ዝጭፒ ሄህክርክ ከ ከ ርቪ ለ ህጻፎ ከ ከከ ከ ል ክዐኬከ ህከ በፎርሀከጢዐቧ ርያ ከ ርከሃ ህሀ ከ ከ ዐፀ ከ ከኪሀከበ ር ከከለከ ፎር ከ ህፎ ከሟከ ከዐህበበ ህከ። ጉዳዩ ቀላል አይደለም የህገመንግስታዊ መሻሻልን የገዢው ፓርቲውን አደረጃጀትንና መኒፌስቶ ለውጥ ጭምር የሚጠይቅ ነው ዛገራዊ ፓርቲ መመስረትና ህገመንግስቱን በማሻሻል ቅይጥ ማንነትንና የቦታዎችን አቀማመጥ ያማከለ የአስተዳደር አከላለል ፌደራላዊ ስርዓት መመስረት ያስፈልጋል ይህም ሆኖ የሁሉም ለውጦች ግብ ግን በወልቃይት የአማራ ማንነት ሳይሸራረፍ መከበሩና የህዝቡ እኩል ተጠቃሚነት መስፈኑ ነው ሆኖም የሕወሃትኢህአዴግ ስሪት ለእዚህ አይነት ለውጥ የተዘጋጀ ያለመሆኑ ከ ዓም ተዛድሶ ወዲህ እየወሰዳቸው ያሉ የፖለቲካ አርምጃዎችና ማሻሻያዎች አመላካች ናቸው ከብዙዎች የመንግስት እንቅስቃሴዎች አንደመንረዳው ስርዓታዊ ማሻሻያ ያልተተኮረብትና በፓርቲዎች ላይ የተደረገው ግምገማ ዐከከቢ በህፎከዐቧኘ ዐ እዢርከቢ ፐከ ህርጨከዐቧ በ በሀሀሀ ዐለዌር ከዝከርሃ ሀ ከከፎር ከ ፎቧ ከሀዐር ሀህ ከ በጩጩፎከዐበ ከ ሀከ ሀርናርኢጪ ፃገሪቱም ችግር አለባብሶ የሚያልፍ ነው እንደፓርቲ የህወሃት የበላይነት አለ በተጠቃሚነትም ደረጃ የህወፃት ሰዎችና ደጋፊዎቻቸው የበላይ ናቸው ብሉሎ መገምገም አንደኪራይ ሰብሳቢና አፈንጋጭ የሚያስቀጥር እንደነበረ ነው የማሰበው ለዚህም ይመስለኛል የጥልቅ ተሃድሶው ግምገማ በጠቅላለው በመንግስት ላይ አተኩሮ ፈጻሚውን ሲያነታርክና ሲያናክስ የቆየው ወደ ወልቃይት ጉዳይ ልመለስና አሁን ባለው ሁኔታ የአማራ ማንነት ማጠንጠኛው የፖለቲካ ውሳኔ ነው ይህም ህዝብን ማዕከል ያደረገ እስከሁን ህወሃትኢህአዴግ ሞክረውት በማያውቁት ደረጃ ከፍ ያለ የፖለቲካ ቁርጠኝነት የሚጠይቅ ነው የፖለቲካ ቁርጠኝነቱ የህዝብን ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የተሻለው አማራጭ ስለሚሆን በታሪክ ላይ ተመስርቶ መፍትሄ መዘየድ አንዲቻል የሚያደርግ ውሳኔን የሚያሳልፍ ሊሆን ይገባል የሰሜን ኢትዮጵያን ቀድሞ አስተዳደራዊ ወሰን አንደሌሎች አካባቢዎች የቅርብ ጌዜ ክስተት አይደለም በግልጽ በታሪክ የተመዘገበ መሆኑ የሚወቅ ነው ረጅም ጊዜ ያስቆጠረ ድንበር በመኖሩና አካባቢው ነገስታት በተለይም የትግራይ ነገስታት የታፈሩ ድንበራቸውን ጠብቀው የቆዩ በመሆኑ ለመፍትሄፄ የሚበጅ የታሪክ ጥናት የማድረግ ተግባርን ያቀለዋል ከዚህም አልፎ የአካባቢው ታሪክ በሃዛገራዊና በአውሮፓ ቋንቋዎችና የታሪክ ተመራማሪዎች ተጽፎ የሚገኝ በመሆኑ ለውሳኔ ብዙም አስቸጋሪ አይሆንም ዋናው የሕወሓትኢህአዴግ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ነው የፌደሬሽን ምክር ቤት ችግሩ በትግራይ ክልል መንግስት ይፈታል የሚል እንድምታ ያለው ደብዳቤም ለወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ ኮሚቴ መላኩ አንዲሁም በተለያዩ መገናኛ ብዙፃን የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስተር የትግራይና የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ችግሩን አንዲፈቱ ሲል ማሳሰቡ ይታወቃል ካለው ነባራዊ ሁኔታ ብንነሳ የትግራይ ክልል ሕወሓት ብቻውን ችግሩን እንዲፈታ መገመትም ሆነ ፃዛላፊነቱን መስጠት ሞኝነትን ወይም ታስቦበት የወልቃይትን ጥያቄ ጊዜ በመውሰድ ለማቀዝቀዝለማክሰም መታሰቡን ከማሳብቅ ውጪ ሌላ ትርጉም አይሰጥም እንዲያውም አባቱ ዳኛ ልጁ ቀማኛ የሚለው ተረት ስለማይገልጸው ጠዋት