Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በሌላው ጊዜ ደግሞ ለምን እተክዛለሁ በአለሁ በት ዓለም እምኖረው በጣም ለአጭር ጊዜ ነው ስለምን ደስ ብሎኝ አላሳልፈውም ለምንስ እንደሌ ላው ሁሉ አልሆንም።ስለ ሰውስ ብዬ እራሴን ለምን አስቸግራለሁ እኔ ባለሁበት ጊዜ ያሰኘኝን ሁሉ አድርጌ ማለፍ ነው። በተቀደሰ መንፈስ ለተቀደሰ ሥራ የተፈጠረው ሳው በበኩሉ ክፉ ስራዎችንና ተንኩልን እራሱ ፈጥሮ ሲጨነቅና ሲንገላታ ሲበሳጭና ሲያማርር ሲአዝንና ሲተክዝ ሰውነቱን ሲጠላና የተወለደበ ትን ቀን ሲረግም በወገኑ ላይ ሲሷያፌዝና ወንድሙን ሲገድል በጓደኛው መንገድ ላይ ወጥመድ ሲዘረጋ በጐሮቤቶቹ ሲቀና በሌላው ሲመቀኝ የጊዜውንና የራሱን ጥቅም ብቻ ሲከተል ዝርያውን በሐሰት ሲወነጅል የራሱን ሥራ ብቻ ሲያመሰግን ከአጠ ገቡ አራቅ የአለውን ሷያማና ሲነቅፍ እራሱን እያ ታለለ ሌላውን ሷአሳስት ተቆጥሮ የማያልቀውን ስንቱን ጉዳጉድ አመርቅዞና ደብቆ የያዘው ሰው እንደናንተም እንደ እኔም የአለ ነው። ታዲያ በእዚህ ጊዜ የምትጐነ ጨው ከአንደኛው ወገን የሚአረካውን ጣፋጭ ነው። አሁን ደግሞ ተገድደህ የምትጐነጨው ከሌ ላው ወገን በብዛት ከሚፈልቀው የምሬት ጣዕም ነው። በሰው ላይ ያለ ስንቱ ሐተታ ምን ሦን አንደ ሆነ ትረዳውአለህ የበለጠም ለማወቅና ለመሥሪ መር ብዙ ጊዚያት እየሞከርክ አንደተውክው የማ ይካድ ነው። ይሁን እንጅ የምታስበው ግን የሚአስ መርርህ ኣጋጣሚ በደረሰብህ ጊዜ ብቻ ነው። አንግዲህ የመንግሥቱ መሥሪያ ቤት ብቻ የመተዳደሪያ ጓዳ ሆኖ ከተገሃና ከታዬ ሁሉስ ለም ን ጠያቄ ሊሆን አይገባውም ይሀንን የሚፈጥረው ዓይን አፋርነትና በተለይም ወገንን ብቻ ለመጥቀም በሚደረገው አንዳንድ ጊዜም ይሉኝታ በሌለበት አሠራር የአማላጆችም ከመንገድ በወጣ ማስቸገር ይህን ሁሉ ሊያደርስና ሊፈጥር ሊያስፋፋም ችሎ አል ለምን ይኸ ይደረጋል ያልን እንደሆነ ያው የ ነበረብን ልማድ ገና ስለአልተለየን ሠርቶ መብላትን ሳይሆን አሠርቶ ሠብላትን ብቻ ስለምናስብ ነው ። ተደጋግሞ የሚነገረው መተባዘክር ግዴዷፓ ሊጠ ቀስ የሚገባው ቃል ሆኖ በመገኘቱ እየተደጋገመ ሊ ጠቀስ የአስፈለገው መተባበር ማለት ለሰው ልድ ኑሮ ለፅድገቱ ለምኞቱ ለፍላጐቱ ለሀገሩ ጥቅምና ይህ ንን የመሣሰሉትን ለሕዝብ ጠቃሚ ሆነው ይገኛሉ የ ሚባሉትን ጐዳዮች ሁሉ አጠቃሎ የያዘና ለአሠራም የሚችል መሣሪያ እርሱ ብቻ መሆኑን የሚገልጽ ስ ለሆነ ነው። ከእዚሁ ከተፈጥሮ መብት ጋር የተያያዘው የያንዳንዱ መብት ሲወርድ ሲዋ ረድ መጥቶ ማሕበራዊ ኑሮን ለመመሥረት ሕግ ጋትና የጠቅላላውን ሰብአዊ መብቶች የሚጠብቁ አድሮች እየተሠሩ ሄደው ይኸው በሕግጋት ሥ ር ተዳድረን እንገኛለን እንግዲህ የሰው መብት በተፈጥሮም በሕግም አኩልነት እንዳለው የተረጋ ገጠ ነው። በተለየም በሀገራችን ትሕትና እየቀዘቀዘ ሄደ ስል ደግሞ ብ ዙ ትሕትና የጐደላቸው አሰራሮችና አነጋዝርች እ የጐሉ መሄዳቸውንና ሊታረሙ የሚገባቸው መሆ ኑን ለማስገንዘብ ነው። አንዳንድ ሰዎች ሲተቹ እገሌ የተፈጠረው ለሣዘዝነው ወይ ም አኔ የተፈጠርኩት ለማሸቆጥቆጥ ነው ይላሉ ይ ህም የተሳሳተ ግምት መሆን አለበት አዛዥነትም ታዛዥነትም በሕግና ስለ ሕግም ነው ከእዚህም አ ልፎ ተርፎ ብልህነትንና ፅድልን ይጠይቃል ስለአእ ዚሀም ማዘዝና መታዘዝ ሁለቱ ምን አንደሆኑና ለምንስ እንደሚጠቅሙ አጥርቶ ማወቅ የበለጠ ብል ሀነትና ስለ አንድነትም ናቱን መሣሪያ መሆናቸ ውን አጥብቆ መገንዘብ ነው። ይሀን ንም ስል ጽሔፌ ማሳሰቢያ እንጅ ወቃሽ ሆኖ አን ዳይገመት እየለመንኩ ነው። « የተናገሩት ከሚጠፉ የወለዱት ይጥፉ» ሲባ ል ስንሰማው የነበረ የቃልን ማክበር ምሣሌ በአ ሁኑ ጊዜ ሰልስሎ በመንገዳገዱ አጅግም ሲጠቀስ አይሰማም ይሀም የሚኦስገነዝበው ቃል ማክበርና በቃልም መገኘት ከሁሉ የበለጠ ቁምነገር ነው ማፍረስ ግን በጣም ቀላል ነው።
ሀገር ያለ ሰው ምድረ በዳ ሆና ትኖር ይሆ ናል። ሰው ግን ያለ ሀገር ሊኖር አይችልም ። ልዩ አስተያየቴን ይዢ አራሴን ኦራሴ በመ ራው ማስኬድ ስመኝና ሲገበኝ የአለስሜ ኦየጠሩኝ የአለ ሥራየ እየቀባቡኝ ወገኖቸ መኖርን ስለኣጳስጠ ሉኝ ሰው የሆነ ሰው አኔን ሴላውን ሰው በአሉባል ታና በሽሙጥ በሐሰትና በተንኩል ይህንን በመሳሰ ት ሁሉ በማስመረሩ ክሰው ተለይቶ መኖር ዚአ ቅተኝም ሰው መሐል ሆሄ ሰውነቴቱንና ሰውነትን ንቄ እስከ ጊዜው አንከረፈፍአለሁ ። የሀገሩን እድገትና ሥልጣኔ የሕዝቡንም ደሀን ነትና ስለ ከፍተኛ ኑሮው ደረጃ ማደግ የማይመ ኝና የማያስብ በአሁኑ ጊዜ የአለ አይመስለኝም ነገ ር ግን አንዳንድ በጐ አኣሣቢና ሁሉን ያወቅን ነን ባዮች ሌላውን ወገን ያላወቀና ያልገባው ተመቅ ኝና ልዩ አሳብ ያለው እንዲያውም የሀገሩ እድ ገት እንቅፋት ነው በማለት በሚኣትቱት አሉባልታ የሚነዛው ዕድፍ እገበውም አልገባውም ላይ ማረፉ ስለማይቃር ለማንኛውም ወገን ሊበጀው አይችልም የእአዚሀም አይነት ሽሙጥና ማንኛውም አይነት አነ ጋገር ሁሉ ለሀገሪቷ ፈውስ የሚሰጥ መድኃኒት አይሆንም ። ያሳለፍነውን ችግርና ጭቆና ጥሳን የሥልጣኔን ጣዕም ለመሳተፍ ወደ ሴላው ምፅራፍ በተዛወርን በት በአሁኑ ጊዜ መተበበርና ለሥራም መሽቀዳ ደም እንዳለብን ሳይታወካ በጠላት ተወርረን ብዙ ጊዜ ቆይተን ቢሆን ኑሮ ይሀን ጊዜ እተሻለ ሥል ጣኔ ደረጃ ላይ በደረስን ነበር የሚሉ ባዕድ ሰው ሠርቶ ይጠቅማቸው የመሰላቸው አንዳንድ ሰነፎች ሲተቹ ሰምቼአለሁ። ይሁን እንጅ የቀድሞው ጊዜ ስለ ሕዝብ ማሰብ ግን ብዙ ለውጥንና ብዙም የሕዝብን እድገ ት አሻሽሎ ቢገኝም በእዘህ ዓላማ ተነሣሥተው የነበሩት ጥንታውያን መሪዎች ስለ ሕዝብ ያሻሻሉ ት ነገር ኖሮ ተጠቅመውበትም ሀገራቸውንና ሕዝባ ቸውን ጠቅመው አደርጅተውት ስለአለፉ ወደ ከ ፍቱኛም የኑሮ ደረጃ የአደረሱት ሕዝባቸው ተወ ራርሶ እተሻሻለ ኑሮ ላይ ስለደረሰ ጥቅሙን የጋራ አድርጐ በመተባበር ሲኖር ይታያል ። መተባበር ከሌለና ማንኛውንም የጋራ ጐዳይ ኦድርገው ካልያዙት እያንዳንዱ በየፊናው የ ሚሠራው ወዩም የሚአደርገው የጊዜውን የግል ጥቅም ይሸፍን እንደሆነ ነው እንጅ ለማኅበራዊ ኑሮ የተደላደለ ጥቅም እንደማይሰጥ አስከ አሁን የ ተደረገው ለአስረዳ ይችል ይሆናል እንዲያውም ያም ለግል ጥቅም ተብሎ የተሠራውም ቢሆን ምቀ ኛንና ቀናተኛን ከማበርከት ሴላ የሰጠው ፍሬ ይኖ ራል ተብሎ ሊገመት አይችልም። አንድ ሰው ደግሞ ልሥራ ማዓበራዊውን ኑሮ ም ልጥቀም ብሎ በሚነሣበት ጊዜ የምቅኝነትና የቅናት መንፈስ ያዘሉ አሽሙሮች ሲያሰሙት መል ከም አሳቢነቱ ስግጥጥ ብሎ ወደኋላ ሷል ተስፋ ቆ ርጦ የሚገኝም አይጠፋም ይህስ ለምን ይደረጋ ል። የተፈጥሮ መብቶችን ምንም ነገር ሊለውጣ ቸው አይችልም ሕጋዊ መብቶችን ግን ብዙ ጊዜ ቅጣት የማያስከትል ትሕትና ሷጥሳቸው ይታያል ትሕትናም ለሰው ልጅ ጠቃሚና በተለየም የጨዋ ነት ምግባር ስለሆነ አንዱ ለአንዱ በትሕትና መን ገድ የሚአሳየው መልክ ወይም ሁናቴ ግዴታን ያስ ተክለ መስሎ መገመት አይኖርበትም ትሕትና የተ ደረገለት ስለተከበረ ወይም ከፍ ስለአለ አድርጐ ቢቆጥረው ተሳስቶአል ትሕትና አድራጊውም ስለ ትሕትና ብሎ ያድርገው እንጅ እራስን ዝቅ አድ ርጐ በማየት የበታችነት ተሰምቶት አይሁን። ትሕትና ጥሩ ነው ትሕትና አከባባሪና ኣፈቃቃሪም ነው ይሁን እንጅ ትሕትና ከልክ ያለፈም ሲሆን አያስደስትም ከልክ ያለፈ ትሕትና ማለትም ለም ሣሌ ያሀል ጫማ መሣም ወይም እስኮ መሬት ዝቅ ብሎ ግምባር ምድር እስቲነካ ድረስ እጅ መንሣት ዝቅተኛነትን ማሳየት ይባላል እንጅ ትሕትና አይደ ለም ወይም መሸርደጃ መለማመጫ ሆኖ ይገመ ታል። ለም ሣሌ ያህል ከአንድ በለሥልጣን ጋር ወይም ክአ ንድ የተከበረ ሰው ጋር አንድ ሌላ ሰው ሲገናኝ ወ ይም ጴነጋገር የመሽኩርመም የመቅለሶቦለስ የማፈር ነገር ያሳያል ወይም ይታይበታል ቁጭ በልም ሲ ሉት ወንባሩን ሳብ አራቅ አድርጐ ያለመዝናናት ይቀመጣል ይሀ አደራረግ ትሕትና አይደለምና ዝቅ ተኛነትን ማሳየት እንዳይሆን ትሕትናን ለብሶ ከማ ንም ጋር ሲገናኙ ሲነጋገሩም ቢሆን ሰብአዊ መብ ትን እኩል ኣድርጐኾ ቆጥሮ መገኘት ይገባል። በእ ዚሀ አገላለጤ ላይ ትሕትና ይቅር ትሕትና ይጉደል ማለቴ ሣይሆን ትሕትና ይጉላ ይኑር ነገር ግን ከመንገድ የወጣ ትሕትና ሣይሆን ሁለም በሚገ ባው መንገድ ይደረግ ብይ ለማሳሰብ ያሀል ነው። የሀገራችን ሰው በተፈጥሮው ሰው አክበሪ እን ግዳ አስተናጋጅ በተለየም ችግረኛ ረጅና ለወገኑ አሳቢ እንደሆነ አያጠራጥርም ይሁን እንጅ ዛሬ ወ ደ መቅረቱ እያለ ሷያዘግም የሚታየው ጨርሶ ሊ ጠፋ ላይተካ ይችላልና በጊዜው ተረዳድተን ትሕት ናንና ለሰው ቅን መስራትን የመሳሰሉትን ሁሉ ሳያመልጡን ጩብጠን መያዝ ያስፈልገናል። ሻክ «መታዘዝን ያላወቀ ማዘዝ አይችልም» እንደ ሚባለው የማዘዝና የመታዘዝ ነገሮች በማሕበራዊ ኑሮ ያሉና የማሕበራዊም ኑሮ የፈጠራቸው የሰው ልጅ መተዳደሪያ ሕግጋቶች እንጅ ሰው አዛዥና ታዛዥ ሆኖ ተፈጥሮ አይደለም ይህንንም ክወቅንና ከተረዳነው ዘንዳ ስለራሳችን ስለ ማሕበራዊም ኑሮ አችን እራሳችን በበጀናቸው በአቋቋምናቸው ሕግ ጋት ሥር ተገዥ ሆነን አንድንተዳደር አድርገናልና አዛዥና ታዛዥነታችን ለእኛው ደምበኛ መተዳደ ሪያ መሆኑን አጥብቀን መረዳት አለብን። መሻሻል በጣም አስፈላጊ ነውስለእዚህም በመ ሻሻል መንገድ ላይ ገብቶ የሚጓዘው ሕዝብ የመሻ ሻሉ ዘዴ በሚገባ እንዲሆን ሊአሳዩት ሊመሩት የተገበቸው ወገኖች የራሳቸውን መሻሻል ብቻ ተገ ን አድርገው ስለሌላው አለመሻሻል ቢናገሩት ቢተ ቹት ዋጋ ሊኖረው አይችልም መሻሻልም ማለት በአለባባስና በመሽኩንተር አነጋገር በማሳመርና ስለ ሌላው ሀገር ሥልጣኔና ፅድገት በመናገር አይደለም ነገር ግን ለእዚያ ለአውነተኛው በላገር የእውነተኛ የእርሱ መሻሻል ምን ቢያደርግ እንደሆነ ግልጥ ባለ በሚገባው አነጋገር ቢአስረዱት ሊጠቀምበት እንደሚችል አያጠራጥርም ቅን መንፈስ ያለን ብን ኖርና