Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ደሓ አየር ኃይልና አየር መንገድ አይሮፕላኖች ላይ የተደረገውን ውንብድና ጠቅሶ በተደጋጋሚ ሁለት አይሮፕላኖች ወደ ኤደንና ካርቱም መጠለፋቸውን በተጨማሪ ያመለክትና «የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግስት የራሱ የሆነ መፍትሄ መፈለግ እንጂ በተባ በሩት መንግሥታት ማኀበር አጥጋቢ ውጤት የሚያሳይ ውሳኔ ያሳል ፋል ብሎ መተማመን ሞኝነት ነው» ሲል አትቷል የዓለም አቀፍ የሲቪል አቪዬሽን ዲሬክቴር ትውልድ አገር ሊባኖስ ውስጥ ብዙ ችግር ይፈጥሩ ነበር እንዲሁም በጠቅላሳ የአረብ አገሮች ውስጥ የሚኖሩት ፍልስጤማውያን በመሣሪያ ትጥቅ ደርጅተው በመላው ዓለም አቪዬሽን ላይ ለሚያደርሱት ችግር በአካባቢያቸው ለሚገኙት መሰሉ ቻቸው በእነሱም በኩል ከሚሜኖሩባቸው አረብ ሀገሮች ፓ ኪስታንን ጨምሮ የነበራቸው ተሰሚነት ሌላ ውጥረት ፈጥሮ ነበር። የትኞቹን አይሮፕላኖች። ካሎ ሀዲስ ዓለማየሁ ትዝታ ኩራዝ ኣሳታሚ ድርጅት ከዚህ ጦርነት በኋሳ በአየር ላይ የበላይነት ያለው ወገን የሚኖረውን ጥቅም አቶ ዳባ ስለ መሣሪያ ግዢ ለመነጋገር ወደ ጃፓን ተልከዋል ሽ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ጁንከር አይሮፕላን ከሚስተር ስቴፈን የተላከልዎትን ደብዳቤ በሙሉ ተመልክቼዋለሁ በአሁኑ ጊዜ ልናዝ የምንፈልገው ኣይሮፕላን እንደሚከተለው ነው አንድ ጁንክር ኤል ከብረት የተሠራ አ እስከ የፈረስ ጉልበት ያለው መሆን አለበት ከፓይለቱ ሌላ ሁለት ሰው የሜጭን ሆኖ ተሽከርካሪ መትረየስ አንድ ሽጉጥ ከሚያስፈልገው መሣሪያ ጋር ሌላም የአጅ ቦምብ ማስቀማጫ እንዲኖረው ይደረግ ሽጉጡ የሚያስፈልገው ባለቀለም የሆነ ምልክች መስጫ ነው።
ይሆ ሕድራሪታሃው መደ ዜ ይጀረርመፇ ደዕታፖሠወዋታሥ ፉጳ ያረሀውያታ መደ ያርፈሃ ዳሯፍሪሀሩ ፇደዎ ፇጳ ዖኋሜሪ ሥረ ፈድል ጎድራሂታፉሦ ርፈ ሷሃፇያ ሐጪዜታቻውታ ጳሰሮ ይታፖ ፈፖታዎ ቦሃ ረሃሃ ሐጥሦ ዚኖሦዮ ሐፊ ሌሰቋ ሌም ዳረ መፇድ ፊፖይጎሪፖንታታ ሃንት ፓ ሰፎድ መደሚሃጪሃው ሌ ፈይ ሌሮፇሃራ ነፖርሦ ጎዳየሮ መፇሄድ ሇዎታሪረው ሃና መሂ ሊሃሦምድያ ቦመም አቪዬሽን በኢትዮጵያ ጣታ ሪድሳ ዲእጋፖሟቻዎኃ በዚህ ጊዜ ነበር በልዩ ልዩ መስኮች የስዊ ድን ርዳታ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ ትልቅ ሚና የተጫወቱት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ምስረታ ሦስት ወራት ቀደም ብሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሚያዝያ ወር ዓም የበረራ አገልግ ሉት ጀመረ የስዊድን አየር መንገድ ዋና አስተዳዳሪ የነበሩት ሚስተር ቱሬ ብራልክጎርድ በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥ የሚያገለግል አነስተኛ አየር መንገድ ሊቋቋም የሚችልበትን ሁኔታ ለማጥናት ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ በመንገዳቸው ላይ እንግሊዞች የሚያስተዳድሩዋቸው አገሮች አናሳልፍም ብለዋቸው ፓስፖርታቸውን በሚሲዮናዊነት ከለወጡ በኃላ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል ሚስተር ቱሬ ኢትዮጵያን ተዘዋውረው ከተመለከቱ በኋላ አየር መንገድ ለመመስረት ምኞት ለነበራቸው ለሾን ሮዘን የሚቻላቸውን እንዲጥሩ መክረዋቸው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ካዉንት ኮን ሮዝን በጦርነቱ ጊዜ በበረራ አንቡላንስ ሲያገለግሉ ንጉሠ ነገሥቱን ሕዝቡ ንና አገሩን ያውቁ ስለነበር በብዙ መስኮች ከስዊድን ለተገኘው ርዳታ ቁልፍ ሚና የተጫወቱ ሰው ነበሩ የአየር መንገዱ ምስረታ በአሜሪ ካኖች ስለተያዘ አየር ኃይሉን ሰመምራት ወደ ቢሾፍቱ አመሩ የስካንዲኔቪያን አየር መንገድ በአዲስ አበባ በኩል ወደ ናይሮቢ አንዲ በር ኮን ሮዘን ብዙ ጥረዋል ሆኖም በአዲስ አበባ መሆኑ ቀርቶ ከካይሮ ወደ ናይሮቢ ለብዙ ጊዜያት በሯል የልዩ ልዩ ሀገር ስዎች እንደነሮቢንሶንና የግብጹ ተወላጅ ሚስተር ሳዲቅን ጨምሮ ኢትዮጵያዉያንን በረራ ለማስተማርና አየር ኃይል ለማቋቋም ሞክረዋል ኮል ኮን ሮክን ግን ቢሾፍቴ የሚገኝው የሐረር ሜዳ አይሮፕላን ማረፊያ በሚሠራበት ጊዜ ከጠጠር መልቀም ጀምሮ ከሚስተር ላርስ ክናቤ በ ከ አንደርስ ግሮንበርገርና እበሰር በክቪ ከጣሊያናዊው ሲኞር ዴቫሌሪዮ በ«ሀ ጋር አብሮ በመሥራት በተሟላ ሁኔታ አየር ኃይልን ያቋቋሙ ብቸኛ መሪ ናቸው ሾን ሮዘን ሲጀምሩ የነበሩት አይሮፕላኖች ሁለት ሴስና ሁለት ታይገር ሞዝና ሁለት ወይም ሦስት አንሰኖች ነበሩ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ኮሎኔል ኮን ርዝን ኤደን ይገኝ የነበረውን የእንግሊዝ አየር ኃይል አዛዥ ሲያስጎበኙ ሣፊር አይሮፕላን ስዊድን አገር ሊንቸምፒንግ የሚገኘው የሳብ አይሮፕላን ፋብሪካ የሠራት ሳፊር የምትባለው አይሮፕላን ወደ አየር ስትወጣ የማረፊያ እግራ የሚታጠፈው ክባድ ሽቦ ሞላ ተጠምዞ ከዞረ በኋላ ወደፊት በመጫን ከወለሉ ሳይ በመቆለና ነው ሰዚህ ሥራ የሚያስፈልገው የጡንቻ ኃይል በመጠኑም ቢሆን ለአዲስ ወጣት ተማሪ «በልታችሁ ኑ የሚል ዓይነት ነበር ይህን ለማድረግ የሚያስፈልገው ኃይል እንዲሁም በውስጧ ያለው መሣሪያ ለአዲስ ተማሪዎች ስለሚበዛ ለማስተማሪያ አትሆንም ብሎ የስዊድን አየር ኃይል ሰመግዛት አለመ ፈለጉን ይገልጻል የዚች አይሮፕላን አመዳደብ በአነስተኛዎቹ አይሮ ፕላኖች ደረጃ ክላስሲ ነው ዝናዋን ከፍ ለማድረግና ሰለኢትዮጵያ አየር ኃይል ማሰልጠኛ እንድትገዛ ካርል ጉሳፍ ሾን ሮዘን ከስቶክሆልም እስከ ዕ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ማ ሪድ ላጋሇቻሟቻዎሷ። በዚህ ጊዜ ነበር በልዩ ልዩ መስኮች የስዊ ድን ርዳታ ወደ ኢተዮጵያ አንዲመጣ ትልቅ ሚና የተጫወቱት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ምስረታ ሦስት ወራት ቀደም ብሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሚያዝያ ወር ዓም የበረራ አገልግ ሎት ጀመረ የስዊድን አየር መንገድ ዋና አስተዳዳሪ የነበሩት ሚስተር ቱሬ ብራልክጎርድ በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥ የሚያገለግል አነስተኛ አየር መንገድ ሊቋቋም የሚችልበትን ሁኔታ ለማጥናት ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ በመንገዳቸው ላይ እንግሊዞች የሚያስተዳድሩዋቸው አገሮች አናሳልፍም ብለዋቸው ፓስፖርታቸውን በሚሲዮናዊነት ከለወጡ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል ሚስተር ቱሬ ኢትዮጵያን ተዘዋውረው ከተመለከቱ በኋላ አየር መንገድ ለመመስረት ምኞት ለነበራቸው ለኮን ሮዘን የሚቻላቸውን እንዲጥሩ መክረዋቸው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ካዉንት ኾን ሮክን በጦርነቱ ጊዜ በበረራ አንቡላንስ ሲያገለግሉ ንጉሠ ነገሥቱን ሕዝቡ ንና አገሩን ያውቁ ስለነበር በብዙ መስኮች ከስዊድን ለተገኘው ርዳታ ቁልፍ ሚና የተጫወቱ ሰው ነበሩ የአየር መንገዱ ምስረታ በአሜሪ ካኖች ስለተያዘ አየር ኃይሉን ለመምራት ወደ ቪሾዓናቱ አመሩ የስካንዲኔቪያን አየር መንገድ በኣዲስ አበባ በኩል ወደ ናይሮቢ እንዲ በር ኮን ሮዘን ብዙ ጥረዋል ሆኖም በአዲስ አበባ መሆኑ ቀርቶ ከካይሮ ወደ ናይሮቢ ለብዙ ጊዜያት በሯል የልዩ ልዩ ሀገር ሰዎች እአንደነሮቢንሶንና የግብጹ ተወላጅ ሚስተር ሳዲቅን ጸ ጨምሮ ኢትዮጵያዉያንን በረራ ለማስተማርና አየር ኃይል ለማቋቋም ሞክረዋል ኮል ኮን ሮዘዝን ግን ቢሾፍቱ የሚገኘው የሐረር ሜዳ አይሮፕላን ማረፊያ በሚሠራበት ጊዜ ከጠጠር መልቀም ጀምሮ ከሚስተር ላርስ ክናቤ ጸበል ክዩቦ አንደርስ ግሮንበርገርና ለክ ጋይክክርፎርኸ ከጣሊያናዊው ሲኞር ዴቫሌሪዮ በበፍሁ ጋር አብሮ በመሥራት በተሟላ ሁኔታ አየር ኃይልን ያቋቋሙ ብቸኛ መሪ ናቸው ኮን ሮክን ሲጀምሩ የነበሩት አይሮፕላኖች ሁለት ሴስና ሁለት ታይገር ሞዝና ሁለት ወይም ሦስት አንሰኖች ነበሩ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ኮሎኔል ሾን ሮዘዝን ኤኗን ይገኝ የነበረውን የእንግሊዝ አየር ኃይል አዛዥ ሲያስጎበኙ ሣፊር አይሮፕላን ስዊድን አገር ሊንቸምፒንግ የሚገኘው የሳብ አይሮፕላን የሠራት ሳፊር የምትባለው አይሮፕላን ወደ አየር ስተወጣ የማረፊያ አግሯ የሚታጠፈው ከባድ ሽቦ ሞላ ተጠምዞ ከዞረ በኋላ ወደፊት በመጫን ከወሰሉ ላይ በመሥቆለና ነው ሰዚህ ሥራ የሚ ስፈልገው የጡንቻ ኃይል በመጠኑም ቢሆን ለአዲስ ወጣተ ተማሪ «በልታችሁ ኑ የጫሜል ዓይነት ነበር ይህን ለማድረግ የሚያስፈልገው ኃይል አንዲሁም በውስጧ ያለው መሣሪያ ለአዲስ ተማሪዎች ስሰሚበዛ ለማስተማሪያ አትሆንም ብሉ የስዊድን አየር ኃይል ለመግዛተ አለመ ፈለጉን ይገልጻል የዚች አይሮፕላን አመዳደብ በአነስተኛዎቹ አይሮ ፕላኖች ደረጃ ክላስሲ ነው ዝናዋን ከና ለማድረሣና ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ማሰልጠኛ እንድትገዛ ካርል ጉሳዓ ኮን ሮዘን ከስቶክሆልም እስከ አቪዬሽን በኢትዮጵ ኝ ኢትዮጵያ ። ፈታኝ ፓይለት ታዝዞ የተዘጋጁት ኣይሮፕላኖች አንድ በአንድ ወደ አየር እየወጡ በልዩ ልዩ በረራ ስልት በረራቸው እየተረጋገጠ በሰላም አረፉፅጸ በዚህ ጊዜ አርካታው ሁለገብ ሆኖ ተገኘ በቴክኒክ ችግር ምክንያት አደጋዉ ያስመረረው ፓይለትና የሬዲዮ ኦፕሬተር ክፍል ባደረገው አድማ ቆመው የነበሩት አይሮፕላኖች የመብረራቸው ውጤት ሲያስደስት አደጋው እንደተ ወገደላቸው ተጨባጩ ሁኔታ በዐይናቸው ያዩት ፓይለቶች እጅግ ረኩ ከዚህ ባሳነሰ ደግሞ የቴክኒክ ትምህርታቸውንና ችሎታቸውን በሥራ ላይ ውሉ ያዩት አዲሶቹ የኢ ምሩቃን ቴክኒሺያኖች በእንከን ምክንያት ተገልሎ ሀንጋር ውስጥ ታጉሮ የነበረውን ቢ አይሮፕላን መርምረው ስህተቱን አግኝተው ጠግነውና ደህንነቱን አረጋግጠው ለበረራ በማብቃት እንደገና ለግዳጅ ዝግጁ በማድረጋቸውና አስተዳደሩንና ፓይለቶቹን በማርካ ታቸው በይበልጥ ተደሰቱ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በቢ አይሮፕላን ላይ የነበረው ጥፅቻ ኣብቅቶ በሰማይ ላይ ሲያጓራ እንደ ድሮው ገብሬ ባለ ሞላሌ መጣ» ይባል ጀመር አቪዬሽን በኢትዮጵያ በዚህ ዓይነት ሁኔታ ለስምንት ዓመታት እያዘገመ ይራመድ የነበረው የኩሎኔል ኮን ሮዘን አመራር በስዊድን መንግሥት ጥያቄ ሳይሆን አይቀ ርም ለመጀመሪያ ጊዜ በ ዓም በጡረታ ላይ የሚገኙ አንድ የስዊድን አየር ኃይል ጄነራል ላከ እሂህ በፅድሜ ገፋ ያሉት ጄኔራል ሆርድ ከገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ቅጥር ግቢ ከሚገኘው የጽሕፈት ሚኒስቴር አንድ ቢሮ ተሰጥቷቸው በቆዩበት ጊዜ በየጊዜው በጀት በሚፈቀድበት ስብሰባ ከመገኘት አልፈው ለአየር ኃይሉ ጉልህ የሆነ ይህ ነው የሚባል ሥራ ሳይሠሩ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል በየጊዜው ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር ያለውን ግንኙነት ሰማከናወንና በጀት ለማስፈቀድ እንዲሁም በየመሥሪያ ቤቶች እየተዘዋወሩ የአየር ኃይሉን ጉዳይ አዲስ አበባ ውስጥ ለማስፈጸም መንገድን ጨምሮ በቂ የመገናኛ ዘዴዎች ባልነበሩበት ጊዜ ኣቶ ታደሰ ምህረቱ አቶ አስፋው ወልዩ ጊዮርጊስና አቶ እውነቱ ሞላ በቀን በቀን የነበራቸው ጉዞ አድካሚ መሆኑ ይታወሳል አቶ ታደሰ ምህረቱ የፋይናንስ ክፍሉን ከመጀመሪያ ጀምረው ከፍተኛ ደረጃ አድርስዉታል አሳቸው የአየር ኃይሉ የፋይ ናንስ መምሪያ ኃላፊ ሆነው በሚኒስጉር ደኤታ ደረጃ ተሹመዋል መክንኖችንም በማሳተፍ እንደ ኮል እስጢፋኖስ ቡሸንና በርሄ መስፍን በሂሳብ ክፍል ከፍተኛ ደረጃ ደርስዋል ኩሎኔል ኾን ሮዘን እንደገና አየር ኃይሉን ለሦስት ዓመታት ከመሩ በኋላ የመጡት ጄኔራል ኒልሰን አጭር ተመም ያሉ ቆፍጣና ወታደር ነበሩ ገና ሥልጣን እንደተረከቡ «አእኔ የስዊድን መንግሥት የላከኝ ጄኔራል ነኝ» በማለት አዳዲስ ቆራጥ ውሳኔዎችን በመወሰን ወታደር ነታቸውን አሳይተዋል ለምሳሌም ያህል ቀደም ባሉት የስዊድን አዛዥች ማለትም በካዉንት ኮን ሮዘንና በጄኔራል ሆርድ ጊዜ በሲቪ ልነት በልዩ ልዩ ሙያዎች ከስዊድን የመጡ ተቀጣሪዎች ሁሱ እንደ ዕዉቀታቸው መጠን ከመቶ አለቃ እስከ ኩሉኔል ማዕረግ ድረስ አየተሾሙ ተራ የሲቪል ሥራቸውን ይሠሩ ነበረ ጄኔራል ኒልሰን ግን ሥራቸውን ጀምረው ይህን ሁኔታ ካጠኑ በኋላ አንድ ቀን ሁሉንም የስዊድን ተወላጆች ሰብስበው ከዛሬ ጀምሮ ወታደርና ሲቪል ተለይቶ ሁሉም በየመልኩና በሥራ ሙያው ተግባሩን ያከናውናል ስለዚህም ወታደር ያልሆናችሁና የመኮንን ማፅረግ የለበሳችሁ ሲቪል ስዊድኖች ማዕረጋችሁን አሁኑኑ አውልቁ ብለው በማዘዛቸው ሁሉም ከትከሻው ማዕረጉን እያወለቀ የተለመደ የሲቪል አቋሙን ሊይዝ በቅቷል በሄዱበት ስፍራ ሁሱ ኮስተር ቆፍጠን ብለው ወታደራዊ ስርአት ሰለሚያስክብሩ «ዴኔራል ኒልሰን መጡ» ሲባል ሁሉም የሥነ ስርአቱ ሁኔታ ትክክል መሆኑን ለማረጋገጥ ግራ ቀኝ ማማተርን እንደ ልማድ አድርጎት ነበር አቪሺዬሽን በኢትዮጵያ ሌላው የጄኔራል ኒልስን ትዝታ ያላንዳች ይሉኝታ ለፓይለቶች በተለይም ፒ ለተባሉት የፓይለት ኮርስ አባላት ያላቸው አድልዎ ነው ፍት ለፊት እቭዌቄ ኮዝ የኔ ልጆች በማለት ልዩ እንክብካቤ ስለሚ ያደርጉላቸው ፓይለቶቹ በዐይን ባይታዩም አንድ ስንዝር ያህል ከመሬት ከፍ የማለት ስሜት እንደነበራቸው በአካባቢው የነበሩ የሌላ ኮርስ ጓደኞቻቸው ይመሰክራሉ ፒ አሳቸው እንደመጡ የተካሄደ የፓይ ለቶች ኮርስ ነበር ጄኔራል ኒልሰን ለግርማዊ ንጉሠ ነገሥት አጭር የበጀት ሪፖርት ነሐሴ ቀን ዓም አቅርበዋል በጊዜው አየር ኃይል ለመከላከያ ሚኒስቴር ካቀረበው በጀት ብር ብቻ ስለፈቀደ በአሠራር ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ሁኔታ እንደሚከተለው አቅርበው ነበረ የተለመደው የሥራ ማስኬጃ ፀ ብር ሦስት ቫምፓየሮች ለመግዛት ብር ድሬዳዋና ቢሾፍቱ ማስተካከያ ዐ ብር ድምር ፀ ብር በሥራ ላይ ያሉት አይሮፕላኖች አሮጌ ከመሆናቸው የተነሳ የመለዋወጫ ፅቃዎች አያገኙም የቀረበው በጀት የማይፈቀድ ከሆነ የበረራ ትምህርት ቤት ይቋረጣል የአጥቂ ክፍል ሦስት ከመሆን ወደ ሁለት ይወርዳል የመብረሩ ሥራ ስለሚቀነስ አገልግሎት ላይ ያለው የሠራተኛ ቁጥር ይቀነሳል ድንበር ከማስከበር አልፎ በልዩ ልዩ መልክ ለመንግሥት የሚሰጠውን አገልግሎት ለመቀጠል ባነሰ ወጪ ይሠራ ብሎ በጀቱን መቀነስ እጅግ የሚያሳዝን አሠራር ነው» በተጨማሪም «ኢትዮጵያን በሚያህል ሰፊ የሆነ መሬት ባላት ሕዝቦቿ ሽርዘር ብለው በሚኖሩባትና የየብሰ ጎዳናዎች በጣም ባነሱበት ሀገር ረጅም የሆነውን ጠረፍ ለማስከበር አየር ኃይሉ የምድር ጦሩን ከቦታ ቦታ ማመሳለሻ አይሮፕላን የለውም አየር ኃይል ከሚያስፈጽማቸው ሥራዎች ጋር በተያያዘ የቴክኒቪሺያኖች ማሰልጠኛ የሚሆን ለሚመጣው ዓመት ተጨማሪ ብር እንደሚያስፈልግ» አመልክተዋል በድሬዳዋ የአየር ኃይልን ፍላጎት የሚያሟላ የጄት አይሮፕላን ማረፊያ እንዲዘጋጅ የጣሩትና ያስፈጸሙት እፒሺፒህ መኮንን ናቸው ስዊድኖች የተጠቀሙበትን ቫምፓየር አይሮፕላን ለኢትዮጵያ አየር ኃይል እንዲገዛ የኢትዮጵያ መንግሥትን ለማገባባት ሞክረዋል አቪዬሽን በኢትዮጵያ ከጄኔራል ኒልሰን ቀጥለው የመጡትና አየር ኃይሉን ለኢትዮጵያውያን ሙሉ በሙሉ አስረክበው ወደ ሃገራቸው የተመለሱት የመጨረሻዉ ስዊድናዊ ጄኔራል ሊንዳል ናቸው በዚህ ጊዜ የነበሩ የውጭ ሀገር ተወላጆች የሚከተሉት ናቸው አስተዳደር ኬ ሊንዳል ኮን ታፓቪዛ አይ ዊላንደር ኬ ሳገርማርክ ጂ ዘተ ርክቪስት ኤል ጄሲን ዩ ኤግሆርን ቢ ጆንሶን ኤም ቢ ዞርን ጄ ፕራይስ አይ ታፓቪዛ ሕንፃ ክፍል ኤም ጎደኬ ኬ ቴልኒንግ ጂ ላርሰን ትራንስፖርት መኪና ጋራዥ ሲ ጄ ስሚዝ ኤፍ ዴፍነር ኤስ ኦህማን ክ ትቤት አይሮፕላን ጥገና ኦ አፍ ስትሮም ኤ ሀግስትሮም ቤነት ሲኢ ለስትሬል ኤም ኤድ ኤ ችኤክቫል ቢ ኤክበርግ ጂ ፄድክቪስት ጂ ኢንሽ ኤን ኦ ሂልባሪን ኤን ፋካርበርግ ቢ ጅሐንስን ኢ ሆግበርግ ጀ ካርልስን ቢ ላርሰን ኤ ጆንግሊን ቢ ኦቲንካር ኤስ ናአስ ኢን ስታህር ሲ ፒተር ቢ ሮዘንክቢስት ሲ ራህም ኤምቢ ኦቲንካር ኤስ ራህም አቪዬቫን በኢትዮጵያ ፄሞተር ክፍል ሬድዮ ኤሌክትሪክና መሣሪያ ክፍል ቢ ቶርን ኤስ ቶሬስን ቢ ብሪደርማን ኬ ኢግወርን ቢ ዳንቢሪንክ ኬጂ ጀንስን ኬጄ ግረፕ ኤል ጂንግሬን ፍርሆም ኤን ኢ ኒልስን ኬ ጄ ጃኮብስን ቢ ቬንርክቪስት አር ካርልስን ኬአ ኤበርግ አር ላርስን ፅቃ ግዢ ክፍል ጂ ማርቲዝ ቂ ማየር ኢ ማየር ለአየርኃይል የመጡት ስዊድኖች ጠቅላላ ሲሆኑ በሥራ ወንዶች ሴቶች ቤተሰብ ሴቶች አንዲሁም ሕፃናት ፅ ነበሩነ ጄኔራል አሰፋ አየነ በመጀመሪያ የአየር ኃይል አገናኝ መኩንን የነበሩት አምባሳደር ሰገሰ ወልደሐና ለቃ በምሥረታው ብዙ ተሳትፈው የበረራ ትምህርት ጀምረው ሳይጨርሱ በሹመት ወደ ሴላ መሥሪያ ቤት ተዛውረዋል አምባሳደሩ በዚያን ጊዜ ስለነበረው ሁኔታ በቪዲዮ ፊልም የተቀርጸ ሰፊ ገለጻ አድርገዋል ሌተና ጄኔራል አሰፋ አየነ በሻለቃነት ማዕረግ አገናኝ መኩንን ሆነው መጋቢት ቀን ዓም ወደ አየር ኃይል ተዛወሩ በቪህ ዘመን ተቀጥረው የበረራ ትምህርታቸውን መከታተል ከጀመሩት ከሁለተኛ ኮርስ ፓደለቶች ጋር እንደ አንዱ ተማሪ ሆነው የበረራ ትምህርታ ቸውን አጠናቀው የአብራሪ ክንፍ ተቀበሉ። ዖያ ለሚ ኳደረሁራ አሥመራ ከፎ ኮሚርኤ እኤ ይት ግነ ክረና ፓይለቶቹ ህ አስተማሪዎች አቪዬሽን በኢትዮጵያ እንዲማሩ ተደረገ በማክከ ታተልም የመጀመሪያዎ ቹ ስድስት ፓይለቶች ተመርጠው የካቲት ቀን ዓም ለጄት አይሮ ፕላን አስተማ ሪነት ሥልጠና ወደ አሜሪካ ተላኩ ወዲያውኑ በመጀመሪያ ደረጃ የበረራ ትምህርት ቤት ከነበሩት ወጣት አጩ መዙኩን ሃኖች ውስጥ አብዛኛ ወቼ በሁለት ቡድን ተከፋፍለው በማከታተል በ ብዛት ረዘም ላለ የበረራ ትምህርት ወደ አሜሪካ አንዳ ሄዱ ተደረገ ከጥገናውና ከሌሎችም የተለያዩ ሙያዎች ምርጥ አባላትን ወዴ አሜሪካ የመላኩ ፕሮግራም በማከታተል ቀጠለ በመጀመሪያዎቹ ዓመ ታት ከተለያዩ የሙያ ዘርፎ ት በዛ ያሱ የአየር ኃይል አባሎች በመላው አሜሪካ ተሠራጭተው ስለነበረ ተምህርቱንና ሴሎች አስተዳደራዊ ጉዳዮችን ለማስተባበር በቀደምትነት አብረው ተልከው የነበሩት አስተባባሪ መኩንኖች ለፕሮ ገው መሳካት የተጫ ወቴት ከፍተኛ ሚና ሳይጠቀስ አይታለፍም በተለይም አብዛኛዎቹ ኢትዮጵያውያን ትምህርታቸውን የሚከታተ ሉ ት በደቡባዊ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ተሠራጭተው በመሆኑ በጊቬኬው የነበረው የነጮችና የጥቁሮች የዘር ልዩነት ፖሊሲ ለኢ ትዮጵያውያኑ አዲስ ነገር ሆኖባቸው መጠነኛ ችግር ፈጥሮባችው ነበር ጃንሆይ የመጀመሪያዎቹን አይሮፕላኖች ሲጐበኙ አቪዬሽን በኤትዮጵያ በመጀመሪያ ወደ ኣሜሪካ የተላኩት ስድስት የጄት በረ ፓይለቶች ልክ በዓመታቸው ማለትም የካቲት « ዓ ሩፍ ቀላሖ ድት ተጀመረ ውሮፕላኖቹ ከአስፈላጊው የጥገና ድርጅት ጋር በሐምሌ ደረሱና የበረራው ሥልጠና በሁለት የአሜሪካ የበረራ መምነራን ተዋጊ ስኳድሮን ከሌላው ነባር የቢ ስኳድ ሮን ጋ የመንግሥት ግልበጣውን በማክሸፍ ረገድ ከፍተኛ ሚና ግጫ ብ ተደነኒራል አሰፋ አየነም የአየር ኃይል አዛዥነቱን ቦታ ክስዊድኖች የትራንስፖርት ስኳድሮኑም ከኩንጐ ዘመ ስጣታዎቹ በተጨማሪ በባለ አራት ሞር አራፋ አወር አስር ተጠናክር ስለነበረ ኩንጐ ላለው የኢትዮጵያ እግረኛ ጦርና ፆ መተው የአየር ኃይል ተዋጊ ቡድን የሚያደርገውን የበረራ ጋፍ በመደበኛ ሣምንታዊ በረራ ጭምር በማካሄድ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል በመካክሉም በጐረቤት ሶማሊያ የውኃ ማጠለቅለቅ ችግር አቪዬሽንዝኢትዮጵያ በመፈጠሩ አንድ የትራንስፖርት ስኳድሮን ቡድን ተልኮ ከአንድ ወር በላይ በመቆየት ከፍተኛ የነፍስ አድን ሥራ አከናውኖ ተመልሷል የአየር ኃይሉ ሁለንታዊ ዕድገትና ወደ ጄት በረራ ሽግግር በዚህ ሁኔታ እየተካሄደ በመጋቢት ዓ ም የታንዛኒያው የመጀመሪያ ፕሬዚ ዳንት ጁሊየስ ኔሬሬ አየር ኃይሉን ጐብኝተው የተደረገውን ፈጣን ዕድገት ተመልክተው ከተመለሱ በኋሳ ሀገራቸው ውስጥ ለተፈጠረው አለመረጋጋት የኢትዮጵያ አየር ኃይልን ድጋፍ ጠይቀው ስለነበር የተላከው የቲዲ አጥቂ ቡድን ሀገሪቱን በማረጋጋት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጐ ተመልሷል በጥገናውም ረገድ ከዕለት ወደ ፅለት ራስን የመቻሉ ጥረት ቀጥሎ የጄትንም ሆነ ጄት ያልሆኑ ሞተሮችን ሙሉ ለሙሉ የመጠገንና የማደስ ደረጃ ሳይ ከመድረሱም ሌላ በልዩ ልዩ የኤሴክትሮኒነክስና የናቪጌሸን መሣሪያዎች እንዲሁም በጦር መሣሪያዎች አያያዝና ጥገና አስተማማኝ ዕድገት ተገኘ የበረራ ትምህርት ቤቱም ከአሜሪካ በተመ ለሱ ፓይለቶች ከመጠናከሩም ሌላ በሣፊር አይሮፕላን ብቻ ይሰጥ የነበረውን የአንድ ዓመት ተኩል የመጀጆመሪይ ደረጃ የበረራ ትምህርት በሁለት በመክፈል የመጀመሪያውን በሣፊርና ሁለተኛውን ክፍለጊዜ ግን ተለቅ ባለውና ለሚከተሉት አይሮፕላኖች በተሻለ ሊያዘጋጅ በሚያስ ችለው በቲኤ አይሮፕላን መስጠት ተጀመረ በዚህኑ ጊዜ እየር ኃይሉ ከራሱ አልፎ ከሌሎች አፍሪካ ህገሮች ተማሪዎችን በመቀበል በበረራ ትምህርት ቤቱ አሠልጥኗል ከነዚህም ውስጥ አንዳንዶቹ የአየር ኃይላቸው አዛገናች ለመሆን በቅተዋል የሶማሊያ የመስፋፋት ዓላማ በ ዓ ም ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰበት ወቅት በመሆኑ የቶጐ ውጫሴሌሴ ጦርነት ተቀስቅሶ አየር ኃይሉ በነበሩት የኤፍ እና ሌሎች ስኳድሮኖች አማካይነት በጠላት ጦር ላይ የማይረሳ ቅጣት አድርሶ የሀገሩን ወሰን አስከብሯል ከዚያም በማስ ከተል ከአሜሪካ በተላከ ልዩ የሥልጠና ቡድን አማካይነት የተዋጊና የትራንስፖርት ስኪድሮኖች የተሳተፉበት ሄለእጩኛ ዕለ ተብሎ በተሰየመና ከትራንስፖርት አይሮፕላኖች በሚጣሉ ብርሃን ሰጪ መሣሪ ያዎች አማካይነት የሚፈጸም የተቀነ ባበረ የሌሊት የማጥቃት ልምምድ ቶደርጎ አየር ኃይሉ በሌሊትም ጭምር የውጊያ ብቃት እንዲኖረው ተደረገ ይህ ልምምድ የአየር ኃይሉን የውጊያ ዝግጄነት በከፍተኛ ደረጃ ያሳደገው በመሆኑ ራሱን በቻለ ርእስ ተገልጺል ከር ኃይሉ በ ዓ ም ከድምፅ ፍጥነት በላይ የመብረር ችሉታ ላቸውን ኤፍ ተዋጊ ጄት አይሮፕላኖች ከአሜሪካ መንግሥት ኣቪዬሽን በኢትዮጵያ በማግኘት ወደ ከፍተኛ የዕድገት ደረጃ ለመሸጋገርቻለ ት በኋላም ማለት በሀ ዓ ም የንጉሠ ነገሥቴ የዘጡድ በናል ሳይ የመጀመሪያው የኬንያ ፕሬዚዳንት ጆሞ ኬንያታ በእንግድነት ተጋብዘው በተገኙበት የአየር ኃይሉን ሁለንተናዊ ዕድገት ያሳየውና በውጪ ሀገር ዜና አውታሮችም ጭምር የተወደሰው ታላቅ የበረራና የምድር ትርኢት ተካሄደ ይህ ትርኢቱ በስፋቱ በጥራቱና በፖለቲካውም አንፃር ልዩ ሚና ስለነበረው ራሱን በቻለ ርዕስ ተዘርዝሮ ተገልዷል ፕሬዚዴንት ኔሬሬ በጉብኝታቸው ጊዜ ጀት አይሮፕላን ኮክፒት ውስጥ አቪዬሽን በኢትዮጵያ የአየር ኃይሉ ዕድገት በየፈርጁ ቀጥሎ በ ዓ ም መጨረሻ ላይ ከእንግሊዝ አራት ካንቤራ ከባድ ቦምብ ጣይ ጄቶች ተገዝተው የሀገሪቱን የመከሳከያ አቅም ወደ ስትራቴጂካዊ መልሶ የማጥቃት ደረጃ ለማድረስ ተቻለ የትራንስፖርት ስኳድሮኑም በተለይ ለጭነትና ለአየር ወለዶች አመቺ የሆኑትን በዛ ያሉ ሲ ትላልቅ አይሮፕላኖችን ከአሜሪካ መንግሥት በማግኘት የበለጠ ተጠናክረ የፄሊኮፕተር ክፍሉም ከፈረንሣይ በተገዙ አልዌት ፄሲኮፕተሮች በበለጠ ከማጠናከሩም በተጨማሪ ለቤተመንግሥት ግልጋሎት ጭምር የተሰጡና የተገዙ የሶቭዬት ሥሪት ግዙፍ ማ ፄሊኮፐተሮችንም ሥራ ላይ አዋለ የንጉሠ ነገሥቱ የ ዓም የሚ ፄሊኮፕተር አደጋ በአየር ኃይሉ የአዚዬሸን ታሪክ አንድ ክስተት አንደመሆኑ በዚሁ አጋጣሚ ራሱን በቻለ ርዕስ በአጭሩ ተገልጻል በ ዓም በተከሰተው ረፃብ መነሾ የተጀመረው ህዝባዊ እንቅስቃሴ ለመንግሥት ለውጥ ምክንያት ሆኖ ወታደራዊ አስተዳደር በ ዓም ከተመሠረተም በኋላ በጥሩ መሠረት ላይ የተገነባውና በአስተማማኝ የዕድገት ደረጃ ላይ የነበረው አየር ኃይል በተደጋጋሚ የሀገር አለኝታነቱዓ አስመስክሯል የአየር ኃይል ተዋጊ ቡድን በኩንጐ ዘመቻ የአየር ኃይላችን የትራንስፖርት ስኳድሮን የተሳተፉበት የኢትዮጵያን እግረኛ ጦር ክፍል ወደ ኩንጐ የማጓጓዙ ግዙፍ ሥራ ከተጠናቀቀ ወራቶች ተቆጥረዋል ቢሆንም የኩንጐ ሁኔታ እየተባባሰ መጥቶ የወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ በጉብኝት ላይ እያሉ በአካ ባቢው በአውሮፕላን አደጋ የሞቱበትና ቅጥረኛ ፓይሰቶች አተገንጣዩ ካታንጋ አየተነሱ የኩንጉን መንግሥትና የተባበሩት መንግሥታትን ሠፈሮች ያለምንም የአየር ተቀናቃኝ እየደበደቡና እያፌዙ የሚመለ ሱበት ወቶት ነበር የኩንጐ ሁኔታ ባጠቃላይ እየተበላሸና ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ በመም ጣቱ ከብዙ ሀገሮች ተውጣጥቶ በሀገሪቱ ከሠፈረው እግረኛ ጦር በተጨማሪ ከኢትዮጵያ ክከስዊድንና ከህንድ የተውጣጡ የአየር ኃይል ተዋጊ ቡድኖች ባስቸኳይ ወደ አካባቢው ሰመላክ ስምምነት ይደረጋል አንደሚባለው ንጉሠ ነገሥቲ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ቡድን ቀድሞ ኩንጐ እንዲገባ ከፍተኛ ጉጉት ነበራቸው ሁኔታው በእንዲህ እንዳለ አንድ እሑድ ከቀኑ ሰባት ሰዓት አካባቢ ሁለት ተረኛ ተዋጊ አቪዬሽን በኢትዮጵያ በማግኘት ወደ ከፍተኛ የፅድገት ደረጃ ለመሸጋገር ቻለ ከጥቂት ጊዜ በኋላም ማለት በ ዓ ም የንጉሠ ነገሥቴ የዘውድ በዓል ላይ የመጀመሪያው የኬንያ ፕሬዚዳንት ጆሞ ኬንያታ በእንግድነት ተጋብዘው በተገኙበት የአየር ኃይሉን ሁለንተናዊ ፅድገት ያሳየውና በውጩ ሀገር ዜና አውታሮችም ጭምር የተወደሰው ታሳቅ የበረራና የምድር ትርኢት ተካሄደ ይህ ትርኢቱ በስፋቱ በጥሪ በፖለቲካውም አንፃር ልዩ ሚና ስለነበረው ራሱን በቻለ ርዕስ ተዘርዝር ተገልዷል ኣ ፕሬዚዴንት ኔሬሬ በጉብኝታቸው ጊዜ ጄት አይሮፕላን ኮክፒፔት ውስጥ በ ፎዕ ሠ አቪዬሽን በኢትዮጵያ የአየር ኃይሉ ፅድገት በየፈርጁ ቀጥሎ በ ዓ ም መጨረሻ ላይ ከእንግሊዝ አራት ካንቤራ ከባድ ቦምብ ጣይ ጄቶች ተገዝተው የሀገሪቱን የመከላከያ አቅም ወደ ስትራቴጂካዊ መልሶ የማጥቃት ደረጃ ለማድረስ ተቻለ የትራንስፖርት ስኳድሮኑም በተለይ ለጭነትና ለአየር ወለዶች አመቺ የሆኑትን በዛ ያሉ ሲ ትላልቅ አይሮፕላኖችን ከአሜሪካ መንግሥት በማግኘት የበለጠ ተጠናከረ የሄሊኮፕተር ክፍሉም ከፈረንሣይ በተገዙ አልዌት ሄሊኮፕተሮች በበለጠ ከማጠናከሩም በተጨማሪ ለቤተመንግሥት ግልጋሉት ጭምር የተሰጡና የተገኩ የሶቭዬት ሥሪት ግዙፍ ሜ ፄሊኮፕተሮችንም ሥራ ላይ አዋለ የንጉሠ ነገሥቱ የ ዓም የማዞፉ ሄሊኮፕተር አደጋ በአየር ኃይሉ የአቪዬሸን ታሪክ አንድ ክስተት አንደመሆኑ በዚሁ አጋጣሚ ራሱን በቻለ ርፅስ በአጭሩ ተገልዷል በ ዓም በተከሰተው ረሣብ መነሾ የተጀመረው ህዝባዊ አንቅስቃሴ ለመንግሥት ለውጥ ምክንያት ሆኖ ወታደራዊ አስተዳደር በ ዓም ከተመሠረተም በኋሳ በጥሩ መሠረት ላይ የተገነባውና በአስተማማኝ የፅድገትጉ ደረጃ ላይ የነበረው አየር ኃይል በተደጋጋሚ የሀገር አለኝታነቱን አስመስክራል የአየር ኃይል ተዋጊ ቡድን በኩንጉ ዘመቻ የአየር ኃይላችን የትራንስፖርት ስኳድሮን የተሳተፉበት የኢትዮጵያን አግረኛ ጦር ክናል ወደ ኩንጉ የማጓጓዙ ግዙፍ ሥራ ከተጠናቀቀ ወራቶች ተቆጥረዋል ቢሆንም የኩንጐ ሁኔታ አየተባባስ መጥቶ የወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ በጉብኝት ላይ እያሉ በአካ ባቢወው በአውሮፕላን አደጋ የሞቱበትና ቅጥረኛ ፓይለቶች አተገንጣዩ ካታንጋ እየተነሱ የኩንጐን መንግሥትና የተባበሩት መንግሥታትን ሠፈሮች ያለምንም የአየር ተቀናቃኝ እየደበደቡና እያፌዙ የሚመለ ሱበት ወቀት ነበር የኩንጐ ሁኔታ ባጠቃላይ እየተበሳላሸና ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ በመም ጣቱ ከብዙ ሀገሮች ተውጣጥቶ በሀገሪቱ ከሠፈረው እግረኛ ጦር በተጨማሪ ከኢትዮጵያ ከስዊድንና ከህንድ የተውጣጡ የአየር ኃይል ተዋጊ ቡድኖች ባስቸኳይ ወደ አካባቢው ለመላክ ስምምነት ይደረጋል አንደሚባለው ንጉሠ ነገሥቱ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ቡድን ቀድሞ ኩንጐ አንዲገባ ከናተኛ ጉጉት ነበራቸው ሁኔታው በእንዲህ እንዳለ አንድ አሑድ ሀብ ከቀኑ ሰባት ሰዓት አካባቢ ሁለት ተረኛ ተዋጊ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ጄት ፓይለቶች በአስቸኳይ የአየር ኃይሉ ምክትል አዛዥ ወደነበሩ ስዊድናዊ ኩሎኔል ቤት ይጠሩና ከደቂቃዎች በፊት አንጉሠ ነቲ በስልክ በተሰጣቸው ትእዛዝ መሠረት በማግስቱ ጠዋት ለጊዜው ሁለት ተዋጊ ጄቶች ወደ ኩንጉ ለማብረር ዝግጅት እንዲያደርጉና እንዲጠባበቁ ይነገራቸዋል ጉዳዩ ዱብ ዕዳ የሆነባቸው ሁለቱ ፓይለቶች በአስቸኳይ ወደ ካምፕ በመመለስ ለበረራው የሚያስፈልጉትን አንዳንድ መረጃዎች በማሰባሰብ ላይ እያሉ ሌሎች የስኳድሮኑ ፓይለቶች በየአድራሻቸው እየተፈለጉ ባጭር ጊዜ ውስጥ መሰባሰብ ጀመሩ በመሀከሉ ሰሣምንት መጨረሻ ዕረፍት ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ሄደው የነበሩት ኢትዮጵያዊ የአየር ኃይል አዛዥ ጉዳዩ በስልክ ተነግሯቸው ኖሮ ከዚያው ካሉበት ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር በስልክ በመነጋገር የጉዳዩን ክብደት ከተረዱ በኋላ ባስቸኳይ ወደ ደብረዘይት ተመልስው ዝግጅቱን መምራት ጀመሩ አየር ኃይሉ የተዋጊ ክፍሉን ከዚህ ቀደም ከሀገር ውጪ ለግዳጅ የላከ በት ጊዜ ባለመኖሩና ገና ወደ ጄት አውሮፕላኖች በመሸጋገር ላይ በመሆኑ ኣንድን የጄት ተዋጊ ቡድን ካስፈላጊው የሰው ኃይልና ሎጂስ ቲክስ ጋር አቀናጅቶ እንደኩንጐ ያለ እሩቅ ቦታ መላክ ቀላል ሥራ አልነበረም በተለይም ጊዜው ከኢትዮጵያ ጀምሮ ወደ ደቡብ ባሉ ሀገሮች ሁሉ ከባድ የክረምት ወቅት ከመሆኑም ሌላ የኩንጐ የፖለቲካ ሁኔታ እየተበላሸ በመምጣቱ በሀገሩ ውስጥ ያሉት የአውሮፕሳን ማረፊያዎችና የመገናኛና የናቪጌሽን መሣሪያዎች አስተማማኝ ያለመ ሆን ዝግጅቱን የበለጠ አክብዶት ነበር በመሆኑም የሚላከው ተዋጊ ቡድን በሁሉም መስክ ራሱን መቻል ስለነበረበት የበረራው ዝግጅት ሎጂስቲክሱና የሰው ኃይል የማደራጀት ሥራ ሌት ተቀን ተካሂዶ ልክ በስታ ገል በል ሀ ጠዋት መመፀብ አራት ተዋጊ ጄቶች በኢንቴቤና ያሁ ንጋኒ በኩል ወደ ሊዎ ኪንሻሳ ለመሄድ ከደብረዘይት ተነሉ። ዓ ተግደረስ ከአሥመራ አይየዩ እንጉሀ ተን ኃዕጮራው መብራታቸውን በኦ ማረፊያ በጨለማ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ዲሲ አስነስተው ወደ ካርቱም ያበረሩት ካፕቴን አዳሙ መድኅኔ በሩ በቪህም ምሽት ተመሳሳይ ዛሳብ ያቀረቡት አሳቸው ሳይሆኑ አይቀሩም የድሬዳዋ ጣቢያ አዛዥ በከተማው ውስጥ የሚገኙ ጥቂት ሠኪናዎች አሰባስቦ በድሬዳዋ ማረፊያ ግራና ቀኝ ተሰልፈው መብራታቸውን እንዲያበሩ ተደርጎ ካፕቴን አዳሙ መድኀኔና ካፕቴን ኣፈወርቅ ወርቁ በቪያኑ ሌሊት የተፈለገውን ኃይል በማመላለስ ገዳጃቸውን ተወጥተዋል አየር መንገዱ «ሁለተኛው አየር ኃይል» ዕባል የነበረው ይህን በመሳሰሉት ግዳዶች ነበረ በዚህን ጊዜ አየር ኃይሉ የነበረው የሰው ኃይል መኩንኖች ባለሌላ ማዕረጎች ቴክኒሺያኖች አየር ፖሊስ ሲቪል ጠቅላላ ድምር ነበሩ ኮል መስፍን በላይ አቪዬሽን በኢትዮጵያ አየር ኃይልና አየር መንገድ የኢትዮጵያ አየር ኃይል አዛዥ መኩንኖች የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦርድ አባል መሆን የጀመሩት ስዊድን ለአየር ኃይል አዛዥነት ጄኔራሎች መላክ በጀመረበት ጊዜ ነው በኤክስፐርት ደረጃ በቴክኒክ ነክ ጉዳዮች በምክር የበላይ ቦርዱን እንደሚረዱ በመታወቁ የአየር ኃይል አዛች አባልነት እንደ ቋሚ የሥራ ዝርፍ ነበረ ጄኔራል አሰፋ አየነ በአየር ኃይል አዛዥነታቸው ይዘውት የነበረውን የቦርድ አባልነት ወደ መከላከያ ሚኒስቴር ተሹመው ሲፄዱ በነበሩበትም ከፍተኛ ደረጃ የአየር መንገድ የቦርድ አባልነቱን አልቀቁም በስዊድኖች የበላይነት በሚካሄደው አየር ኃይልና አሜሪካኖች በሚመሩት አየር መንገድ መካክል ከተቋቋመበት ከ ዓም እስከ ዓም ጉልህ ሆኖ የሚታይ ትብበር አልነበረም ሆኖም አየር ኃይል ተቀጥረው ይሠሩ የነበሩ የቢሮ ሠራተኞችና በዛ ያሉ ቴክኒቪያኖች በየጊዜው በግል እያመለከቱ አየር መንገድ ተቀጥረዋል ከ ጀምሮ የአየር ኃይል ፓይለቶች ወደ አየር መንገድ በመላክ ከውጭ ይመጡ የነበሩትን ፓይለቶች ደረጃ በደረጃ ለማስቀረት ተችሏል የአየር መንገዱን አመራር ኢትዮጵያውያን ከአሜሪካኖች ከተረከቡ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለሦስት ጊዜ በዋና ሥራ አስኪያጅነት የመሩት የቀድሞ የኣየር ኃይል መኩንኖች ናቸው የአየር ኃይል ቴክኒክ ክፍል ቀደም ሲል የነበሩትን የቢ ሞተሮች አርዐ የማ ደስ ድርጅትና ችሎታ አካብቶ ስለነበረ አየር መንገዱ የዲሲ ሞተሮች ወደ ውጭ ሀገር ከመላክ ተገላግሎ አየር ኃይል በማደሱ ብዙ የውጭ ምንዛሪ አድኗል ወደኋላ ጊዜ የራሱን የሞተር ማደሻ አስመጥቷል አየር መንገዱ የራሱን የበረራ ትምህርት ቤት ካቋቋመም በኋላ በአዛዥነትና በአስተማሪነት ያሰማራው ከአየር ኃይሉ በዝውውርና በቅጥር የተገኙ ፓይለቶችና የቴክኒክ ባለሙያዎች ነው አቪዬሽን በኢትዮጵያ ክፍል የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን በኢትዮጵያ አየር ኃይልና አየር መንገድ የኢትዮጵያ አየር ኃይል አዛዥ መኩንኖች የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦርድ አባል መሆን የጀመሩት ስዊድን ለአየር ኃይል አዛዥነት ጄኔራሎች መላክ በጀመረበት ጊዜ ነው። በኤክስፐርት ደረጃ በቴክኒክ ነክ ጉዳዮች በምክር የበላይ ቦርዱን እንደሚረዱ በመታወቁ የአየር ኃይል አዛዞች አባልነት አንደ ቋሚ የሥራ ዘርፍ ነበረ ጆኔራል አሰፋ ኣየነ በአየር ኃይል አዛዥነታቸው ይዝውት የነበረውን የቦርድ አባልነት ወደ መከሳከያ ሚኒስቴር ተሹመው ሲፄዱ በነበሩበትም ከፍተኛ ደረጃ የአየር መንገድ የቦርድ አባልነቱን አልቀቁም በስዊድኖች የበሳይነት በሚካፄደው ኣየር ኃይልና አሜሪካኖች በሚመሩት አየር መንገድ መካከል ከተቋቋሙበት ከ ዓም እስከ ዓም ጉልህ ሆኖ የሚታይ ትብብር አልነበረም ሆኖም አየር ኃይል ተቀጥረው ይሠሩ የነበሩ የቢሮ ሠራተኞችና በዛ ያሉ ቴክኒቪያኖች በየጊዜው በግል እያመለከቱ አየር መንገድ ተቀጥረዋል ከ ጀምሮ የአየር ኃይል ፓይለቶች ወደ አየር መንገድ በመላክ ከውጭ ይመጡ የነበሩትን ፓይለቶች ደረጃ በደረጃ ለማስቀረት ተችሏል የአየር መንገዱን አመራር ኢትዮጵያውያን ከአሜሪካኖች ከተረከቡ ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለሦስት ጊዜ በዋና ሥራ አስኪያጅነት የመሩት የቀድሞ የአየር ኃይል መኩንኖች ናቸው የአየር ኃይል ቴክኒክ ክፍል ቀደም ሲል የነበሩትን የቢ ሞተሮች አርፀ የማ ደስ ድርጅትና ችሉታ አካብቶ ስለነበረ አየር መንገዱ የዲሲ ሞተሮች ወደ ውጭ ሀገር ከመላክ ተገላግሎ አየር ኃይል በማደሱ ብዙ የውጭ ምገዛሪ አድኗል ወደኋላ ጊዜ የራሱን የሞተር ማደሻ አስመጥቷል አየር መንገዱ የራሱን የበረራ ትምህርት ቤት ካቋቋመም በኋላ በአዛዥነትና በአስተማሪነት ያሰማራው ከአየር ኃይሉ በዝውውርና በቅጥር የተገኙ ፓይለቶችና የቴክኒክ ባለሙያዎች ነው ሽ ክፍል የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን በኢትዮጵያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመሠራረት ከኢትዮጵደ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአሜሪካ ሌጋሲዮን ታህሳስ ቀን ዓም በቁጥር በተጻፈ ደብዳቤ የኢትዮጵያ መንግሥት የትራንስፖርት ኣይሮፕላኖችና ፓይለቶች ስለሚፈልግ የአሜሪካ መንግሥት አስፈላጊውን ምክር እንዲለግስ ጠይቋል ከዚህ መልዕክት በማከታተል ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የተባበሩት መንግሥታት የተቋቋመበትን ውል ለመፈረም ወደ ሳንፍራንሲስኮ የሄደው የኢትዮጵያ ቡድን ከአሜሪካ መንግሥት ባለሥልጣኖች ጋር ተነጋግሮ አየር መንገድ የሚቋቋምበትንም ዘዴ መፈለግ ተጨማሪ ተልዕኮው ነበር የዚህ ከፍተኛ የመልእክተኞች ቡድን አባል የነበሩት ክቡር አቶ ምናሴ ለማ እንደሚያስታውሱት በዚሀ ጊዜ ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ህገር ለመሄድ ኢትዮጵያ የምታዝበት ምንም ዓይነት የአየር ትራንስፖርት ኣልነበረንም በባቡር ከአዲስ አበባ ወደ ጂቡቲ ተጉዞ መርከብና የአየር በረራ ሰማግኘት እንኳን እንዳይቻል የባቡሩ ሀዲድ መስመር በጦርነቱ ጊዜ አዋሽ ላይ ያለው ድልድይ በፈንጂ ስለፈረሰ አስከሚጠገን በባቡር ለመጓዝ አልተቻለም ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ሀገር በአየር በረራ የነበረው ብቸኛ አገልግሎት እንግሊዞች ኤደን ላይ አቋቁመውት የነበረው አየር መንገድ ኤደን ኤይርዌይስ በዚያን ጊዜ በሳምንት ሁለት ጊዜ ወደ አዲስ አበባ ያበር የነበረው ሎክሂድ ሎድስታር የተባለው ባለሁለት ሞተር አይሮፕላን ነው ይህ አነስተኛ አይሮፕላን መንገደኞች አሳፍሮ ወደ ካይሮ ሰሜን ምፅራብ ወደ ሆነው አቅጣጫ ለመብረር የነበረው ፕሮግራም ከአዲስ አበባ ተነስቶ ቀጥታ አቅጣጫ ከሆነው ሐርጌሳ የአንግሊዝ ሶማሌ ያርፍና ኤደን ከዚያም ፔሪም ደሴት አርፎ ነዳጅ ይሞላና አሥመራ አዳር ነበረው ከአሥመራ በጧት ተነስቶ በፖርት ሱዳን ጀዳ ሉክሶር አድርጎ ካይሮ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ይደርሳል ወደ ሳንፍራንሲስኮ የሚሄዱት መልእክተኞች በዚህ መስመር ለመጓዝ አድካሚ ከመሆኑም በላይ ቦታም ስለማይገኝ የአሜሪካ መንግሥት በላክው የጦር አይሮፕላን ከኣዲስ አበባ ትሪፖሊ ተጉክው አትላንቲክን በኤዞርስና ቤርሙዳ በማረፍ አቋርጠው ሳንፍራንሲስኮ ደርሰዋል አቪዬሽን በኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ወደ ካይሮ ይበር የነበረው የእንግሊዝ አይሮፕላን መልዕክተኞቹ ሳንፍራንሲስኮ እንደደረሱ ከአሜሪካ መልእክተኞች ጋር በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰማቋቋም የሚቻልበትን ዘዴ ተወያይ ተው ከታላላቅ የአሜሪካ አየር መንገዶች ከአንዱ ኩባንያ ጋር ለመነጋገር ወሰኑ በአማራጭ ተስማሚ መስሉ የታየው በዚያን ጊዜ በካይሮ በኩል አድርጎ ወደ ሕንድ ይበር የነበረው የቲደብልዩኤ ማለትም ትራንስ ኮንቲኔንታል ኤንድ ዌስተርን ኤየር ላይንስ አየር መንገድ ሆነ ሐምሌ ቀን ዓም ከቲደብልዩኤ ወደ ሳንፍራንሲስኮ ከተላከ ሰው ጋር የኢትዮጵያ ቡድን ለመጀመሪያ ጊዜ ተገናኝቶ በተደረገው ውይይት ኢትዮጵያ የአየር ትራንስፖርት ኩባንያ ለማቋቋም ፍላጎት እንዳላትና ለዚህ የሚያስፈልገውን ፕላንና ጠቅላላ ዕቅድ ቲደብልዩኤ አዘጋጅቶ የኢትዮጵያ መልእክተኞች ዋሽንግተን እንደደረሱ እንዲቀ ርብላቸውና ንግግሩ እንዲቀጥል ተስማምተው የመጀመሪያው ስብሰባ ተፈጸመ ሁለተኛው ስብስባ ዋሽንግተን ተደርጎ ቲደብልዩኤ ባቀረ በው የውል ረቂቅ ላይ ስለ አጠቃላይ የወጪ ዝርዝርና ፕላን ከተነጋ ገሩበት በኋላ ቡድኑ አዲስ አበባ እንደደረሰ የውል ድርድር ለማድረግ አቪዬሽን በኢትዮጵያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመሠራረት ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአሜሪካ ሌጋሲዮን ታህሳስ ቀን ዓም በቁጥር በተጻፈ ደብዳቤ የኢትዮጵያ መንግሥት የትራንስፖርት አይሮፕላኖችና ፓይለቶች ስለሚፈልግ የአሜሪካ መንግሥት አስፈላጊውን ምክር እንዲለግስ ጠይቋል ከዚህ መልዕክት በማከታተል ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የተባበሩት መንግሥታት የተቋቋመበትን ውል ለመፈረም ወደ ሳንፍራንሲስኮ የሄደው የኢትዮጵያ ቡድን ከአሜሪካ መንግሥት ባለሥልጣኖች ጋር ተነጋግሮ አየር መንገድ የሚቋቋምበትንም ዘዴ መፈለግ ተጨማሪ ተልሰኮው ነበር የዚህ ከፍተኛ የመልእክተኞች ቡድን አባል የነበሩት ክቡር አቶ ምናሴ ለማ እንደሚያስታውሱት በዚሀ ጊዜ ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ሀገር ለመሄድ ኢትዮጵያ የምታዝበት ምንም ዓይነት የአየር ትራንስፖርት አልነበረንም በባቡር ከአዲስ አበባ ወደ ጂቡቲ ተጉዞ መርከብና የአየር በረራ ለማግኘት እንኳን እንዳይቻል የባቡሩ ሀዲድ መስመር በጦርነቱ ጊዜ አዋሽ ላይ ያለው ድልድይ በፈንጂ ስለፈረሰ እስከሚጠገን በባቡር ለመጓዝ አልተቻለም ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ሀገር በአየር በረራ የነበረው ብቸኛ አገልግሎት አንግሊዞች ኤደን ላይ አቋቁመውት የነበረው አየር መንገድ ኤደን ኤይርዌይስ በቪያን ጊዜ በሳምንት ሁለት ጊዜ ወደ አዲስ አበባ ያበር የነበረው ሎክሂድ ሉሎድስታር የተባለው ባለሁለት ሞተር አይሮፕላን ነው ይህ አነስተኛ አይሮፕላን መንገደኞች አሳፍሮ ወደ ካይሮ ሰሜን ምፅራብ ወደ ሆነው አቅጣጫ ለመብረር የነበረው ፕሮግራም ከአዲስ አበባ ተነስቶ ቀጥታ አቅጣጫ ከሆነው ሐርጌሳ የእንግሊዝ ሶማሌ ያርፍና ኤደን ከቪያም ፔሪም ደሴት አርፎ ነዳጅ ይሞላና አሥመራ አዳር ነበረው ከአሥመራ በጧት ተነስቶ በፖርት ሱዳን ጀዳ ሉክሶር አድርጎ ካይሮ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ይደርሳል ወደ ሳንፍራንሲስኮ የሚሄዱት መልእክተኞች በዚህ መስመር ለሰመዓሽ አድካሚ ከመሆኑም በላይ ቦታም ስለማይገኝ የአሜሪካ መንግሥት በላከው የጦር አይሮፕላን ከአዲስ አበባ ትሪፖሊ ተጉዘው አትላንቲክን በኤዞርስና ቤርሙዳ በማረፍ አቋርጠው ሳንፍራንሲስኮ ደርሰዋል አቪዬሽን በኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ወደ ካይሮ ይበር የነበረው የእንግሊዝ አይሮፕላን መልዕክተኞቹ ሳንፍራንሲስኮ እንደደረሱ ከአሜሪካ መልእክተኞች ጋር በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለማቋቋም የሚቻልበትን ዝዴ ተወጠያይ ተው ከታላላቅ የአሜሪካ አየር መንገዶች ከአንዱ ኩባንያ ጋር ለመነጋገር ወሰኑ በአማራጭ ተስማሚ መስሉ የታየው በዚያን ጊዜ በካይሮ በኩል አድርጎ ወደ ሕንድ ይበር የነበረው የቲደብልዩኤ ሺና ርና ኮንቲኒንታል ኤንድ ዌስተርን ኤየር ላይንስ አየር መንገ ሆነ ሐምሌ ሀ ቀን ዓም ከቲደብልዩኤ ወደ ሳንፍራንሲስኮ ከተላከ ሰው ጋር የኢትዮጵያ ቡድን ለመጀመሪያ ጊዜ ተገናኝቶ በተደረገው ውይይት ኢትዮጵያ የአየር ትራንስፖርት ኩባንያ ለማቋቋም ፍላጎት አንዳላሳትና ለዚህ የሚያስፈልገውን ፕላንና ጠቅላሳ ዕቅድ ቲደብልዩኤ አዘጋጅቶ የኢትዮጵያ መልእክተኞች ዋሽንግተን እንደደረሱ እንዲቀ ርብላቸውና ንግግሩ እንዲቀጥል ተስማምተው የመጀመሪያው ስብሰባ ተፈጸመ ሁለተኛው ስብሰባ ዋሽንግተን ተደርጎ ቲደብልዩኤ ባቀረ በው የውል ረቂቅ ላይ ስለላ አጠቃላይ የወጪ ዝርዝርና ፕላን ከተነጋ ገሩበተ በኋላ ቡድኑ አዲስ አበባ አንደደረሰ የውል ድርድር ሰማድረግ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ግብዣ እንደሚልክ ያስታውቃል በተገባው ቃል መሠረት ጃክ ኒኮልስ ር እርከ ስምምነቱን ከዳር ለማድረስ በነሐሴ ወር ጉዛቸውን በዲሲ አይሮፕላን ጀምረው ሰሜን ኢትዮጵያ ሲደርሱ ካላዩት ተራራ ጋር ተጋጭተው አይሮፕላኗ ተከስክሳ ሕይወታቸው አልፏል በሞቱት ሰው ምትክ ሌሎች መልእክተኞች ወደ አዲስ ኣበባ ተልከው በኢትዮጵያ መንግሥትና በቲደብልዩኤ መካከል ድርድር ተካሂዶ መስከረም ቀን ዓም ባለቤትነቱ ሙሉ ለሙሉ ኢትዮጵያዊ የሆነ በኔዐ ዶላር በዚያን ጊዜ የኢትዮጵያ ብር ካፒታል ጠቅላሳ አስተዳደሩን ቲ ደብልዩ ኤ እንዲመራ ተስማምተው ውል ተፈረመ ውሉ የተፈረመው በሁለቱ አየር መንገዶች ደረጃ ነው ታህሳስ ቀን ዓም ሁለት ኢትዮጵያውያን ፊታውራሪ ታፈስ ኃብተሚካኤል የመገናኛና የሥራ ሚኒስትር የቦርዱ ፕሬዚዴንት አቶ አበበ ረታ የአቪዬሸን ዲሬክተር አባል ከቲደብልዩኤ ካፕቴን ሆሎዌይ ቭ ዋና ሥራ አስኪያጅና ሚስተር ኦበርሚለር ዘ የገንዘብና የንብረት ክፍል ኃላፊ የቦርድ አባሎች ሆኑ በተፈረመው ውል ላይ እንደተመለከተው ቲደብልዩኤ የኢትዮጵያ መንግሥት ወኪል በመሆን ሀገር ውስኛ የሚገኙትን የአይሮፕላን ማረፊያ ሜዳዎች ለመቀየስና ለመጠገን ውል ገብቷል በመጀመሪያ የበረራ መሥመር ለመዘርጋት የተስማሙባቸው አገሮች ካርቱም ካይሮ ጀዳ አሥመራ ጅቡቲና ኤደን ነበሩ በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመሥርቶ ታህሳስ ቀን ዓ ም የአየር መንገዱም ቻርተር በዚሁ ዓመት በወጣው ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ታውጆ የመጀመሪያው የሥራ ፕሮግራሙን መጋቢቶ ቀን ዓም ጀመረ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ከተፈጸመ በኋላ ከካይሮ ወጣ ብሉ ፔይን ፈልድ ኮጺጠ በሚባለው የአሜሪካ አየር ኃይል ጦር ሠፈር ኣካባቢ ከጦርቱ የተረፉት አይሮፕላኖችና ወታደራዊ መሣሪያዎች ተከማችተው ነበር ካይሮ ከሚገኘው የቲደብልዩኤ የተውጣጣ የቴክኒሺያኖች ቡድን ከዚህ ክምችት ውስጥ ዘጠኝ ሲ የወታደር ስንቅና ትጥቅ ማመሳለሻ አይሮፕላኖች ተመርጠው የኢትዮጵያ መንግሥት ገዛ ወዲያውኑ ሦስቱ ተፈታትተው ሰመለዋወጫ ሆነው ስድሰት የሚሠሩ አይሮፕላኖች እንዲወጣቸው ጥቂቶቹ ለመንገደኛ አገልግሉት አንዲውሉ መቀመጫና ሌሎችም ለመንገደኛ ምቾት አቪዬሽን በኢትዮጵያ ፊታውራሪ ታፈስ ሀብተሚካኤል የመጀመሪያው የእየር መንግድ የበላይ ቦርድ ፐሬቪዳንት የሚያስፈልጉት ማስተካከያ ተደርጎላቸው ወደ ዲሲ ደረጃ ተሰወጡ ይህ ሥራ የተከናወነው ካይሮ ከሚገኘው የቲደብልዩኤ መጠገኛ ክፍል ውስጥ ነው ። ሰሜን አፍሪካ ለሚገኘው የአሜሪካ ጦር ዋና አዛዥ የነበሩት ጄኔራል ጊልስ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ባደረጉት ትብብር እዚያው ከሚገኙት የሠራዊቱ አባላት ፓይለቶችና መካኒኮች እንዲቀጠሩ ፈቀዱል ከዚያም የካቲት ቀን ዓም አምስት ሲ አይሮፕላኖችና ሠራተኞች ከካይሮ ተነስተው አዲስ አበባ ገቡ በ ወር የመጀመሪያው አስተዳዳሪ ካፕቴን ሇሎዌይ ለአዲስ አበባና አካባቢው ሕዝብ ማስተዋወቂያ እንዲሆን አነስተኛ ገንዘብ እያስከፈሉ አዲስ አበባንና አካባቢውን እያዞረ የሚያሳይ በረራ ለሕዝብ ክፍት አደረጉ ብዙዎች በዚህ ዕድል ተጠቅመው የመጀመሪያ የአይሮፕላን በረራቸውን አድርገዋል በየሳምንቱ መጨረሻም ብዙ ተመልካቾችም አይሮፕላን ጣቢያ ድረስ እየፄዱ መመልከት ጀመሩ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ግብዣ አንደሚልክ ያስታውቃል በተገባው ቃል መሠረት ጃክ ኒኮልስ እበርከዕ ስምምነቱን ከዳር ለማድረስ በነሐሴ ወር ጉዚቸውን በዲሲ አይሮፕላን ጀምረው ሰሜን ኢትዮጵያ ሲደርሱ ካላዩት ተራራ ጋር ተጋጭተው አይሮፕላኗ ተከስክሳ ሕይወታቸው አልፈፏል በሞቱት ሰው ምትክ ሌሎች መልእክተኞች ወደ አዲስ አበባ ተልከው በኢትዮጵያ መንግሥትና በቲደብልዩኤ መካከል ድርድር ተካሂዶ መስከረም ቀን ዓም ባለቤትነቱ ሙሉ ለሙሉ ኢትዮጵያዊ የሆነ በሀሀፅዕዐፀ ዶላር በዚያን ጊዜ ዐ የኢትዮጵያ ብር ካፒታል ጠቅላላ አስተዳደሩን ቲ ደብልዩ ኤ አንዲሠራ ተስማምተው ውል ተፈረመ ውሉ የተፈረመው በሁለቴ አየር መንገዶች ደረጃ ፃሃው ታህሳስ ቀን ዓም ሁለት ኢትዮጵያውያን ፊታውራሪ ታፈሰ ኃብተሚካኤል የመገናኛና የሥራ ሚኒስትር የቦርዱ ፕሬዚዴንት አቶ አበበ ረታ የአቪዬሽን ዲሬክተር አባል ከቲደብልዩኤ ካፕቴን ሆሉዌይ ቨዕዘዕአጺሼፎጧዌ ዋና ሥራ አስኪያጅና ሚስተር ኦበርሚለር ክ ከቪዝፎ የገንዘብና የንብረት ክናል ኃላፊ የቦርድ አባሎች ሆኑ በተፈረመው ውል ላይ እንደተመለከተው ቲደብልዩኤ የኢትዮጵያ መንግሥት ወኪል በመሆን ሀገር ውስኙ የሚገኙትን የአይሮፕላን ማረፊያ ሜዳዎች ለመቀየስና ለመጠገን ውል ገብቷል በመጀመሪያ የበረራ መሥመር ለመዘርጋት የተስማሙባቸው አገሮች ካርቱቴም ካይሮ ጀዳ አሥመራ ጅቡቲና ኤደን ነበሩ በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመሥርቶ ታህሳስ ቀን ዓ ም የአየር መንገዱም ቻርተር በዚሁ ዓመት በወጣው ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ታውጆ የመጀመሪያው የሥራ ፕሮግራሙን መጋቢት ቀን ዓም ጀመረ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ከተፈጸመ በኋላ ከካይሮ ወጣ ብሎ ፔይን ፈልድ ኮየጺጴጠዕ በሚባለው የአሜሪካ አየር ኃይል ጦር ሠፈር አካባቢ ከጦርቱ የተረፉት አይሮፕላኖችና ወታደራዊ መሣሪያዎች ተከማችተው ነበር ካይር ከሚገኘው የቲደብልዬኤ የተውጣጣ የቴክኒቪያኖች ቡድን ከዚህ ክምችት ውስጥ ዘጠኝ ሰ የወታደር ስንቅና ትጥቅ ማመላለሻ አይሮፕላኖችን ተመርጠው የኢትዮጵያ መንግሥት ገዛ ወዲያውኑ ሦስቴ ተፈታትተው ለመለዋወጫ ሆነው ስድስት የሚሠሩ አይሮፕላኖች አንዲወጣቸው ጥቂቶቹ ለመንገደኛ አገልግሉት እንዲውሉ መቀመጫና ሌሎችም ለመንገደኛ ምቾት አቪዬሽን በኢትዮጵያ ፊታውራሪ ታፈሰ ሀብተሚካኤል የመጀመሪያው የአየር መንግድ የበሳይ ቦርድ ፕሬዚዳንት የሚያስፈልጉት ማስተካከያ ተደርጎላቸው ወደ ዲሲ ደረጃ ተለወጡ ይህ ሥራ የተከናወነው ካይሮ ከሚገኘው የቲደብልዩኤ መጠገኛ ክፍል ውስጥ ነው ሰሜን አፍሪካ ለሚገኘው የአሜሪካ ጦር ዋና አዛዥ የነበሩት ጄኔራል ጊልስ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ባደረጉት ትብብር እዚያው ከሚገኙት የሠራዊቱ አባላት ፓይለቶችና መካኒኮች እንዲቀጠሩ ፈቀዱ ከዚያም የካቲት ቀን ዓም አምስት ሲራ አይሮፕላኖችና ሠራተኞች ከካይሮ ተነስተው አዲስ አበባ ገቡ በዚሁ ወር የመጀመሪያው አስተዳዳሪ ካፕቴን ሆሎዌይ ለአዲስ አበባና አካባቢው ሕዝብ ማስተዋወቂያ እንዲሆን አነስተኛ ገንዘብ እያስከፈሉ አዲስ አበባንና አካባቢውን እያዞረ የሚያሳይ በረራ ለሕዝብ ክፍት አደረጉ ብዙዎች በዚህ ዕድል ተጠቅመው የመጀመሪያ የአይሮፕላን በረራቸውን አድርገዋል በየሳምንቱ መጨረሻም ብዙ ተመልካቾችም አይሮፕላን ጣቢያ ድረስ አየፄዱ መመልከት ጀመሩ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ወደ ጐንደር ደብረ ማርቆስ ድሬዳዋ ጂማ ጉሬ ከተማዎች በመብረር ሕዝቡ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ማግኘት ጀመረ የመጀመሪያዎቹ ሁለት በኮሚሽን የሚሠሩ የአየር መንገድ የጣቢያ ተወካዮች በጎንደር አቶ ክብረት አስታጥቂ በጂማ ዶር ሮበርት ኤን ቶምሶን ከ ከዐጩዘ በቪህ ጊዜ ጂማ ከተማ የትምህርት ቤት ዳይሬክተር ከዚህም በኋላ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ኛ ደረጃ ትቤት ዲሬክተር ወደ ሀገራቸው ካናዳ ከተመለሱ በኋላ የምክር ቤት አባል የነበሩት ሆኑ በዚያን ጊዜ ድርጆቱ የጣቢያ ኃላፊዎች በያሰበት ለመሾም ያልተቻለው ከአብራሪዎቹ ጋር የሚግባቡ እንግሊዝኛ ተናጋሪ የሆኑ ሠራተኞች ለመቅጠር አገር ውስጥ ብዙም ባለመኖራቸው ነው ስለዚህ አንዳንድ ጣቢያዎች ሠራተኛ እስከሚቀጠር ተሣፋሪው የሚከፍለው ለፓይለቶቹ ነበር ብዙም ሳይቆይ ወደ አካባቢው ኣገሮች አመመራ ናይሮቢ ጂቡቲና ካይሮ በነዚሁ ዲሲ አይሮፕላኖች በረራ ተጀምሯል ካፕቴን ሆሎዊይ የመጀመሪያጡ የአየር መንገድ አስተዳዲረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሎት በጀመረ በመጀመሪያዎቹ አራት ወሮች በየአቅጣጫው መብረሩ ሁሉን ሲያስደስት በአስተዳደር በኩል ከባድ የሆነ ችግር ነበረው ስለዚህ በምሥረታው ላይ ርዳታ የሰጠው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስቸኳይ መፍትሔ እንዲፈልግ በሌጋሲዮኑ ሚኒስትር በኩል ተጠየቀ በዚህ ጊዜ አንዳንድ አማካሪዎች የኔዘርላንዱ ኬኤልሌም ዐርእ ካፒታሉን ይዞ ሲሠራ ይችላል ወይም ወደ ፓን አሜሪካን አየር መንገድ ወለዝ ላኣፎክርልእ ውሉን ማዛወር ይሻላል» በሜል ፃሳባቸውን ለማቅረብ ሞክሩ ዲሲ ዳኮታ የወታደር ማመላለሻው ሲ አየርመንገዱ ያጋጠመውን ችግር መርምሮ ለንጉሠ ነገሥቱ መፍትሄ ለማቅረብ እንዲቻል የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ካይሮ የሚገኘ ውን የአሜሪካ አቪዬሽን አታሼ ሚስተር ራልፍ ቢ ከረን በዉጸሄከ ቹ ጩጩ በአስቸኳይ ላከ። ሚስተር ራልፍ ከረን ሐምሌ ቀን ዓም ንጉሠ ነገሥቱ ዘንድ ቀርበው ቲደብልዩኤ በገባው ቃል መሠረት የአይሮፕላን ማረፊያዎች ለማስተካከልና አዲስ ለመቀየስ የሚያስፈልገውን ሥራ ለማስጀመር መሐንዲስ ያልመጣበትን ምክንያት ሲያስረዱ መሐንዲስ አለመላኩና በዚህም ምክንያት ሥራ መጓተቱ ልክ አለመሆኑን አምነው መሐንዲሱ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ መጀመሩን ገለፁ በዚህ ጊዜ አንግሊዞች በኢትዮጵያ አካባቢ ያስተዳድሯቸው ወደነበሩት አገሮች ዋና ከተማዎች ኤደን ናይሮቢና አሥመራ የበረራ መሥመር ለመክፈት ስለሚያስፈልግ ፈቃድ ለማግኘት የአሜሪካ መንግሥት ርዳታ ሊሰጥ የሚችልበት ሁኔታ እንዳለ በማለት ንጉሠ ነገሥቱ ይጠይቃሉ ለዚህ ጉዳይ ሚስተር ከረን በሰጡት መልስ የአየር በረራ መስመር ለመክፈት በሁለት አገሮች ስምምነት የሚፈጸም መሆኑና አሳቸው ካይሮ የተመደቡ ስለሆነ ከግብጽ መንግሥት ጋር ለሚደረገው ድርድር የሚያስፈልጉትን ፎርማሊቲዎች ካይሮ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ለመስጠት እንደሚችሉና ስለ አሥመራና ሌሎቹ ከተማዎች በረራ ከአንግሊዞች ጋር በቀጥታ መነጋገር እንደሚያስፈልግ ያስረዳሉ በቪሁ ዓይነት ስለ ሳውዲ አረቢያ ለተጠየቁትም በጊዜያዊ ፈቃድ ተጀምሮ ኣቪሺዬሽን በኢትዮጵደ እየደጋገሙ በመጠየቅ ብዙ ጊዜ ለመሥራት እንደሟቻልና በሁለት አገሮች መሀል በሚደረገው ድርድርና ስምምነት መሠረት ቋሚ የበረራ ፈቃድ ለማግኘት እንደሚቻል አስረዱ ወደ ግብጽና ሳውዲ አረቢያ ለመብረር ተደራድረው ፈቃዱን ያስገኙት በዚያን ጊዜ የገንዘብ ሚኒስ ቴር ምክትል ሚኒስትር የነበሩት ክቡር አቶ ምናሴ ለማ ናቸው ወደኋላው ዘመን ደግሞ የአረብኛ ቋንቋ ችሎታቸውና ስሰ መካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ባሕል ጠንቅቀው ማወቃቸው ወደ ሆዴይዳና ታይዝ ለመብረር በተፈለገበት ጊዜ ከየመኑ ኢማም ጋር ለመዋዋል የተላኩት መልእክተኞች መሪ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ንጉሠ ነገሥቱ ከሚስተር ከረን « ጋር ባደረጉት ስብሰባ ያዘዙት ካይሮ ላይ ከሚገዙት አይሮፕላኖች አንድ የግል አይሮፕላን ስለሚያስ ፈልጋቸው በሚገባ እንዲታደስና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፓይለ ቶችና በጥገና በኩል የሚያስፈልገውን አገልግሉት እንዲሰጥ የመጀ መሪያ ምርጫቸው ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ አየር ኃይል ያሉት ፓይለቶች በማብረር እንዲሳተፉ ዛሳብ እንዳለ የሚወሰነውም አይሮፕላኑ በሚመ ጣበት ጊዜ እንደሆነ ነግረዋቸዋል ሚስተር ከረን ከስብሰባው በኋላ ከአየር መንገድ ባለሥልጣኖች ጋር ባደረጉት ውይይት ለንጉሠ ነገሥቱ ልዩ አይሮፕላን አገልግሎት የመስጠትን ጉዳይ ባነሱበት ወቅት ይህን ኮንትራት ላይ ያልሰፈረ ጥያቄ በኃላፊነት መውሰድ እንደማይፈልጉ የአየር መንገድ ባለሥልጣኖች አጥብቀው ተክራአከሩ በኋላ የዚህ አይሮፕላን ባለቤት ልዑል መኩንን ሆነው የግል አየር መንገድ ለማቋቋም ያደረጉት ሙከራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለሥልጣኖች ባደረጉት ተቃውሞ ሳይሳካ ቀርቷል አየር መንገዱ ገና በመመሥረት ላይ አንዳለ በጎን ሌላ አነስተኛ አየር መንገድ እንዳይ ቋቋም ተከላክሎ ማስወገዱ መሠረቱን ጽኑ ካደረጓቸው ብዙ ሁኔታዎች አንዱ ሊሆን ይችላል ንጉ ሚስተር ከረንን ስለ አቪዬሽን ሕግ ርዳታ ጉዳይ ጠይቀዋቸው በዚያን ጊዜ ዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ርልዐ ኢትዮጵያ መሥራች አገር ናት ኢንተርናሽናል ሲቪል አቪዬሽን ኦርጋናይዜሽን ማለት ነው ገና በመቋቋም ላይ ስለነበረ አዲስ በሚወጣው ዓለም አቀፍ ሕግ የኢትዮጵያን ፍላጎት ለማሟላት አንደሜቻል አስረዱ በተለይ የአቪዬሸን ሚኒስቴር ማቋቋሙ ይጠቅም እንደሆነ ተጠይቀው የፈረን ሳይ የእንግሊዝና የአሜሪካ የአቪዬሽኑ ክፍል ኣወቃተር እንዴት እንደ ሆነ ተናግረዋል ሽ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ሚስተር ከረን ንጉሠ ነገሥቱ ዝንድ ከቀረቡ በኋላ ስለ አየር መንገዱ አስተዳደር ጉዳይ ከቦርዱ ጋር እንዲነጋገሩ ተጠይቀው ስለነበረ ከውይ ይቱ በኋሳ የሚከተለውን ኣስተያየት በቴሌግራም ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ለቲደብልዩኤ ፕሬዚዴንት ልከዋል ፊ ቦሦቂኑፉ ዕፉቶ። በሌሳ በኩል በተወዳዳሪነት ኩባንያው ውስጥ ያሉት አብዛኛዎቹ ፓይለቶች የራሳቸውን ማኀበር ለማቋቋም ካፕቴን ዊልድሮን ጎሊን ፕሬዚዴንታቸው እንዲሆኑ ጠይቀው የአስተዳ ደሩንም ድጋፍ አግኝተው ማቋቋም ጀምረዋል በዚህ ዓይነት ፓይለቶቹ ከሁለት ተክፍለው ክርክሩ ቀጠለ በመጨረሻም የጠቅላላው ማኀበር ዲቻለ አባል እንሆናለን የሚለው ክፍል አሸንፎ ጠቅላሳው ማኀበር ብጅለ በሠራተኞቹ ስም ተደራድሮ ያስማማና ሰላም ይሰፍናል ይህ ሁሉ ውጣ ውረድ በነበረበት ጊዜ ካፕቴን ጎሊን እንደ ጠቅላላ ኣቪዬሽን በኢትዮጵያ የፓይለቶች መካር እንጂ የአሸናፊውም ወገን እንደ ተገንጣይ መሪ አድርገው በክፉ አላይዋቸውም ነበር ንክ ካፐቴን ዋልደን ጎሊን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስተዳዳሪ ሆነው ተሹመው የመጡት ክዚህ ሁኔታ በኋላ ነው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚቀጠሩት ፓይለቶች ወደ ኢትዮጵያ ከመላካቸው በፊት ከቲደብልዩኤ ውጭ መልምሉ ይቀጥርና ይልካቸዋል የቲደብልዩኤ ካፕቴኖች የቅደም ተከተል ተራቸውንና የፓይለት ማኀበር አባልነታቸውን ስለሚነካባቸው ወደ ኢትዮጵያ ኣይላኩም ነበር በዚሁ ጊዜ አካባቢ የመጡት ካፕቴን ሐረል ሃቬ ክጠዩ ግን ከላይ እንደተገለጸው «ፓይለቶቹ ሥራ ባቆሙበት ጊዜ አድማውን ጥሰው በረዋል በመባል ተቃዋሚዎች ስለነበሯቸው በኦፐሬሽን መሪነት እንዲሠሩ አስተዳደሩ ወደ ኢትዮጵያ ልኳቸዋል የሚል አስተያየት ለዚህ መጽሐፍ ደራሲ የገለጹ ፓይለቶች ነበሩ ካፐቴን ጎሊን አስተዳደሩን እንደተረከቡ በጣም ያሳሰባቸው ወደ ዶላር የሚጠጋው የአየር መንገዱ ያልተከፈለ ዕዳ ነበር ድርጅቱ አንድ ዓመት ከሠራ በኋላ የመጀመሪያው የቦርዱ ፕሬዚዴንት ክቡር ፊታውራሪ ታፈሰ ሀብተሚካኤል ለቀው ክቡር አቶ አበበ ረታ ተተኩ ሴላው አባል ከዓለም ባንክ የተላኩት አሜሪካዊው ሜስተር ፔሪ ፌሎውስ ዐበገኽ ናቸው አቪዩሽን በኢትዮጵያ ሱልጣን አየር መንገድ በኢትዮጵያ አየር መንገድና በቲደብልዩኤ አየር መንገድ መካከል በ የተፈረመው ውል በኢትዮጵያ ውስጥ በሕግ የታወቀ ማንኛ ውም ሌላ የአየር ትራንስፖርት ሥራ ማቋቋም አይቻልም ይላል በልዑል መኩንን ኃይለ ሥላሴ ባለቤትነት የሚተዳደረው የሱልጣን አየር መንገድ ከላይ እንደተገለጸው በንጉሠ ነገሥቱ ስም አንድ ሲ አይሮፕላን ካይሮ ላይ በቲደብልዩኤ በ ዶላር አሳድሶ ሂሳቡ ሳይከፈል አይሮፕላኑን ወደ አዲስ አበባ አስመጣ ይህ በሕግ ያልተ ቋቋመ ኩባንያ የነበረው ፍላጎት በዚያን ጊዜ ከተማው ውስጥ በብዛት ከሚገኙት የሕንድና የአረብ ተወላጆች ጋር በመተባበር ወደ ድሬዳዋ ጅቡቲና ኤድን በማብረር ሸቀጣ ሸቀጥና ጫት ማጓጓዝና የመንገደኛ ትራንስፖርት ሥራ ለማካሄድ ነበር ይህን ዓላማ ለማሳካት ልዑሉ መጀመሪያ በተወካያቸው በኋላ በቃል አዲስ አበባ የሚገኘውን የእን ግሊዝ ሌጋሲዮን ሚኒስትር ወደ ኤደን በረራ ለማድረግ ፈቃድ ጠየቁ ሚኒስቱኑሩም በቃል የሚቀርብ ጥያቄ እንደማይቀበሉ ያስታውቁና የፈ ቃድ መጠየቂያ ለማስገባት ቢፈልጉ መቅረብ ያለባቸው ዝርዝር ነጥቦች እንዳሱ ገለፁላቸው በዚህም የትራንስፖርት ኩባንያው የተቋቋመበትን መተዳደሪያ ደንብ የሚያበረውን አይሮፕላን የሚጠግነው ማን እንደሆነ የሚገልጽ ማስረጃ የማንቀሳቀሻው ሀብት መግለጫ የፓይለቶቹ ችሎታና ማን እንደሚያሠለጥናቸው የሬዲዮ ሠራተኛ የናቪጌሸን ሠራተኛ እነዚህ በዝርዝር ቀርበው ያለምንም ችግር መብረሩ ከታወቀ በኋላ ነው የሱልጣን አየር መንገድ ወደ ኤደን ሊበር ይችላል አይችልም የሚለውን ጥያቄ የምንመለከተው» የሚል ተስፋ አስቆራጭ መልስ ጧችው ሱልጣን አየር መንገድ ፓይለቶች ስላል ነበሩት ለአንድ ጊዜ ብቻ ከኢት ዮጵያ አየር መንገድ አብራሪ በትውስት ኣግኝቶ ከአዲስ አበባ ወደ ድሬ ዳዋ ሁለት የማይከፍሉ መንገደኞች ተሣፍረው በመልሱ በረራ ባዶውን መጥተዋል ለዚህ በረራ ያስፈልገውን ነዳጅ የገዛው እንደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ በዱቤ ሳይሆን እጅ በእጅ ከከፈለ በኋላ ነው የሱልጣን አየር መንገድ እንዲቋቋም የሚገፋፉት የአየር ኃይሱ ካውንት ሾን ሮዘንና ኩሎኔል ሮቢንሶን ነበሩ ይባላል በኋላ በክፍል አንድ እንደ ተመሰከተው ሁለቱ አርስ በርሳቸው ተጣሉፁፅ በመጨረሻ ነሐሴ ቀን ሀብ ዓም ሲንክለር ሀ የተባለ ኩባንያ ኦጋዴን አካባቢ ለሚያ ደርገው የነዳጅ ዘይት ፍለጋ በኪራይ መልክ በሱልጣን አየር መንገድ አቪዬሽን በኢትዮጵያ የፓይለቶች መካር እንጂ የአሸናፊውም ወገን እንደ ተገንጣይ መሪ አድርገው በክፉ አላይዋቸውም ነበርር ካፐቴን ዋልደን ጎሊን የኢተዮጵያ አየር መንገድ አስተዳዳሪ ሆነው ተሹመው የመጡት ከዚህ ሁኔታ በኋላ ነው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚቀጠሩት ፓይለቶች ወደ ኢትዮጵያ ከመላካቸው በፊት ከቲደብልዩኤ ውጭ መልምሎ ይቀጥርና ይልካቸዋል የቲደብልዩኤ ካፕቴኖች የቅደም ተከተል ተራቸውንና የፓይለት ማኀበር አባልነታቸውን ስሰሚሜነካባቸው ወደ ኢትዮጵያ አይላኩም ነበር በዚሁ ጊዜ አካባቢ የመጡት ካፕቴን ሐረል ነር ጠዩ ዘ ግን ከላይ እንደተገለጸው «ፓይለቶቹ ሥራ ባቆሙበት ጊዜ አድማውን ጥሰው በረዋል በመባል ተቃዋሚዎች ስለነበሯቸው በኦፐሬሽን መሪነት አንዲሠሩ አስተዳደሩ ወደ ኢትዮጵያ ልኳቸዋል» የሚል አስተያየት ለዚህ መጽሐፍ ደራሲ የገለጹ ፓይለቶች ነበሩ ካፕቴን ጎሊን አስተዳደሩን እንደተረከቡ በጣም ያሳሰባቸው ወደ ዶላር የሚጠጋው የአየር መንገዱ ያልተከፈለ ዕዳ ነበር ድርጅቱ አንድ ዓመት ከሠራ በኋላ የመጀመሪያው የቦርዱ ፕሬዚዴንት ክቡር ፊታውራሪ ታፈሰ ሀብተሚካኤል ለቀው ክቡር አቶ አበበ ረታ ተተኩሱ ሌላው አባል ከዓለም ባንክ የተላኩት አሜሪካዊው ሚስተር ፔሪ ፌሎውስ ኮር ቨዕኳኗ ናቸው አቪዬሽን በኢትዮጵያ ሱልጣን አየር መንገድ በኢትዮጵያ አየር መንገድና በቲደብልዩኤ አየር መንገድ መካከል በ የተፈረመው ውል በኢትዮጵያ ውስጥ በሕግ የታጠቀ ማንኛ ውም ሌላ የአየር ትራንስፖርት ሥራ ማቋቋም አይቻልም ይላልህ በልዑል መኩንን ኃይለ ሥላሴ ባለቤትነት የሚተዳደረው የሱልጣን አየር መንገድ ከላይ እንደተገለጸው በንጉሠ ነገቱ ስም አንድ ሲ አይሮፕላን ካይሮ ላይ በቲደብልዩኤ በዐ ዶላር አሳድሶ ሂሳቡ ሳይከፈል አይሮፕላኑን ወደ አዲስ አበባ አስመጣ ይህ በሕግ ያልተ ቋቋመ ኩባንያ የነበረው ፍላጎት በዚያን ጊዜ ከተማው ውስጥ በብዛት ከሚገኙት የሕንድና የአረብ ተወላጆች ጋር በመተባበር ወደ ድሬዳዋ ጅቡቲና ኤድን በማብረር ሸቀጣ ሸቀጥና ጫት ማጓጓዝና የመንገደኛ ትራንስፖርት ሥራ ለማካሄድ ነበር ይህን ዓላማ ለማሳካት ልዑሉ መጀመሪያ በተወካያቸው በኋላ በቃል አዲስ አበባ የሚገኘውን የአን ግሊዝ ሌጋሲዮን ሚኒስትር ወደ ኤደን በረራ ለማድረግ ፈቃድ ጠየቁ ሚኒስትሩም በቃል የሚቀርብ ጥያቄ እንደማይቀበሉ ያስታውቁና የፈፊ ቃድ መጠየቂያ ለማስገባት ቢፈልጉ መቅረብ ያለባቸው ዝርዝር ነጥቦች አንዳሉ ገለፁላቸው በዚህም «የትራንስፖርት ኩባንያው የተቋቋመበትን መተዳደሪያ ደንብ የሚያበረውን አይሮፕላን የሚጠግነው ማን አንደሆነ የሚገልጽ ማስረጃ የማንቀሳቀሻው ሀብት መግለጫ የፓይለቶቹ ችሉታና ማን አንደሚያሠለጥናቸው የሬዲዮ ሠራተኛ የናቪጌሽን ሠራተኛ እነዚህ በዝርዝር ቀርበው ያለምንም ችግር መብረሩ ከታወቀ በኋላ ነው የሱልጣን አየር መንገድ ወደ ኤደን ሊበር ይችላል አይችልም የሚለውን ጥያቄ የምንመለከተው» የሚል ተስፋ አስቆራጭ መልስ ሰጧቸው ሱልጣን አየር መንገድ ፓይለቶች ስላል ነበሩት ለአንድ ጊዜ ብቻ ከኢት ዮጵያ አየር መንገድ አብራሪ በትውስት አግኝቶ ከአዲስ አበባ ወደ ድሬ ዳዋ ሁለት የማይከፍናሉ መንገደኞች ተሣፍረው በመልሱ በረራ ባዶውን መጥተዋል ለዚህ በረራ ያስፈልገውን ነዳጅ የገዛው አንደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ በዱቤ ሳይሆን እጅ በእጅ ከከፈለ በጋቷላ ነው የሱልጣን አየር መንገድ አንዲቋቋም የሚገፋፉት የአየር ኃይሉ ካውንት ኮን ሮዘንና ኩሎኔል ሮቢንሶን ነበሩ ይባላል በኋላ በክፍል አንድ እንደ ተመለከተው ሁለቱ እርስ በርሳቸው ተጣሉ በመጨረሻ ነሐሴ ቀን ሀብቭ ዓም ሲንክለር ኢሀ የተባለ ኩባንያ ኦጋዴን አካባቢ ለሚያ ደርገው የነዳጅ ዘይት ፍለጋ በኪራይ መልክ በሱልጣን አየር መንገድ አቪዬሽን በኢትዮጵያ እንዲጠቀም ቢጠየቅ የማይፈልግ መሆኑን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለሥልጣኖች ተጽእኖ ሳይሆን አይቀርም ከገለጸ በኋላ ሱልጣን አየር መንገድ ፈረስሰ የኩባንያው አስተዳዳሪ ኩሎኔል ሮቢንሶን ከሥራቸው ተሰናብተው ወደ አየር ኃይል አስተማሪነታቸው ተዛወሩ ተቀጥረው መጥተው የነበሩ ሁለት ዩጎዝላቭያውያን ፓይለቶችም ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ይህ አይሮፕላን በጥንቃቄ የተሠራ ስለነበረ አየር መንገድ ካሉት ኣይሮ ኛላኖች የተሻለ ነበር በተለይ ሞተሮቹ አዳዲሶች ነበሩ ባለቤት ሳይኖረው ያለ አገልግሉት ብዙ ጊዜ ሜዳ ላይ ቆሞ አልፎ አልፎ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ አስፈላጊ መለዋወጫዎች በብድር ሳይጠቀ ሙም አልቀረም በዝገትና በጥንቃቂ ጉድለት ፈራርሶ ሜዳ ላይ ቀረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ መገናኛ አገልግሎት የኢትዮጵያ የአየር መንገድ የመጀመሪያው ሬዲዮ ጣቢያ የተቋቋመው የዱሮው አይሮፕላን ማረፊያ አካባቢ ይገኝ ከነበረው መሥሪያ ቤቱ አካባቢ ነው ጠቅላላ የመገናኛ መሣሪያው በጦርነቱ ጊዜ የገቡት አንግሊዝ በአየር ኃይሎች ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ የሸጡች ሲሆን መንገዱ የመጀመሪያ አስተዳዳሪ ሣ እየተባለ ሲጠራ ቆይቷል ም ሆሉዌይ የመጀመሪያው የሬዲዮ ሠራተኛ ፄንሪ ማርሻል በዝክሸ እከ ሲሆኑ ብዙም ሳይቆይ በጣቢያ ኃሳፊነት የተመደቡት የቲደብልዩኤ ሠራተኛ ሆነው የመጡት ኮንዶኒስ ር የሚባሉ የግሪክ ተወላጅ ነበሩ ከላይ የሱልጣን አየር መንገድ የበረራ ፈቃድ ለማግኘት ማሟላት ያሰባቸው ነጥቦች ላይ አንደተጠቀሰው ረጅም ሰዓት በረራ ለሚያስ ፈልገው የውጭ አገር በረራ ከሁለቱ አብራሪዎችና አንድ ቴክኒሺያን በተጨማሪ። እነዚህ ወጣቶች በሬዲዮ ኦፐሬተርነት በሚገባ የሠለጠኑ ስለነበሩ ከፍተኛ ደረጃ ባላቸው ኣይሮ ፕላኖች ላይ በውጭ በረራ ጭምር ተመድበው ሠርተዋል ከነሱም ውስጥ አቶ ዘውዴ በዳዳና አቶ ኒቆዲሞስ ይጠቀሳሉ ከአየር ኃይል የመቶ አለቃ ኃይሉ ወልደሰማያት በዝውውር የሬድዮ ኦፐሬተርነት በረራ ሥራ ጀምረው የመገናኛ ክፍሉን ከውጭ ተወላጆች ተረክበው መርተዋል ቀጥለውም የኦፐሬሽን መምሪያ ረዳት ሆነው ካገለገሉ በኋላ እስከ መምሪያ ሀላፊነት ደረጃ ደርሰዋል ከኣየር ኃይል በልዩ ልዩ ምክንያቶች ተሰናብተው የነበሩ የሬዲዮ ኦፐሬተሮችም በበረራና በየጣ ቢያ ተመድበው ሠርተዋል የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመገናኛ አገልግሉቱን አሻሸሎ ወደ ቴሌ ታይፕ በለወጠበት ጊዜ ከቴሌኮምዩኒኬሽን በተገኘው ኮንትራት ሌሎች አየር መንገዶችንም በማስተናገድ ብዙ አገልግሎት ሰጥቷል በመጨ ረሻም አገልግሎቱን ወደ ኮምፒዩተር ከፍ ባደረገበት ጊዜ በአቶ ኃይሉ ፈለቀ የሚመራ የቴሌታይፕ ክፍል ኃላፊዎችና ሠራተኞችን ወደ ዓለም አቀፋዊው ድርጅት ወደ ሲታ በማዘዋወር ኣዲስ አበባ ላይ የሲታ መሥሪያ ቤት እንዲቋቋም አየር መንገዱ ረድቷል የጅቡቲ አየር መንገድ ኤርትራ በእንግሊዝ አስተዳደር ስር በነበረችበት ጊዜ በንግድ ሥራ ተሠማርተው የሚኖሩት ሚሜስተር ጆን ረስል ዋና ቢሮአቸዉ አሥመራ ከተማ ሆኖ ካሊፎርኒያ ለሚገኘው ትራንስኦሸን ኤየርዌይስ ወኪል ነበሩ ካፕቴን ዊሊያም ፒርስ የተባሉት ደግሞ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የፓይለቶች አለቃ እንዲሆኑ ከአሜሪካ ተቀጥረው ከመጡ በኋላ ሰጥቂት ጊዜ ሠርተው የመጠበትን ሥራ ይተውና ከሚስተር ረስል ጋር በመሻረክ በአንድ ሲ አይሮፕላን የጂቡቲ አየር መንገድን መሠደረቱ አቪዩሽን በኢትዮጵያ የጂቡቲ አየር መንገድ እንዲበር የታቀደው ወደ መካከለኛው ምሥራቅና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሚበርባቸው መሥመሮች ነበር አነዚህ ሁለት አሜሪካውያን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያገኝ የነበረውን ዓይነት የኤክሲም ባንክ ብድር ለማግኘት አዲስ አበባ የሚገኘውን የአሜሪካ ኤምባሲ ትብብር ይጠይቃሉ ኤምባሲውም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሉት ጋር ለመወዳደር ታስቦ የተቋቋመ መሆኑን ተንገንገሸቫ ኤምባሲው ርዳታ ለመስጠት አለመቻሉን አስታውቋቸዋል ከዚህም ሴላ በዚህ ንግድ ውስጥ ልዑል መኩንን እንዲገቡ በማድረግ ሐረር ውስጥ የአይሮፕላን ማረፊያና ሆቴል ከነጎልፍ ሜዳው አሠርተው የቱሪስት ንግድ ለመጀመር የረጅም ጊዜ ዕቅድ ነበራቸው ሚስተር ፒርስ «ኤየር ጂቡቲ» ኩባንያን