ቀማና ከሰዓት ዳኛ ቢባል ይመጠነዋል የሚል እምነት አለኝ ሕወሓት ገና ከጠዋቱ የትግራይ ክልል ያደረገውን ወልቃይትን ጠገዴንና ጠለምትን ዛሬ ላይ ህዝቡ ጠይቋልና ይሰጠው ስለማይል እንደፃገር በሁሉም ኢትዮጵያዊ ባለድርሻ ተመክሮበት በገለልተና የታሪክ አጥሂዎች ውጤት መሰረት ውሳኔ ቢተላለፍ ተገቢነት አለው ታሪክን መሰረት አድረጉ ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችል ፖለቲካዊ ቁርጠኝነቱን ባያመላክትም ጉዳዩ መንግስትን ፋታ የነሳው መሆኑ ግን ግልጽ ነው በመሆኑም መንግስት በመስከረም ዓም በጠቅላላው በፃገሪቱ መምህራንን እንዲሁም ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞችን የማወየት ተግባር ሲያከናውን ወልቃይትን አልዘነጋትም በዚሁ ወቅት በዩኒቨርሲቲዎች የሩብ ምዕተ አመታት የልማት የሰላምና ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ጉዞ የከፍተና ትምህርት ሚናና ተልዕኮ በሚል ርዕስ የተለመደው ስኬትን የሚተርክ ጽሁፎች ተነበዋል የፌደራሉ መንግስት የተወሰኑ ፃገራዊ የፖለቲካ ትኩሳቶች ላይ የሚነሱ ጥያቀዎችን በመተንበይም ጥያቄዎችን ከነማብራሪያው ለአወያዮች በማስያዝ አሰማርቶ እንደነበር አይን እማኝ ነበርኩ የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን የአማራና የኦሮሞ ህዝብ ህዝባዊ እምቢተኝነትም ከዋና የውይይት አጀንዳ የሚመደቡ ነበሩ ወልቃይትን ትኩሳት በአንዱ ዩኒቨርሲቲ በተሳታፊነት ከተገኙ መምህራን አንዱ ካወያዩች ወልቃይት በትግራይ የሚገኝ አካባቢ ነውና ህዝበውሳኔ አማራጭ ሊሆን ይችላል በሚል የተሰጠውን ሃሳብ በመቃቀውም አሁን ለተጋፈጥነው ችግር መፍትሄ የሚሆን አማራጭ ሲሰነዝር በውስጤ ሲንሸራሸር የነበረውን ሃሳብ አፈነዳልኝ ፃዛሳቡ ሲጨመቅ እንደሚከተለው ነው ማራጭ ጳንድ ቀጥታ ወደሪፈረንደም ህዝበ ውሳኔ መግባት የሚቻለው ህዝቦች የሚኖሩበት ምልክኣምድራዊ አቀማመጥ የየትናው ህዝብ ነበር የሚል ማስጃ ከሌለ ብቻ ነው ማለትም ቀድሞ ነባር ህዝብ ማን ነበርና በታሪክ በየትኛው ክልል ተካሎ ነበር የሚለው ጥያቄ የሚመልስ ማስረጃ ከሌለ ለማለት ነው ነገር ግን የመሬቱ የበስተኋላ ታሪክ ሲጠና የማንኛው ህዝብና ክልል እንደሆነ የሚያረጋግጥ ታሪካዊ ማስረጃ ከተገኘ የመጀመሪያ እርማጃ የሚሆነው መሬቱን ቀድሞ ወደነበረበት አካባቢ መልሶ ማካለል ይሆናል ማካለሉ በፃሳብ ደረጃ ነው ከዚም ቀጣይ አርምጃ የሚሆነው የህዝቡን ጥያቄ ማስተዋልና መልስ መስጠት ሲሆን ይህም አማራ ነን ብለው የጠየቁት ህዝቦች በቁጥር የሚበልጡ ከሆነና በተደረገው ጥናት የመሬቱ ታሪክ ዛሬ የአማራ ክልል በተባለው አካባቢ ይተዳደር ከነበረና ይህም ከተረጋገጠ መሬቱም ህዝቡም የአማራ ክልል ይሆናል ማለት ነው የትግራይ ህዝብ ደግሞ መብቱ ተከብሮለት እንዲኖር ይደረጋል ማለት ነው ማራጭ ታታፅለቀቱ በሌላ በኩል አካባቢው እንደሚባለውና ከላይ የተጠቀሱት የታሪክ መዛግብቶች አንደሚያስረዱት የመሬቱ የላ ታሪክ የአማራ ክልል መሆኑ በጥናት ከተረጋገጠና በአካባቢው የትግራይ ህዝብ በቁጥር የሚበልጥ ከሆነ ወልቃይት በአማራ ክልል ተጠቃሉ በልዩ ዞን ደረጃ የሚተዳደር ይሆናል ይህም ሌሎች ለልዩ ዞን የሚበቁ መስፈርቶችን ካሟላ ብቻ የሚተገበር ነው ይህ አገላለጽ ለትግራይም ለአማራም በተመሳሳይ እንደታሪኩ እውነታ የሚተገበር ነው በተጨማሪም ተናጋሪው ከመድረክ ህዝበ ውሳኔ እንደመፍትሄ ሊሆን ይችላል በሚል በተሰነዘረ ፃሳብ ለመስማማቱንና ስጋት እንዳለው ከመግለጽ በተጨማሪ ወልቃይትን በትግራይ ክልል ለማጸናት ቀደም ሲል ስራዎች መጠናቀቃቸውን ጠቁሟል ይህን ፃሰብ የአካባቢውን ጉዳይ በውል መገንዘብ የሚችል ሰው የሚጋራው ነው በመንግስታዊ የመረጃ ምንጮች መሰረት በወልቃይት ትግራዊ እንደሜበዛና የቀድሞ የሕወሓት ተቀናሽ ታጋዮች ዳንሻ አርሰው እንዲበሉ መሸኘታቸውን አስራት አብርፃ ጽፏል ኋላም በሰፈራ መርሀግብር ለድርቅ ተጋላጭና ለምነቱ ከተሟጠጡ የትግራይ አካባቢዎች ሰዎችን በማምጣት በወልቃይት መጠነሰፊ በክ ሰፈራ ተከናውኗል ይህ ሽግሽግና ሰፈራ እንደችግር የሚታይ አይደለምችግር ወይም ላለመግባባት ምንጭ የሚሆነው ሰፋሪው የነባሩን ወይም ነባሩ የሰፋሪውን መብት የተጋፋ ከሆነ ወይም ከደርግ መንግስት መገርሰስ በኋላ ወልቃይትን ከትግራይ ጋር ጠምሮ ያዋቀረው የኢህአዴግ ስርዓት የወልቃይት አማራዎችን መብት ከመጨፍለው ላይ ነው በዚህ መሃል በልማት ሰበብ የተፈናቀሉንብረታቸው በመወረሱ የኢኮኖሚ ማንነታቸው በመነጠቃቸው በምሬ የጠፉ ወይም የቀድሞ ቅያቸውን በመልቀቅ ወደከተማ የፈለሱ እንዲሁም የማንነት ጥያቄ በማንሳታቸው በመገደላቸው የአማራ ማንነት ያላቸው ህዘቦች እንደተመናመኑ የወልቃይት ማንነት ኮሚቴ ሪፖርት ስረዳል ይህ ሁኔታ ከኢንቨሰትመንትና ከሰፈራው መርዛግብር ጋር ተዳምሮ የትግራይ ተወላጆች የቁጥር የበላይነት እንዲኖራቸው የሚያስችል ነው ለዚህም ነው ህዝበ ውሳኔ የኋላ ታሪክ ባልነበረበት ሁኔታ ብቻ እንደአማራጭ እንዲታሰብ የሚያስፈለገው አማራጭ ሶስት ከብፄር ፖቲካ ውዝግብ ተላቀን ኢትዮጵያን አንድንገነባ የሚያስችል ሰርዓት መገንባት በግሌ እንደክማራጭ የምወስደው ነው እሱም ወልቃይት የአማራ ሆነ የትግራይ ያው የኢትዮጵያ ነው የሚል አስተሳሰብ እንድናዳብር የሚያስችል ፖለቲካዊ ለውጥ ነው ይ ሀሀኪ ሂ ርሀህከነ ኛ ህ ቢ ዝቢ ርክሃ ከ ክርር ነ ኬር ሀሠኸበርልከ በዐ ከረህ ር ከ ከከበ ቺ ዐ ዉ ከ ከ አገር ክበቢ ከ ከፌ በ ከ በር ኛ ህክር ከጡፎቢ በዐፎ ሀበ ዒ ሀፎ በ ዐ እብ ከ ርበ ከ ዉላ ከዐበገ ህ እ ከሃ ክርር ከ ህቭሼ ክሕዐ በዐሂ ሃኛ ዌ ሀ ከ ከ ከ ከጄ እነበር ከኋ ከ ሃሃ በዐርርርኪገ ዐበ ከከ ህእ ከ ህከ በሮ ሄከ ከ በበ ከፒቧ ከ በር ከህርፎ ዐፔክፀጩሄከከ ሀከበ ከርቢ ከርከከነበ በ እ ርበቢክቨ ፒከ ርኪ ከ ገኸ ህብቢ ናዐበዐ ላበዐቪብእብቴጠዐኪ እርከ ፃሳቤን ትርጉም የሚኖረው አማራ በትግራይ ክልልም ሆነ በአጠቃላይ ሃገሪቱ ያለምንም በደል መኖር ሲችልና ፃገሪቱ ከብፄር ፖለቲካ ጡዘት ተላቃ የአስተዳደሩም አከላለል ከቋንቋና ብፄር ወደ ቅይጥ ሲሻገር ነው ፃገራዊ ራዕይ ላይ ለማተኮር የአካባቢያዎነትና የጦዘ የብሄረተኝነት ስሜት እንዲቀዘቅዝ ከተመፈለገም ፓርቲ አደረጃጀትም ዘውግን ብቻ ያልተከተለ እንዲሆን የሚያስፈልግብት አግባብ አለ ይህ ከሆነ ክልሎችና ብሄረሰቦች የኔ የኔ የሚል የሽሚያን ፖለቲካን ማቀዝቀዝ ይቻላል አማራጭ አራት ከላይ ላሉት አማራጮች መሳካት ሁኔታዎች ካልፈቀዱ የህወፃትኢህአዴግ ግትር አቋም ከቀጠለ የአማራ የማንነት ትግል ውጤታማ አስፋላጂነት አንዳለው ይታመላል ማለትም አማራን ለዘርፈ ብዙ አደጋ የሚዳርግ የኢህአዴግ ስርዓት የፈጠረው ብሄር ተኮር ፖለቲካ እስካለ ድረስ በታክቲክ ደረጃ አማራ አማራ በመሆኑ ላይ ሳይደራደር ተባብሮ ስለወልቃይትም ሆነ ስለሌላው አካባቢ የአማራ ህዝብ ትጎሉን አጠናክሮ መቀጠሉ ከሁኔታዎች አስገዳጀነት አንጻር ተመራጭነት ያለው ስልትአካሄድ ነው ምዕራፍ አምስት መደምደሚያና ምክረሃሳቦች መደምደሚያ ዛሬ ላይ የተንሰራፋውና ጽንፍ የያዘው የዘውግ ፖለቲካ አማራን ከሌላው ማህበረሰብ የማቆራረጥ በጨቋኝነት የመፈረጅና የማሰፈረጅ እንስቃሴ ብሎም