በወር አንድ አንድ ቀን እንኳ የዕረፍታችንን ጊዜ ሰውተን በቅርብ በሚገኘው አገር ቤት አን ዱን ትንሽ መንደር መርጠን የቤትን ጽዳትና አያ ያዝ የንጽሕናን ኑሮ የሌላውንም የመሻሻልን ጣዕ ም ደጋግመን ብናሳይና ብናስተምር ስለ ወገንም ፍቅር ብለን ብንደክም በእዚህ ዓይነትም ይህንን የመሳሰለ ነገር እየተስፋፋ ቢሄድ ለእዚህም አይነት ሥራ ብዙ ደጋፊዎች ቢገኙ በትንሹ የተጀመረው ተቀጣጥሎ የማይዳረስ ይሆንን። መሻሻል ማለት በጥቂቶች ላይ ተወስኖ የሚ ቀር ማለት አይደለም ከእስከ ሣይሆን ለሁሉም መ ዳረስ ይኖርበታል ለሁሉም በተዳረሰ ጊዜ ደግሞ የየአንዳንዱ የኑሮ ደረጃ ከፍ ባለ ቀጥር መሻሻሉ ያለ ድካም አውቆ ይመጣልየየአንዳንዱ የኑሮ ደረ ጃ እንዴት ከፍ ሊል ይችላል የማል አሳብ ላይ እንወድቅ ይሆናል እርግጥም አስቸጋሪ ጥያቄ ነው ይሁን እንጅ የሕዝቡን የኑሮ ደረጃ ለማሳደግ ማድ ረግ የሚአስፈልገው ሙክራ ለጊዜው የማይጠቅሙ ትን የቅንጡ ሥራዎችን አግዶ ለአስፈላጊዎቹ ሥራ ዎች ቅድሚያ ሰጥቶ መሥራቱ ጠቅላላ መልስ ይሆ ናል ብይ አምናለሁ። መሻሻል ማለት ከባሕልና ከልማድ እርቆ መለ የት ማለት አይደለም ወይም በሰው ሀገር ባሕልና ልማድ ሰልጥኖ ሌላውም በዚያው ዓይነት ልማድና በሕል ካልተመራ አልተሻሻለም ብሎ መገመትና ዝ ቅም አድርጐ ማየት አይደለም መሻሻልም የጋራ ከልሆነ ለሁሉም በመጠኑ ካልተዳረሰ የጥቂቶቹ መ ሽሻል ብቻ በብዙው ባልተቫሻሻለው ጥላ ሥር ሲገኝ ጨ ሠ በባዕድ ተመልካች ዘንድ ማንም የተሻሻለ እንደሌለ እርግጥ ነው ስለእዚህም ተሻሸሽልን የሚለው ወገን ገና ያልተሻሻለው መሻሻል ነው ብሎም የማያምን በትን ከባሕሉ ውጭ የወጣ ነገር አድርጐ ማሳየት በተደረገውም በባሕል ወጥ ጉዳይ ነቃፊ ሲገኝ የት ይገባዋል ገና ደንቆሮ ነው ወደኋላ የቀረ ነው ብሎ ከማለት ይልቅ ነቀፌታውን አዳምጦ አስረድቶ ማሳ መን ወይም ተረድቶም እንደሆነ መታረም ይገባ ይመስለኛል ። ሁላችንም ነገ ጥለነው ለምንሄደው ነገር አንጓጓ ሀገራችን ካልን የሃገራችን ነገር ከሁ ሉ በፊት ይቅደም ሃገራችንን ክልን ደግሞ ይዘን እና ሸጋግራት አንጠብቃት ከልብም እንውደዳት አን ድነትም ሆነን እናገልግላት ከእኛ በኋላ ለሚመጡ ትም ሀገራቸው ሆና እንድትቆይ አእንድትወራረ ስም አድርገን አንያዛት ሰው በሰው ክፉ መሆን አይገባውም በተለየም የአንድ ሀገር ሰዎች የአንድ እናት ልጆች ማለት ነንና መተዛዘንን መተሳሰብንና መፈቃቀርን ማወቅ ግዴታችን አድርገን እንያዘው።