እየመሩ ሳለ የትራንስ ኦሽን ሀብት የሆነ ወደ የአሜሪካ ዶላር የሚያወጣ ልዩ ልዩ ኢንቬስ ትሜንት አሥመራ አካባቢ አሸሸተዋል በመባል አሜሪካ ውስጥ ክስ ተመሥርቶ ስለተፈረደባቸው የኩባንያውን የባለቤትነት መብታቸውንም አጥተዋል ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር መወዳደሩም ሆነ ሐረር ላይ ትልቅ ሆቴል የመሥራቱ ሀሳብም በዚሁ ተጨናግፎ ቀረ ከዚህ ሌላ በዚያን ጊዜ ወደ አዲስ አበባ ይበር የነበረው ተወዳዳሪ ሶብል ኤየር ለክ ይባል የነበረው የቤልጂግ አየር መንገድ ነው አየር መንገዱ በወቅቱ በአ ቤስ ኩባንያ የነዳጅና የጠቅላላ ሸቀጥ አስመጪና ላኪ ኩባንያ ለ አስተዳዳሪ ሚስተር ቬርትስ ይመራ ነበር ይህ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ አውሮፓ የሚበረው አሱ ብቻ ሆኖ በወር ያገኝ የነበረው ዐዐፀ የኢት ብር አያዋጣኝም በማለት በረራውን አቋርጣል ኔጎኔ የግኝብጽ አየር መንገድ ምስር ኤየር በዚህ ጊዜ ወደ አዲስ አበባ መብረር ጀምሮ የነበረ ቢሆንም ብዜም ሳይቆይ አቁሟል አቪሺዬሽን በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካሪ ሚስተር ጆን ስፔንሰር ከጣሊያን ጦርነት በፊትና በኋላ ወደ አገራቸው እስክሄዱበት ጊዜ ድረስ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካሪነት ተመድበው ከፀሐፊ ትእዛዝ አክሊሉ ኃብተ ወልድ ጋር ለብዙ ዓመታት ሠርተዋል እህ ሰው በተለይ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ምሥረታ ወቅት ከአሳንፍራንሲስኮው ግንኙነት ጀምሮ ውሉ መስክረም ቀን ዓም እስከክተፈረመ ድረስ የተደራደሩና በኋላም ለብዙ ጊዜ በሕግና በውል ድርድር አየር መንገዱ ለሚያስ ፈልገው ርዳታ የተክታተሉ ናቸው። ይህ ዕዳ አቪዬሽን በኢትዮጵያ አስረድተው በመጀመሪያ የመጡት የአየር መንገዱ አስተዳዳሪ ተሰናብተው አዲስ የተተኩት አስተዳዳሪ ካፕቴን ጎሊን የመፍትፄ ዓንጭ አለማሳየታቸውን ይገልጻሉ በተጨማሪም «የኢትዮጵያ መንግሥት ኮንትራቱን ወደ ፓን አሜሪካን ለማዛወር ፍላጎት ሳይኖረው አይቀርም የሚል አስተሳሰብ አንዳለ አውቃለሁ የሚል አስተያየት» ያቀርባሉ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል የተሰጣቸው መልስ «በግንቦች ወር ለዚሁ ጉዳይ የተደረገው ስብሰባ ውጤት ለማሳየት አንዲችል ጊዜ አንዲሰጠው ያስፈልጋል በተለይ አዲሱ አስተዳዳሪ ካፕቴን ጎሊን የሥራቸውን ውጤት አንዲያሳዩ ፅሪድል ይሰጣቸው በተጨማሪ የኢትዮጵያ መንግሥት የአቪዬሽን ባለሞያ በአማካሪነት ቀጥሮ ሊሻሻል ይችላል የሚል አስተሳሰብ ካለ ሰዎች ማፈሳለግ ይሻለዋል ሆኖም ኮንትራቱን አንሰርዛለን በሚል ማስፈራሪያ ከቲ ደብልዩኤ የተሻለ አገልግሉት ማግኘት ሲቻላችሁ ድርጅቱን ለመዝጋት መታሰቡ ልክ አይመስለንም የአቪዬሽን አገልግሎት አሜሪካ አገርም በትርፍ አይሠራም የኢትዮጵያ ሕዝብ አሁን አገልግሉቱን ስለለ መደው መዝጋቱ የበለጠ ችግር ሊፈጥር ይችላል የሆነው ሆኖ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቲደብልዩኤና በፓን አሜሪካን አየር መንገድ መካከል ማማረጥ አይችልም የዚህ ዓይነቱን ጉዳይ የሚወስነው ባለሥልጣን ሲኤቢ ርከብ ልጀዕዐአክላህር ላ በመሆኑ ሚኒስቴሩ በንግድ ድርጅት ጉዳይ ውስጥ ገብቶ መደራደርም ማግባባትም አይፈልግም» በማለት አሰናብተዋቸዋል ሚስተር ስፔንሰር የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ መስመር ለመበርጋት ወደሚፈልግባቸው ብዙ አገሮች ከኢትዮጵያ መልአክተኞች ጋር በሕግ አማካሪነት ሄደዋል ለምክትሎቻቸው ለሚስተር ጋሪትሰንና ለሚስተር ፓራዲስ ኃላፊነቱን አስከሚሰጡ ድረስ ሰአየር መንገዱ ብዙ ጠቃሚ ሥራዎች ሠርተዋል ሚስተር ስፔንሰር አንድ ቀን በዲሲ ወደ ካይሮ ለመብረር አይሮፕላን ማረፊያ ደርሰው ከመሳፈራቸው በፊት አይሮፕላኑ ተበላሽቶ ይመለ ሳሉ በዚህ ጊዜ የአይሮፕላኑን አብራሪነቱን ቴክኒሺያንነቱን የዕቃ ግዢና አቅራቢነቱን አስተዳዳሪነቱንና መሳውን አሠራር የያዙት አሜሪ ካኖች ሆነው አንድ ካርቡሬተር ለማግኘትና ለመለወጥ ሳይቻል ቀርቶ ጉዚቸው ለአምስት ቀናት ስለዘገየ ይኩሩበት የነበረው ድርጅት ጉድ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ሠርቷቸዋል በዚህ ምክንያት ለብዙ ጊዜ በአየር መንገዱ ቅር መሰኘ ታቸውና ቂም መያዛቸው በአሜሪካኖቹ ዘንድ ይወሳ ነበረ ሚሜስተር ጆን ስፔንሰር ካይሮ ላይ የነበረው የጥገና ወጪ በዐዎቹ የነበረው የቲደብልዩኤ አስተዳደር በዋናው መሥሪያ ቤትና በኢትዮጵያ አየር መንገድ ብቻ የተወሰነ አልነበረም ሳውዲ አረቢያ አራምኮ ኢራን አየር መንገድና ግሪክ ላይን የሚባሉትንና ሌሎችንም ያጠቃልል ነበር ይህ በልዩ ልዩ አገራት በስፋት የያዙት ገበያ በተለይ የተጠቀሱት አገሮች የሚጠቀሙበት አይሮፕላን ተመሳሳይ ሆኖ የሚያስከፍሉትን የአገልግሎት ክፍያ ለሁሉም በማከፋፈል ገበያ ላይ በግል ከሚገዛው የተሻለ ዋጋ መሆን ሲገባው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚከፍለው ከባድ በመሆኑ እስከ መዘጋት ደርሶ ነበር ግንቦት ቀን ዓም ቲደብልዩኤ የሚያስከፍለው የአሜሪካ ዶላር ወጪ በመጠየቂያ አንደቀረበው በተለይ ካይሮ ሳይ ለሠራተኞቹ የሚከፈለው የእጅ ዋጋ ሆነ የፅቃው በጣም ከፍ ያለ ነበር ይህ ዕዳ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ሁለቱንም ኩባንያዎች ብዙ አጨቃጭቆ በኦዲተሮች በተደረገው ምርመራ ብዙውን በማስተካክከል ቅነሳ ተደርጓል የኢትዮጵያ ባንክ ገዢ የነበሩት ሚስተር ብላወር ከኤክሲም ባንክ ዶላር ለመበደር ማመልከቻ አቅርበው ዐ ዶላር ብቻ አግኝተዋል የዚህ ብድር መነሻው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሆንም የዶላር ክፍያው ከፍ በማሰቱ በሳቸው አቀማመር ለሁለት ዓመታት ያሰቡት የውጭ ምንዛሪ በዘጠኝ ወራት አለቀ ከላይ የተጠየቀው ብድር የቲ ደብልዩ ኤን ዕዳ ለመክፈል እንዲያስችል ነበረፄ በሆሉሎዌይ አስተዳደር የሂሳብ ሹም የነበሩት ሚስተር ኦበርሚለር አየር መንገዱን ለመምራት እንደተረከቡ እንደ በፊቱ አስተዳደሩ ደካማ ነው በማለት መለወጥ ነበረባቸው። ይህ ሁኔታ ከጥቂት ዓመታት በፊት አይታሰብም ይህንኑ ርቀት ለመጓዝ አሺዬሽን በኢትዮጵያ ሚስ ጌቲ ኒግሪን ዘማስተማር ላይ የሚፈጀው ከ እስከ ቀናት ሲሆን ከኣስቸጋሪ ጉዞ በኋላ ነበር የሚደረሰው በማለት ገልያፆአል አያይዞም በዚያው ዓመት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአገር ውስጥ በሰባት ከተማዎች አገልግሉት እንደሚሰጥ ይጠቅስና በሌሎች ሁለት ከተማዎች ሜዳ እንደተዘጋጀና በረራ እንደሚጀምር ያወሳል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዕድገት በሚል ርአስ ካይሮ የተመደቡት የአሜሪካ አቪዬሽን አታሼ ግንቦት ቀን ዓም የጻፉት ሪፖርት እንደሚያመለክተው ካፕቴን ጎሊን ወጪን በመቀነስና ሥነ ሥርዓት በማስከበር ትልቅ መሻሻል አሳይተዋል ወጪና ገቢውን በሚዛን አስተ ካክለዋል በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል መሠራት የነበረባቸው የአይ ሮፕላን ማረፊያዎች አለመሠራታቸውም ተጠቅሷል ቀደም ሲል ለሌላ አየር መንገድ ያገለግሉ የነበሩ ሁለት ኮንቬር አይሮፕላኖች አኢቷቲቲ እና ኢቲቲ በፋብሪካው ከታደሱ በኋላ ከኤግዚም ባንክ በተገኝ አንድ ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺህ ዶላር ሚሊዮን ዶላር ብድር እንዲገዛ የኤትዮጵያ ፓርላማ ጥር ቀን ዓም ፈቀደ ታህሳስ ሀዕ ኣሺዬሽን በኢትዮጵያ ቀን ዓም አይሮፕላኖቹ አዲስ አበባ ሲገቡ ለአቀባበሉ በተደረገው ሥነ ሥርዓት ላይ በጊዜው የአሜሪካ አምባሳደር የነበሩት ሚስተር ጆርጅ ሜሪል ር እፎ ባደረጉት ንግግር አየር መንገዱ እነዚህን አይሮፕላኖች በተጨማሪ በማግኘቱ የይሁዳ አንበሳ በአየር ትራንስፖርት እንደ ሚጠነክርና በአራቱም የዓለም ማዕበሸናት ዝናን እንደሚያተርፍ በመተንበይ ተናግረዋል የአዲስ አበባና የአሥመራ አይሮፕላን ማረፍያ ሜዳዎች ከባሕር ጠለል ከ ሜትር በላይ ከፍታ አላቸው የተገዙት አይሮፕላኖች ከዚህ ዓይነት ከፍታ ላይ ከሚገኝ የአይሮፕላን ማረፊያ ሙሉ ጭነት ይዘው ለመነሣት አይችሉም ከተጠቀሱት ሜዳዎች ከተፈቀደው በላይ ተጨማሪ ጭነት ለማንሣት በሚያስፈልግበት ጊዜ ከአይሮፕላኑ ግራና ቀኝ ክንፍ ሥር የሚሰኩት ሁሰት አነስተኛ የጄት ሞተሮች ተጨማሪ ኃይል ለማግኘት ይጠቅሙ ነበር ከፅለታት አንድ ቀን በዚህ መልክ የተስተካከለ አይሮፕላን ከአሥመራ ሲነሳ ከአንደኛው ክንፍ ስር ያለው የጄት ሞተር ፈንድቶ የአይሮፕላኑን አካል ስለጎዳው አሥመራ ቆሞ ለመጠገን ስምንት ወራት ፈጅቷል በጥገናው ሳይ የተካፈሉት የኮን ቬር ፋብሪካና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጥገና ክፍል ሠራተኞች ነበሩ ከዚህ በኋላ በጄት ሞተሮች ረዳትነት ማስነሣቱ ቀረ ኮንቬር ኢቲ ቲ ከቤልጂግ አየር መንገድ ሳቢና ተገዝቶ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አርማው ብረስልስ ከተቀባ በኋላ ሐምሌ ቀን አዲስ አበባ ገብቶ አገልግሎቱን ቀጥላል አየር መንገዱ ከተመሠረተ ጀምሮ በዓለም አቀፍ መስመር ወደ ካይሮ ካራቺ ቦምቤይና ናይሮቢ ያበራቸው የነበሩት ዲሰሲ አይሮፕላኖች በሰዓት በአማካይ ኪሜ ይበሩበት የነበረውን ከፍታ ጨምሮ በ ኪሜ መብረሩ በተለይ ራቅ ሳሉት በረራዎች ኣገልግሎቱን አሻሽለ ውታል አይሮፕላኖቹ ያላቸው የሞተር ጉልበት ከዲሲ በጣም ከፍ ያለ ስለነበረ ፍጥነትና ከ ብለው መብረራቸው ፓይለቶችን ሲያስደስቱ በቱክኒቪያኖች በኩል ቅሬታ አስከትሏል በተለይ ሞተራቸውና በኤሌክ ትሪክ በኩል የነበራቸው ብልሽት ብዙ የራስ ምታት አስከትለውባቸው ነበር። ሆኖም አሊታሊያ ዲሲ አይሮፕላናቸውን ከሸጡ በኋላ በመሆኑ ወደ አሥመራ የሚያደርጉት በረራ ተቋርጧል ይህን ሁኔታ የፈጠሩት ኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ያሉት የቲደብልዩኤ ሆለ አሜሪካውያን ሠራተኞች ስለሆኑ ቁጭታቸውን ቲደብልዩኤ ወደ ሮም በሚያደርገው በረራ ለመወጣት እንደሚሞክሩ ቲደብልዩኤ ጠርጥ ሯል ሌላው ተወዳዳሪ ቢኢአሲ ዉዐለር ከኤደን ወደ ካርቱም በሚያደርገው በረራ አዲስ አበባ ወይም አሥመራ ላይ ቆሞ ወደ ሎንዶንና ሌሎች ዓለም አቀፍ ከተማዎች የሚሄዱትን መንገደኞች ለመሻማት ጥረት ያደርግ ነበር በመጠኑ የአየር መንገድ ሽያጭ ክፍል የሚያደርገው የመከላከል ጥረት እየተሳካ ሄዶ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመስተንግዶ ዝና እየሰፋ ፄደ የስየር ኃይል አብራሪዎች ወደ አየር መንገድ መዛወር ኢትዮጵያውያን ፓይለቶች ከአየር ኃይል ወደ አየር መንገድ ተዛውረው ሙሉ ለሙሉ አሜሪካውያን ብቻይሠሩት በነበረው ሙያ እንዲሳተፉ የነበረውን አቅድ በከፍተኛ ኢትዮጵያዊነት ስሜት በሥራ ላይ አውለው ለፍጻሜ ካደረሱት የሲቪል አቪዬሽን ዳይሬክተሮች አንዱ አቶ ተክሌ ሮሮ ናቸው አየር መንገድ ጥር ቀን ዓም ስለ አዲስ ፓይለ ቶች ያወጣው ማስታወቂያ ከታህሳስ ቀን ዓም ጀምሮ ለህገር ውስጥ በረራ በረዳትነት የሚያገለዓሉ ፓይለቶች ከአየር ኃይል እንደሚ መጡና በዚህ ደረጃ ያሉት የአሜሪካ ፓይለቶችን እንደሚተኩና ከስድስት እስከ ስምንት የሚሆኑት ፓይለቶች የ ሰዓት የበረራ ልምድ እንደሚኖራቸው ይገልጻል ይህ ማስታወቂያ የሚመለከታቸው ስምንት የሚሆኑ አሜሪካውያን ስለ ሆኑ የቀሩትንም ፓይለቶች ሞራል ይነካ ይሆናል የሚል ፍራቻም ነበር አዲስ የተገዙትን ኮንቬር አይሮ ፕላኖች ለማብረር ተጨማሪ ፓይለቶች ስለሚያስፈልጉ ከዚህም በላይ ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት በየጊዜው የሚወጡት ታስቦ ማንኛቸውም ሳይወጡ ሥራቸውን ለመቀጠል እንደሚችሉ አስተዳደሩ አስረድቶ ፓይለቶችን ያረጋጋል ለአሜሪካኖች ረዳት ፓይለቶች የሚያስፈልግበት ሌላው ምክንያት ወደ ናይሮቢየሚበረው ኣይሮፕላን ለአዳር የሚሄድ መሆኑ ነውፅ በዚዮን ጊዜ ኬንያ ገና በቅኝ ግዛት አገዛዝ ስር ስለነበረች ማንናውም ጥቁር ሰው ስታንሊይ ከሚባለው ትልቅ ሆቴል መግባት አቪዬሽን በኢትዮጵያ ኮንቬር አይሮፕላን ፆ « ትጡ ምጽዋ ነዳጅ ለማግኘት ከምጽዋ ፖርት ሱዳን ከዚህ መንገደኛ ማንሣት ፈቃድ አልነበረም ከፖርት ሱዳን ካይሮ ከካይሮ አቴን ከምሽቱ ስድስት ሰዓት ገደማ ይደርሳል በዚህ ጊዜ ሌላ ተወዳዳሪ የሆነው አሊታሊያ አሥመራ ድረስ ያበር የነበረው ዲሲ አይሮፕላን ምንም እንኳን ባለ አራት ሞተር ቢሆ ሃሃ ከፍ ብሎ ለመብረርና የመንገደኞችን ምቾት ለሰመጠበቅ እምቅ እየር ለመያዝ ያልተሠራ ህክበሀርቨፎበ በመሆኑ በዚያን ጊዜ የኢተዮጵያ አየር መንገድ ወደ አውሮፓ የሚያበረው ባሰ ሁለተ ሞተርኦ ቤር አይሮፕላን መጠነኛ ከፍታ ይዞ መንገደኞችን በተሻለ የውስጥ ምቾት ሀመ ለማብረር ችሷል ውድድሩ ምቾት ወይም አራት ሞተር ያለውን ማብረር ነበር ነገር ግን አሊታሊያ በቀደምትነት ዘመናዊ የሆነውንና ከዓ ብሉ በምቾት ለመብረር የሚችለውን ባለአራት ሞተር ዲሰ አይሮፕላን ወደ አሥመራ ሰማብረር መሰወጡን አስቀድሞ ለሲቪል አቪዬሽን አስታውቆ በጊዜያዊ ፈቃድ መብረር ጀመረ ይህን ሁኔታ የአየር መገገድ ባለሥልጣኖች አንዳወቁትች ውድድሩን አቪዬሽን በኢትዮጵያ ስለማይችሉት ሲቪል አቪዬሽን ጥያቄውን ተቀብሎ ከመናፍቀዱ በፊት አስተያየታቸው መጠየቅ እንደነበረበት ለመንግሥት አመለከቱ ያለአግ ባብ ስለተፈቀደ የአሊታሊያ የዲ በረራ ፈቃድ ተሰረዘ። የበላይ አቪዬሽን በኢትዮጵያ አይፈቀድለትም ነበር አሜሪካውያን ረዳቶችም ቁጥራቸው እየመነመነ ሲሄድ የሆቴሉ አስተዳዳሪዎች አይተው እንዳላዩ በመሆን ኢትዮጵያውያን ረዳት ፓይለቶችን ማስተናገድ ጀምረው ነበር በመጀመሪያ ወዉደ አየር መንገድ የተዛጠሩት የአየር ኃይል መኩንኖች ከአየር ኃይል ወደ አየር መንገድ ግንቦት ቀን ዓም የመደመሪያዎቹ ኢትዮጵያውያን ፓይለቶች ሆነው የተዛወሩት መኩን ኖች ዓለማየሁ አበበ ጋዲሳ ጉማ አስፋ አየለና ግርማ በዳኔ ናቸው አየር መንገዱም ወዲያውኑ አስፈላጊውን ትምህርት ሰጥቆ መሥመር ላይ ሦስቱን በረዳት አብራሪነት መድቧል የመቶ አለቃ ጋዲሳ ሎሎኔል ወደ አየር ኃይል ተመልሰው በትራንስፖርት ስኳድሮን ውስጥ የመጀመሪያው ኢትዮጵያው የዲሲ ካፕቴን ሆኑ ሦስቱን ኢትዮጵያውያን አየር መንገዱ አስከሚቀጥር ድረስ ካፕቴኑም ረዳቱም አሜሪካኖች ነበሩ በዚህ ጊዜ ከአሜሪካ ተቀጥረው የሚመጡት አቪዬሽን በኢትዮጵያ ፓይለቶች መመዘኛ ቢያንስ የበረራ ሰዓት እንዲኖራቸውና ከዚህም ውስጥ ሰዓት በካፕቴንነት አንዲሆን ይጠይቃል ከላይ ከተጠቀሱት ኢትዮጵያውያን ፓይለቶች በተጨማሪ አምስት ፓይለቶች ከአየር ኃይል ለአየር መንገድ አገልግሎት ወዉደ አንግሊዝ ተልከዋል እነዚህም ከሁለተኛ ኩርስ አራት መኩንኖች ነበሩ እነሱም አፈወርቅ ወርቁ አዳሙ መድዛኔ መኩንን ገብረ ሚካኤልና ደስታ ኃይሌ ሲሆኑ ከሦስተኛው ኩርስ አብርፃም ገዛኸኝ ናቸው አምስቱ ፓይለቶች ዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን በሰጠው ስኮሳርሽፕ አንግሊዝ አገር ወደሚገኘው ሐምብል የፓይለቶች ማሰልጠኛ ኮሴጅ ተልከው ከተማሩ በኋላ ለትራንስፖርት ፓይለትነት ብቁ የሚያደርገውን የጽሑፍና የበረራ ፈተናቸውን አልፈውና ይህንንም የሚያስረዳ የምስክር ወረቀታቸውን ተቀብለው ወደ ሀገራቸው በመመለስ አየር መንገድ በረዳትነት ተቀጥረዋል ከአሜሪካ የሚቀጠሩት አሜሪካውያን ፓይለቶች ለአንድ ክረምት የሀገር ውስጥ የረዳትነት በረራ ያደርጉና በሚቀጥለው ዓመት በቀላሉ ወደ ካፕቴንነት ደረጃ ያልፋሉ ኢትዮጵያውያን ፓይለቶች ከተቀጠሩም በኋላ ይኸው የሥራ ልምድ ቀጥሎ አዲስ የተቀጠሩት አሜሪካውያን የቅደም ተከተልን መስመር እየዘለሉ ያለምንም ችግር ካፕቴን ይሆኑ ነበር የኦፕሬሽን መሪ የነበሩት ካፕቴን ቪክተር ሐረል «ኢትዮጵ ያውያን ፓይለቶች በመጀመሪያ የአሜሪካን የፓይለቶች ፈተና ኤፍ ኤ ኤ ማለፍ ይኖርባቸዋልር የእንግሊዝ አገር የምስክር ወረቀት አላው ቅም አንዲያውም አየር መንገድ ውስጥ ካፕቴን ለመሆን የበረራ ሰዓት በካፕቴንነት ማስመዝገብ ይኖርባቸዋል» ይላሉ ስለ ኢትዮጵ ያውያን ዕድገት ከቦርድ ወይም ከማንኛውም ባለሥልጣን የሚመጣውን ጥያቄም አልቀበልም አሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበላይ ቦርድና አስተዳደሩ ተስማምተው በመስከረም ወር ዓም የኢትዮጵያውያን ፓይለቶች ፅድገትን አስመልክቶ ያሳለፉት ውሳኔ «ለማንኛውም ዕድገት በየደረጃው በፈተና ማለናዓ ያስፈልጋል ማንኛውም ተቀዳሚ ረዳት ፓይለት ፀዐ የበረራ ሰዓት ሊኖረው ይገባል ከዚህ ውስጥ ሰዓቱ በካፕቴንነት መሆን አለበት» የሜል ነው የአየር መንገዱ የበላይ ቦርድ ከቀረበለት የበረራ ሰዓት መጠን ለመቀነስ አልደፈረም ኢትዮጵያውያን ፓይለቶች በፀ የበረራ ሰዓት የካፕቴንነት ደረጃ ለማግኘት በመጀመሪያ ካፕቴን መሆን አለብን ወደ አየር ኃይል እንመ ለሳለን እንጂ ውሳኔውን አንቀበልም» በማለት ተቃወሙ የበላይ አኣቪዬቫን በኢትዮጵያ ቦርዱ ግን «ለተቀዳሚ ረዳት ፓይለትነት ፈተናውን እስከ የካቲት ቀን ዓም ተቀብለው ወደ ሥራቸው የማይመለሱ ከሆነ ወደ አየር ኃይል መልሷቸው» የሚል ትእዛዝ ሰጠ በዚህም ማስፈራሪያ መስማ ማት አልተቻለም ኢትዮጵያውያን ረዳት ፓይለቶች ሁኔታው እየተካረረ ፄዶ ግንቦት ቀን ፓይለቶቹ የአየር መንገዱ ሲይዘን አፊስር ወደነበሩት አቶ ኢድሪስ ሱሊማን ቢሮ ፄደው «አቤቱ ታችን ሚስተር ጎሊንና ሚስተር ሐረልን ለማስወጣት ብቻ ሳይሆን እርስዎንም ጨምሮ ነው እስከ ግንቦት ቀን መልስ ካላገኘን በረራ እናቆማለን የሚል ማስጠንቀቂያ ሰጡ። ከስለ ኮንስተሌሽን አይሮፕላን ገጽ ይመልከቱ ዘሰው ኃይል በኩል ከፍተኛውን የአየር መንገድ የአስተዳደር ኃላፊነት ሙሉ ለሙሉ የሚሜያካሄዱት አሜሪካኖች ሆነው የልዩ ልዩ ንዑሳን ክፍሎች እልቅና የተሰጠው ለሕንድ ለግሪኮች ለአርመኖች ለጀርመ ኖችና ለስዊዞች እንዲሁም ከተለያዩ አገራት ለመጡ የሙጭ ተወላጆች ነበር ለሂሳብ ለጽሕፈትና ለቴክኒክ ሥራ የተቀጠሩት የውጭ ሀገር ተወላጆች የያጂሂቸው የሥራ መደቦች ላይ ኢትዮጵያውያንን በትምህርት አሠልጥኖ በፅድገት ለመመደብና ተሸጋግሮ በአነሰ ደሞዝ ለማሠራት አሺዬሽን በኢትዮጵያ እንደሚቻል በወቅቱ ለነበሩት ኃላፊዎች ገና አልተገለጸላቸውም ነበር አዲስ በተፈረመው ኮንትራት ላይ አንደሚታየው ቁልፍ የሆኑ ቦታዎ ችንና ካፕቴንነትን ለኢትዮጵያውያን ገና ለመስጠት አልፈለጉም ከብዙ ዓመታት በኃላ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አድጎ የውጭ ተወላ ጆችም ወደየሀገራቸው ተመልሰው በኢትዮጵያውያን በሚተዳደርበት ዘመን በተራው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ ለአፍሪካ አየር መንገ ዶች የቴክኒክ ርዳታ በሚሰጥበት ጊዜ የዚህ መጽሐፍ ደራሲ ወደ ዛምቢያ ከተላከው ቡድን አባላት አንዱ ሆኖ ሄዲል ለቪህ ግንኙነት መንስኤ የሆነው አጋጣሚ የሚከተለው ነው የዛምቢያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሚስተር ኦሊቨር ቻማ ክዖ ከ አና የአስ ተዳደር መምሪያ ኃላፊ ሚስተር ሞቶንጎ በሀ በዓለም አቀፍ አየር መንገዶች ማኀበር በለፐለ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ለመገኘት ኒስ የፈረንሳይ ደቡብ ጫፍ ከተማ የተገኙ ሲሆን በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል ዋናው ሥራ አስኪያጅ ካፕቴን መሐመድ አህመድና የቪህ መጽሐፍ ደራሲ የኦፐሬሽን ኃላፊ በነበረበት ጊዜ በዚህ ዓመታዊ በዓል ተገኝተን እንደ አጋጣሚ በእራት ግብዣው ላይ በአንድ ጠረጴዛ ተቀም ጠን ስለ አየር መንገዶቻችን ብዙ ተወያየን ከዚህ ስብሰባ በኋላ ብዙም ሳይቆይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቴክኒክ ርዳታ ለመስጠት የሚች ልበትን ሁኔታ ለመወያየት ካፕቴን መሐመድ አህመድ ወደ ዛምቢያ ዋና ከተማ ሉሳካ እንዲመጡ የዛምቢያ አየር መንገድ ጋበዛቸው በሁለቱ አየር መንገዶች መካከል ውል ተፈርሞ ወደ ዐ የሚጠጉ የቴክ ኒክ ባለሞያዎች በሚያዝያ ወር ዓም ሉሳካ ገብተው ሥራቸውን ጀመሩ የቴክኒኩን ክፍል ብቻ ይዞ የቀረውን አስተዳደር የሀገሩና ሌሎች የውጭ ሀገር ተወላጆች በሚመሩበት አየር መንገድ መሥራት ምን ዓይነት ችግር እንደሚኖረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቡድን በሚገባ ተረድቷል በተለይ የፋይናንስ አሠራር ከሌሎች የመንግሥት ከባድ ኢንዱስትሪዎች ጋር የተያያዘ መሆኑና የሚበዛው የሺያጭ ክፍሉ ወኪሎች በኮሚሽን ከሚሠሩ ድርጅቶች ጋር የተሳሰረ በመሆኑ ለአንድ ዓይነት ዓላማ ማሰለፉና ትኩረት መስጠቱ ብቻ ሳይሆን የድርጅቱን ዓላማ ለይቶ ለማወቅ አስቸጋሪ ነው ለምሳሌ አንድ አይሮፕላን በአየር ላይ ብዙ መንገድ ከበረረ በኋላ ከትራፊክ መቆጣጠሪያው ጋር ልዩ ግንኙነት የነበራቸው የፓርላማ አባል ወዳዳቸው ወደ ሞሪሸስ በሚበረው ኣይሮፕላን የተመዘገቡ መንገደኛ ሆነው ሳለ ኣይሮፕላኑ እንዲመለስ አድርገው ወዳጃቸውን አሳፍረዋል ይህ ጉዳይ አደገኛና አግባብ አለመሆኑ በጋዜጣ ብዙ ተነግሮ እስከ ፕሬዚዴንቱ ደርሳል ሆኖም እዚህ ላይ እንደተገለጸው ከእኛ አሠራር ጋር የሚጣጣም አልነበረም ሌላው ደግሞ አስቀድሞ ቦታ ይዘው በከፈሉ መንገደኞች አቢዬሸን በኢትዮጵያ አይሮፕላኑ ሞልቶ ቦታ ስላልተገኘላችው እንዲወርዱ የተጠየቁት የሲቪል አቪዬሽን ኣስተዳዳሪ የመጀመሪያ በረራ ስልጠናቸውን በኢት ዮጵያ ተምረው አልፎ ኣልፎ በመብረር አየር መንገዱን በቢበ ካፕቴ ንነት በየጊዜው ያበራሉ የምክትል ፕሬዚዴንቱም ወንድም ነበሩ የማረፊያው ሜዳ መብራት አንዲጠፋ አዘው አይሮፕላኑ ወደ ሎንዶን የሚያደርገው በረራ ለብዙ ሰዓት ዘግይቷል የበረራው ፕሮግራም በሌሊት አንዲካፄድ የተፈለገበት ምክንያት በቀዘቀዘ አየር ሁኔታ አይሮፕላኑ ለሚያደርገው ረጅም ጉዞ የተሻለ ጭነትና ነዳጅ ለመያዝ እንዲያስችለው ነው ሆኖም ይህን ምክንያት ሳይቀበሉት ቀርተው ብዙ ሰዓት አዘገዩት የሥራ ዲሲፕሊን በማስከበር በኩል እንድ ሠራተኛ ኣምስት አባትና ይህንኑ የሚያህል ቁጥር እናቶች ሊኖሩት እንደሚችልና ከሥራ ለሰመቅ ረት በምክንያት ሲቀርቡ ማስተናገድ የሀገሩ ባሕል እንደሆነ ኢትዮጵያ ውያኑ ከለመዱት የአመራር ልምድ የተለየ ባሕል በመሆኑ ሥራውን በሚረከቡበት ጊዜ በፊት ይመሩ የነበሩት ኃላፊዎች አስረድተዋቸዋል ድርጅቱ በብዛት ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ ያላቸው ሠራተኞች ነበሩት የኢትዮጵያውያኖችን የአመራር ስልትና ለሚመሩት ክፍሉች ያቀርቡት የነበረውን ፖሊሲ ለማወቅና ለማሻሻል የጣሩትን ዋና አስተዳዳሪ ሚስተር ፒሪ ቡዋሊያን ብዙም ሳይቆዩ ከሥልጣናቸው አስነሷቸው። ከኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ደግሞ በልዩ ትእዛዝ አይሮፕላኑ ውስጥ እንዲሠሩ ለተጠየቁት ልዩ ልዩ ለውጦች ዶላር ተከፍሏል የምዝገባ ቁጥሩ ጀ የሆነው ኮንስተሌሽን አይሮፕላን ወደ ኢትዮ ጵያ የመጣው ጥያቄው በቀረበ በዓመቱ ነው መጀመሪያ በአስቸኳይ የተፈለገበት ምክንያት በገግዳር ዓም ንጉሠ ነገሥቴ ወደ ሕንድ ለሚያደርጉት ኦፊሴላዊ ጉብኝት ባሰ አራት ሞተር አይሮፕላን በማስ ፈለጉ ነበር ንጉሣዊ በረራ በሌለበት ጊዜ በዚህ አይሮፕላን