በአማራ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለው ግና ጥንስሱ ከ ዓም የቀደመ ነው ይህ ከዎቹ ወዲህ በኢትዮጵያ ስርዓት ጉድለቶች ላይ የሚሰጠው የችግርመፍትፄ ትንተና የተዛባ ሆኖ ችግሮቹን ለመፍታት የሚዘየደው መፍትሄም ተደራራቢ ችግር እየፈጠረ ቆይቶ በ ዓም የስርዓት ለውጥ ተደረገ ለዚህም ሶሻሊስታዊ ተራማጆች የአንበሳውን ድርሻ ይይዛሉ በዚህም የደርግ መንግስት ስልጣኑን እንደተቆጣጠረ ዜጎችን ደም ያለርህራሄ አፈሰሰ ሲቀጥልም ስርዓቱን የሚፈታተኑ የከተማም የገጠርም እንቅስቃሴዎች የወታደራዊ እርምጃ ሰለባ ሆነ ስርዓቱ ለ አመታት ያህል የኢትዮጵያዊያን ህይወት በከንቱ ሲያጠፋ ቆይቶ በስተመጨረሻው ህዝቡና ስርዓቱ ሆድና ጀርባ ሆኑ ህዝባዊ መሰረቱን ስላጣ ስርዓት በመክሰሙ ከአስርት አመታት በላይ የትጥቅ ትግል ሲያደርጉ የነበሩ በብፄር ፖለቲካ ጽንፈኝነታቸው የሚታወቁ ታጣቂዎች በ ዓም የሚኒልክን ቤተመንግስት ተቀዳጁ ከዚህ ለውጥ ወዲህ ጣሊያን ሲከተለው የነበረው በብፄር ከፋፍሉ የመግዛት አማራን እንደጠላት የመፈረጅ አቅጣጫ በብፄር መካከል አለመግባባቶችና ግጭቶችን ማነሳሳት የስርዓቱ አቅጣጫ ሆነ ስርዓቱ የበዳይ ተበዳይ የፖለቲካ ትረካዎች በስፋት እንዲጻፉና እንዲወሩ አደረገፊ ታሪካዊ እውነታዎች ስሜትን በሚቀሰቅሱ የውሸት ማጣፈጫዎች እየተቀቡና በልብ ወለድ ጭምር እየተከሸኑ ለህዝብ የማሰራጨት ተግባርም የስርዓቱ የትኩረት አቅጣጫ ስለመሆኑም ይነገራል በመፈረጅና የተዛባ ታሪክ ደጋግሞ በማስነገር በህዝብ ላይ በደል እንዲደርስ እንዲሁም በተለይም የኦሮሞና የአማራ ታሪካዊ ትስስሮችንና የጋራ የታሪካዊ እውነታዎችን በመሸፋፈንና በቀድሞ መሪዎች የተፈጸሙ ውስን በደሎችን የህዝብ ለህዝብ መበዳደል አስመስሉ ማሳየት የፖለቲካው ማጠንጠኛ ሆኖ ተወሰደ እንደውነቱ ከሆነ በኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ተከስተው የነበሩ የልሂቃን ሽኩቻና ጦር የመማዘዝ ታሪኮች ነበሩ ከተለያዩ ብፄሮች በሚገኙ ልሂቃን መካከል የሚፈጠር የመፋለም ታሪክ ለማለት ነው በእርስ በርስ ጦርነቶቹ የድል ፍሬዎችን የዝነጠፉ እንዳሉ ሁሉ የጦርነትን አሰቃቂ ውጤት ስቃያቸውን ያበዛባቸው ተሸናፊዎች አሉ እነዚህን ያለመግባባቶች የብሄር ግጭት በማስመሰል ፖለቲካ የሚሰሩ ገዢዎቻችን የወደፊት አንድነታችንን በሚያናጋ ሁኔታ ቅስቀሳ ማድረጋቸው የሞራል ሆነ የህግ መሰረት የለውም የቀድሞው አገዛዝ የስኬትም ሆነ የጥፋቶች ሁሉ መሰረት የስርዓቱ ባለቤቶች የሆኑት መላ ኢትዮጵያዊያን መሆናቸው ቀርቶ ለአማራው ልሂቃን በመስጠት አሁን የተፈጠረው ምቹ ፃገራዊ ሁኔታ የነፍጠኛው ገዢ መደብ ከመፍረሱ ጋር የተሳሰረ መሆኑን መተንተን የወቅቱ አቢዎተኞች መገለጫ እየሆነ መጣ ይህ አስተሳሰብ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን በኢትዮጵያ አኩሪም ሆነ ጎስቋላ ታሪክ የነበራቸውን ድርሻና ለአሁኑ እኛነታችን ያበረከቱተን አስተዋጽኦ የሚያኮስስ መሆኑም እየተዘነጋም መጥቷል የአማራንና የኦሮሞን ጉዳይን ነጥለን ብንመለከት በማርክሳዊ አስተሳሰብ እየተቃኙ በሚቀርቡ ብሄር ተኮር ቅስቀሳዎች ለአማራው ብሄር የበዳይነት ታሪክ የማላበስ በተቃራኒው የኦሮሞንና የሌሎች ብሄር ብሄረሰቦችን ከተጨቋኝ ጎራ የመመደብ ሄደት ለዛሬው የህወዛት አህአዴግ አማራንና የኦሮሞን ልሂቃን በመከፋፈል የስልጣን ዘመኑን እንዲያራዝም አስችሎታል ይህም የኦሮሞ ቡድኖች በሻቢያ የሱዳን መንግስትና በህወፃት እገዛና እቀነባባሪነት በተለያዩ የኦሮሚያና የቤኒሻንጉል አካባቢዎች በንጹሃን አማራዎች ላይ ዘግናኝ ኢሰብአዊ እርምጃዎችን አንዲወስዱ ምክንያት ሆኗል አንዱን የስርዓቱን የመከፋፈያ ስልት የሆነውን የአኖሌን ሃውልት እንመልክት ይህው የበዳጥ ተበዳይ ስሜት ሳይቀዘቅዝ እንዲቆይ የተጠቆረጠ ጡት የሚሳይ ፃውልት በስርዓቱ ታንጾ ህዝብ እንዲጎበኘው ተደርጓል ሃውልቱ የማነጽ አላማ አውን የህዝብን ሰቆቃ ለማሰብ ከሆነ የተቆረጠ የሰውነት አካል በአርማታ አንጾ ዘግናኝ ስሜትን መፍጠር ያስፈልግ ነበር ወይ። ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው ይህን ከማድረግ ፋንታ ሆስፒታል ትምህርት ቤትና ኢንዱስትሪ በማቋቋም መታሰቢያነቱን ማጽናት ይቻል ነበር ነገር ግን ለኢህአዴግ ይህን አይመስጠውም ምክንያቱም ምኒልክን የአማራ ወገንና ጸረኦሮሞ አስመስሎ ማሳየት የሚያስችል ብሉም ዘግናኝና ስሜት ቀስቃሽ ቋሚ የፖለቲካ ቅርስ የማስቀመጥ አላማን አያሳካምና ሆኖም ለፖለቲካ አላማ በስርዓቱና በደጋፊዎቹ ቆስቋሽነት የተወሰኑ መቻቻልን የሚሸሩ ተግባራት ተፈጽመው የአማራን ህዝብ ያነጣጠሩ ጥቃቶች ከመከሰታቸው ባሻገር በሁለቱ ህዝቦች መፃል ለወሬ የሚበቃ የባላንጣነት ታሪክ የለም ቀድም ባሉት የመንግስት ስርዓቶች የተፈጸሙ ስህተቶች እንደነበሩ የማንዘነጋቸው ቢሆንም ጉዳዩን ከየትኛውም ብሄር ጋር በማያዝ የበዳይና ተበዳይ ብፄር አለ በሚል ልንከራከር የሚያስችል የታሪክ መነሻ የለንም ዛሬ ላይ የስርዓቱ የመከፋፈያና የመግዛት ስልት በብዙሃኑ ማህበረሰብ እየታወቀና እየተጋለጠ መጥቷል የሁለቱ ህዝቦች የፖለቲካ ልሂቃን በታሪክ አጋጣሚ የተፈጠሩ በደሉችን ከብፄር ጋር በማያያዝ ከመቆዘም የሚላቀቁበትና የጋራ ትግል የሚያደርጉበት አድል እየሰፋ መጥቷል በተጨማሪም መልካምና አስቻይ የታሪክ መስተጋብሮች ሲኖሩ እነዚህም የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች በአዲ አባባና በሁለቱም ክልሎች ተሰበጣጥሮ የመኖር ታሪክና አሁንም ቢሆን እየታየ ያለ ሁሉአቀፍ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የጋራ ባህል ልምድና ማንነትን ስላለ መቻቻልና ተከባብሮ መኖርን የሚያጠናክር ነው የጋራ ታሪከን በተመለከተ በአመዛኙ እስከ ዓም ድረስ ያለው ታሪክ የሚያስረዳው ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ጋር በመሆን የኢትዮጵያን የግዛት አንድነት ለመጠበቅ ያልተተረከለት መሰዋዕትነት እንደከፈሉ ነው የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች በስትራቴጂክ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ማጭከል ላይ በመገኘታቸው ተጋግዞ በመስተዳደርና የሀገርን ደህንነት በመጠበቅ የላቀ ድርሻ አላቸው የአማራን ጉዳይ ብቻ በተመለከተ በ አመታት ውስጥ የኢዲሞክራሲዊነት ባህሪው እየባሰ የመጣው ስርዓት ከሌው የኢትዮጵያ ህዝብ እጅግ በተለየ ሁኔታ የአማራውን ህዝብ መከራ አብዝቶት ቆጥቷል ከማደህየት ማፈናቀልና ዘር ማጽዳት እስከ የአደባባይ ግድያ የተፈጸመበት ህዝብ በመሆኑ የውልድት መጠኑም አጠቃላይ ቁጥሩ በማይታመን ሁኔታ እንደቀነሰ ስርዓቱ ራሱ መስክሯል በፃገሪቱ ለረጅም ጊዜ የአማራን ህዝብ በወጉ የሚወክል ድርጅት ካለመኖሩ በተጨማሪ የግንባሩ አባላት በአኩልነት ባለመታየታቸው የአማራ ህዝብ ተወካይ በማጣቱ የአማራን ከልል የሚያስተዳድረው ድርጅት የአማራን ህዝብ ጭቆና አስፈጻሚ ሆኖ እንዲቀጥል ተደርጓል የአማራን ህዝብና ልሂቃኖቹን በተመለከተ ልሂቃኖቹ ከሃገር ውስጥ የሚመነጩ የጠላትነትና የማጥቃት ተግባራትን ችላ ብሎ በማለፍ የኢትዮጵን ህልውና የማስቀደም ባህል አለ ህዝቡ በስርዓቱ ያላሰለሰ ድቆሳ እየተደረገበት ባለበት ሁኔታ ብዙዎቹ የአማራ ልሂቃን በህብረብፄራዊ አደረጃጀቶች ፍቅር መናወዝ ወይም የዘውግ አደረጃጀት ጠል የፖለቲካ ስልት በመከተሉ ስርዓቱ ለሚያደርሰው የዘር ማጽዳትና የማህበረ ኢኮኖሚ ጉስቁልና መከታ ሳይሆኑ ቀርተዋል ህዝቡ ተደራጅቶ ህልውናውን እንዲያስጠብቅ አቅጣጫ ባለማስያዝና የአማራን የትግል ኃይል በመከፋፈል ራሳቸውንም ህዝቡን በስርዓቱ ለሚሰነዘር ጥቃቱ ሲያጋልጡ ቆይተዋል ይህ አሰላለፍ ስርዓቱ አማራን መደራጀት ካለመፈለጉና አማራ የለም የሚል ተዋስዖ አቀንቃኞች ከሚፈጠሩት የአማራን ትግል የማዳከም ጫና ጋር ሲደመር የህዝቡን ከአደጋ ሊያተርፈው የሚችል ጠንካራ የፖለቲካ ወይም የሲቪል አደረጃጀት እንዳይኖር የሚያደርግ ሆኖ ታይቷል በሌላ በኩል ማቆራቆዙ ከፋፍሎ ከመግዛቱና ነጥሎ ከማጥቃት በተጨማሪ አማራ ከሃገሪቱ ኢኮኖሚ በአኩልነት አንዳይጠቀም ባልተጻፈ ህግ የተከለከለ ህዝብ ሆነ ማንነቱን የመደምሰስና ተፈጥሯዊ ዛብቱንም የሚያሳጡ ተግባራት ተጠናክረው በመቀጠላቸው የአማራ ህዝብና ስርዓቱ ሆድና ጀርባነት ጥግ ደረሰ ማንነቴ ይከበር የሚል ጥያቄ ቢያነሳም የብፄር ብሄረሰቦች አኩልነት ከወረቀት ያላለፈ ባለመሆኑና ፃገሪቱ የህወሃትኢህአዴግ አክሲዮን የመሆኗ ፃቅ በግልጽ በሚያሳይ መልኩ መልስ የመከልከልና ጥያቄውን ለማፈን ተሞከረ ይህን ጊዜ አማራ ጨዋታ ቀየረ የአማራ ህዝባዊ አመጽ ፈነዳና በሂደት ላይ ያለውን የኦሮሞ አመጽ ተቀላቀለው የወልቃይት የአማራ የማንነት ጥያቄ ለአማራ እምቢተኝነት ፈር ቀዳጅ በመሆን በታሪክ ተመዘገበ እንደአጠቃላይ በና ዓም የተከሰተውን የህዝባዊ እምቢተኝነትንና ፃገራዊ ቀውሶችን ብንመለከት ከሁለት አስርት አመታት በላይ ያስቆጠረው አስከፊ የድህረ ዓም ስርዓት ውጤት መሆናችን እንረዳለን ከላይ እንደተገለጸው የዎቹና ከዚያም በኋላም የችግርመፍትፄ ትንተናዎች የሌላ ችግር መንስኤዎች ሆነው እአንደቀጠሉት ሁሉ በእነዚህ ፃገራዊ ቀውሶችም የህወሀትኢህአዴግ ሰርዓት የቀድሞውን ታሪክ የደገመ ሁነ የችግር ትንተናው ተከትሎ የሚወስዳቸው አርምጃዎች ደግሞ በችግር ላይ ችግር አእየደራረቡ ዛሬ ላይደርሰናል በ ከምርጫ ጋር በተያያዘ በከተሞች አካባቢ በተከሰተ ነውጥ እንደችግር ተደርጎ በመንግስት የዱሮ ሰርዓት ናፋቂ የነፍጠኛና የትምኪተኛ ቡድኖች የፈጠሩት ሁከት ሲል ነበር የተወሰኑትን የማህበረሰብ ክፍሎች በተለይም ለባላገሩ የተዛባ ግንዛቤ ማስጨበጥ ተችሏል በዚያን ዘመንም ስርዓቱ የአማራን ልሂቃንን ጥላሸት በመቀባትና ጥቃት በመፈጸም ትግሉን ለማዳከም ችሏል በመንግስት የችግር ትንተና የአማራ ህዝባዊ አምቢተኝትና አመጾች እንደስጋት በመውሰድ እንቅስቃሴው ጥያቄ እንዳልሆነ የጸረሰላም ኃይሎች እጅ ያለበት ተደርጎ ተወሰደ በዚህም የተነሳ ምላሾቹ የተድበሰበሱና ውሸት የሚበዛባቸው እንደሆኑ ከየአቅጣቸው ሆኑ የሚሱ ቀውሶችን እንደመልካም አጋጣሚ ወስዶ እውነተኛ ለውጥ ሳያደርግ ቀውስ በቀውስ ላይ ደራርቦ ቀጠለ ወሷቃይ ለአማራ ህዝብ መነሳሳትና ስርዓቱ በአማራ ህዝብ ላይ አደጋ የጣለና የሚጥል መሆኑን አብርቶ ያሳየን የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ ምላሽ አላገኘም በዚህም ረገድ ትውልዱ የትግል ስሜት እንደያዘ ለአማራ ብሄርተኝነት ፈር ቀዳጅ እንቅስቃሴውን ሳያቋርጥ ስርዓቱም የአማራን ማንነት የሚያከብር የፖሊሲ ለውጥ ሳያደርግ ብሶት እንደተዳፈነ ወደ ዓም ሽግግር ተደርጓል በመጨረሻም ሁሉም የአማራ ልሂቃን የሚስማሙበት አንድ አንኳር ነጥቦች እንዳሉ አረዳለሁ ይህም የአማራ ልሂቃንና የቀድሞ ነገስታቱ የኢትዮጵያዊያን የጋራ ማንነት እንዲገነባ የፃገሪቱ ታላቅነት እንዲጎለብትና የግዛት አንድነት እንዲጠበቅ የማይተካ ህይወታቸውን የለገሱ መሆናቸው ነው በአጭሩ የአማራ ብፄር መብትና ጥቅም በተናጠል የመተንተንና የማስፈጸም ተግባር የአጀንዳቸው አካል አልነበረም ዛሬም ላይ ይህ አስተሳሰብ የሚያራምዱም ሆነ የዚህ አስተሳሰብ ነጸብራቅ የሆኑ እንቅስቃሴዎችን የሚያደርጉ የአማራ ልሂቃን ስረመሰረቱና እድገቱ የብፄር ፖለቲካ ከሆነ ስርዓት ጋር የሚጣጣሙ ባለመሆኑ አጣ ፈንታቸው በስርዓቱ በጠላትነት መፈረጅና መደቆስ ሆኗል በአማራ ብሄርተኝነት መስመር የተደራጀ ፃይልም በለመኖሩ የአማራ ህዝብ ህልናና ማንነት በቀጥታና በእጅ አዙር በሚደረግ ጥቃት አደጋ ላይ አየወደቀም በጋራ መመከት ሳይቻል ቀርቷል ምክረ ፃሳብ የኢትዮጵያ ታሪክ ህዝቦቿን አስተሳስሮ የጋራ ራዕይ ሰንቆ የፃገሪቱን ብልጽግና የማያስችል በማስመሰልና ልዩነቶችን በማጉላት አንድነትን የማኮሰስ እርምጃ በስርዓቱ ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ ነው ለሃገሪቱ ፖለቲካዊ ቀውሶች የሚሰጠው የችግርመንስዔ ትንተና የተዛባ ሆኖም ቀጥሏል ይህ የታሪክ እይታ ዝንፈትና የችግር ትንተና የስርዓቱ ተግባራዊ እርምጃዎችና የፖሊሲ አቅጣጫዎች መነሻም ነው በዚህ የተነሳ ስርዓቱ የበዳይ ተበዳይ ታሪክ ነጋሪነት ስራው በመላቀቅ ያኮረፉ ኢትዮጵያዊያን ለእርቅ በመጋበዝ ስልጣን አጋርቶ ህዝቡ ለረጅም አመታት የተጫነበትን የጨቆና ስርዓት ይላቀቅ የሚል ምክረፃሳብ ሲሰጥ ቆይቷ የ ዓም ቀውስም ተጋግሎ ሲቀጥል ተመሳሳይ አስተያየት ቀርቧል ሆኖም ስርዓቱ ይህን ምክር ሳይቀበል ቀውሱም ሳይበርድ ዓም ገብቷል ቀውስ በቀው ላይ እየተደራረብም ነው ዛሬ ላይ ያለው ቀውስ ከመቼውም በላይ የገዘፈ በመሆኑ የጉዳዩ ባለቤቶች የሚከተሉትን የመፍትሄ አማራጮች እንዲያጤኗቸው ሁኔታው ስለሚያስገድድ ማመሳከቱ አስፈልጓል ላ በፃገሪቱ ያለው ፖለቲካ ቀውስ በኢህአዴግ ብቻ የመፈታት እድሉ እየመነመነ መጥቷ በመሆኑም ቀጣይ ምርጫ እስኪከናወን ድረስ የትጥቅ ትግል የመረጡ ኃይሎችን ጭምር በመጋበዝ ቢያንስ አኩሌታውን የመንግስት ስልጣን በድርድር በማካፈል የዲሞክራሲ ምህዳሩን የሚያሰፉ የህግ ማዕቀፎችን ማጽደቅ ያስፈልጋል በተጓዳኝ በየብፄራቸው የተደራጁና የህብረብፄር ፃይሎች ያለኢህአዴግ ጣልቃገብነት እንዲሰባሰቡና የጋራ መድረክ ያሻል በዋናነት ስርዓቱ የችግሮቹን ስርዓታዊ መሆኑን በማመን በችግሮቹ ላይ ተገቢውን ትንተና በማድረግ የመፍትፄ አቅጣጫ አንዲነድፍና ከጥግንግን ለውጥ በመላቀቅ ስልጣን በማጋራት አሳታፊ ስርዓት ቢዘረጋ ፃገሪቱ ከተጋረጠባትን አደጋ መታደግ የሚቻልበት እድል አለ ህወፃትኢህአዴግ ከላይ የተገለጸውን እጁ ላይ ያለውን እድል መጠቀም ካቻለና ሀገሪቱን በወታደራዊ አዝ ውስጥ ማውጣት ካልቻለ የአማራ ህዝብ የኦሮሞ ህዝብና ሌሎች የስርዓቱ በድል ያንገሸገሻቸው ኢትየጵያዊያን ግንባር ፈጥረው እንዲታገሉ ሁኔታው ያስገድዳል በዚህ ሂደት በተለይ የአማራና የኦሮሞ ምሁራን የተጀመረውን የአንድነት ጉዞ በማጠናከር በኩል በትብብር ከሰሩ የስርዓቱን አወዳደቅ ማሳመርም ማፋጠንም የሚችልበት አቅም አለ ከጋራ ትግሉ ጎን ለጎብ ስርዓቱ በአማራና ኦሮሞ ህዝብ መፃል ቁርሾን ለማግነን ይጠቅሙኛል በሚል የገነባቸው ቁሳዊም ሆነ ስነልቦናዊ አድረጃጀቶች የሚፈርሱበት አግባብም ሊታሰብበት የሚገባ ነው በአማራ በህዝብ በኩል አማራ ተወክሎ በሀገሩ የሚገባውን የመወሰን ድርሻ አስካላገኘ አሁን ያለው ቡድን የአማራን ማንነት ከማኮሰስ የማንነት