ሌላው ተጠቃሚ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላኑ ከመምጣቱ በፊት አንድ ሌላ ኮንስተሌሽን ጨምሮ የኢንተርናሽናል አገልግሎቱን ወደ አራት ሞተር ያላቸው አይሮፕላኖች ከፍ ለማድረግ እቅድ ነበ ረው በዚህ መሠረት ዳግላስ ኩባንያ በሚሠራቸው ዲሲ አይሮ ፕላኖች ቢለውጥ የተሻለ አንልግሎት ለመስጠት ይቻላል በማለት የአሜሪካ መንግሥት ሊሰጥ ያሰበውን ኮንስተሌሽን ወደ ዲሲ እንዲ ለውጥ አጥብቆ ጠየቀ በአሜሪካ መንግሥት በኩል ዲሰ ሳይገኝ ቀርቶ የአሜሪካ አየር ኃይል በጥሩ ሁኔታ ይኮ ታላላቅ የመንግሥት ባለሥልጣኖችን አቦታ ቦታ ያበርበት የነበረውን አንድ ኮንስተሌሸን አይሮፕላን ለንጉሠ ነገሥቴ ከሳይ በተጠቀሰው ሁኔታ ለመስጠት ወስኗል የተሰጠው ኮንስተሌሽን የአሜሪካ የሲቪል አይሮፕላን ፍተሻ ክፍል መርምሮ ለበረራ ብቁ ነው ብሎ ካሳለፈው ከኋላ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስተዳዳሪ ካፕቴን አጁይጃን በኢትዮጵያ ሐረል በቦታው ተገኝተው የበኩላቸውን ምርመራ አድርገው ተረክ በዋል ሆኖም ለታሰበው ንጉሣዊ ጉዞ ሳይደርስ ቀረ ኮንሼር አይሮፕላን ያበሩ የነበሩት ካፕቴኖች ወደ ሉስእንጀለስ ፄደው ለዚሁ አይሮፕላን ተብሉ አዲስ ክተቀጠሩችቶ ረዳት ጽያውያን ፓይለቶች ለዚህ አይሮፕላን በረዳትነት ለማዝዘረር ብቁ ያልሆ ኑት ምክንያት የአሜሪካ ኮሜርሽያል ፓይለት የምስክር ወረቀት ስላልነበራቸው ነው ተባለ ከኮሜርሽል ዩረጃ በላይ አአእንግሊዝ አገር ያፃግዥነት ምስክር ወረቀት ይዘው የመጡትን ኢትዮጵያውያን ግን አላዉወቀላቸውም ክአየር ኃይል ኣዲስ ተቀጥረው የመጡት ፓይለቶች የአሜሪካ ኮሜርሽያል ፈተና በግል አጥንቶው እንዲፈተኑ ተጠይቀው ጥቂቶች የጽሑፍ ፈተናውን ካለፉ በቷሳ እስፈሳጌኑዬ ቀሪ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኣርማን የተቀቁው አይሮፕሳን የመቋያ ቱጥር ኢቲቲ ተሰጥቶት ወደ አቴንና ናይሮቢ ለሜኗረኙጉት መደበኛ በረራምች ተመድቦ ነበር በመጫ ዘስድስት ሳዳምንቶ ሐምሌ ቀን ቹ ዔም ከጥዋቱ ሰዓት አ የበረራ ቴጭሩ ኢቲ ከካርቱም ቴኔሥቱ ወዴ አዲስ አበባ አቀጣጫ ኪጫ ፎሃት ላይ ሀአወጩዐ ጫማ ከፍታ እንደደረሰ በግራ በኩል ከባድ ፍንዳታ ተሰጭ መዲያው ለማሳ ረፍ በቶደረገሙ ሙከራ ጥቁቄኗ አባይን ተከትሉ በረፃው ውስጥ ከነበረው ከፍታ አላት እንኗያዜው በሦስት ደቂቃ ወርዶ ተቃጠሰ አይሮፕላኑ ገና በረፃው ላይ ለማረፍ ሲጠጋ አስተናጋጆቹ የአደጋ ጊዜ መውጫ ዎቹን መስኮቶች ከፍተዋቸው ስጸነበረ እንፆቆመ በጣም አጭር በሆነ ጊዜ ማቋትም በ ሴኮንድ ውስጥ መገደኞችና ዘጠኝ ሠራተኞች ምንም ሳይነካቸው ከሚቃጠለው አይሮፕላን ወጥተዋል እንደ ዕድል ሀዊ ነፋሱ መንገደኞቹ ወደ ወጡበት በኩል ይነፍስ ስለነበረ የእሳቱ ወላፈን ሳይነካቸው ከአይሮፕላኑ ለመራቅ ቻሉ አይሮፕላኑ ባለበት ተቃጥሉ አመድ ሆነ ከመንገደኛዎቹ አንዱ ካሜራ ይዞ ስለነበረ ቃጠሎውን እስከ መጨረሻው አንስቷል በአደጋው የምርመራ ውጤት መሠረት ከካርቱም ሲነሳ የእግሮቹ ፍሬኖች አገደሞቁ ታጥፈው ኑሮ ጎማው ታፍኖ ስለቆየ ፈንድቶ ብዙ ነገሮች ስለጎዳ ከፈሳሽ ነዳጅ ጋር ተገናኝቶ እሳት ስጓስነሣ የአደጋው መነሾ መሆኑ ታወቀ ከብዙ እንደዚህ ካሉት አደጋዎች በምርመራ ከተገኙት ውጤቶች የተገኘው ትምህርታዊ እርምት የሚያመለክተው አይሮፕላኑ ከመነሳቱ በፊት በልዩ ልዩ ምክንያት የእግሩ ጎማ ፍሬኖች የሞቁ ከሆነ በረራ አንደጀመሩ እስከሚቀዘቅዙ እንደተንጠሳጠሉ ለአም አቪዬሽን በኢትዮጵያ ስት ደቂቃ በረራ ማቆየት ነው አየር ላይ ለመውጣት ያለው ኃይል በሙሉ አስፈላጊ ከሆነ እግሮቹ ታጥፈው በቂ ከፍታ ክያዙ በኋላ አግሮቹን ኣውርዶ ለአምስት ደቂቃዎች ማቀዝቀዝና መልሶ ማጠፍ ይቻሳል አዲስ በመጣው አይሮፕላን ላይ የዚህ ዓይነቱ እርምጃ አልተወስደም ካፕቴን ባልየርስ እና ኮንስተሌሽን አይሮፕላን ካፕቴን ሳልየርስና ረዳት ፓይለቱ ትሮስፐር እንዲሁም ሌሎቹ የበረ ራው ሠራተኞች በረራ ላይ እንዳለ እሳት የያዘውን አይሮፕላን በከፍተኛ ችሎታቸው መንገደኞቹ ምንም ዓይነት ጉዳት ሳይደርስባቸው ስላሳረፉ ከንጉሠ ነገሥቱ የኒሻን ሽልማትና ልዩ ልዩ ስጦታዎች አግኝተዋል ሳልየርስ የተሸለሙት የወርቅ ሰዓት «የሰውን ህይወት ለማዳን ስሳደረጉት መስዋእትነት መታሰቢያ ቀ ኃ ሥ የሚል ጽሑፍ አለው አሺዬሽን በኢትዮጵያ ከዚህ አደጋ በኋላ ሁለት ዓመታት ቆይቶ የአሜሪካ አየር ኃይል። በኣሜሪካ መንግሥት በኩል የተሰጠው መልስ ዲሲ ተፈልጎ ስላልተገኘ ኮንስተሴሽኑን ለመቀበል ፈቃደኛ መሆናቸውን በከፍተኛ ደረጃ ላይ ያሉ ታላላቅ ባለሥልጣኖች ባደረጉት ግፊት የተወሰነ ጉዳይ መሆኑን ነው ከዚህም ሌላ ካፕቴን ሐረል አይሮፕላኑን ለመረከብ አሜሪካ አገር ድረስ ፄደው በቴክኒክ በኩል የፈለጉትን የግል ምርመራ አከናውነው ከሚያድሰውም ፋብሪካ ጋር ተስማምተው ተረክበዋል የአሜሪካ መንግሥት ለምኖ አለመስጠቱን ካስታወቃቸው በኋላ «ሁለት ዓመታት አቆይተው ለኮሪያ አየር መንገድ መሸጥ ሲያቅታቸው ለእኛ ሸጡልን በዚህ ምክንያት የአሜሪካ መንግ ሥት መፍትሄ ይፈልግ ማለታቸው አግባብ አይደለምእ የሚል መልስ አገኙሪ በዓለም ላይ በዚያን ጊዜ ኮንስተሌሽን የሚያበሩት አየር መንገ ዶች አትራፊነታቸው እያዘቀዘቀ ሄዶ ስለነበረ በዲሲ ወይም በሌላ አይሮፕላኖች እየለወጡ ሄደዋል ምርጥ ቴክኒሺያኖችን ወደ አሜሪካ መሳክ አየር መንገድ ግንቦት ቀን ዓም ያወጣው ሪፖርት እንደሚ ያመለክተው ወጣት ቴክኒሽያኖች ተቀጥረዋል ቱ የጁኒየር ሜካኒክነት ደረጃ ላይ ሲሆኑ ኙ ገና ጀማሪዎች ናቸው በዚህ ሁኔታ ለሥራው የሚያስፈልገው የሠለጠነ ቴክኒሺያን ለማግኘት የረጅም ጊዜ ልምድ እንደሚጠይቅ አብራርቶ አየር መንገዱ ከተመ ሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በቴክኒሺያንነት የተቀ ጠሩት በቀለም ትምህርት ያልገፉ ስለነበሩ ኃላፊነት ወዳለው ከፍተኛ ሥራ ለማሳደግ እንዳልተቻለ ገልፆአል ከዚህ ሪፖርት ቀደም ሲል አየር መንገዱ ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲቪል አቪዬሽን ትቤት ያሠለጠናቸው ተማሪዎች በማግኘቱ አሜሪ ካውያን አለቆቻቸው በጣም ተደስተዋል እነዚህ ተማሪዎች ከሁለተኛ ችን ሱኹሱፋዮዯሱፊፌሇሱፐፊዑዑፋዑዮዑሱፊሱሁኑዑ አቪዬሽን በኢተዮጵያ ስተ ደቂቃ በረራ ማቆየት ነው አየር ላይ ለመውጣት ያለው ኃይል በሙሉ አስፈላጊ ከሆነ አግሮቹ ታጥፈው በቂ ከፍታ ከያዙ በቷላ አግሮቹን አውርዶ ለአምስት ደቂቃዎች ማቀዝቀዝና መልሶ ማጠዓ ይቻላል አዲስ በመጣው አይሮፕላን ላይ የዚህ ዓይነቱ አርምጃ አልተወሰደም ካፐቴን ሳልየርስ እና ኮንስተሌሸን አይሮፕላን ካፕቴን ሳልየርስና ረዳት ፓይለቱ ትሮስፐር እንዲሁም ሌሎቹ የበረ ራው ሠራተኞች በረራ ላይ እንዳለ እሳት የያዘውን አይሮፕላን በከናተኛ ችሎታቸው መንገደኞቹ ምንም ዓይነት ጉዳት ሳይደርስባቸው ስላሳረፉ ከንጉሠ ነገሥቱ የኒሻን ሽልማትና ልዩ ልዩ ስጦታዎች አግኝተዋል ሳልየርስ የተሸለሙት የወርቅ ሰዓት «የሰውን ህይወት ለማዳን ስላደረጉት መስዋእትነት መታሰቢያ ቀ ኃ ሥ» የሚል ጽሑፍ አለው አቪዬሽን በኢትዮጵያ ከዚህ አደጋ በኋላ ሁለት ዓመታት ቆይቶ የአሜሪካ አየር ኃይል የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርንና የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስተ ዳዳሪን ያወዛገበው በብዛት ተገዝቶ የነበረው የኮንስተሌሽን የመለዋወጫ ፅታ ጉዳይ ነበር አየር መንገዱ ዲሲ ከገዛ በኋላ አንደዋና አስተዳ ዳሪው ቪክተር ሐረል አጻጻፍ አየር መንገዱ ከሚያበራቸው አይሮ ፕላኖች ጋር ተመሳሳይነት የሌለው አይሮፕላን ሰጥተውን ኪሣራችን ከዓ አንዲል ለተደረገው ወጪ ኃላፊነቱን የአሜሪካ መንግሥት መውሰድ አለበት ብለዋል በአሜሪካ መንግሥት በኩል የተሰጠው መልስ ዲሲ ተፈልጎ ስላልተገኘ ኮንስተሌሽኑን ለመቀበል ፈቃደኛ መሆናቸውን በክፍተኛ ደረጃ ላይ ያሉ ታላላቅ ባለሥልጣኖች ባደረጉት ግፊት የተወሰነ ጉዳይ መሆኑን ነው ከዚህም ሌላ ካፕቴን ሐረል አይሮፕላኑን ለመረከብ አሜሪካ አገር ድረስ ሄደው በቴክኒክ በኩል የፈለጉትን የግለ ምርመራ አከናውነው ከሚያድሰውም ፋብሪካ ጋር ተስማምተው ተረክበዋል የአሜሪካ መንግሥት ለምኖ አለመስጠቱን ካስታወቃቸው በኋላ «ሁለት ዓመታት አቆይተው ለኮሪያ አየር መንገድ መሸጥ ሲያቅታቸው ለአኛ ሸጡልን በዚህ ምክንያት የአሜሪካ መንግ ሥት መፍትፄ ይፈልግ ማለታቸው አግባብ አይደለም የሚል መልስ አገኙ በዓለም ላይ በዚያን ጊዜ ኮንስተሌሽን የሚያበሩት አየር መንገ ዶች አትራፊነታቸው እያዘቀዝቀ ፄዶ ስለነበረ በዲሲ ወይም በሌላ አይሮፕላኖች አየለወጡ ሄደዋል ምርጥ ቴክኒሺያኖችን ወደ አሜሪካ መላክ አየር መንገድ ግንቦት ቀን ዓም ያወጣው ሪፖርት አንደሚ ያመለክተው ወጣት ቴክኒሽያኖች ተቀጥረዋል ቱ የጁኒየር ሜካኒክነት ደረጃ ላይ ሲሆኑ ዘፀኙ ገና ጆማሪዎች ናቸው በዚህ ሁኔታ ለሥራው የሚያስፈልገው የሠለጠነ ቴክኒሺያን ለማግኘት የረጅም ጊዜ ልምድ አንደሚጠይቅ አብራርቶ አየር መንገዱ ከተመ ሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በቴክኒሺያንነት የተቀ ጠሩት በቀለም ትምህርት ያልገፉ ስለነበሩ ኃላፊነት ወዳለው ከናተኛ ሥራ ለማሳደግ እንዳልተቻለ ገልፆአል ከዚህ ሪፖርት ቀደም ሲል አየር መንገዱ ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲቪል አቪዬሽን ትቤት ያሠለጠናቸው ተማሪዎች በማግኘቱ አሜሪ ካውያን አለቆቻቸው በጣም ተደስተዋል አነዚህ ተማሪዎች ከሁለተኛ አቪዬሽን ወዉአታሞዬያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ ከፍሎች ተመርጠው ለሦስት ዓመታት በአቪዬሸን ትምሀርት ከአሠለጠትሱ ኃላ እኖር መንገድ ሲተቀጠሩ በቀለም ትምህርት ጥሩ ውጤት ነበራችው ስወደፊቱፋ ከፍተኛ ኃላፊነት ለመው ሰድ አንዲችጹ ቁሥራ ልምድ ላይ ማተኮር ሕገደሚ ሪፖርቱ አትቷል በዚህ ጊዜ ያር መንገዱ መራጉኛውን ሕዉኒዬር ቴክኒቪያን ደደጃ ጸማድ ረስ የሚቻልዘበት ዘዴ ገና ስላላገኝለት ፖይንት ፎር የሚባለው ድርጅት በስጠው ኖነጓዛ ምክርት ቋድል ተጠቅሞ ሞስት ጫካነኦቦችን ወደ ጎመሜካ ላከ እነዚህም መጀመሪያ ክተቅጠሩትና ቀደምትነት ካላቸው ሠራቶኞች በቀለም ትምህርት ዊዙም ያልገፉት እቶ ተስፋዬ በላቸው ከሲቪል አቪዬሽን ትምህርት ቤት ከተቁበሏቸው ተማረዎች እንደኛ ዋወጣውና በተደጋመዊ ብተደረጉትም ፈታተናዎች ከፍተኛ ውጤት ናነኔበሯደው ሕሕፉ በቀለ እንዲሁም ከበቀለ አስፋው ናቸው ከዚህ በመቅጩል ቴክኒሺዎኖች የተማሩትን ለመከለስና ለፈተና ማዘጋጀት በዲሲ አና በኮንቬር አይሮፐላኖች ትምህርት ለማሳደግና ፈተናዎችን ለመሰጠት ዲን ቤትስ የሚባሉ አሜሪካዊ ተቀጥረው የትምህርት ንኡስ ክፍል ከፍተዋል ልዩ ልዩ ደረጃዎቹን መጻቢ ሲቪል አሸፍሽን ቢሆንም የሰሰጠነ ዋስው ኃይል አልነበረውም ስሰዚህ መጀመሪያ አየር መንገዱ በሲቪል እቨይሽን ተወክሎ የቴክኒሺያንነት ፖሻፀህር ወረቀት ይስጥ ዓበረ ከዚያም የአሜሪዛጓ ኤፍሕኤኤ ቦእእ ፌዴሠራል አቪዬሽን ባለሥኋጣን ፈታኝ ለጥቂት ጊዜ አዲስ ኣበባ አየመጣ መፈተን ከጀመረ በኋጓ የአሜ ሪካ መንግሥት ለዚህ ዓይነቱ ሥራ በጀት የለውም ተብሎ ተቋርጧሟል ብዙዎች ለመፈናን ተዘጋጅቱው ፈታኝ ያልመጣበት ጊዜም ቋዝበር እንዲያውም ወደኋላ ቤይሩት ድረስ እየፄዱ መፈተን ነበረባቸው ሲቪል አቪዬሽን መሥሪያ ቤት ከነበረው ሕንባ ውስጥ በአንድ አስተማሪ በጀመረው የአየር መንገድ የቴክኒክ ትቤት ካይተር የሚባሉ ሆላንዳዊ ተቀጥረው አዲስ ተቀጣሪዎችን በተለይ ሽያጭ ሠራተኞችንና በአቪዬ ሽን ዓለም ጠቅላላ ዕውቀት አስተምረዋል የሲቢል አቪዬሽን የቴክኒክ ትምህርት ቤት ኣዲስ ትማሪዎችን እየተ ቀበለ ማሠልጠኑ እአንዲቀጥል ከዚህ ትምህርት ቤት የአንደኛና ሁለተኛ ኮርስ ተመራቂዎች የሆኑት አቶ ጻዊት ወርቅነህና አቶ በቀለ ፅርቤሳ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተቀጥረው ይሠሩ ከነበሩበት የአስተማሪነት ሙያ ወደ ሲቪል አቪዬሽን በመጀመሪያ በኮውስት መልክ ተዘዋውሪው በዚሁ ሥራ እንደቀጥሉ ተደረገ ዕ አቪይቭሸን በኢትዮጵያ ው ችና ሎይቦቅ ሆቋቪ ላ ታነጽቼ ድመ ። ይህ ከሆነ የፓይለት ቅድሚያውን ከሱ ለሚቀ ጥሉት ፓይለቶች ይሰጥና በፈተና የወደቀው ፓይለት እንደገና ዕድል የሚስጠው የተቀሩት ከደረሳቸው በኋላ ይሆናል ለ በፈተና የወደቀው ፓይለት በችሎታው ምክንያት ለወደፊት ካፐቴን የመሆን ዕድል አይኖረውም የሚል ውሳኔ ላይ ከደረሱ ከድርጅቱ ይሰናበታል የሚል ነበር አብዛኛውን ጊዜ ግን ወደ ረዳትነት ተመልሰው ያገለግላሉ አጂይሻን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የአየር መንገድ ካፕቴን ዓለማየሁ አበበ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ካፕቴን የሆኑት በታኀሣስ ዓም ነው የመጨረሻውን የበረራ ፈተና የፈተኗቸው በጊዜው የፓይለቶች አለቃ የነበሩት ካፕቴን ግሪን ናቸው ስለ ካፕቴን ዓለማየሁ የበረራ ችሎታ ሲገልጹ ቤተስቦቼ መንገደኞች ሆነው ካፕቴን ዓለማየሁ የሚያበሩ ከሆነ ፍጹም ሐሳብ የለብኝም እተማመንባቸ ዋለሁ ብሰዋል ካኾቴን ዓለማየሁ አበበ ካፕቴን ዓለማየሁ አበበ የመጀመሪያው መባል የጀመሩት ሐምሌ ቀን ዓም አየር ኃይል ከተቀጠሩበት ጊዜ ጀምሮ ነው በቪህ ሙያ ከተሠማሩበት ጊዜ ጀምሮ ወደ ጡረታ እስከተገለሉበት ድረስ የቴክኖሎጂ ለውጡ ፈጣን በሆነው በአቪዬሽን ትራንስፖርት ዓለም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተሳተፈበት መጠን ፋና ወጊ በመሆን አቪዬሻን በኢትዮጵያ ተካፍለዋል ለኢትዮጵያውያኑ ኣስቸጋሪ ሆኖ ለወጡት የዕድገት መሰላል የመጀመሪያ በርከፋች ወይም መሞከሪያ ካፕቴን ዓለማየሁ ነበሩፊ ይህ ለኢትዮጵያውያን ፓይለቶች በሙሉነ በምሳሌነት በሥራ አንደኛ ለመሆን የበቁት በክፍተኛ የጥረት ውጤት የሥራ ጥራትና ሥነ ምግባር ጭምር መሆኑን አብሯቸው በጡረታ እስከ ተገለሉበት ታጎሣስ ቀን ዓም የሠራው ሁሉ የሚመሰክረው ነው የሲቪል ፓይለት ሥልጠና በኢትዮጵያና በአሜሪካ መንግሥታት መካከል ግንቦት ቀን ዓም በተደረገው ስምምነት የፓይለት ማሰልጠኛ አዲስ አበባ ውስጥ ለመክፈት ወስኑ ለትምህርት ቤቱ የሚያስፈልጉትን የአሥር አስተ ማሪዎች ወጪ የአሜሪካ መንግሥት ሲሸፍን በአገር ውስጥ ለሚደ ረገው ወጪ ደግሞ ለዚህ ተብሎ ሁለቱ መንግሥታት ካቋቋሙት ፈንድ አንዲከፈል ተስማሙ ርላ ዋሽንግተን ኢትዮጵያን በሲቪል አቪዬቭን መስክ የሚረዳ ድርጅት ከቲደብልዩኤ ጋር ተገናኝተው በዚሁ ዓመት በበጋው ወራት የሚያስፈልገውን ስምምነት ተፈራ ርመው ለፕሮጄክቱ ዲሬክተር ረዳት ዲሬክተርና አስተማሪዎች ተቀጥረው ትምህርት ቤቱ ተቋቋመ በግንቦት መጨረሻ ዓም የኢትዮጵያ አየር ኃይል የሲቪል ፓይለቶች ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መቋቋሙን ተቃወመ አየር ኃይል የሠለጠኑ ፓይለቶች ለአየር መንገድ በሚያስፈልገው ቁጥር ለማቅረብ ሲችል በጎን ሌላ ትቤት መከፈት እንደማያስፈልግ ለመን ግሥት አስታውቋል አየር መንገድ በበኩሉ በ ዓመት ተኩል እንዲዛወሩ ከተጠየቀው ፓይለቶች ያገኘው ብቻ ስለሆኑ ዕድገ ቱን እየገታ በመሆኑ የትቤቱ መክፈት አስፈላጊነቱን እንደ መካሳከያ መልስ አቀረበ በተጨማሪም ሥራ ላይ ስለነበሩት ኢትዮጵያውያን ፓይለቶች ሲያብራራ «አንድ ወደ ካፕቴንነት ያለፈ ሲሆን ሁለት ወደ አሜሪካ ተልከዋል የአራት ፓይለቶች የችሎታ ግምገማ እየተካሄደ ሲሆን በተጨማሪ ሰመንግሥት ይቀርባል ለዚህ ዓመት ጠቅላላ የሚያስፈልጉት የኢትዮጵያውን ፓይለቶች ቁጥር መሆን ሲገባው አሁን ያሉን ናቸው ይህ ቁጥር በየጊዜው የሚወጡትንና ለዕድ ገት የሚያስፈልገውን ተጠባባቂ የሰው ጃይል አይጨምርም» ብሏል አየር መንገዱ ትቤቱን ለመክፈት የወሰነ መሆኑን አመልክቶ ከአየር ኃይል ፓይለቶች እንደማይፈለግ አስታውቋል ብዙም ሳይቆይ ፕሮጀክቱ በልዩ ልዩ ምክንያት በታሰበበት ጊዜ ሊከፈት ስላልተቻለ አቪዬሽን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የአየር መንገድ ካፕቴን ዓለማየሁ አበበ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ካፕቴን የሆኑት በታንሣስ ዓም ነው የመጨረሻውን የበረራ ፈተና የፈተኗቸው በጊዜው የፓይለቶች አለቃ የነበሩት ካፕቴን ግሪን ናቸው ስለ ካፕቴን ዓለማየሁ የበረራ ችሉታ ሲገልጹ ቤተስቦቼ መንገደኞች ሆነው ካፕቴን ዓለማየሁ የሚያበሩ ከሆነ ፍጹም ሐሳብ የለብኝም አተማመንባቸ ዋለሁ ብለዋል ካፕቴን ዓለማየሁ አበበ ካፕቴን ዓለማየሁ አበበ የመጀመሪያው መባል የጀመሩት ሐምሌ ቀን ዓም አየር ኃይል ከተቀጠሩበት ጊዜ ጀምሮ ነው በዚህ ሙያ ከተሠማሩበት ጊዜ ጀምሮ ወደ ጡረታ አስከተገለሉበት ድረስ የቴክኖሎጂ ለውጡ ፈጣን በሆነው በአቪዬሽን ትራንስፖርት ዓለም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተሳተፈበት መጠን ፋና ወጊ በመሆን አቪዬሽን በኢትዮጵያ ተካፍለዋል ለኢትዮጵያውያኑ አስቸጋሪ ሆኖ ለወጡት የዕድገት መሰላል የመጀመሪያ በርከፋች ወይም መሞከሪያ ካፕቴን ዓለማየሁ ነበሩ ይህ ለኢትዮጵያውያን ፓይለቶች በሙሉ በምሳሌነት በሥራ አንደኛ ለመሆን የበቁት በከፍተኛ የጥረት ውጤት የሥራ ጥራተና ሥነ ምግባር ጭምር መሆኑን አብሯቸው በጡረታ አስከ ተገለሉበት ታንሣስ ቀን ዓም የሠራው ሁሉ የሚመሰክረው ነው የሲቪል ፓይለት ሥልጠና በኢትዮጵያና በአሜሪካ መንግሥታት መካከል ግንቦት ቀን ዓም በተደረገው ስምምነት የፓይለት ማስልጠኛ አዲስ አበባ ውስጥ ለመክፈት ወስኑ ለትምህርት ቤቱ የሚያስፈልጉትን የአሥር አስተ ማሪዎች ወጪ የአሜሪካ መንግሥት ሲሸፍን በአገር ውስጥ ለሚደ ረገው ወጪ ደግሞ ለዚህ ተብሎ ሁለቱ መንግሥታት ካቋቋሙት ፈንድ አንዲከፈል ተስማሙ ርላ ዋሽንግተን ኢትዮጵያን በሲቪል አቪዬቭን መስክ የሚረዳ ድርጅት ከቲደብልዩኤ ጋር ተገናኝተው በዚሁ ዓመት በበጋው ወራት የሚያስፈልገውን ስምምነት ተፈራ ርመው ለፕሮጄክቱ ዲሬክተር ረዳት ዲሬክተርና አስተማሪዎች ተቀጥረው ትምህርት ቤቱ ተቋቋመ በግንቦት መጨረሻ ሀ ዓም የኢትዮጵያ አየር ኃይል የሲቪል ፓይለቶች ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መቋቋሙን ተቃወመ አየር ኃይል የሠለጠኑ ፓይለቶች ለአየር መንገድ በሚያስፈልገው ቁጥር ለማቅረብ ሲችል በጎን ሌላ ትቤት መክፈት እንደማያስፈልግ ለመን ግሥት አስታውቋል አየር መንገድ በበኩሉ በ ዓመት ተኩል አንዲዛወሩ ከተጠየቀው ዐፀ ፓይለቶች ያገኘው ብቻ ስለሆኑ ፅድገ ቱን እየገታ በመሆኑ የትቤቱ መክፈት አስፈላጊነቱን እንደ መካላከያ መልስ አቀረበ በተጨማሪም ሥራ ላይ ስለነበሩት ኢትዮጵያውያን ፓይለቶች ሲያብራራ አንድ ወደ ካፕቴንነት ያለፈ ሲሆን ሁለት ወደ አሜሪካ ተልከዋል የአራት ፓይለቶች የችሎታ ግምገማ እየተካሄደ ሲሆን በተጨማሪ ለመንግሥት ይቀርባል ለዚህ ዓመት ጠቅላላ የሚያስፈልጉት የኢትዮጵያውን ፓይለቶች ቁጥር መሆን ሲገባው አሁን ያሉን ናቸው ይህ ቁጥር በየጊዜው የሚወጡትንና ለፅድ ገት የሚያስፈልገውን ተጠባባቂ የሰው ዳይል አይጨምርም» ብሏል አየር መንገዱ ትቤቱን ለመክፈት የወስነ መሆኑን አመልክቶ ከአየር ኃይል ፓይለቶች እንደማይፈለግ አስታውቋል ብዙም ሳይቆይ ፕሮጀክቱ በልዩ ልዩ ምክንያት በታሰበበት ጊዜ ሊከፈት ስላልተቻለ አቪዬሽን በኢትዮጵያ አንደገና ፓይለቶች እንዲላኩለት አየር መንገዱ ጥያቄ ቢያቀርብም አየር ኃይል ግን አቫፈረኝ አለ አየር መንገድ ከውጭ ማስመጣቱ ቀጥሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ሁለት እንግሊዛውያን ፓይሰቶች ተቀጠሩ አዲስ ለሚከፈተው የሲቪል ፓይለቶች ትቤት ሁለት አሜሪካውያን አስተማሪዎች መጥተው ማስተማሪያ አይሮፕላናቸው እስከሚመጣ የማስተማሪያ ክፍሎችም እስከሚሠሩ አዲስ ተማሪዎቹም እስከሚ ቀጠሩ አየር መንገድ የነበሩት አሜሪካኖች ቢሮ አንኳን አልሰጣጧቸ ውም ስለዚህ መስመር ከሚበሩት ኢትዮጵያውያን ረዳት ፓይሉቶች ጋር ተስማምተው በትርፍ ጊዜያቸው ክፍል በተገኘበት እየተዘዋወሩ ማስተማር ጀመሩ በዚህ ጊዜ አስተማሪዎቹ በሰጡት ርዳታ አሜሪካ ውስጥ ሰካፕቴንነት የሚስጠውን የኤፍ ኤ ጽሑፍ ፈተና ብዙዎች አለፉ ለዚህም ውጤት ያበቁአቸው ሁለቱ አስተማሪዎች በተለይ ካፕቴን ቤሪሒል ተግተው በማስተማራቸው ነው ሆኖም በአየር መንገድ በኩል አድናቆቱ አልነበረም ከዚህ ሥራ ውጤት ጉልህ ሆኖ የታየው አስተማሪዎቹ ምን መሥራት እንደሚችሉ በተግባር ማሳየታቸው ነው አስተዳደሩ ለዚህ ፈተና ያደረገው አስተዋጽኦ ተቀማጭነቱ ሮም የነበረውን የአሜሪካ ኤፍ ኤ ኤ ፈታኝ ማስመጣት ብቻ ነበር አሜሪካውያን ካፕቴኖች የኤፍ ኤኢ ኤ ምስክር ወረቀት የበረራውን ፈተና ያላሟሉ ብዙዎች ስለነበሩ የበረራው ሰዓት ለእነሱ ሲፈቀድ በዚህ ደረጃ ያሉትም ኢትዮጵያውያን የበረራ ፈተና ተቀብሰው አልፈዋል ወደ ኋላ እንደ አስፈላጊ ደረጃ ተቆጥሮ ማንኛውም ካፐቴን በዚህ መስመር ማለፍ ነበረበት ለዚህም ነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለማንኛውም አገር አይሮፕላን ከነአብራ ሪዎቹና ቴክኒሽያኖች አከራይቶ በተከራዩ ቀለምና አርማ መብረር የቻለው በዚህ ዓይነት ስምምነት ቢያንስ ለአስር አገሮች አየር መንገዶች በማከራየት በመደበኛ በረራው ገቢው ደካማ ሲሆንና ቀበቶን ጠበቅ ማድረግ በሚያስፈልግበት ጊዜ ለአየር መንገዱ ሌላ የገቢ መስመር ተከፍቶ ነበር ኢትዮጵያውያን ፓይለቶች በ ዓመታቸው በጡረታ ሲገለሉ የኤፍ ኤ ኤ ፈቃድ ወረቀት በሚፈቅደው መሠረት እስከ ሪዐ ዓመት ዕድሜ ለመሥራት ስለሚችሉ ወደ ሌሎች አየር መንገዶች እየሄዱ ተቀጥ ረዋል የተሻሰ ደመወዝም አግኝተዋል በአሁኑ ጊዜ አኢትዮጵያውያን ፓይለቶችና ቴክኒሺያኖች የሽያጭ ክፍል ኃላፊዎች በአስተዳደርና የአየር መንገዱን የንብረት ክፍሉንና ጠቅላላ ሎጂስትክስ ሲያኪያሄዱ የነበሩት መፃንዲሰችና የልዩ ልዩ ደረጃ ሠራተኞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሌሎች አየር መንገዶችና ፋብሪካዎች ተቀጥረው በጥሩ ደረጃ እየሠሩ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ይገኛሉ በአቪዬሽን አማካሪነት የሚሠሩ ኢትዮጵያውያን በየሀገሩ ተሰራጭተዋል ስለ ድሮው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአሠራር ዲሲፕሊን ሲጠየቁ የሁሉም መልስ ተመሳሳይ ነው ለአየር መንገዱ አንደቤቱ ተቆርቁሮ ከልብ መሥራቱ ዱሮ ቀረ» ነው የሚሉት አየር መንገዱን ሙሉ ለሙሉ ኢትዮጵያዊ ለማድረግ የነበረው የሠራተኛው አስተዋጽኦ ከህገር መውደድና ውድድሩ ከሌሎች የደረጁ አየር መንገዶች ጋር ስለሆነ አገልግሎቱን ለማሻሻል ማንኛውም ሰው የሥራ ድርሻውን በከፍተኛ ጥረት ይወጣል ከሲቪል ፓይለቶች ማሠልጠኛ በልፐኮ በ የተመረቁት ስምንት ፓይለቶች ከዚያም በ እና በሚቀጥሉት ዓመታት በዓመት ከስምንት እስከ ዘጠኝ ፓይለቶች ተመርቀው ወደ አየር መንገድ እንዲገቡ የቀሩት ፓይለቶች ከአየር ኃይል እንዲቀጠሩ የወጣው ፕላንና የተገኝው ውጤት እንደሚያመላክተው የኢትዮጵያውያን ቁጥር ከዓመት ወደ ዓመት አጅግ እየጨመረ መጥቷል ከ ዓም አንስቶ የውጭ ተወላጆች ወደ ሀገራቸው እየተመለሱ የኢትዮጵያውያኑ ቁጥር ኣያደገ ፄዶ እንዲያውም በ ወደ አራት አጥፍ በሚቀጥለው ዓመት ወደ አምስት እጥፍ አድጓል ዓመተ ጠቅላላ የውጭ ኢትዮጵያውያን ተጨማሪ ምህረት ፓይለቶች ፓይለቶች ፓይለቶች ፓይለቶች ከትቤት ወ ጋ ወ ጃጣ ሀ ሀ » ጋ ያ ሉ ጻ ሠ ቀዒ ። በዚህ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ኣየር መንገድ አስተዳደር ጋር የማይስ ማሙበትን ምክንያት መርምሮ ለመፍታት የተሞክረ አይመስልም ነበረ ከዚህ ተቋም በአይሮፕላን ጥገና በኩል የተገኘው ጠቃሚ ትምህርት የአካል ጥገና ክፍልሕር አስተማሪ ቻርሊ ገምፕከ ክጩዩ የሚባሉትን አስመጥቶ ኢትዮጵያውያኑን ማሠልጠኑ ነው ቀደም ሲል ከጀርመን ተቀጥረው ከመጡት ሐንስ ስፕፐሪንገር በ ሀ ጋር አቶ ማንደፍሮና አቶ ማሞ ተጨምረው ከሌሎች ሠራተኞቻቸው ጋር በመሆን ነው በተለይ የዲሲ እና የሲን የአካሉን ጥገና በመንከባከብ የአገልግሎት ዘመኑን ለማራዘም የቻሉት እነዚህ አይሮፕላኖች ከሥራ የተገለሉት የሞተራቸው መለዋወጫ አለመገኘቱና ባለ ኦክቴን ነዳጅ በዓለም ላይ ተፈላሳጊነቱ እያነስ በመሄዱ ምክንያት ነው የፓይለቶች አቅርቦቱን አየር ኃይል አንዲወስድ የተደረገው ጥረት ፍሬያማ ሆኖ ጥቂት ፓይለቶች ወደ አየር መንገድ ተዛውረው ለጥቂት ጊዜ ካዘገመ በኋላ በተፈለገው ጊዜና ቁጥር የሚያስፈልጉትን ፓይለቶች ለማግኘት አልተቻለም አንዳንድ ፓይለቶች በግላቸው ከአየር ኃይል እያስፈቀዱ ተቀጥረዋል በመጨረሻም አየር መንገዱ ያጋጠመውን የፓይለት እጥረት መቋቋም ስላልቻለ ከመስመር ፓይለቶች አሜሪካዊው ካፐቴን ቶማስ የማስተማር ልምድ ስለነበራቸው አራት ተማሪዎች ተቀብሉ እንደገና ትቤት አቋቋመ አቪዬሽን በኢትዮጵያ የአየር መንገድ ትቤት የአቪዬሸን እንቅስቃሴ ሁሉ በተፈጥሮ ፈጣን በመሆኑ በዚህ መስክ የተስማሩት ሁሉ በተቀላጠፈ ሁኔታ አገልግሎት እንዲያበረክቱ ከተፈለገ በላቀ ዲሲፐሊን የተገነባ ሥልጠና ማግኘት እንዳለባቸው ይታወቃል አየር መንገዱ ሥራ ከጀመረበት ገዜ አንስቶ የደንበኞቹን ደህንነት ጠብቆ የተሟሳ አገልግሎት ሰመስጠት ያስችለው ዘንድ የትምህርት ፕሮግራም አውጥቶ ቀስ በቀስ እያሳደገው በየዘርፉ የሚመድባቸውን ሠራተኞች አቅሙ በፈቀደው መጠን ከግቢው ውስጥ ባቋቋመው የትምህርት ክፍል ማሠልጠን ጀመረ በተጨማሪም በዓለም ዙሪያ ወደሚገኙት የታወቁ ማሰልጠኛ ተቋሞችና ዩኒቨርሲቲዎች እየላከ በማስተማር ብቃታቸውንም በየጊዜው አየገመገመ አስፈላጊውን የሙያ ማዳበሪያ ትምህርት እየሰጠ አሠራሩን አሻሸሏል በዚህ ዓይነት ዘዴ ደረጃ በደረጃ የተገነባው ትምህርት ቤት ዘርፉ ብሹ በመሆኑ ብዙ ሙያዎችን ለማዛተት ችሏሷል ሬ የቴክኒክ ትቤት አየር መንገዱ በተመሠረተበት ዘመን አካባቢ ዓለም አቀፍ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት በርዳታ መልክ የቴክኒክ ትምህርት ቤት እንዳቋቋመ በሦሰተኛው ክፍል ተገልዷል አንደኛ ከዚህ ተቋም በተገኘው ልምድ ሁለተኛ የኢትዮጵያ አየር ኃይል በተሟላው የቴክኒክ ትምህርት ቤት ያፈራው የሠለጠነ የሰው ኃይልና ተሞክሮ በመታገዝ የመጀመሪያው የሲቪል አይሮፕላን ጥገና ትቤት ጥር ቀን ተቋቋመ ይህ ትምህርት ቤት በጥቂት የሥራ ዘመናት ውስጥ በዓለም ከታወቁት ተመሳሳይ ትምህርት ቤቶች የሚወዳደር ሆኖ ደረጃው የአሜሪካ ፌዴራል አቪዬሽን ባለሥልጣን የእንግሊዝ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣንና የፈረንሳዩ ቢሮ ቬሪታ የሚጠይቁትን መመዘኛ ሁሉ የሚያሟላ ሆነ ትምህርት ቤቱ ሥራውን እንደጀመረ በሦስት የተከፈለ የዐ ወራት ኮርስ ነበረው የመጀመሪያው ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጨርሰው የመጡትን ወዉጠደ አቪዬሽን ቴክኒካል መስመር ለማሰማራት እንዲቻል የመጀመሪያ ደረጃ ስልጠና ለመስጠት ስምንት ወራት ያስፈልጉታል ሁለተኛ ለ ወራት የሚካፄደው ትምህርት ስለ አቪዬሽን በኢትዮጵያ አይሮፕላን በጠቅላላ የአይሮፕላን አካልና የሞተር ስልጠና ይሰጣል ሦስተኛው ኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚጠቀምባቸው አይሮፕላኖች የአካል ክፍሎችና ሞተሮች ጥገና ለስድስት ወራት ይሰጣሉ በሁለተኛ ውና በሦስተኛው ኮርስ ግማሹ የትምህርት ጊዜ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ባሉት ልዩ ልዩ የቴክኒክ ክፍሎች እየተከክዋወሩ በእጅ ሥራ ልምምድ ላይ ያተኩራሉ ዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን ድርጀት የቴክኒክ ኮሚቴ የትምህርት ቤቱን የጥገና ክፍሎችና የልዩ ልዩ ትምህርት መስጫ መሣሪያዎችን በተመለከተ የተነሱትን ጥያቄዎች ሁሉ መሟላታቸውን መርምሮ ፕሮግራሙን አጽድቆአል መ የፓይለት ሥልጠና በአሜሪካ ፓይለቶች ብቻ የተጀመረው አየር መንገድ የመጀመሪያዎቹን ኢትዮጵያውያን ፓይለቶች በኢትዮጵያ አየር ኃይል ሠልጥነው እንዴት አንደተዛወሩ ከዚህ ቀደም ሲል ተጽፏል ከዚያም የኢትዮጵያ መንግሥትና የአሜሪካ መንግሥት በመተባበር በልደታ አይሮፕላን ማረፊያ ግቢ የበረራ ትምህርት ቤት ተከፍቶ ጥቂት ኢትዮጵያውያንን ካስመረቀ በኋላ መዘጋቱ ከላይ ተገልዷል ቁ ጥቂት ጊዜያት ካለፉ በኋላ አየር መንገዱ ተጨማሪ ፓይለቶች ስላስፈ ለጉት ራሱ የሚያስተዳድረው ትምህርት ቤት በየካቲት ዓም አቋቁሞ አራት ተማሪዎች በመቀበል ሥልጣናውን ጀመረ ይህ ትምህርት ቤት በአሜሪካኖች ሲካሄድ አቆየ በኋላ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓሊሲ መሠረት ለተከታታይ ዕድገት ጥራት አስፈላገ በመሆኑ የትምህርት ቤቴን ደረጃ ለማሳደግ ቀደም ሲል በመስመር በረራ አዛዥነት ሥራቸውን በሚገባ ካስመሰከሩት አንዱን ካፕቴን መድቦ ትምህርት ቤቴን እንዲመራ ቢደረግ ከመደበኛ ትምህርት ቤት እስከ አዛዥነት ያለው የሥልጠና ፕሮግራም ምን መሆን አንዳለበት ስለሚያውቅ በታለመለት ዓላማ እንዲራመድ ያደርገዋል የሚለው አስተሳሰብ የአየር መንገዱ ምኞት ስለነበረ ውጤቱም የተሻለ እንደ ሚሆን በመታመኑ የትምህርት ቤቱን ኃላፊነት ተረክበው እንዲያ ስተዳድሩ ካፕቴን አብርፃም ገዛኽኝ ተመደቡ በአዲስ መንፈስ ከፍተኛ ዕውቀትና ልምድ ያላቸውን የበረራ አስተማ ሪዎች በመቅጠር የነባር አስተማሪዎችን ዕውቀት ለማሳደግ ወደ ውጭ አቪዬሽን በኢትዮጵያ አገር ከፍተኛ ተቋማት ልኮ ማሠልጠኑን እንዲሁም ትምህርት ቤቱን ዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬቭን ድርጅት ጋር በሚገባ ማስተዋወቁን ተያያዙት በመጨረሻም በአፍሪካ ሲቪል አቪዩሽን ኩኡሚሽን በኩል ጠቅላላ የአፍሪካ አየር መንገዶች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ በመገመት የጠበቀ ግንኙነት እንዲኖር ከፍተኛ ጥረት በመደረጉ የትምህርት ቤቱን ዝና ከፍ ማድረግ አስፈለገ ትቤቱ ጥቂት ዓመታት እንደሠራ በአየር ኃይሉ ዕውቅና ካላቸውና በሳል ከሆኑት አስተማሪዎች ውሰጥ ትምህርት ቤቱን እንዲመሩ ኩሎኔል ሉልሰገድ አበበ ተመደቡ። አብረዋቸው መጥተው ለላቀ ደረጃ የጣሩት አስተማሪዎች አሳቸውም ካለፉ በኋላየትምህርት ቤቱን የመሩት ፓይለቶች ሁሉ የቀድሞ የኣየር ኃይል አባሎች አቪህ ላይ አብረው ይታወሳሉ የአስተዳደር ትምህርት በአየር መንገድ ውስጥ በአስተዳደርና በልዩ ልዩ ዘርፎች የተመደቡ ሠራተኞችን የሥራ ጥራት ለማሻሻልና ለዕድገት ሥልጠና ለሚያስፈ ልጋቸው እስከ ዲግሪ ድረስ እንዲማሩ የሚረዳበት ፕሮግራም ነበረው ዲግሪም ኖሯቸው ለተቀጠሩት የሞያ ሥልጠና በመስጠት ቅጥር ግቢው ውስጥ የነበረው ትቻህርት ቤት ከፍተኛ አገልግሉት አበርክቷል የወደፊት አስተዳዳሪዎች እንዲሆኑ ኩሎኔል ሥምረት መድኀኔን ወደ ሐርቫርድ ካፕቴን መሐመድ አህመድን ወደ ስታን ፈርድ ዩኒቨርስቲዎች በሌሎች ደረጃ ያሉትን ወደ ማክጊል ካናዳ ልኮ ተጨማሪ ትምህርት እንዲያገኙ አድርጓል አየር መንገድ በየጊዜው የዩኒቨርሲቲ ምሩቃን የሆኑትን አዲስ ተቀጣ ሪዎች እየተቀበለ ከየክፍሉ ኃላፊ ጋር በተባባሪነት ለወ እየሠሩ በአጭር ጊዜ ሠልጥነው የኃላፊነት ደረጃ የሚያስጥ ፕሮግራም በከኮሎነል ሥምረት መድኅኔ ተቀይሶ ብዙዎችን አሳድጓል በድርጅቱ የፕላን መምሪያ ኃላፊነት በሽያጭ መምሪያ የልዩ ልዩ ክፍል ኃላፊ ሆነው ከሠሩ በኋላ የመምሪያው ኃሳፊ ሆነው ለብዙ ዘመን ያገለገሉት አቶ ወልደ ገብርኤል ፀሐይና የአሁኑ የአየር መንገዱ ዋና አሰተዳዳሪ አቶ ብሥራት ንጋቱ በዚህ ዓይነት ፕሮግራም ተቀጥረው ነው እስክ ከፍተኛ ኃላፊነት የደረሱት ይህ ፕሮግራም ያገለገለው አሠሪና ሠራተኛ ተለይቶ በሚታወቅበት ከዘመን ነው ከሶሻሊስት ሥርዓት በኋላ በወጣው አዋጅ መሠረት ከላይ አቪዬሸን በኢትዮጵያ የተጠቀሰው ከዩኒቨርሲቲ የተመረቁትን በቀጥታ በመቀበሉ ፕሮግራም ፈንታ ክፍት ቦታ ሲኖር ማስታወቂያ ወጥቶ በመጀመሪያ ከመሥሪያ ቤቱ ከተሞከረ በኋላ ከውጭ መቅጠሩ ቀጠለ በደርግ ዘመን እስከ ዲሬክተር ደረጃ ያሉት የሠራተኛው ማኅበር አባል መሆን የመረጡበት ምክንያት ማኀበሩ የጎብረት ሥምምነቱ የተሻለ ጥቅም ያስገኝልናል ይከላከልልናል በሚል ምክንያት ነበር ሆኖም ድርጅቱ በፈለገ ጊዜ ማንኛውም የሰለጠነ ሰው ኃይል እየቀጠረ ነው በ ዓም ከላይ የተጠቀሱት ሦስት የትምህርት ክፍሎች ተጠቃለው ለመጀመሪያ ጊዜ በመምሪያ ደረጃ ሲዋቀር የመምሪያው ኃላፊ ካፕቴን አብርሃም ገዛኸኝ ሆኑ የቴክኒክ ትምህርት ቤቱ ዲሬክተር አቶ ካሣ እስክንድር ሆነው እሳቸው ወደ አፍሪካ አየር መንገዶች ማኀበር በቴክኒክ ዳይሬክተርነት ሲፄዱ ኩሎኔል አሥራት ተሰማ ተረከቡ አየር መንገድ ቅጥር ግቢ ሲቋቋም ጀምሮከነበሩት አስተማሪዎች ጋር ይህ የትምህርት ማዕከል ያገኘውን ዝና በሌሎች ክፍሎች የተጠቀሱትን አስተማሪዎች አብሮ ማንሳት ያስፈልጋል በዚህ ዓይነት ጥረት የበረራና የቴክኒክ ትምህርት ቤቶቹ ያበረከቱትን መልካም ሥራ መሠረት በማድረግ ለአፍሪካ የሚበጆው በኢትዮጵያ ያለውን ተቋም እንደ ሞዴል በማቅረብ ለእንግሊዝኛ ተናጋሪ አፍሪካውያን ከፍ ያለ የአቪዬሽን ትቤት አዲስ አበባ ላይ እንዲመሠረት ዘመቻው ቀጠለ ከዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን የቴክኒከ ተራድኦ በአፍሪካ ሲቪል አቪዬሽን ዓመታዊ ስብስባ ላይ ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ተወካዮች ጋር የትምህርት ቤቱ ኃላፊዎች እየተገኙ ለበርካታ ዘመናት ልምዱን ባከበተው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የትምህርት ተቋም አንዲጠቀሙ በተጨባጭ ማስረጃ ለየሀገሩ ባለሥልጣኖች አቅርበዋል የነዚህ ተከታታይ ጥረቶች ውጤት ማሊ ርእስ ከተማ ባማኮ ላይ የአፍሪካ ሲቪል አቪዬሽን ኮሚሽን ባካሄደው ስብሰባ በአፍሪካ እንግሊዘኛ ተናጋሪ አገሮች ከፍተኛ የአቪዬሽን ማዕከል አዲስ አበባ ሳይ እንዲ ቋቋም ወሰነ የታሰበው ትምህርት ቤት ተማሪዎች በአዳሪነት ተቀብሎ ለማስ ተናገድ ወደ ሜሊዮን ዶላር እንደሚያወጣ ተገመቶ ነበር «በጠቅላላው የአፍሪካ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅቶች ይህን ውጤት ለማስ ገኘት የተጫወቱት ሚና ክፍተኛ ነበር የትምሀርት ቤቱን አስተዳደር መንግሥታዊ አካል የሆነው የሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ለመውሰድ የተደረገው ሙከራ አልተሳካም በኀብረት መዋጮ የተቋቋመ ትቤት የአመራርና የፖሊሲ ውሳኔዎችም በኅብረት ሆኖ መላ አፍሪካውያን መሳተፍ ይኖርባቸዋል ደረጃ መመደቡ ላይ የሚያስከትለው ችግር አሺዬሸን በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በሚገባ ለየአንዳንዱ ህገር ማከፋፈሉ ከባድ የአስተዳደር ስልት አንደሚጠይቅ ብዙዎቹ ተንንዝበዋል ሆኖም ርዳታ ሰጪው የተባበሩች መንግሥታት የልማት ፕሮግራም ሰኣፍሪካውያን የሚሰጠው የአቪዬሽን ትምህርት ስኩላርሺቪሺፕፐ አልተቋረጠም የኢትዮጵያ አየር መንገድም የባለቤትነት መብቱን አሳልፎ አልሰጠም ይልቁንም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የማስተማሪያ ተጨማሪ አይሮፕላኖች መግዢያ ርዳታና አንድ አነስተኛ ምስለ በረራ ከተባበሩት መንግሥታት ተራድኦ ድርጅት በማግኘቱ ማስተማሩን ቀጠለ ይህ ተጨማሪ አቅም ለአየር መንገዱ የሚያስፈልገውን የሠለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎት ከማቅረብ አልፎ ለአድማስ አየር መንገድ ፓይለቶችን ማሠልጠን ቻለ ለፓን አሜሪካን አየር መንገድ ተወካይ የነበሩ አሜሪካዊ በዚህ ሥራቸው ላይ በተጨማሪ የአነስተኛ አይሮፕላን ታክሲ በረራ አድማስ ኤየር በሚል የጀመረውን የሶሻሲስት መንግሥት ሥርዓት ሲወርሰው ለብቻው ተለይቶ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ስር ይተዳደር ነበር ተጨማሪ ጄት አይሮፕላኖች ለመግዛት ከአሜሪካ ብድር በተጠየቀበት ጊዜ የግል አይሮፕላን የተወረሰባቸው ሰዎች ግምት ክፍያ በቅድሚያ መጠናቀቅ ነበረበት ትምህርት ቤቱ ለበርካታ የአፍሪካ አየር መንገዶች ፓይለቶችና ቴክኒ ሺያኖች በከፍተኛ ቁጥር አሠልጥፍል አሁንም እያሠለጠነ ይገኛል ኢትዮጵያውያንን የሚቀበለው ሳይከፍሉ በስኮላርሺፕ ሲሆን ለውጪ ሀገር ተማሪ ያስከፍላል። የሰው ሕይወት የጠፋበት አደጋ በመሆኑ አንዳንድ ወገኖች ጉዳዩን አዲስ አበባ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና ኒውዮርክ ከተማ ፍርድ ቤቶች እንዲቀርብ ኣድርገዋል ሁኔታው ከግምት አለመሳካት ጋር የተያያዘ ስለነበረ እንደ ማንኛውም የአቪዬ ሽን አደጋ በተገኘው ትምህርት መታለፍ ነበረበት ኦክቶበር ቀን ቲደብዩኤ የኢትዮጵያ አየር መንገድን የሚያጠኑ ኤክስፐርቶች ላከ ምናልባት በዓመቱ መጨረሻ ቪክተር ሐረል ከሥልጣናቸው እንደሚነሱና በምትካቸው የጄት አይሮፕላን ልምድ ያለው ሰው ለመተካት ማስባቸውን የቲ ደብልዩ ኤ ምክትል ፕሬዚዴንት ለአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሜኒስቴር በደብዳቤ አስታውቀዋል ኦክቶበር ቀነ የጄት በረራ ልምድ ያላቸው ሰው ቪክተር ሐረልን እንደሚተኩ ቲ ደብልዩኤ ለኢትዮጵያ መንግሥት ያስታውቃል ከላይ በዝርዝር የተመለከቱት ሁኔታዎች በየአቅጣጫው በሚካሄዱበት ወራት ከብዙ በጥቂቱ የኢትዮጵያ መንግሥትንና የአሜሪካ መንግሥ ችን የሚያሳስቡ ሌሎች ውጥረቶች ነበሩ በሶማሴና በኢትዮጵያ ወሰን ላይ ያሰው አለመረጋጋት አሥመራ የሚገኘው የአሜሪካኖች የቃኘው ጣቢያ ኮንትራት የሚታደስበት ዝመን በመድረሱና በተለይ ደቀ መሐሪ አካባቢ አቪዬሽን በኢትዮጵያ የሚገኘውን የጉርኣን አይሮፕላን ሜዳ ጨምሮ ለጦር ሠፈር ለመያዝ የነበራቸው ፍላጎት ገና ያልተጣራበት ጊዜ መሆኑ የኮንጎ ሽብርና አለመረጋጋት የኢትዮጵያ አስተያየት ወደ ሕጋ ዊው ጠቅላይ ሚኒስትር ሉሙምባ ወደ ማመን ያመዝን ስለ ነበረ ነው አሜሪካኖች ደግሞ የሶቪዬት ሕብረት በአፍሪካ አህጉር የመስፋፋት ዓላማ ያሳስባቸው ወቅት በመሆኑ በዚህ ጊዜ ሽብሩን ለመቆጣጠር በተባበሩት መንግሥታት ስም ኢትዮጵያ ከሰላም አስጠባቂዎች አንዷ ሆና ከምድር ጦርና ከአየር ኃይሏ አራት ኤፍ አይሮፕላኖች የትራንስፖርት አይሮፕላ ንና ሰው ጨምሮ ያዘመተች በመሆኑ በዚሁ ጊዜ በአየር ኃይል በኩል ለድጋፍ መስጫ ባለአራት ሞተር ቲ አይሮፕላን አስፈላጊ ሆኖ የአሜሪካ መንግሥት ለመስጠት አልቻለም የተላኩት ተዋጊ ዴት አይሮፕላኖች ጥቂት ወራት ድጋፍ ከስጡ በኋላ የአየር ኃይል አዛዥ ጄኔራል አሰፋ አየነ አይሮፕላኖቹ ወደ ሀገር እንዲመለሱ በመፈለጋቸው ይሀም ከሆነ በሚፈጠረው ቀዳዳ ሌሎች እንዳይገቡ አሜሪካኖች ስላሰጋቸው በዚህ ማካካሻ ተጨማሪ አንድ ስኳድሮን ኤፍ ለመስጠት መወሰኑ አየር መንገድ ውስጥ በነበረው አለመረጋጋት አንዳንድ የቦርድ አባላትና የመንግሥት ባለሥልጣኖች ሠራተኛው የሚያቀርበውን ብሶት እየደገፉት መሄዳቸው ጻ የጄት አይሮፕላኖች ተገዝተው ውሉ ተፈርሞ የቦሌ አይሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ በወቅቱ ለማሳረፍ አለመዘጋጀቱ ፈ የአሜሪካ መንግሥት የሶቪየት ሕብረት በአፍሪካ ውስጥ በአቪዬሽን መስክ እንዳትስፋፋ በተለይ በኢትዮጵያ አየር መን ገድ ውስጥ እንዳይገቡ ለመከላከል ጥረት ማድረጋቸውና የአሜ ሪካ አስተዳደር ምን ለመሥራት እንደሚችል ለሌሎቹ ኣፍሪካ አገሮች ማሳያ ጣቢያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ነበረ ይህ በመሆኑ በየቀኑ የሚደረገውን እንቅስቃሴ በቅርብ ይከታተላሉ በ እና በ ዓም በተፈረሙት ኮንትራቶች ላይ የተሰጣ ቸው እንደፈለጉት የመቅጠርና የማስወጣት ሥልጣን በራስ መንገሻ መሪነት እየተሻረ ነው የሚል ፍራቻ ነበር ጄት ለመግዛት ከሚደረገው የብድር ውል ድርድር ውስጥ አሜሪካ ኖቹ ቻርተሩ ላይ በነበራቸው ሥልጣን እንዲቀጥሉ ተብሎ እንዲጠቀስ አቪዬሽን በኢትዮጵያ አጥብቀው መጠየቃቸው ኢትየጵያ ውስጥ ባላቸው ስልጣን ለመቆየት ፍላጎት እንደነበራቸው ያሳያል ኒ በዚህ ወቅት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ለማሳደግ በሚል ስም የሚደ ረጉኑ ውጣ ውረዶች ለአይሮፕላን ልዩ ልዩ መገልገያ ፅቃዎችና ሕንጻዎች እንጂ ለኢትዮጵያውያን ሠራተኞች ዕድገት ኣስፈሳጊው ትኩረት አልተሰጠውም ነበር ከአሜሪካ በአዲስ ተቀጣሪነት የሚመ ጡትን ፓይለቶችና ቴክኒሺያኖች ከምንጩ ለማስቀረት ከአየር ኃይል በዚህ ሙያ የሠለጠነ የሰው ኃይል ወደ አየር መንገድ እንዲዛወር አየር መንገድ ውስጥ ያሉት ሠራተኞች የአየር ኃይል ባለሥልጣኖች እንዲተባበሯቸው ደጋግመው ጠይቀዋል አየር ኃይል በበኩሉ ከፍተኛ ፅድገት ያሳየበት ጊዜ በመሆኑ ብዙ ሥራና አይሮፕላኖች ስለነበሩት አየር መንገድ በሚፈልገው ጊዜ የሚያስፈልገውን የፓይለቶች ቁጥር ለማዘዋወር ባለመቻሉ አየር መንገድ ከአሜሪካ መቅጠሩን ቀጥሷል በኢትዮጵያውያን ፓይለቶች የማብረር ችሎታ በኩል የመጠራጠር አስተያየት ያላቸው በከፍተኛ ደረጃ ያሉ የመንግሥት ባለሥልጣኖች ነበሩ ይህን ለማለት ያስቻለን በሚከተሉት ምክንያቶች ነው የሚስተር ጆን ስፔንሰር መጽሐፍ ወጠክአኮ ። ያውያን ከየመን አየር መንገድ ጋር ያለውን ግንኙነት ከፍተዮ ረጃ እንደሻው በኋላም አቶ ይርጋ ሰይፉ እን መጀመሪያ ካፕቴን ዘለቀ ደምሴ ቀጥሎ ካፕቴን ሙለቲሩ መብ ሰብዙ ዓመታት ለየመን አየር መንገድ አገልግለዋል የሲቪል አቪዬሽን ባለሙያ አቶ በቀለ ሰርቤሳ ለየመን ሲቪል አቪዬሽን መሥሪያ ቤት የቦስማካሪነት አስፈላጊውን ርዳታ ሰጥተዋል የበረራ መሥመሮች የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ ዓ ም ሉ ም ከአፍሪካ አራተኛው አየር መንገድ በመሆን በያንዳንዱ የአክሲዮን ፅጣ አስገኝቶ ዓመቴን የጨረሰው ሜሊዮን ብር አትርፎ ነው የበረራ መስመሮች ትርፋማነትና አዲስ መስመሮች ለመክፈት የሚደረጉት ጥናቶች ለብዙ በመምሪያ ደረጃ የኢንተርናሽናል ግንኙነትና የታሪፍ ኃላፊ ሆነው ሚስተር ራየን ተሾሙ በብራውንስታይን መሪ ነት የፕሳን ክፍሉ የአዲስ ዴራ ተደራጅቶ ልዩ ልዩ ክፍሎችን በጥራት በመከታተሉ አስተዳደር ክፍሉ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የመምሪያ ኃላፊ አቶ መኩሪያ ወርቁ ሆኑ በቪህ መምሪያ የሠራተኛ ጉዳይ ክፍል ማናጀር ሆነው የተቀጠሩት አቶ ሐጎስ ለገስ በዚህ ሥራ ላይ ብዙም ሰይቆዩ ወደ ሽያጭ ክፍል ተዛውረው ከሚስተር ድሬዝነር ጋር የሠሩ ሲሆን በኋላ የማርኬቲንግ መመሪያ ኃላፊ ሆነው ተሾመዋል ከዚያም ለፅድገት ለታጨት ኢትዮጵያውያን የደረጃ መለ ተሰጥቶ ትምህርት ለሚያስፈልጋቸው ፕሮግራም ተዘጋይላቸው ቦታውን ወዲያው ለመያዝ ለሚችሉት ፅኃድገቱ ተሰጣቸው የ ል ካፕቴን ዓለማየሁ ሆኑ በቴክኒክ ክፍሉም ሚስተር ዳረ ያውያን ጋር ጥብቅ ግንኙነት ፈጥረው በኃላፊነት ቦታ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ካፐቴን መኩሪያ በሰጠ የስሜን የመን የታይዝ መፈንቅለ መንግሥት በተደረገ በሁለት ዓመቱ ከሳውዲ አረቢያ መንግሥት ጋር የነበራቸው የወሰን ግጭት አልቆ የመንን ለመርዳት የመጡትም የግብጽ ወታደሮች ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ በኋላ የየመን መንግሥት የአየር ትራንስፖርት ችግር አጋጥሞታል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁለት ዲስሲ አይሮፕላኖች በየመን አየር መንገድ ቀለም ቀብቶ ጠቅላላውን የአየር አገልግሎት እንዲወስድ ተጠየቀ በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ይህ ጥያቄ ተፈጻሚነት ካለው በሁለቱ ሀገሮች መሀል የተሻለ ወዳጅነት ይፈጥራል በማለት ጥያቄውን በጥሩ አስተያየት ተቀበለው በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል የጊዜውን ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም ላለፉት ዘመናት ለየመን መንግሥት ለሰጠው አገልግሉት ገና ያልተ ከፈለው ዶላር ፅዳ ሳይከፈል አገልግሎት አልጀምርም የሚለው ዋናው ምክንያት ሆኖ ከዚህም በላይ የአይሮፕላንና የሠራተኛ እጥረት አለብን በሚል ሰበብ ጥያቄውን ገሸሽ አደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድና የሳውዲ አረቢያ አየር መንገድ ሁለቱንም የሚመሩት ከቲደብልዩኤ የመጡ አስተዳዳሪዎችና ልዩ ልዩ ሙያ ያላቸው አሜሪካኖች ስለነበሩ ይህ ከየመን መንግሥት የቀረበውን አዲስ ጥያቄ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያስተናገደ እንደሆነ በአጅ አዙር ቲደብልዩኤ እንደሠራው እንዳይቆጠርና ከሳውዲ መንግሥት ጋር ያለው ከዛ ያለ የቲደብልዩኤ ጥቅም እንዳይነካ ጥያቄውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለስልጣኖች ያልተቀበሉት በዚህም ምክንያት ሳይሆን አይቀርም ሇቴፊያ እኣ ። የዝገት ምልክት በያለበት ያሳይ ስለነበረ ከማሠራቱ ይልቅ በሚያስከትለው ወጪ የተሻለ የሠራ አይሮፕላን ለመግዛት ይቻላል የሚለውን ምክር የአየር መንገዱ አስተዳዳሪ የነበሩት ሚስተር አልዋኒ አልተቀበሉትም አገልግሎት ሰጥቶ እንዳበቃ አሮጌ ግመል ተጥሎ እንዳይወድቅ በስሜት ብቻ መሠራት አለበት አሉ አንድ የእንግሊዝ የሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን በዚህ ጊዜ የአየር መንገዱን የጥገና መምሪያ ዓመታዊ ምርመራ ለማድረግ መጥተው ሳለ በአካባቢው ተገኝተው አይሮፕላኑን ክተመለከቱት በኋላ መንገደኛ ማብረር ቀርቶ በሀገሬ ላይ እየበረረ እንዲያልፍ አልፈቅድም ነበረ ያሉት ይህ አይሮፕላን በዋናው ሥራ አስኪያጅ ጥያቄ መሠረት ይታደሳል ሰቦያም ከኢትዮጵያ አየር መገገድ ጋር በመስማማት ሁለት ፓይለቶች አንደኛው የኦፐሬሽን ኃላፊ ሁለተኛው አስተማሪ አንድ የበረራ መሀንዲስና ሁለት መካኒኮች አልየምዳ ተመድበው እንዲሠሩ ኮንትራት ተፈረመ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአይሮፕላኑ ምስለበረራ ስሰነበረው የፓይለቶቹ ሥልጠና ፓኪስታን መሆኑ ቀርቶ አዲስ አበባ ሆነ የአየር መንገዱ አስተዳዳሪም ሥልጠና ተስጥቷቸው ረዳት አብራሪ ሆኑ የደቡብ የመን አየር መንገድ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ባደረገው የሥራ ትብብር መጠቀሙን የተመለከቱት የሰሜኑ የመኒያ አየር መንገድ የኦፐሬሽን ኃሳፊ ሁለት ፓይለቶች እንዲሰጣቸው ጠየቁ እሳቸውም የኦፐሬሽኑን ሥራ የሚረዳቸው ይፈልጉ ስለነበረ ካፕቴን ዝለቀ ደምሴ ረዳታቸው ካፕቴን ላቀው ወልደ ማርያም አስተማሪ ሆኑ የቴክኒኩን ሥራም ሰኢትዮጵያውያን ሰጡ ሦስተኛ የበረራ አስተማሪም ተልኮላቸው አዲስ ፓይለቶችም ወደ በረራ ትምህርት ቤታችን እየተላኩ መስልጠን ጀመሩ የሲቪል አቪዬሽን መሥሪያ ቤታቸው ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን አማካሪ ስለጠየቀ አቶ በቀሰ ሰርቤሳ ተልክው መሠሪያ ቤቱን አደራጅተዋል በዚሁ ጊዜ አካባቢ የዩጋንዳ አየር መንገድ ሥልጠናውን ወደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ ለማዛወር ጠይቆ በመደራደር ላይ እያለ የተባበሩት መንግሥታት ተራድኦ ድርጅት ለዩጋንዳ ሲቪል አቪዬሽን አማካሪ እንዲሆኑ ካፕቴን ዓለማየሁ አበበን መረጠ። አቶ ተፈራ ደገፌ ለአሜሪካኖች የተሻለ አስተያየት ሊኖራቸው ይችላል ለሀገሪቱ የሲቪል አቪዬሽን ሕግ ገና አልወጣም የደሞዝ ሊስት እንጂ መስሪያ ቤቱ በጀት የለውም ስለ አይሮፕላኖች የደኀንነት ምስክር ወረቀት የሚፈርሙት ዋና ጸሐፊ የአቪዬሽን ሙያ የላቸውም በየክፍሉ የአቪዬሽን መመደቢያው ሥርዓት ስላልተቋቋመ አየር መንገዱ በውክልና የመሥሪያ ቤቱን የአይሮፕላን ፍተሻ የሚያደርገውና ዋና ጸሐፊው የምስክር ወረቀቱን የሚፈርሙት የአሠራር ዘዴ ለወደፊቱ የኤክስፖርት ኢምፖርት ባንክ ብድር በሚፈቀድበት ጊዜ ችግር ይፈጥራል» ብለዋል አቪዬሽን በኢትዮጵያ ከአሜሪካ የተገኘ የቴክኒክ ርዳታ ከአሜሪካ ሲቪል ኤሮኖቲክ ድርጅት የተላኩት ሚስተር ፍሬዘር ለአይ ሮፕላን ሜዳዎችና ለማንኛውም ቴክኒክ ነክ ለሆነው ጉዳይ የሲቪል አቪዬሽን መሥሪያ ቤት አማካሪ ነበሩ በቪሁ ሥራቸው የአሜሪካ ተራድኦ መሥሪያ ቤት ለኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ትምህርት ቤት ተጨማሪ አስተማሪዎችና የቴክኒክ ባለሙያዎች ከአሜሪካ እንዲልክ ምክራቸውን በመለገስ በፃፉት አስተያየት የአሜሪካ ባለሥልጣኖች የማይፈቅዱ ከሆነ ሥራውን ስዊድኖች ወይም ሌሎች አውሮፓውያን ስለሚወስዱት አሁን የተጀመረው ሁሉን አሜሪካዊ ያደረገው የአቪ ዬሽን እንቅስቃሴ» እንደሚዳከም አስታውቀዋል ከዚህም ጋር አያይዘው የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ለሀገሪቷ ስላስፈለጉ አዲስ በተገኘው ርዳታ ለትራፊክ ቁጥጥር ትምህርት አንድ አሜሪካዊ አስተማሪ ተቀጥረው ተማሪዎችን ማስተማር እንደጀመሩ ገልፀዋል ዓለም አቀፍ የሲቪል አቪዬሽን ድርጀት በሰጠው ርዳታ የመጡት አስተ ማሪዎች በሜትሮሎጂ በሬዲዮ ቴክኒሺያንነትና በአይሮፕላን ጥገና ሥራ ወጣቶችን እንዳሠለጠኑ ቀደም ሲል ተጎልፆአል ለአይሮፕላን ጥገና ትምህርት የሦስት ዓመታት ኮርስ ተስጥቶ በመጀመሪያ ከተመ ረቁት ተማሪዎች ውስጥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲቀጥር ሁለቱን ማለትም አቶ ይርጋ ሰይፉንና አቶ ንጋቱ ተሰማን ለተጨማሪ ትምህርት ወደ አሜሪካ ልኳል ትምህርታቸውን አጠናቅቀው ከተመ ለሱ በኋላ እነሱም አየር መንገድ ተቀጥረው አስተዳደሩን ኢትዮጵያዊ ለማድረግ ይካፄድ በነበረው ትግል ትልቅ ሚና ተጫውተው አየር መን ገዱ ውስጥ ደረጃ በደረጃ አድገው ቁልፍ በሆኑ ቦታዎች ተመድበው አገልግለዋል በዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽንና በኢትዮጵያ አየር መንገድ መሐል በተደረገው ስምምነት መሠረት የእጅ ሥራ ትምህርት ፕሮግራሙ የሚካሄደው የመጀመሪያው ደረጃ የክፍል የቴክኒክ ትምህርት ከጨረሱ በኋላ አየር መንገድ ተቀጥረው በሥራ ልምድ የሚያገኙት ትምህርት ነው እነዚህ ሁለቱ ተጣምረው አስፈላጊውን ፈተና ሲያልፉ የምስክር ወረቀት የመስጠትና ደረጃ በደረጃ የሚያድጉበት ፕሮግራም የተዝጋ ጀላቸው ቢሆንም አየር መንገዱ ይህን ፕሮግራም ለማራመድ በአንድ ጊዜ ለመቀበል የሚችለው የተማሪዎች ቁጥር አነስተኛ ነበር ይህም የሆነበት ምክንያት ሥራና ትምህርትን አጣምሮ ከሚሰጠው አገልግሎት አቪዬሽን በኢትዮጵያ ሌላ ከቀን ወደ ቀን ያለውን ተግባሩን ለማራመድ የቦታም ውሱንነት ስለነበረበት ነው ትምህርት ቤቱ ከ እስከ ዓም ድረስ ባሉት አሥር ዓመታት ውስጥ ከዘጠና በላይ የሚሆኑ በቴክኒቪያንነት የሠለጠኑ ወጣቶችን ለኢትዮጵያ አየር መንገድ አበርክቷል ከዚህ ትምህርት ቤት የሰለጠኑ ምሩቃን ጠቅላላ የአየር መንገዱን ቴክኒክ ክፍል ከአሜሪካኖቹ ለመረከብና በመጨረሻም ለመምራት በቅተዋል በሲቪል አቪቢዬሽንም በኩል በልዩልዩ ክፍል የሚያገለግሉትና እስከ የመምሪያ ኃላፊነትና ዋና አስተዳዳሪነት የደረሱት የዚሁ ትምህርት ቤት ምሩቃን ናቸው። የመቶ አለቃ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ በኤርትራ የሲቪል አቪዬሽን መቤት ኃላፊ በመሆን ተሹመው ዛሳፊነቱን ኢንተርናሽናል ኤይር ሬዲዮ ከተባለ የእንግሊዝ ኩባንያ ተረክበዋልፅ ይህ ኩባንያ በኮንትራት መልክ የኤርትራን የሲቪል አቪዬሽን ያስተዳድር ነበር ከአሥመራ ተመልሰው አቪዬሽን በኢትዮጵያ የኢፌዴሪ ፕሬዚዴንት የመቶ አለቃ ግርማ ወልደጊዮርርጊስ ከኅዳር እስከ ሐምሌ ዓም ድረስ ለዘጠኝ ወራት ያህል የሲቪል አቪዬሸን መቤት ዋና ዲሬክተር በመሆን መቤቱን መርተዋል ከዚያም ከፍተኛ የፖለቲካ ተሳትፎ በማድረግ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፓርላሜ አባል ሆነዋል ከዚህ በኋላ ክቡር አምባሳደር አባተ አግዴ ከ እስከ ዓም ድረስ የመሥሪያ ቤቱን ሥራ መርተዋል በዚህ ጊዜ ውስጥ አሁን የጦር ኃይሎች ሆስፒታል ከሆነው ፊት ለፊት ከሚገኙት ህንፃዎች በአንዱ ውስጥ መሥሪያ ቤቱን አድርጎ በድሮው አይሮፕላን ማረፊያ የሚገኘው የመንገደኞች አዳራሽ ተሠርቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ዝመናዊ የሆነ የአቪዬሽን አገልግሎት ተጀመረ ክቡር አምባሳደር አባተ ለአራት ዓመታት የመቤቱን ተግባር የመሩበትን ጊዜ ሲያወሱ«ከፍ ያለ ወጪ የተደረገበት ሰፊ የአቪዬሽን የልማት ሥራ የተከናወነበት ሰዓት ነበር» ብለዋል የአዲስ አበባ የአሥመራ የድሬዳዋና የጅማ አይሮፕላን ማረፊያ ሜዳዎችና የመንገደኞች መቀበያ አዳራሾች በኢንተርናሽናል ደረጃ የተሠሩት በዚያን ጊዜ ነበር በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ታሪክ ውሰጥ በከፍተኛ ደረጃ ለውጥ የታየው የሲቪል አቪዬሽን ቦርድ መቋቋም ነው በዚህ መሠረት ከላይ የተጠቀሱት የአቪዬሽን የልማት ሥራዎች ሲከናወኑ የአስተዳ አሺዬሽን በኢትዮጵያ ደሩም አቋም በመሻሻል ጉን ለጐን መራመድ ስለነበረበት ነሐሴ ቀን ዓም በትእዛዝ ቁጥር የሲቪል አቪዬሽን ቦርድ መቋቋም የመቤቱን ቴክኒካዊ ሥራ በደንብ ለማካሄድና የኢኮኖሚ ይዞታውን ለማስተዳደር ትልቅ ድጋፍ ሆኖታል ክቡር እምባሳደር አባተ አግዴ የሲቪል አቪዬሽን ከፍተኛ እንቅስቃሴ የተጀመረውም በዚህ ጊዜ ነበር የሲቪል አቪዬ ሽን ቦርድ ሲቋቋም የመቤቱም ዋና ዲሬክተር አምባሳደር አባተ አግዴም በረዳት ሚኒስትርንት ማዕረግ የመቤቱ አስተዳዳሪ ሆኑ ኢ ቫሬፊ ወደኋላ መለስ ብለን ስንመለከተው የፕሮግራሙ ሥራ በመልካም ተከናውኖ በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ የቆዩትና ለከፍተኛ ትምህርት ወደ ውጭ አገር ተልከው የነበሩት ሠራተኞች ተመልሰው ከፍ ያለ የኃላፊነት ሥፍራ በመያዝ ተግባራቸውን በሚገባ ሲያካሄዱ መገኘታቸው ደግሞ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት እያደገ ፄዶ ራሱን ችሉ ወደ መተዳደር ደረጃ ደርሶ ማየት በጣም ደስ የሚያሰኝ ነው ሲሉ ክቡር አምባሳደር አባተ አግዴ አስተያየታቸውን ገልጸዋል ክቡር አምባሳደር አባተ አግዴ በአሁኑ ጊዜ በጡረታ ላይ ናቸው አቪዬሸን በኢትዮጵያ የኢፌዴሪ ፕሬዚዴንት የመቶ አለቃ ግርማ ወልደጊዮርርጊስ ከኅዳር እስከ ሐምሌ ዐ ዓም ድረስ ለዘጠኝ ወራት ያህል የሲቪል አቪዬሽን መቤት ዋና ዲሬክተር በመሆን መቤቱን መርተዋል ከዚያም ከፍተኛ የፖለቲካ ተሳትፎ በማድረግ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፓርላማ አባል ሆነዋል ከዚህ በኋላ ክቡር አምባሳደር አባተ አግዴ ከ እስከ ዓም ድረስ የመሥሪያ ቤቱን ሥራ መርተዋል በዚህ ጊዜ ውስጥ አሁን የጦር ኃይሎች ሆስፒታል ከሆነው ፊት ለፊት ከሚገኙት ህንፃዎች በአንዱ ውስጥ መሥሪያ ቤቱን አድርጎ በድሮው አይሮፕላን ማረፊያ የሚገኘው የመንገደኞች አዳራሽ ተሠርቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ዝመናዊዌ የሆነ የአቪዬሽን አገልግሉት ተጀመረ ክቡር አምባሳደር አባተ ለአራት ዓመታት የመቤቱን ተግባር የመሩበትን ጊዜ ሲያወሱ«ከፍ ያለ ወጪ የተደረገበት ሰፊ የአቪዬሽን የልማት ሥራ የተከናወነበት ሰዓት ነበር» ብለዋል የአዲስ አበባ የአሥመራ የድሬዳዋና የጅማ አይሮፕላን ማረፊያ ሜዳዎችና የመንገደኞች መቀበያ አዳራሾች በኢንተርናሽናል ደረጃ የተሠሩት በዚያን ጊዜ ነበር በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ታሪክ ውሰጥ በከፍተኛ ደረጃ ለውጥ የታየው የሲቪል አቪዬሽን ቦርድ መቋቋም ነው በዚህ መሠረት ከላይ የተጠቀሱት የአቪዬሽን የልማት ሥራዎች ሲከናወኑ የአስተዳ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ደሩም አቋም በመሻሻል ጐን ለጐን መራመድ ስለነበረበት ነሐሴ ቀን ዓም በትእዛዝ ቁጥር የሲቪል አቪዬሽን ቦርድ መቋቋም የመቤቱን ቴክኒካዊ ሥራ በደንብ ለማካሄድና የኢኮኖሚ ይዞታውን ለማስተዳደር ትልቅ ድጋፍ ሆኖታል ክቡር አምባሳደር አባተ አግዶ የሲቪል አቪዬሽን ከፍተኛ እንቅስቃሴ የተጀመረውም በዚህ ጊዜ ነበር የሲቪል አቪዬ ሽን ቦርድ ሲቋቋም የመቤቱም ዋና ዲሬክተር አምባሳደር አባተ አግዴም በረዳት ሚኒስትርንት ማፅረግ የመቤቱ አስተዳዳሪ ሆኑ ከ ዛሬ ወደኋላ መለስ ብለን ስንመለከተው የፕሮግራሙ ሥራ በመልካም ተከናውኖ በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ የቆዩትና ለከፍተኛ ትምህርት ወደ ውጭ አገር ተልከው የነበሩት ሠራተኞች ተመልሰው ከና ያለ የኃላፊነት ሥዓጻራ በመያዝ ተግባራቸውን በሚገባ ሲያካሄዱ መገኘታቸው ደግሞ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት እያደገ ፄዶ ራሱን ችሎ ወደ መተዳደር ደረጃ ደርሶ ማየት በጣም ደስ የሚያሰኝ ነው ሲሉ ክቡር አምባሳደር አባተ አግዴ አስተያየታቸውን ገልጸዋል ክቡር አምባሳደር አባተ አግዴ በአሁነ ጊዜ በጡረታ ላይ ናቸው አቪዬሽን በኢትዮጵያ ከታኅፃሥ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረስ ለአንድ ዓመት ያህል ክቡር ፊታውራሪ ፍስሐጽዮን ኃይሉ በኋላ ደጃዝማች የመሥሪያ በቱ አስተዳዳሪ በነበሩበት ጊዜ አራቱን ዓለም አቀፍ አየሮፕላን ማረፊ ያዎች ማለትም የአዲስ አበባን የአሥመራን የድሬዳዋንና የጂማን የማስመረቅ ዕድል አጋጥሟቸዋል በፕሮግራሙ መሠረት የአዲስ አበባው ዓለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያ በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሲመረቅ የቀሩት ሶስቱ አይሮፕላን ማረፊያዎች ደግሞ በዚያኑ ቀንና ሰዓት የየጠቅላይ ግዛቱ የበላይ ባለሥልጣኖች በተገኙበት ተመርቀዋል ኀዳር ቀን ዓም በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ታሪክ ውስጥ አራት የአይሮፕላን ማረፊያ ጣቢያዎች የተመረቁበት ቀን ነው ክቡር ዶክተር ጐይቶም ሌጥሮስ ከታኅሣሥ እስከ ግንቦት ዓም ድረስ የመቤቱን ሥራ ሲረከቡ አራቱ ዓለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያዎች አገልግሉት ላይ ከዋሉ የአንድ ዓመት ዕድሜ ቢኖራቸወም አብዛኛው ሥራ ገና ያልተ ደላደለ ስለነበር አገለግሎት የሚሰጡት ልዩ ልዩ ክፍሎች አቋም የጠነከረ እንዲሆን ብዙ ሥራ አከናውነዋል አየር መንገድ ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ ጄት በሥራ ላይ ያዋሰበት ጊዜ በመሆኑ ለነዚህ ጄቶች በቂ የሆኑና የተረጋገጡ የገበያ መስመሮች ማግኘት አስፈላጊ ስለነበር ዋና አስተዳዳሪው ከአየር መንገድ ባለስል ጣኖች ጋር ብዙ አገሮች በመዘዋወር ውል ፈርመዋል አቪዬሽን በኢትዮጵያ ከሉር ዶክተር ጎይቶም ጴጥሮስ ከዶር ጎይቶም ቀጥሉ አቶ ኃይሉ ዓለማየሁ አስተዳደሩን ተረክበው ከ ዓም እስከ ዓም በሀሳፊነት ሲመሩ ክፈጸሙዋቸው ከፍተኛ ሥራዎች መካክል የአዲስ አበባና የአሥመራ አይሮፕላን ማረፊያ ሜዳዎችን የማስረዘምና የማሻሻል ዕቅዶች ይገኘበታል ከዚህም በቀር በሁለቱ አይሮፕላን ማረፊያዎች አይሮፕላን በሌሊት ለማሳረፍና ለለማስነሳት የሚያስችሱ መሣሪያዎች አንዲኖራቸው አድር ገዋል የኤርፖርት ኤሌክትራክ መበራት አስገብተዋል በተጨማሪም ስለ ኢትዯጵያ አየር ክልል ቁጥጥር ጉዳይ ያደረጉት አስተዋጽኦ በአየር ትራፊክ መቆጣጠሪያ ክፍል ተጽፎ ይገኛል ከአሜሪካ መንግሥት በ ዓ ም በተገኘው የሃያ አምስት ሚሊዮን የኢትብር ብድር በአዲስ አበባና በአሥመራ አይሮፕላን ማረፊይዎች በሌሊትም ሆነ በጭጋግ ለማረፍ የሚያስችሉ መሣሪያዎች ተቋቁመው በሀዐ« ዓ ም የፃዛያ አራት ሰዓት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ አቅጣ ጫና ርቀት የሚያመለክቱ መሣሪያዎች በሁለቱም ኤርፖርቶች ተቋቁ መው በግንቦት ዓም በጣም ዘመናዊ የሆነ የናቪጌሸን አገልግ ሉት ተጀምሯል አስተዳደሩ በየጊዜው በሚያደርገው መሻሻል የአየር ጉዞ ደህንነት ከመቼውም ይበልጥ ከፍ ለማድረግ በሬዴዮ ግንኙነት የበረራ መረጃ በመስጠት የአየር ክልሉን ቁጥጥር እስከ ሕንድ ውቅያ ናስ ያደረስነው በዚህ ጊዜ ነው ር አቪዬሽን በኢትዮጵያ ከታኅሣሥ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረስ ለአንድ ዓመት ያህል ክቡር ፊታውራሪ ፍስሐጽዮን ኃይሉ በኋላ ደጃዝማች የመሥሪያ በቱ አስተዳዳሪ በነበሩበት ጊዜ አራቱን ዓለም አቀፍ አየሮፕላን ማረፊ ያዎች ማለትም የአዲስ አበባን የአሥመራን የድሬዳዋንና የጂማን የማስመረቅ ዕድል አጋጥሟቸዋል ክቡር ደጃዝማች ፍስሐጸዮን ኃይሉ በፕሮግራሙ መሠረት የአዲስ አበባው ዓለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያ በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሲመረቅ የቀሩት ሶስቱ አይሮፕላን ማረፊያዎች ደግሞ በዚያኑ ቀንና ሰዓት የየጠቅላይ ግዛቱ የበላይ ባለሥልጣኖች በተገኙበት ተመርቀዋል ኀዳር ቀን ዓም በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ታሪክ ውስጥ አራት የአይሮፕላን ማረፊያ ጣቢያዎች የተመረቁበት ቀን ነው ክቡር ዶክተር ጉይቶም ጴጥሮስ ከታንሣሥ እስከ ግንቦት ዓም ድረስ የመቤቱን ሥራ ሲረከቡ አራቱ ዓለም አቀና አይሮፕላን ማረፊያዎች አገልግሎት ላይ ከዋሉ የአንድ ዓመት ዕድሜ ቢኖራቸወም አብዛኛው ሥራ ገና ያልተ ደላደለ ስለነበር አገልግሎት የሚሰጡት ልዩ ልዩ ክፍሎች አቋም የጠነከረ እንዲሆን ብዙ ሥራ አከናውነዋል አየር መንገድ ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ ጄት በሥራ ላይ ያዋለበት ጊዜ በመሆኑ ለነዚህ ጄቶች በቂ የሆኑና የተረጋገጡ የገበያ መስመሮች ማግኘት አስፈላጊ ስለነበር ዋና አስተዳዳሪው ከአየር መንገድ ባለስል ጣኖች ጋር ብዙ አገሮች በመዘዋወር ውል ፈርመዋል አቪዬሽን በኢትዮጵያ ክቡር ዶክተር ጎይቶም ጴጥሮስ ከዶር ጎይቶም ቀጥሎ አቶ ኃይሉ ዓለማየሁ አስተዳደሩን ተረክበው ከ ዓም እስከ ዓም በሀላፊነት ሲመሩ ከፈጸሙዋቸው ከፍተኛ ሥራዎች መካከል የአዲስ አበባና የአሥመራ አይሮፕላን ማረፊያ ሜዳዎችን የማስረዘምና የማሻሻል ዕቅዶች ይገኙበታል ከዚህም በቀር በሁለቱ አይሮፕላን ማረፊያዎች አይሮፕላን በሌሊት ለማሳረፍና ለለማስነሳት የሚያስችሉ መሣሪያዎች አንዲኖራቸው አድር ገዋል የኤርፖርት ኤሌክትራክ መብራት አስገብተዋል በተጨማሪም ስለ ኢትዮጵያ አየር ክልል ቁጥጥር ጉዳይ ያደረጉት አስተዋጽኦ በአየር ትራፊክ መቆጣጠሪያ ክፍል ተጽፎ ይገኛል ከአሜሪካ መንግሥት በ ዓ ም በተገኘው የፃያ አምስት ሚሊዮን የኢትብር ብድር በአዲስ አበባና በአሥመራ አይሮፕላን ማረፊያዎች በሌሊትም ሆነ በጭጋግ ለማረፍ የሚያስችሉ መሣሪያዎች ተቋቁመው በ ዓ ም የዛያ አራት ሰዓት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ አቅጣ ጫና ርቀት የሚያመለክቱ መሣሪያዎች በሁለቱም ኤርፖርቶች ተቋቁ መው በግንቦት ዓም በጣም ዘመናዊ የሆነ የናቪጌሽን አገልግ ሎት ተጀምሯል አስተዳደሩ በየጊዜው በሚያደርገው መሻሻል የአየር ጉዞ ደህንነት ከመቼውም ይበልጥ ከፍ ለማድረግ በሬዴዮ ግንኙነት የበረራ መረጃ በመሰጠት የአየር ክልሉን ቁጥጥር እስከ ሕንድ ውቅያ ኖስ ያደረስነው በዚህ ጊዜ ነው አቪዬሽን በኢትዮጵያ አቶ ኃይሱ ዓለማየሁ የሊቪል አቪዬሽን የሥራ መስክ ራሱን የቻለ እንዲሆን ማድረጉ አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ በትእዛዝ ቁጥር ዓም ነጋሪት ጋዜጣ ሰላሳኛ ዓመት ቁጥር ከየካቲት ቀን ዓም ጀምሮ ራሱን ችሎ እንዲተዳደር ተደረገ በ በአንድ የውጭ አገር አማካሪ ተጠንቶ በቀረበው የአስተዳደር ፕላን መሠረት አስተዳደሩ ራሱን ችሎ እንዲተዳደር የተደረው ሙከራ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ሳይሳካ ቀረ አስተዳደሩ በሚያገኘው ገቢ ራሱን ችሎ እንዳይሠራ ካደረጉት ምክንያቶች መካከል ጥቂቶቹ ከማዕከላዊው የመንግሥት ሠራተኞች ማስተዳደሪያ ኮሚሽን ውጪ ሆኖ በራሱ ደንብ ሠራተኞችን ለማስተዳደር ባለመቻሉ ቀደም ሲል የተቋቋመው በአዋጅ ስለሆነ በሌላ አዋጅ ካልተሻረ ትእዛዙ ዋጋ ስለሌለው በገንክብ አስተዳደር በኩል ከገንዘብ ሚኒስቴር ውጭ አለመሆኑና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኣገልግሎት ዋጋ መክፈል አለመቻሉ ናቸው ከየካቲት ዓም አብዮት በኋላ ወታደራዊው መንግሥት የሠራተኞችን ትተዳይ አስመልክቶ በ ዓም ባወጣው አዋጅ ሁሉንም ስላጠቃለለው የሲቪል አቪዬሽን መሥሪያ ቤት የአየር ትራንስፖርት ባለሥልጣን ተብሎ ታወጀ ኣቪዩሽን በኢትዮጵያ በአቶ በየነ ደስታ አስተዳዳሪነት ዝመን በቀረበው ጥናት መሠረት አይሮፕላኖች በክብደታቸው መጠን ባረፉ ቁጥር የአገልግሎት ዋጋ እንዲከፍሉ ተደረገ አየር መንገዱም አገር ውስጥ በሚያርፍባቸው ጣቢያዎች ሁሉ የአገልግሉት ዋጋ እንዲከፍል ተጠየቀ አቶ በየነ ደስታ በአፍሪካ አቅጣጫ የሚያሳዩ የሬዲዮ አገልግሎቶች አለመሟላት አፍሪካ ውስጥ ብዙዎቹ አገሮች በአይሮፕላን ማረፊያ ሜዳዎ ሊኖሩ የሚገባቸው በቂ የአቐጣጫ ማሳያ መሣሪያ ሳይኖራቸው ነርቶ አንዳንድ አደጋዎችን አስከትለዋል በተፈጥሮ ፀጋ ኣብዛኛውን ጊዜ መልካም የአየር ሁኔታ መኖሩ የሚያዝናና ሲሆን አልፎ አልፎ በሚከሰቱት የአየር ብልሽት ሁኔታዎች ከአደጋ ለመከሳከል እንዲቻል የዘመኑ ቴክኖሎጂ ያፈራቸው የተራቀቁ በማንኛውም ዓይነት የአየር ሁኔታ ለማሳረፍ የሚያስችሉ መሣሪያዎች ገበያ ላይ አሉ ነገር ግን መሣሪያዎቹን ለመግዛት ከፍ ያለ ወጪ ወጥቶ ቢተከሉ የትራፊኩ መጠን አነስተኛ በመሆኑ ለውሳኔ አሰጣጥ ኢየመችም ነበር አቪዬሽን በኢትዮጵያ አቶ ኃይሉ ዓለማየሁ የሲቪል አቪዬሽን የሥራ መስክ ራሱን የቻለ እንዲሆን ማድረጉ አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ በትአዛዝ ቁጥር ዓም ነጋሪት ጋዜጣ ስላሳኛ ዓመት ቁጥር ከየካቲት ቀን ዓም ጀምሮ ራሱን ችሉ እንዲተዳደር ተደረገ በ በአንድ የውጭ አገር አማካሪ ተጠንቶ በቀረበው የአስተዳደር ፕላን መሠረት አስተዳደሩ ራሱን ችሎ እንዲተዳደር የተደረው ሙከራ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ሳይሳካ ቀረ አስተዳደሩ በሚያገኘው ገቢ ራሱን ችሎ አንዳይሠራ ካደረጉት ምክንያቶች መካከል ጥቂቶቹ ከማዕከላዊው የመንግሥት ሠራተኞች ማስተዳደሪያ ኮሚሸን ውጪ ሆኖ በራሱ ደንብ ሠራተኞችን ለማስተዳደር ባለመቻሉ ቀደም ሲል የተቋቋመው በአዋጅ ስለሆነ በሌላ አዋጅ ካልተሻረ ትእዛዙ ዋጋ ስለሌለው በገንዘብ አስተዳደር በኩል ከገንዘብ ሚኒስቴር ውጭ አለመሆኑና የኢትዮጵያ አየር መንገድም የአገልግሎት ዋጋ መክፈል አለመቻሉ ናቸው ከየካቲት ዓም አብዮት በኋላ ወታደራዊው መንግሥት የሠራተኞችን ጉዳይ አስመልክቶ በ ዓም ባወጣው አዋጅ ሁሉንም ስላጠቃለለው የሲቪል አቪዬሽን መሥሪያ ቤት የአየር ትራንስፖርት ባለሥልጣን ተብሎ ታወጆ አቪዬሽን በኢትዮጵያ በአቶ በየነ ደስታ አስተዳዳሪነት ዘመን በቀረበው ጥናት አይሮፕላኖች በክብደታቸው መጠን ባረፉ ቁጥር የአገልግሎት ዋጋ አንዳከፍሉ ተደረገ አየር መንገዱም አገር ውስጥ በሚያርፍባቸው ቢያዎች ሁሉ የአገልግሎት ዋጋ እንዲከፍል ተጠየቀ አቶ በየነ ደስታ በአፍሪካ አቅጣጫ የሚያሳዩ የሬዲዮ አገልግሎቶች አለመሟላት አፍሪካ ውስጥ ብዙዎቹ አገሮች በአይሮፕ ሮፕላን ማረፊያ ሜዳ ተመቸው ብቂ የአቅጣጫ ማሳያ መሣሪያ ይፍ ያቸ ሽኖ ትለዋል በተፈጥሮ ፀጋ አብዛኛ መልካም የአየር ሁኔታ መኖሩ የሚያዝ ሇ ፈኽ ያዝናና ሲሆን አልፎ አል በሚከሰቴት የአየር ብልሽት ሁኔታዎች ። አይሮፕላኖች እንደፈለጉት በየትም አት ጣጫ በፈለጉት ከፍታ እንዲበሩ አይፈቀድላቸውም በሰማይ ላይ ለሚ ገኙ አይሮፕላኖች በከፍተኛ ሞገድ በር የሚሠራ በሬዲዮ አቅጣጫ የሚሰጥ መሣሪያ በየጣቢያው በማድረግ በጣቢያዎች መሀል የተወስነ ስፋቲ ያለው መንገድ ተዘርግቶ በካርታ መልክ ለፓይለቶች ይሰጣል ይህም አየር መንንድ ላኩ ህሠጸ ይባሳል በአቪዬሽን ደንብ መሠረት የአየር መንገዱ ስፋት ከ እስክ ኪሎ ሜትር ያህል አስፈላጊነቱ ይወሰናል ማንኛውም አይሮፕላን ከተወሰነለት ክልል ውጭ እንዲበር አይፈቀድለትም ከመሬት ላይ ካለው የአየር ትራፊክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ በተፈቀደለት ከፍታ መብረር ከሌሎች በአካባቢው ከሚበሩት አይሮፕላኖች መካከል ከማንኛውም አቅጣጫ ቢመጣ በሪሪ ሜትር ልዩነት መተላለፍ ይቸላል በአሜሪካና አውሮፓ አገሩን በሙሉ የሚሸፍን እንዲሁም አብዛኛዎቹ የዓለም ታላላቅ አይሮፕላን ይድራያዎች አካባቢዎቻቸው በሬዳር የአየር ትሪፊክ ቁጥጥር ደረጋል አንድ አይሮፕላን ለመብረር በሚዘጋጅበት ወቅት የሚበርበትን ከፍታ በቅድሚያ ጠይቆ ፈቃድ ማግኘትና ፕላኑን መመዝገብ ግዴታው ነው ለምሳሌ አንድ ጄት አይሮፕላን ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ሲበር የሚበርበት ክፍታ ጫማ የሆነ እንደሆነ ከአሥመራ ወደ አዲስ አበባ የሚበረው ጄት አይሮፕላን ጫማ ከፍታ እንዲበር ይደረጋል ሌላ ጄት ወደ አሥመራ ከፍታ ማብረር ይቻላል ይህንና ይህን የመሰለውን መረጃ የሚሰጥ የአየር ትራፊክን ደንብና እንቅስቃሴን በየደቂቃው በየሰዓቱ የሚቆጣጠር የአየር ትራፊክ ተቀጣጣሪ ይባላል በየአይሮፐላን ጣቢያው በከፍተኛ ሕንፃ ላይ ወይም ራሱን በቻለ ሕንፃ የአይሮፕላን ማረፊያውን ዙሪያ ለማየት አቪዬሸን በአትዮጵያ እንደሚያስችል ሆኖ ከተሠራው ሰገነት ውስጥ ሆነው የአየር ትራፊክ ይቆጣጠራሉ በኢትዮጵያ አካባቢ ያሉት አገሮች የአየር ትራፊክ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በፊትና ከጦርነቱም በኋላ ደቡብ የመን ነፃ አስከወጣችበት ዘመን ድረስ ኤደን ውስጥ በአውሮፓና በሩቅ ምሥራቅ መካክል የሚመላለሱትን መርከቦች ሰማስተናገድ የሚችል ትልቅ የእንግሊዝ ወደብ ነበር የመንገደኛና የጭነት መርከቦች ነዳጅና ልዩ ልዩ አገልግሎቶችን ለማግኝት እንዲሁም ወደቡ ከቀረጥ ነፃ በመሆኑ ሸቀጥ ለመግዛት ከተማውን የሚጎበት ብዙ መንገደኞች ስለነበሩ ረጅሙን ጉዞ ወደ ሩት ምሥራቅና ወደ አውሮፓ የሚቀጥሉት በወደቡ ቆመውና አድረው ነበር በተጨማሪም የቀይ ባሕርን አካባቢና የወደቡን ጸጥታ ለማስጠበቅ በየብስም ሆነ በባሕር በአደጋ ጊቤ ተፈልጎ ማግኘት ዋስትና ስም ከአካባቢው አገሮች ወደቡ ሳይ ከሚቆሙት መርከቦችና አየር መንገዶች ከፍተኛ የገቢ ምንጭ የሚያስገኝ የእንግሊዝ የቅኝ ግዛት አስተዳደር ኤደን ውስጥ ተቋቁሟል የመገናኛ ጠቅላላ የቴክኒኩን ሥራና አስተዳደሩን የሚያካፄደው የኢንተርናሽናል ኤይር ሬዲዮ የመገናኛ ኩባንያ በላ ነው ይህ ኩባንያ የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ለሆኑት የምሥራቅ አፍሪካ አገሮችና ኤርትራ የሲቪል አቪዬሽን አገልግሎት ይሰጥ ነበር የዚህ መጽሐፍ ደራሲ በ ዓ ም አስመራ ተመድቦ ሲያገለግል ይህን የጦር ሠፈርና የወደቡን አስተዳደር ከነውስጥ ድርጅታቸው እንዲሁም ወደቡ ላይ ቆሞ የነበረ አንድ የጦር አይሮፕላን ማሳረፍና ማስነሣት የሚችል መርከብን ከነውስጥ ድርጅቱ ከአየር ኃይሉ አንድ የቤ ስኳድሮን ጋር ለአንድ ሳምንት ጉብኝቷል በዚህ ወቅት በሁለተኛው ዓለም ጦርነት ዝነኛ ተዋጊ የነበሩትና ክንፎቻቸው የሚታ ጠፋት አንድ ስኳድሮን ስፒች ፋየር አይሮፕላኖች መርከቡ ላይ ብኝተናል በዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን ርዳታ የቴክኒክ ትቤት በተቋቋመበት ጊዜ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች በተጨማሪ በማስፈለጋቸው ከውጭ አገር አንድ አስተማሪ ተቀጥሮ በአሥራ ሁለት ተማሪዎች ትምህርቱ ተጀመረ እንዲሁም በአየር ኃይል የበረራ ትቤት ትምህርታቸውን አጠናቀው የምስክር ወረቀትና የደረት ክንፍ ካገኙ በኋላ ወደ አየር አቬዬሽን በኢትዮጵያ መንገድ የተላኩት እጩ መኩንኖች ግማሹን ጊዜ በትምህርት የቀረውን አዲስ አበባ አይሮፕላን ማረፊያ በተቆጣጣሪነት አገልግለዋል እንግሊዞች ከደቡብ የመን በዐ ዓ ም ለቀው ከመውጣታቸው በፊት ለሁለት ዓመታት ኢትዮጵያና ሶማሌን ሲያከራክር የቆየው የአየር ትራፊክ መቆጣጠር ጉዳይ መፍትሄ ሳያገኝ ከሞቃዲሸ የሶማሊያ ጋዜጣ ከነሐሴ ቀን ዓም ጀመሮ የአየር መቆጣጠሪያ ያቋቋመ መሆኑን ይገልፃል በዚህ ወቅት በሁለቱ ኣገሮች መሀል ያወዛገበው የጂቡቲንና የኦጋዴንን አየር የመቆጣጠሩ ጉዳይ ነው ጉዳዩ ፓለቲካዊ ሆኖ ነው እንጂ በዚህ ጊዜ የሶማሌ አየር ትራፊክ ቁጥጥርና የሬዲዮ ግንኙነቱን አገልግሎት የሚያገኙት ከኢንተርናሽናል ኤይር ሬዲዮ ኩባንያ በሀበበ ላዩ ላ ጋር በነበራቸው ኮንትራት መሠረት ነበር ጠቅላላ የበረራ ደህንነትን የሚያስጠብቁና በአጭር ጊዜ ፈልጎ ማግኘት ርዳታ የሚሰጠው ከኤደን ሆኖ ሶማሊያ አገሯ ውስጥ የበረራ ተቋማት አልነበሯትም ይህ ከውጭ እገር የሚገኘው አገል ግሎት በመጀመሪያው ዓመት በዐ ዶላርና በሁለተኛው ገዜ ዶላር ያስከፍላት ነበር በኢትዮጵያ በኩል የደረጀ አየር ኃይል አየር መንገድ እንዲሁም የባሕር ኃይል ተሟልቶ ስለሚገኝ ፈልጎ የማግኘትና ርዳታ የመስጠቱ ሁኔታ የተሟሳ ነበረ የኢትዮጵያ የመከራከሪያ ነጥብ በሕንድ ውቅያኖስና በኦጋዴን ለሚደረጉት በረራዎች የተሟላ ዝግጅት ያለን ስለሆነ ቁጥጥሩ በእኛ ስር መሆን አለበት» የሚል ነበር በመጨረሻ የዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን የሚመለከትው የምሥራቅ አፍሪካ ክፍል ሶማሊያ የአገሯን አየር ብቻ እንድትቆጣጠር ወስኗል ኢትዮጵያ ለዚህ ከባድ ኃላፊነት አዳዲስ መሣሪያዎችን በመግዛትና የኣየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎችንና የቴክኒክ ሠራተኞችን ወደ ካይር ልካ በማሠልጠን ከታኀሣስ ቀን አንስቶ ለመረክብ በፕላን እየተ ካሄደ ሳለ የአንግሊዝ መንግሥት በድንገየት ከነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ ከኤደን ለቆ ወጣ ይሀ ከፕላን ውጪ የወረደውን ዱብ ዕዳ በዋናው አስተዱዳሪ አቶ ሀይሉ ዓለማየሁ መሪነት በተደረገው የአጭር ዜ ርብርቦሽ የመቆጣጠሪያ ኮንሶልና አስፈላጊ የሬዲዮ ክፍሉች ከመምጣታቸው በፊት ባሉት መሣሪያዎች ተጀምሮ በአጭር ጊቤ የተሟሳ አገልግሎት ለመስጠት ችሏል አቪዬሽን በኢትዮጵያ ፈልጐ የማግኘትና የማዳን አገልግሎት ይፍቋርከ ፎርክፎ ብዙ መንገደኞች ለማይገኙባቸው መሥመሮችና ኦጋዴን ውስጥ የነዳጅ ዘይት ፍለጋ ያካሄድ ለነበረው ሲንክለር ለሚባለው የአሜሪካ ኩባንያ አገልግሎት የሚውሉ ሁለት ኖርስ ማን የሚባሉ አይሮፕላኖች በ ዓ ም ተገኩ እነዚህ በኖርዲን አይሮፕላን ፋብሪካ ሞንትሪያል ካናዳ የተሠሩት አይሮፕላኖች ስምንት መቀመጫ ያሳቸው ባለ አንድ ሞተርና በአንድፓይለት ለመብረር የሚችሉ ነበሩ ሶማለያ ወደ ጣልያን ሞግዚትነት ከመሸጋገሯ በፊት ከእንግሊዞች ጋር በመስማማት ይህ ባለ አንድ ሞተር አይሮፕላን ከሲንክለር አገልግሉት ጋር በተያያዘ ሞቃዲሾ ድረስ ይበር ነበር አገር ውስጥ ወደ ደሴ አሰብ ዩብዶ ሆሳእና ሻሻመኔ ነቀምት ሶዶ ጉባ ጊኒርና ዶሎ ጣቢያዎች በመብረር መንገደኞች ካላማመደ በኋሳ አብዛኛዎቹ ወደ ሲና የዲሰ አገልግሎት ከፍ ብለዋል ሖርተን የሚባሉ ፓይለት ለሲንክለር ኩባንያ አገልግሎት በአንድ ኖርስማን አይሮፕላን አንድ እሁድ ቀን ከጧቱ በሁለት ስዓት ተኩል ከሞቃዲሾ ተነስተው ወደ ኩባንያው ካምፕ በ ጫማ አፍታ እያበ ረሩ ሳለ ሞተሩ ለመጥፋት በመሞከሩ የነዳጅ ጋን ለመለወጥ ሲጥሩ መክፈቻው የማይሠራ ሆኖ ያገኙታል በቪህ ጊዜ ይበሩበት የነበረው አካባቢ ጣሊያኖች ከሚቆጣጠሩት በለትሁን ከሚባለው ከተማ ማይልስ ምሥራቅ ሰሜን ምሥራቅ አቅጣጫ ላይ ነበር አልፎ አልፎ ከሚታየው የሾህ ዛፍ በስተቀር አከባቢው በረፃማ ሜዳ ነውሉ አብራሪው አደጋ መድረሱን በሬዲዮ ለሲገክለር ካምፕ አስተላልፈው ሞተሩ ጠፍቶ በሰዓት ማይልስ በማብረር ሜዳ መርጠው ካረፉ በኋላ የአይሮፕላኑን የግራ ክንፍ አንድ ዛፍ ስለ መታው አይሮፕላኑን ወደግራ አዞረው ይህ በአጋጣሚ የተፈጠረው ሁኔታ ስድስት ሜትር ከፍታ የነበረውን ኩይሳ ለትንሽ እንዲስቱ በማድረጉ ከከባድ ግጭት ድነዋል በዚህ አደጋ አይሮፕላኑ እግሩ ቢሰበርና የሆዱ አካባቢ ከፉኛ ቢጎዳም መንገደኞቹ ያለምንም ጉዳት በደህና ወጥተዋል ከዚህ በኋላ ፓይለቱ አቪዬሽን በኢትዮጵያ ኣየር ሳይ ሆነው መክፈት ያቃታቸውን የነዳጅ ጋን ስለከፈቱት ሞተሩን አስነስተው በሬዲዮ ግንኙነት ማድረግ ችለዋል በማግስቱ ከጧቱ በ ሰዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አንድ ሲ ለፍልጋ ልኮ በለትሁን ከቀኑ በሰባት ሰዓት ሲደርሱ የጣልያን አየር ኃይል ለፍለጋው አንድ ሲ አዘጋጅቶ ስለጠበቃቸው ሁለቱ አይሮ ፕላኖች የፍለጋ አቅጣጫ ተከፋፍለው በዚያን ቀን ባደረጉት ፍለጋ አይሮፕላኑን ሳያገኙት ቀርተው ከሰዓት በኋላ በ ሰዓት ተኩል ተመልሰው አርፈዋል ማክሰኞ ከጧቱ በአንድ ሰዓት ተኩል ተነስተው በየሰዓቱ የኣይሮፕላኗ አብራሪ አቧራ በማስነሳት ምልክት ለመስጠት እንዲሞክሩ ጠይቀ ዋቸው ፍለጋቸውን በመቀጠል በአራት ሰዓት ከ አገኗቸው ከዚያም ከአዲስ አበባ የተጫነሳቸው ምግብ በፓራሹት ተጣለላቸውና ለፍለጋ የፄዱት አይሮፕላኖች ወደ በለትሁን ተመለሱ በዚህ ቀን ከጌኬተመንግሥት በተሰጠው ትአዛዝ መሠረት ከአየር ኃይል በኩሎነል ኮን ሮዘን የሚመራ የሳፊር አይሮፕላኖች ቡድን በፍለጋው ለመሳተፍ ወደ ኦጋዴን አመራ ከቤተመንግሥት የተሰጣቸው ትእዛዝ ማንኛውም ዓይነት ግንኙነት ማድረግ ያለባቸው ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ለፍለጋ ከፄደው ፓይለት ጋር ብቻ እንዲሆን ነበር ለቢህም ምክንያት የሆነው በዚያን ጊዜ የጣሲያን የሶማሲያ ሞግዚትነት ኢትዮጵያ ያልተቀበለችው ውሳኔ ስለነበር ኦፊሴላዊ ግንኙነት እንዳይደረግ ታስቦ ነው ሳፊር አይሮፕላኖች ሲንከለር ካምፕ ሲደርሱ አይሮፕላኑም ሰዎቹም ተገኝተው ወደ ካምፕ በመመለስ ላይ ነበሩ አደጋው የደረሰባቸው ሰዎች ካረፉበት አካባቢ የሚኖሩትን ሶማሌዎች ያዩት በሶስተኛው ቀን የግመል ወተት ይዘውላቸው ሲመጡ ነበር። አቪዬሽን በኢትዮጵያ ስለዚህ የተሻሰው አስተሳበብ የምዕራብ አገሮች በቀጥታ ከአረቦች ጋር በሚያደርጉት ስብሰባ ሌሉች የውል ድርድሮች በሚደረጉበት ጊዜ የአቪ ዬሽኑን ሕግ በማጠንክር በመግባባት የተሻለ ውጤት ሊኖረው ይችል ይሆናል የሚል ነበር ለዚህም አውነታ ጥሩ ምሳሌ የሆነው አስከ ቅርብ ወራት ድረስ የሎከርቢ አይሮፕላን አደጋ ፓን አሜሪካን አየር መንገድ ተጠርጣሪዎችን የሊቢያ መንግሥት ለፍርድ አንዲቆሙ ወንጀሉ ለተፈጸመበት አገር አሳልፈው ለመሰጠት የቻሉት አንድ ኃያል መንግሥት ባደረገው ጥረት አንጂ ጠቅሳላ ጉባኤው ስለ ወሰነ አይደለም የዓለም አቀፍ የአየር መንገዶች ማህበር ውሳኔ ይህ በዓይነቱ ታላቅ የሆነ የዓለም አየር መንገዶች ስብስብ ታኀሣስ ቀን ዓም ሕንድ ዋና ከተማ ኒውዴልሒ ባደረገው ጠቅላላ ስብ ሰባ የኢትዮጵያ አየር መንገድን በአባልነት ተቀብሏል አመስተርዳም ከተማ መስከረም ቀን ዓም በተደረገው የአባላቱ ዓመታዊ ጠቅላላ ስብበባ ላይ የአይሮፕላን ጠለፋ በዓለም ሳይ አስቸጋሪ ሁኔታ ባጋጠመበት ጊዜ ከኩባ በቀር በአንድ ድምጽ የተስማማው ከዚህ በታች የተገለጸውን ውሳኔ አስተላሳልፏል አባላቴ በየሀገራቸው መንግሥታት የአይሮፕላን ጠሰፋን በተመለከተ የሚወጣውን ሕግ እንዲደግፉና አየር መንገዶች አገልግሎታቻውን በተቀላጠፈ ሁኔታ በደህንነት በኩል አኣስፈላሳ ጊውን ጥንቃቄ በማድረግ ኢኮኖሚያዊ የሆነ በረራ ሰዓለም ሕዝብ ለማበርከት መጣጣር እንደሚኖርባቸው የዓለም መንግሥታት ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ድርጀቶች ጭምር ኃይሉ በእጃቸው ስለሆነ በአይሮፕላኖች ላይ የሚደ ረገውን ውንብድና ለማቆም አስፈላጊውን ርምጃ በአስቸኳይ ለመውሰድ የተባበሩት መንግሥታት ማኀበርና የዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት የሚያወጡትን ሕግ አባላት እንዲደግፉ የድርጅቱ ዋና ዲሬክተር የመላው የአየር መንገድ አባላት ድጋፍ ይዘው ውጤት እንዲያስገኙ ይጠይቃል አቪዬሽን በኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የአየር መንገድ ፓይለቶች ማኀበር ጥረ በ ዓም የሲቪል አይሮፕላን አብራሪዎች አባላት ያሉት ማኅበር በያለበት የአይሮፕላን ጠለፋና አደጋ በሚጣልበት ጊዜ የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ ሞክሯል በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ ፕሬዚዴንትነቱን ይዘው የነበሩት የኖርዌይ ተወላጅ የሆኑት ካፕቴን ፎርስበርግ ነበሩ በዓለም ላይ ለ ሰዓታት ጠቅላላ የበረራ ማቆም አድማ ለማድረግ ብዙ ጥረት ተደርጓል ስለአፈጻጸሙ ኢትዮጵያን ጨምሮ የብዙ ሀገሮች ፓይለቶች ማኀበራት ከመንግሥታቸው ጋር ችግር ስለነበራቸው ብዙ ማቅማማት ነበር በመጨረሻም የስዊስ አየር መንገድ ፓይለቶች ማኅበር ለብዙ ዘመን ከአሠሪው ጋር የሚፈራረሙት የኀብረት ስምም ነት የሥራ ማቆም አድማ ማድረግ ስለማይፈቅድ መሳተፍ አለመ ቻሉን ለማኀበሩ ስላመለከተ የ« ሰዓት በረራ ማቆም አድማ አቅጣ ጫውን ለውጦ ወደ ዲፕሎማሲያዊትግል ቀጠለ የእስራኤል አየር መንገድ አይሮፕላን ተጠልፎ አልጀርስ ካረፈ በኋላ የአልጄሪያ መንግሥት አብራሪዎቹንና እስራኤላዊ መንገደኞችን አንለ ቅም በማለታቸው የፓይለቶች ማኀበር ተሰብስቦ ማንኛውንም የአል ጄሪያ ተወላጅ የማኀበሩ አባላት ኢትዮጵያን ጨምሮ በሚበሩት አይሮ ፕላኖቻቸው ላይ እንዳያሳፍሩ የሚጠይቅ ውሳኔ አሳልፏል በዚሁ ወር ውስጥ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የመሪዎች ስብሰባን አልጄርስ ከተማ ለማካሄድ ታቅዶ ስለነበረ ለኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የሜቻላቸውን እንዲረዱ የሚጠይቅ ደብዳቤ የዓለም አቀፍ ፓይለቶች ማንበር ፕሬዚዴንት ጽፈው የዚህ መጽሐፍ ደራሲ ከላይ በተጠቀሰው ስብሰባ ተገኝቶ ስለነበረ ለንጉሠ ነገሥቱ እንዲያቀርብ ተሰጠው ንጉሠ ነገሥቱ በጣም አሳስቧቸው የነበረው ወደ ስብሰባው የሚወሰዳቸው ልዩ አይሮፕላን ሊደረግ በታስበው የፓይለቶች አድማ ይተጓጐል አንደሆነ ለማወቅ ነበር ርዳታቸው መጠየቁንና ልዩ አይሮፕላኖችን የማይ መለከት መሆኑን ሲረዱ ተደሰቱ ጉዳዩ ዓለም ያተኩረበትና ከባድ ዲፕሎማሲ በያለበት ይካሄድ ስለነበረ ከአልጀርሱ ስብስባ በፊት መንገደኞቹና አይሮፕላኑ ከነሠራተኞቹ ተለቀቁ አቪዬሽን በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ የሲቪል አነስተኛ አይሮፕላኖች ምዝገባ የእንግሊዝ ሲቪል አቪዬሽን ቤተመዘክር በዓለም ዙሪያ የሚገኙትን የሲቪል አይሮፕላኖች ከተፈበረኩበት ቀን ጀምሮ የባለቤትነት ምዝገባ ታሪክ ተከታትሎ ማሰራጨት ከጀመረ ብዙ ዓመታት አስቆጥሯል በዚህ መሠረት ኢትዮጵያ ውስጥ የተመዘገቡትን አይሮፕላኖች በ ዓም በየሦስት ወራት በሚያሳትመዉ መጽሐፍ ኛ ቁጥሩ ኢትዮጵያ የመዘገበቻቸውን አይሮፕላኖች ዝርዝር አውጥቷልሀ ይህ ምዝገባ እንዲቀርብ የተፈለገው እነማን። ሻለቃ ስቴፈን ይሀች ብሬመን በመባል የታወቀችውን ከብረት የተሠራች ጁንከር ደብልዩ ሲ አይሮፕላን ለመሸጥ ይስማማሉ ይህ ደብዳቤ ስለ አይሮፕላን ግዢና ሠራተኞች ፓይለቶችና መካነዞኮች ከጀርመን አገር ተቀጥረው እንዲመጡ የታዘዘበት መልእክት አዲስ አበባ ይገኝ ከነበረው የጀርመን ቆንሲል ወደ እንግሊዝኛ ተተርጉሞ ከፋይል ውስጥ የተገኘ ነው ጽሑፉ አሁን የሚገኘ ው እሜሪካ አገር ሜሪላንድ ከሚገኘው አርካይቭ ሁለት ቤተ መዘክር ነው ሚስተር ጆን ስፔንሰር በጻፉት መጽሐፍ ከክዝ እኤአ በ በኢትዮጵያና በአሜሪካ መንግሥት መካከል የነበረው ግንኙነት ቀዝቃዛ ነበር ለዚህ ሁኔታ ዋናው ምክንያት የሆኑት በጊዜው ተሹመው የነበሩት የቆንስላው ሚኒስትር ፌሊክስ ኮል ጠባያቸውና አሠራራቸው ለኢትዮጵያ መንግሥት ተስማሚ ባለመሆኑ ነበር አለመግባባቱ የተፈጠረበት አንደኛው ምክንያት ያላግባብ በይገባናል አዲስ አበባ ይገኝ የነበረውን የጀርመን ቆንሲል ኦፊሴላዊ አረካይቭ በሙሉ የጠላት ንብረት ነው በማለት ወደ አገራቸው ስለወሰዱ ነበር ለመውረስ ምክንያት የሆናቸው ከሁለተኛው ዓለም ጦርንት በኋላ የሦስቱ ኃያላን መንግሥታት መሪዎች ፕሬዚዴንት ሩዝቬልት ጠቅላይ ሜኒስትር ቸርችልና የሶቪዬቱ ማርሻል ስታሊን ፖስትዳም ላይ በአደረጉት ስብሰባ የጀርመን ንብረት በተገኘበት ቦታ ለመውረስ የተስማሙትን መሠረት በሜድረግ ነበር ይህን አድራጎታቸውን ሰመፈጸም የረዲቸው ጀርመኖች ከኢትዮጵያ ከመውጣታቸው በፊት ንብረታቸውን እንዲጠብቁሳቸው አደራ ሰጥተዋቸው ከነበሩት ዮሐንስ ስመረጂባሺያን ከሚባሉት ጋር በመመሳጠር ነበር እሺህ ባለአደራ ያላግባብ የፈጸሙት ሴራ ከሀገር እንዲወጡ በኢትዮጵያ መንግሥት በተወስነባቸው ጊዜ የአሜሪካኑ ቆንሲል አቪዬሽን በሊትዮጵያ ጥገኝትና ሥራ ይሰጧቸውና የአሜሪካ መንግሥት ሠራተኛ ይሆናሉ ይህ በሆነ በዓመቱ በመኪና ሲፄዱ ባስታወቀ ሰው በጥይት ተመተው ሞቱ ከዚህ ሌሳ ሚኒስትር ኮል በአኗኗራቸው ቁንን ሆነው ሳለ ከመሰመር ውጪ ሆነው የታዩት በአንድ ኦፊሌሊያዊ እራት ግብዣ ላይ አልባሌ የስፖርት ልብስ ሰብሰው መምጣታቸው በገዜው ትዝብት ላይ እንደጣላቸው ሚስተር ስፔንሰር ጽፈዋል አቪዬሽን በኢትዮጵያ አባሪ የደራሲው መልዕክት አይመለል ሶዶ ከሚባለው ጉራጌ ክፍለ ሀገር ሕዳር ቀን ዓ ም ከእናቴ አባት አቶ ደንቦባ ቂንሶ ቤት ተወሰድኩ አዲስ አበባ ጉለሌና ጣሊያን ሠፈር አድጌ አራዳ ጊዮርጊስ አካባቢ አማርኛን አንደኛ ደረጃ ተፈሪ መኮንን ትቤት ጨርሼ ሁሰተኛ ደረጃ ስጀምር ወደ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ኛ ደረጃ ትቤት ተዛወርኩ ከዚህ ነው ወደ አየር ኃይል የገባሁት ጥቅምት ቀን ዓም አየር ኃይል ተቀጥሬ ከአምስት ዓመታት አገልግሎት በኋላ በጥር ወር ዓም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ስዊድን የመፄድ ፅድል አጋጠመኝ ለዚህም ጉዞ ምክንያት የሆነው አየር ኃይላችን እንደመለማመጃና የጦር አይሮፕላን እንዲሆነው በ ዓም ከአስመጣቸው ሌላ በተጨማሪ የተገዙትን ቢ አይሮፕላኖች ከስዊድን ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት ከተላከው ቡድን አንዱ ፓይለት እንድሆን በመመረጤ ነበር ስዊድን ለሰሜን ዋልታ ቅርብ በመሆኑ በአኩለ ቀን አካባቢ የሚጨልምበት ጊዜ የአየር ሁኔታው ከኃይለኛ ነፋስ ጋር ቀላቅሎ በጣም በሚበርድበትና በረዶ በሚጥልበት የዓመቱ ወራት እንደምንደርስ ታውቆ የአሜሪካ አየር ኃይል አብራሪዎች ለዚህ ዓይነት ግዳጅ ይለብሱት የነበረውን ዓይነት የውስጡ ገበር በወፍራም ጥጥ የተጀቦነ የቆዳ ጃኬት ከነሱሪው ተስጥቶን ነው ለዚህ ዓይነት የአየር ሁኔታ አዲስ የሆንነው ኢትዮጵያውያን ብርዱን ለመቋቋም የሞከርነው ተመድበንበት ከነበረው ከአሥመራ ስንነሣ የቆዳ ልብሱን በየልካችን በምንሞክርበት ጊዜ ገና ከማጥለቃችን ላብ ስምጥ ያደርገን የነበረው ስዊድን ስንደርስ የብርዱ ሁኔታ ጆሮንና አፍንጫን ጨምሮ የሚሸፍኑ አልባሳት ከማስፈለጉ ሌሳ ተጨማሪ ሹራብ ከውስጥ መልበስ አስፈልጉን ነበር በወቅቱ የአየር ኃይል አዛዥ የነበሩት ኩሎኔል ኮን ሮዞን ዲሲ አይሮፕላን እያበረሩ በዋዲሐልፋ አሁን በአባይ ወንዝ የሰመጠ ከተማ ቤንጋዚ ሊቢያና ማልታ ደሴት ለነዳጅ እያረፍን ማልመ ከሚባለው የስዊድን ወደብ ከተማ ወደ ጥዋት ገደማ ገባን አይሮፕላኑ አየር ላይ እያለ የመንገደኛው ክፍል ማሞቂያ ብልሽት ኖሮት በጣም በርዶን አቪዬሽን በኢትዮጵያ ነበረ ስናርፍ ፀሐይ ስላየን በጣም ደስ ብሎን ወደ ስሩ ተንደርድረን ስንወርድ ያቺ የምናውቃት የሀገራችን ፀሐይ ኣልነበረችም ከነፋስ ጋር የተቀላቀለ ኃይለኛ ቅዝቃዜ ስሳጋጣመን ከአይሮፕላኑ ያለመውረድን ብንመርጥም ተቀባዮች ተደርድረው ይጠብቁን ስለነበረ መጋፈጥ ነበረብን ቡድኑ እንደደረስ ከነበረው ደስ ከሚያሰኘው ጠቅላላ አቀባበል በጣም ጎልቶ የታየኝ የጋዜጠኞችና የፎቶግራፍ አንሺዎች ብዛት ነበር በማግስቱም የፄድነውን የአየር ኃይል ኣባሎች ፎቶግራፍና ስለ አገራችን አየር ኃይል ታሪክ የከተማው ጋዜጦች በአኣምዶቻቸው ላይ አወጡት ከዚህ ጉዞ ለቃቅሜ ያመጣኋቸውን ፎቶግራፎችና የጋዜጣ ቁርጥራጮች በአንድ አጋጣሚ የተመለከቱት ኩሉኔል አሰፋ አየነ ሌተና ጄኔራል «አንድ ቀን በታሪክ መልክ ለመጻፍ ሳያስፈልጉህ አይቀሩምና በጥንቃቂ አስቀምጣቸው ያሏቸው የምክር ቃላት ትንሽ ዘር ዘርተው በማለፈቸው ይመስለኛል የአቪዬሽን ጽሑፎችና ፎቶግራፎችን ማሰባሰብ የጀመርኩት እንደዚህ ያለውን ከባድ ታሪክ የአተራረኩን ስልት ለመወ ሰን ብዙ ጊዜ እንደሚጠይቅና የብዙ ሰዎች ትብብር እንደሚያስፈልገው ወዲያውኑ ነበር የተገነዘብኩት በዚህ መሠረት ይህን ጽሑፍ በማዘጋ ጅበት ወቅት እንደ ኖርዌይ ተወላጁ ሚስተር ኖርድቦ የመሰሉትን በሕይወት አያሉ ያልተዋወቅኃኋቸውና ያላየኋቸው ነገር ግን ለአንዳንድ የአቪዬሽን መጽሔቶች አዘጋጆች ያቀረቧቸውን ጽሑፎች አግኝቼ በማገሳ በጥና ስለ ኢትዮጵያ አቪዬሽን ጥናት ብኹ የደከሙበት እንደመሆኑ ከታሪኩ ጋር አግባብ ይኖራቸዋል ያልኳቸውን ክፍሎች ለመጥቀስ ሞክሬያለሁ አቶ ገብረሥላሴ አስፋው ብዙ የደከመበትን የአቪዬሽን ታሪክ ጅምር ጽሑፍ ለማየት ችያለሁ በአቪዬሽን መስክ በፅድሜም ሆነ በሥራ ልምድ ከእኔ ቀደምትነት ያላቸውን የበላይ መኩንኖች የመምሪያ ኃላፊዎች የነበሩና በኣጠቃላይ ታሪኩ የሚመለከታቸው ሰዎችን ምክራቸውን በጽሑፍ አቅርበው ተሳትፎም እንዲያደርጉ በዳድም ተቀረጹ አ ክህለ ሰአድ ሽኑ ዓለም እንግዳ ለሆኑት መ ግገ እን የም ግምጉግ አግኝቻለሁ ዲያ ሑራንን አስተያየትና በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዓለም ለመሳተፍ ዕድል ከተሰጠኝ ከ ዓ ም ጀምሮ በየጊዜው የነበሩት የለውጥ ክስተቶች እንደአጋጣሚ ለታሪክ በቀረቡበት አካባቢ መገኘቴ ይህን ታሪክ ለመጻፍ ያነሳሳኝ አንዱ ምክንያት ሲሆን ሌላው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እስክ ዓም እኤአ የነበሩትን የምስጢር ደብዳቤዎች ለሕዝብ ክፍት ማድረጉ ነው በነዚህ ምክንያቶች ወደ አሜሪካ ቤተመጻሕፍት ወመዘክር በመመላለስ ጽሑፎችን በማሰባሰብ ሙሉ ጊዜዬን ማሳለፍ አሺቪዩሽን በኢትዮጵያ ጀመርኩ መረጃ የማሟላበትን አቅጣጫ በማግኘቴ የምፈልጋቸውንም ጽሑፎች መፈለጉና ማግኘቱ እየቀለለኝ መጣ ከስዊድን ጉዞ ቀደም ሲል አሥመራ የምንገኘው የአየር ኃይል አባሎች «ቢ የሚባለውን አይሮፕላን አናበርም» ብለን ለንጉሠ ነገሥቱ በጸሐፌ ትእዛዝ ተፈራወርቅ በኩል ያቀረብነው አቤቱታና ያስከተለው ሁኔታ የአየር ኃይሉን ታሪክ ለመጻፍ መንፈሴን የበለጠ ያጠናከረው ተጨማሪ ክስቶት ነው ለመጀመሪያ ጊዜ ክአየር ኃይል ወደ አየር መንገድ በ ዓም የተዛወሩትና እንግሊዝ አገር ለበረራ ትምህርት ተልከው የተመለሱ ፓይለቶችን ለሰባት ዓመታት ከረዳትነት ወደ ካፕቴንነት ለማሳደግ ልዩ ልዩ ምክንያቶች ያቀርቡ ሰነበሩት የአሜሪካውያን አስተዳዳሪዎች ተጨማሪ የአየር ኃይል ፓይለቶችን ለመቀበል አየር መንገዱ በሚፈልገው ዓይነትና ደረጃ ፈተና አዘጋጅተው ያለፉትን ብቻ ለመቅጠር ወሰነ በአየር ኃይል በኩል የነበረው አቋም «ቀደም ሲል የሄዱት ፓይለቶች በአምስት ዓመታቸውም ወደ ካፕቴንነት ማዕረግ ባለማደጋቸው አልተስማማቸውም ስለቢህ ተጨማሪ ፓይለቶች አይላኩም» የሚል ነበረ አየር መንገዱ የሚያቀርበው የጽሑፍና የበረራ ፈተና ማስፈለጉ አግባብ መሆኑን አየር ኃይሉ አምኖ ሁለት ፓይለቶች ተልከን ፈተናውን ተቀበልን አየር መንገዱ እኔን ተቀብሎ በሁለት ሣምንታት ውስጥ የመስመር በረራ በረዳትነት በሐምሌ ወር ዓም ጀመርኩ አራት ወር ሳይሞላ ከአየር ኃይል ሁለት ተጨመሩ በስድስተኛው ወር የኢትዮጵያውያን ፓይለቶች ቁጥር ደረሰ ከዚህ በኋላ ከውጭ አገር ፓይለት ማስመጣቱ ጋብ ብሎ ኢትዮጵያውያን ከአየር ኃይል በብዛት መምጣት ጀሙሩ አየር መንገድ በተቀጠርኩ በአራት ዓመታት ውስጥ የካፕቴንነት ደረጃ ዕድገት ተሰጥቶኝ ከአንድ ዓመት በኋላ የሲ ዲሲ አስተማሪ ሆንኩ በተጨማሪም የፓይለቶቹን የበረራ ፕሮግራም የማዘጋጀት ኃላፊነት ተሰጠኝ በዚህ ሁኔታ ከአሜሪካኖች ጋር በቅርብ ሆቼ መሥራቴ በአየር መንገዱ ውስጥ ያለውን ሁኔታ በቅርብ ለመከታተል ረድቶኛል በታሪኩ ውስጥ አንደሚገለጸው በአየር መንገዱ ውስጥ የሥልጣን ደረጃ አንድ ቦታ ሲደርስ ለመራመድ ያልተቻለው ለአሜሪካኖቹ በተሰጣቸው ኮንትራት ምክንያት ነበረ የኮንትራቱ አንቀጾች ምን ምን እንደሚሉ ለማወቅ ትልቅ ጉጉት ያሳደረብኝ በዚህ ጊዜ ነው ቀጥሎ በአየር መንገዱ ስር ይተዳደሩ የነበሩትን ሔለኦኮዞፕተርሮችና አነስተኛ አይሮፕላኖች ያበሩ የነበሩ ስድስት የፈረንሳይ ተወላጆችን በማስተማሩ ሥራዬ ላይ ተጨምሮ እንዳስተዳድር ተደረገ አቪዬሽን በኢትዮጵያ በዚህ ምክንያት ሔሊኮፕተር ለማብረር ፅድል አጋጠመኝ በተጨማሪ በእረፍት ጊዜዬ ድርጅቱ ውስጥ ኢትዮጵያውያን በብዛት በሃላፊነት እንዲሳተፉ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት ከአሜሪካኖች ጋር የነበረውን ስለመስማማት በመጀመሪያ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ከዘጠኝ የልዩ ልዩ ክፍል አባሎች ጋር የፓይለቱን ክፍል በመወከል በኮሚቴ መልክ ለባለሥልጣኖች ብዙ አቤቱታዎች ከአቀረቡት ሰዎች አንዱ ነበርኩ የዚህ ኮሚቴ የዕለቱ ክንውኖች ለአስተዳዳሪዎቹ እንደሚደርሳቸው እንደታወቀ በሌሎችም ምክንያቶች ኮሚቴው ሥራውን አቆመ ከዚህ በኋላ ጥቂት ፓይለቶች ተሰብስበን በሕግ የ ።