ጥያቄ ከማዳፈን በኢኮኖሚ ከማደህየት ከመፈረጅና ዘር ከማጽዳት ተግባራት የሚቆጠብ ባለመሆኑ በአማራ ትውልድ የአማራ ብፄርተኝነት መግነንና መደራጀት አማራጭ የሌለው ራስን የመከላከል ስልት ነው የአማራ ወጣት የአባቶቹን ትዕግስት ምክርና ወኔ እንደስንቅ በመያዝ ከአጋጣሚ ይልቅ በመርህ ላይ የተመሰረት የረጅም ጊዜ የትግል ስልት በመንደፍ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ በየመተባብርን መንፈስ አጎልብቶ ህልውናን በማዳን ስራ ላይ አንዲያተኩር ጊዜው ያስገድደዋል ከሌሎች የኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር በትብብር ለሚደረግም ሆነ በተናጠል ለሚቀጣጠል ትግሎች የተጠናከረና ተቋማዊ ይዘት ያለው የአማራ ብፄርተኝነትን የመገንባት ስራ ችላ የማይባል የሁላችንም የቤት ስራ ነው በአማራ ህዝብ ላይ የተፈጸመውን ገደብ የለሽና በማንነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ማንም የሚክደው ጉዳይ አይደለም በመሆኑ በአንድነት ፃይሎች ስር የተሳባበሰቡና ትግሉን የሚመሩ የአማራ ሪፐብሊክ መመስረትን በአጀንዳነት ያስቀመጡ በቅድሚያ የአማራን ህልውናን በመታደግ የኢትዮጵን አንድነት ለማጽናት ያለሙና በአካባቢ የተደራጁ ጎጃም ጎንደወሎ ሸዋ ፃረር ወዘተ ህብረት የመሰረቱ የአማራ ልሂቃን በአማራ ህዝብ ላይ ስርዓታዊ ጥቃትን መቃወማቸውና የህዝቡ ማንነት መከበርና ቀጣይ ብልጽግናውን የሚናፍቁ መሆናቸው አንድ የሚያደርግቸው የጋራ እሴት ነው ስለሆነም ጥቃቅን ልዩነቶች የወለዷቸው የጎንዮሽ መጎነታተልና መፈራረጆች በትግሉ ጥንካሬና በዋናው ግብ ላይ ጫና በማሳደር ትግሉን ስለሚያራዝሙት እስከድል ቀን ድረስ የሚከፈለውን መስዋዕትነት እንዲበዛ የሚያደርጉ በመሆኑ የግቡን ትልቅ ስዕል ታሳቢ በማደርግ ተቀራርበው በትብብር ሊሰሩ ይገባል መዋፃሃድ ወይም የጋራ ግንባር መመስረት ካልተቻለም ሰብአዊነትና ህዝባዊ ወገንተኝነት ሁሉም ሃይሎች የሜታገሉነት የጋራ አላማ በመሆኑ በየተሰለፉበት መስመር ሆነው የጎንዮሽ መገፋፋትንና ጉንተላን የሚስቀር ድንጋጌን ያያዙ መርሆችን በጋራ በማስቀመጥ የትግል ሃይል እንዳይበታተን ማድረግ ይቻላል ወልቃይትን በተመለከተ ጉዳዩ ቁርጠኛ ፖለቲካዊ መፍትፄ ይጠበቃል የነገሮች ፈጣሪ የቁልፍ ስልጣኖች ባለቤት የሆነው ሕወሓት የአማራነት ማንነት አለን በሚል ጥያቄ ያነሱት አማራዎችን መብት በተሟላ መልኩ በማክብርና እካሁን ለደረሰባቸው ግፍ ካሳ በመክፈል ለችግሩ መፍትፄ መስጠት ይገባዋል በዚህም በታሪክ ጥናት ላይ ተመስርቶ እንደሁኔታው ወልቃይትን በልዩ ዞንነት ወይም በአማራ ክልል ጎንደር እንዲተዳደር በማድረግ ለችግሩ አፋጣኝና ቀጣይነት ያለው ሰላም ሊያመጣ የሚችል ውሳኔ ከህወሃትኢህአዴግ ይጠበቃል በሌላ በኩል በአማራ ህዝብ ላይ የተደቀነውን አደጋ ብዙው የዛገሩቱ ልዛቃንና ማህበረሰቦች የሚውቁት ዛቅ ነው በአማራ ላይ የሚደረግ ያልተቋረጠ ስርዓታዊ የጥፋት ዘመቻ መቀጠሉ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ህልውና ወይም የፃነገሪቱ እንደፃገር እየተንገዳደች እንድትቀጥል እንኳን አድል የሚሰጥ አይደለም በመሆኑ ሁሉም የፃዛገሩቱ ህዝቦች የአማራን ራስን የመታደግ እንቅስቃሴ ሊደግፉ ያስፈልጋል ይህ ከሆነ የፃገሪቱን የገነነ የፖለቲካና ታሪክ ባለቤትነትን እንደአስቻይ የጋራ ዛፃይል በመጠቀም ለኢትዮጵያ የመጪ ዘመን ከፍታ መሰረት መጣል ይቻላል ዋቢ መጸህፍቶች ኃይሌ ላሬቦ መስከረም ዓም ከታሪክ መድረክ ለመሆኑ የብፄር ብፄረሰቦች ጭቆና ነበር ወይ።