Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ለኛ ዓመት መታሰቢያ የደራሲው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው በማለትም አረጋግጠዋል እንግዲህ ስም አጥፊው ሰባኪ ሂነሪ እስቴር ይህን ጥሶ እየዞረ ስም በማጥፋቱና ይባስ ብሎ አሉባልታውን አጠናክሮ በመጽሐፍ ስሳላወጣና ስለሰሙ በዚያች ጠንቀኛ ደብዳቤም የባሕር መመላለሻ ዋስትና አግኝተው ከአውሮፓ ጋር የዲፕሎማሲ ግንኙነት ለመፍጠር የጥበብ ሰዎችንና የመሣሪያ እርዳታ ለማግኘት ወጣቶችን ልከው በእደ ጥበብ ለማሰልጠንና ኢየሩሳሌምን ገዳም ለማስከበር ያቀረቡት ጥያቄ ለንግሥቲቱ ሳያደርሱ ለሁለት ዓመታት በመታፈኑ እንደ ንቀት ቆጥረውት ሚሲዮናውያኑን አሰሩአቸው ያው ለጥበብ የነበራቸው ፍቅር እርሳቸውንም ከሞት አደረሳቸው በዚህ ታሪክ ውስጥ ሌላም የሚሜገርም ነገር አለ በዚያ ወቅት ቅምጥ የሌለው ወንድ ጀግና አይባልም ነበርና አቅም ያለው ይሁን አቅም የሌለው ሁለተኛ ሴት ማስቀመጥ ባህል ተደርጎ ነበር። ገጽ ደብዳቤ የተሳከው ሲሉ ሌሎች ደግሞ ለንጉሠ ነግሥት አጤ አካለ ውድም ከ ዓም ለነገራት ነው ነቢዩ ሙሐመድ ደብዳቤ የላኩት ሲሉ አብዛኛው የታሪክ ሰነድ የሚለው ግን ለኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቀጥታ ሳይሆን ለአጋሜ አውራጃ ንጉሥ አርማህ አልሰለሙም ነገር ግን ዛሬ ብዙ ችግሮች እየመጡባት ነው ስለዚህ ታሪክን በታሪክነቱ ተቀብለን ኅብረታችንን ማጠንከርና ለወደፊቱ ልዩነት የሚፈጥሩትን ሁኔታዎች ለማስወገድ በክርስቲያኑ በኩል ብቻ ሳይሆን መገፋት ያለበት ልክ እንደ ሊቅ ዶር አሕመድ ሙን ዓይነት ወንድሞቻችን ታሪካችንን ልንክንባከበው ይገባል ወደነበርኩበት ልመለስና ደጃዝማች ገልሞ ቅማንት ናቸው። በእርግጥ በርእሰ ብሔር ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ዘመን ተጀምሮ ነበር።
አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ገጽ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናንትም ዛሬም ነገም። ገጽ ክፍል አንድ ማውጫ ማውጫ መታሰቢያ ምስጋና ማብራሪያ ገጽ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስን በጠቢባን አወትቅናቸው ገጽ ምዕራፍ ለመጽሐፉ ጥቅስ የተጠቀምኩበት ፈሊጥ ገጽ ምዕራፍ ፈር አስጨባጭ ገጽ ምዕራፍ መግቢያ በቫለቃ ግርማ ይልማና ባረሙት ገጽ ክፍል ሁለት ምዕራፍ ኢትዮጵያ በዘመነ መሳፍንት ሥርዓት ገጽ ምዕራፍ ቤተ ክርስቲያን በዘመነ መሳፍንት ዝ ምዕራፍ የኢትዮጵያ ሕዝብ በዘመነ መሳፍንቱ ገጽ ምዕራፍ ዘመነ መሳፍንቱ ከውጭ መንግሥታት ጋር። ገጽ ምዕራፍ ደጃዝማች ካሳ ገጽ ምዕራፍ የጃዝማች ካሣ ዘመቻ ወደ ሰሜን ገጽ ምዕራፍ ከደጃዝማችነት ወደ አጤነት ገጽ ምፅራፍ አጤ ቴዎድሮስ የነገበት ዓመት መለያየት ገጽ ክፍል አራት ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ሕግ አዋጅ ገጽ ምዕራፍ የያዝከውን ሃይማኖት አትቀይር ገጽ ምዕራፍ የኣጤ ቴዎድሮስ ዘመቻ ወደ ወሎ ገጽ ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ዘመቻ ከወሎ ወደ ሸዋ ገጽ ምፅራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ራእይ ለኢትዮጵያ ገጽ ምፅራፍ የአጤ ቴዎድሮስ የውጭ ግንኙነት ገጽ ምዕራፍ ወታደር ደመወዝተኛ ሆነ ገጽ ምዕራፍ የጋፋት እንዱስትሪና በጣና ባሕር መርከብ ሥራገጽ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ገጽ ምዕራፍ የኢትዮጵያ ባል የኢየሩሳሌም ውሽማ ገጽ ምዕራፍ አዳሪ ትምህርት ቤት ጅመራ ገጽ ምዕራፍ የባህል ልብስቁንጅና ውድድር ሥነ ጽሑፍ ገጽ ክከፍል አምስት ምዕራፍ እቴጌ ተዋበችና እቴጌ ጥሩወርቅ ገጽ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስ የጨከኑብበት ምክንያት ገጽ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስ ሕግ በጣሱት ላይ ጨክነዋል ዝ ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ የማይዛባ ፍርድ ገጽ ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ደግነት ገጽ ክፍል ስድስት ምዕራድ የግብጽ ፓትርያርክ መታሰር ገጽ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስና አቡነ ሰላማ ገጽ ምዕራፍ ቤተ ክህነትና አጤ ቴዎድሮስ ገጽ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስና ደብተራ ገጽ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስ መነኮሳትና ካህናት ገጽ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስና ሸህ ሁሴን ጅብሪል ሸ ምዕራፍ እንዳይርቅህ መንፈስ ቅዱስ ብዙ ጊዜ አትቅረብ ክቄስ ገጽ ምዕራፍ አጤቴዎድሮስን ቀድሞም ዛሬም የሚወዱ ካህናት አሉ ገጽ ክፍል ሰባት ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስ የአሜሪካ ጦርነት አበቃ ወይገጽ ምዕራፍ በአጤ ቴዎድሮስ ዘመን የተሾሙ ሹማምት ገጽ ምዕራፍ አጤው ለእድገት ሲሯሯጡ መኳንንቱ አፈነገጡ ገጽ ምዕራፍ የደጃዝማች ንጉሜጫ መሸፈትና አገር መሸጥ ገጽ ምዕራፍ የደጃዝማች ካሣ ምርጫ መሸፈት ገጽ ክፍል ስምንት ምዕራፍ የኢትዮጵያና የአውሮፓውያን ግንኙነት ገጽ ምዕራፍ እንግሊዝ እና የኢትዮጵያ ግንኙነት ገጽ ምዕራፍ የጉዳይ ፈጻሚ ካሜሮን መምጣትና መታሰር ገጽ ምዕራፍ የውጭ ሃይማኖተኞችና አጤ ቴዎድሮስ ገጽ ምዕራፍ እንግሊዞች ጦር ወደ ኢትዮጵያ አዘመቱ ገጽ ምዕራፍ እንግሊዞችና ደጃዝማች ካሳ ምርጫ ገጽ ክፍል ዘጠኝ የዐፄ ቴዎድሮስ ዘውድ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ሓናን ረጅ አቂ አኔልኖዲሽን ቁ ኣዴጊ የአጤ ቴዎድሮስ ኒሻን ምንጩ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ አጤ ቲዎድሮስ እና የኢትዮጵያ አንድነት ገ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ገጽ መታሰቢያ መጽሐፈ ነገሥት ኛ ምፅራፍ ቁጥር እነሆ ማንም የሚመስልሀ ከአንተ በፊት እንደሌለ ከአንተም በኋላ እንዳይነሣ አድርጌ ጥበበኛና አስተዋይ ልቡና ሰጥቼሃለሁ ይላል ለእኔ ከዚህ በፊት ሊቀ ጠበብት ተሾመ ሀብተ ገብርኤልን የሚመስል ወንድም ኑሮኝ አያውቅም ለወደፊቱም እርሳቸውን የመሰለ ወንድም እማገኝ መስሉ አይታየኝም ሊቀ ጠበብት ተሾመ ቅድሚያ የተዋወትንበት ምክንያት እንዲህ ነው አሰብን አስመልክቶ በላንዳፍታ መጽሔት የጻፍኩትን መጣጥፍ ተመልክተው ደስ አላቸው ከእኔ ጋር በሊቅ ዶር ስብሐት መርስዔ ኀዘን አማካኝነት ተዋወቅን ስለ አሰብ ጉዳይ የጀመርኩትን በርትቼ መጻፍ እንዳለብኝ እርሳቸው የሠነድ አቅርቦት በገፍ ማምጣት ጀምሩ እኔ ኋላ ጉግሣ መጽሔትን ሳዘጋጅ ሲተባበሩኝ ቆዩ መጽሔቱን ትቼው መጽሐፍ ወደማሳተሙ ስጀምር አሰብን አስመልክቶ ለመጸፍ ጀምሬአለሁ ስላቸው የመጽሐፉን ከበር ራሳቸው አሠሩና ላኩልኝ መጽሐፉ እንደታተመ መጽሐፍ ኢትዮጵያ በእርሳቸው ወጭ አስገብተዋል መጽሐፉ ተወዳጅነት ማግኘቱን ከተረዱ በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲታተም ዋረት አደረጉ ነገር ግን የተገኙት አታሚዎች ይህ መጽሐፍ ያለውን መንግሥት የሚያስቆጣ በመሆኑ ማረም አለብን አለበለዚያ ሊታተም አይችልም ሲሉአቸው ጥረታቸው ሳይሳካ ቀረ አንድ ቀን የአጤ ቴዎድሮስን ታሪክ በተመለከተ ለመጻፍ ማሰቤን ሥነግራቸው ሕዝብ የዚህን መጽሐፍ ማተሚያ የምሸፍነው እኔ ነኝ በርታ በኢትዮጵያ ያሉትን የጀግኖች ታሪክ የዛሬው ትውልድ ካወቀ ኢትዮጵያ አንድ ቀን እንደነበረች ትሆናለች በማለት ዋሞራል ሰጥተውኝ ነበር ታዲያ ምን ያደርጋል ሲጓጉበት የነበረው መጽሐፍ ለንባብ ሳይበቃ እርሳቸው ሰኔ ቀን ዓም ማረፋቸውን ስሰማ አዘንኩኝ አኔም አስከሬናቸው ፊት እንባየን ሳላፈስ ቀረሁ የምሠራበት መሥሪያ ቤት ፈቃድ አልሰጠኝ አለ ሳምንቱ የአባቶች ቀን ማለትም ፋዘርስ ደይ ዊኬንድ በመሆኑ በመሥሪያ ቤቱ ሕግ መሠረት ብሎክ አውት ውኬንድ ይባላል በዚህ ምክንያት እኔ አርሳቸውን ሳልሸኛቸው ቀረሁ ቺ ጢሞ እውነተኛውን ሕይወት ይይዙ ዘንድ ለሚመጣው ዘመን ለራሳቸው መልካም መሠረት የሚሆንላቸውን መዝገብ እየሰበሰቡ መልካምን አንዲያደርጉ በበጎም ሥራ ባለ ጠጎች እንዲሆኑ ሊረዱና ሊያካፍሉም የተዘጋጁ አንዲሆኑ ምከራቸው ይላል ልክ ሊቀ ጠበብት ይህን ሲፈጽሙ ኑረው አልፈዋል ስለዚህ ይህን አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናንም ዛሬም ነገም የተባለውን መጽሐፍ መታሰቢያነቱን ለሊቀ ጠበብት ፕሮፌሰር ተሾመ ሀብተ ገበርኤል እና ለክቡር ሐኪም ሊቀ ጠበብት ፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስና ለተዋናይ ታማኝ በየነ መታሰቢያ ይሆናቸው ዘንድ አበረክታለሁ ትም ዛሬም ነገም። ገጽ ዐዐዐዐሀ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ያአጤ ቴዎድሮስ ጉዞ ወደ መቅደላ ገጽ ምዕራፍ የእንግሊዞች እና የኢትዮጵያ ጦርነት በመቅደላ ገጽ ምዕራዓፃ ምዕራፍ አይ መቅደላ ልጆችዋን የምትበላ ገጽ ምዕራፍ ወይዘሮ ምንትዋብ ዘውድ ለባለ ዘውድ አሉ ገጽ ምዕራፍ እንግሊዞች የኢትዮጵያን ቅርሳቅርስ ዘረፉ ገጽ ክፍል አሥር ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው ገጽ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስ በሕዝብና በጥበብ ሰዎች ዓይን ገጽ ምፅራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ገብርዬዎች አልቀዋል የሉም ገጽ ምፅራፍ የአጤ ቴዎድሮስ አካልዬዎች ጥቂት አሉ ገጽ ክፍል አሥራ አንድ ምዕራፍ ተሥፋ ገብረ ሥላሴ በአጤ ቴዎድሮስ ላይ ገጽ ምዕራፍ በተአምረ ማርያም የተሸፈነ ደባ ገ የተሥፋ ገብረ ሥላሴ ትረካ ገጽ ን። ምዕራፍ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስ ጸረ ኦሮሞ አልነበሩም ገጽ ምዕራፍ ወያኔዎች በአጤ ቴዎድሮስ ታሪክ ላይ ገጽ ምዕራፍ ሊቀ ጠበብት ትክክል አይደሉም ገጽ ምፅራፍ ታሪክን ያላገናዘቡ ሊቅ ዶር ናቸው ገጽ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስ የኢትዮጵያ ጠ አይደሉም ገጽ ምዕራፍ ደጃዝማች ዘውዴ ምን ን ገጽ ምዕራፍ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በአጤ ቴዎድሮስ ታሪክ ገጽ ክፍል አሥራ ሦስት ምፅራፍ የአጤ ቴዎድሮስ አጽም የት ይረፍ። አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። አጤ ቴዎድሮስ ትናትም ዛሬም ነገም የተባለውን መጽሐፍ ለመጻፍ ስጀምር ሠዓልያንን ለማግኘት ብዙ ጥሬ ነበር አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። የአጤ ቴዎድሮስ ስም ተጠቅሶ የተጻፈባቸው መጻሕፍት ከአጄ የገቡትና ያሉት እነዚህ ናቸው ኛ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ ከአጤ ልብነ ድንግል እስከ አጤ ቴዎድሮስ ኛ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ ከአጤ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ አጤ ኃይለ ሥላሴ ኛ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ አጤ ቴዎድሮስ እና የኢትዮጵያ አንድነት ኛ ገሪማ ታፈረ አባ ታጠቅ ካሳ የቋራው አንበሳ ኛ ጳውሎስ ኞኞ አጤ ቴዎድሮስ ኛ ትርጉም ዳኛው ወልደ ሥላሴ የእሥራት ዘመኔ በሐበሻ አገር ዶር ብላንክ አንድ ሰው መጽሐፍ ሲጀምር የአጤ ቴዎድሮስን ስም በብዛት የሚጠቅስ አለ ሌሎችም እንዲሁ ከእጄ ከገቡት ከዚህ መጽሐፍ በያንዳንዱ ምዕራፍ የተጠቀሱ እንደ ምሳሌ ልንወስዳቸው አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ነዢ ግን አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። እኔን የሚናፍቀኝ ነገር ቢኖር እኛ ለእኛ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። አሁንስ እንኳን ውጭ አገር ላለው ትውልድ ሊሆን ቀርቶ አገር ውስጥ ያሉትን ወጣቶች በባህላቸውና በታሪካቸው እንዲኮሩ የሚያስተምራቸው ያለ አይመስለኝም አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም የተባለውን መጃሐላ ስጽዓ የተለያዩ ሰነዶችን ተመልክቼ ነውፅ አንድን መጽሐፍ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። አንባብያን አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም የተባለውን መጽሐፍ ስታነቡ የተወለዱት በ ዓም የነገት አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ደጃዝማች ስሑል እጃቸውን ሰጥተው ጎንደር በግዞት እንዲቀመጡ ተወሰነ ከዚያም ምሕረት ተደርጎሳቸው የንጉሠ ነገሥቱን ልጅ ወይዘሮ አስቴር ኢያሱን እንዲያገቡ ተደርጎ ከደጃዝማችነት እራስ ተብለው የቀድሞ ግዛታቸው ትግራይ ተመልሶሳቸው ወደ ግዛታቸው ሄዱ ራስ ስሁል ግን እንደቀድሞው ተግባራቸው ከውጭ ኃይሎች ጋር ግንኙነት ከማድረግ አልተቆጠቡም ንጉሠ ነገሥት አጤ ኢያሱ ሙተው ልጃቸው አጤ ኢዮአስ በኢትዮጵያ ሲነግ ለራስ ስሑል ሚካኤል ደስታ ተሰማቸው አጤ ኢዮአስ ልጅ በመሆናቸው ብቻ ሳይሆን ሌሎች መኳንንቶች ደግሞ ራስን መንግሥታቸውን ሊቀሙ ይመጣሉ ብሎ የማያስብ መሆኑን አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ገጽ ያውቃሉና ነው ራስ ስሑል እንኳን ደስ አልዎለማለት የሚመጡ መስለው ሺህ የጦር መሣሪያ ከቱርክ ተቀብለው ከትግሬ ጎንደር ገቡ ከዚያም ግንቦት ቀን ዓም አጤ ኢዮአስ ኢያሱን በሻሽ አንቀው ገደሉአቸው አንዳንድ ጸሐፍያን ራስ ስሑል ከትግሬ ጎንደር እንደገቡ ከአጤ ኢዮአስ ጋር በሰላም በፍቅር ብዙ ወራት ተቀምጠዋል የሚሉ ሲኖሩ ኣብዛኛው ሠነድ ግን የሚለው ራስ ከፍተኛ የሆነ የሥልጣን ፍላጎት ስለነበራቸው ሁኔታውን ለማለሳለስና የየጁ ኦሮሞዎችና የቋራ አማሮችን ጠብ በከፍተኛ ልዩነት እንዲያድግ ካደረጉ በኋሳ አጤ ኢዮአስን ገድለው ሌሎችን የነገሥታት ዘሮች ከወኅኒ አምባ አምጥተው አንግሠው ለ ዓመቱ አዛውንት እኅታቸውን ድረው እርሳቸው አድራጊ ፈጣሪ ሁነው ሳለ የቋራ አማሮች የእቴጌ ምንትዋብ ቤተሰቦች በከፍተኛ ቁጭት ሲነ የየጁ ኦሮሞዎችንና አማሮችን እንዲደባበዱ ራስ ስሁል ሚካኤል አድርገዋል ዶር ሀብተ ማርያም አሰፋ የኢትዮጵያ ታሪክ ጥያቄዎችና ባህሎች በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ራስ ስሑል ሚካኤል የተባለው ሰው ተነሥቶ ነገሥታቱን በየምክንያቱ አንዱን እየገደለ አንዱን እያነገሠ ኢትዮጵያን ለሥርዓት አልበኝነት አመራር ዳረጋት ከጥንት ጀምሮ ለኢትዮጵያ አንድነት ምልክት የነበሩት ነገሥታት ከተደፈሩ በኋላ በሌብነትበቀማኝነትና በስንፍና ወድቆ የነበረው ሁሉ አሁን በያለበት እኔ ልግዛ እኔ ልግዛ በመባባል በያለበት ብጥብጥና ጦርነት ያካሂድ ጀመረ ትምህርትና ብስለት በሌሳቸው ደደብ አለቆች መሪነት የተነሣ የኢትዮጵያ ሕዝብ የሞት ፍርድ የተፈረደበት ለከፍተኛ የመጨረሻ ውድቀት የተጋለጠ አሳዛኝ ሕዝብ ሆነ ዘመነ መሳፍንት በሚባል ዘመን የሌቦች አለቆች ወሮበላ እንዲከተሳቸው ዋና መጠቀሚያ ያደርጉት የነበረው መሣሪያ ዘር እየቆጠሩ የጨዋ ልጅ ነኝ በማለት ነበር እኔ በጣም የሚገርመኝ ወሮበሳዎቹ እርስ በራሳቸው ፊታውራሪደጃዝማች ራስ ተባብለው ሕዝቡን እርስ በርስ እያፋጁ ኢትዮጵያን ያጠፉአት መሆናቸው ሲታወቅ መሳፍንትና መኳንንት መባላቸው ነው ሲሉ ጽፈዋል በላይ ግደይ የኢትዮጵያ ሥልጣኔ በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ራስ ስሑል ሚካኤል በ ዓም አጤ ኢዮአስን በሻሽ አሳንቆ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። በጎጃም ራስ ኃይሉራስ መርድ ሲሆኑ ብዙ ደጃዝማቾች በውስጣቸው ነበሩአቸውፁ ደጃዝማች ጎሹ ልጆቻቸው እነ ደጃዝማች ብሩ ሌሎችም ደጃዝማቾች ነበሩ በነጃም ሕዝብ ሳይ አጤ ቴዎድሮስ ጨክነውበት ነበር በጎጃም ሕዝብ ላይ ምን አጤ ቴዎድሮስ ብቻ አጤ ዮሐንስስ ቢሆን ቤት ሳይሆን ቤተ ክርስቲያን ሳይቀር አፍርሰውበታል ወሎን በብዛት የሚዝት ጎንደር የሚቀመጡት ራሶች ሲሆኑ ሳስታን ራስ ወንድ ወሰንና ሌሎችም ሲኖሩ ወደመጨረሻው አካባቢ የአጤ ተክለ ጊዮርጊስ አባት ደጃዝማች ዋግሹም ገብረ መድኅንና ሌሎች አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ገጽ ነበሩ በነገራችን ላይ በወሎ የሴት መሳፍንት ነበሩ። በመን አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ከላይ ከተጠቀሰው ከአለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ ታሪክ ጋር ሊገናኝ አይችልም ጸሓፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪክ ዘዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ባሌ ቴዎድሮስ ዓመት ባጹ ተክለ ጊዮርጊስ ዓመት ባጴ ዮሐንስ ዓመት የቆየችው መንግሥት ከዳዊት ከሰሎሞን ከምኒልክ ገባች ሲሉ ጽፈዋል የሚገርማችሁ ነገር ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ አጤ ቴዎድሮስን ሆኑ አጤ ተክለ ጊዮርጊስንና አጤ ዮሐንስን የዘር ግንድ ከሰሎሞን እንደማይወለዱ በማድረግ ጽፈዋል አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ስማቸውን ያልጠቀሱበት ምክንያት በትሕትና ነው ልል አልችልም አንዳንዴ ጠንከር ያለ ከደብተራ ዘነብ የተለየ ትችት የጻፉ በመሆናቸው ሊሆን ይችላል መሪ ራስ ኤኤም አማን በላይ የትናንትናዋ ኢትዮጵያ ነገሥታት ታሪክ በተባለ መጽሐፋ ገጽ አጤ ቴዎድሮስ ከአጤ ልብነ ድንግል ዘር ያላቸው ናቸው ሲሉ ጽፈዋል በቅርቡ ዘመን የተነሥት ደራስያን የአጤ ቴዎድሮስን የዘር ሐረግ ፈጽሞ ሊጠቅሱ አይፈልጉም በነገራችን ላሳይ አጤ ቴዎድሮስ በሕይወት በነበሩበት ወቅት ዘራቸው ተቆጥሮ የተነበበ መሆኑን ሊቅ ዶር ሔንሪ ብሳንክ በጀሮዋቸው የሰሙትን ፈዋል ለምሳሌ ይህን የሔንሪ ብላንክን መጽሐፍ የጎንደር ክፍለ ሀገር አስተዳዳሪ የነበሩት አቶ ዳኛው ወልደ ሥላሴ ወደ አማርኛ ተርጉመውታል ዳር ሔንሪ ብላንክ እንደጻፈው ትርጉም ዳኛው ወልደ ሥሳሴ የእሥራት ዘመን በአበሻ አገር በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ የአጤ ቴዎድሮስ የትውልድ ሐረግ ታሪክ መነበብ ጀምሮ ከአዳም ኔስከ ዳዊት ከዚያም ከሰሎሞን እስከ ሱስንዮስ ያለው ዝርዝር ከተነበበ በኋላ የጥቂት ጳጳሳትም ስም ተጠቅሶ ወደ አጤ ቴዎድሮስ አባትና እናት ሲደርሱ ሁኔታው ጠንካራ ሆነ አያሌ ዘር ቆጣሪዎች ቀርበው አጤ ቴዎድሮስ ከነገሥታቱ የሚወለዱ መሆናቸውን ከማረጋገጣቸው ሌላ ስለ አጤ ቴዎድሮስ ትውልድ አጤ ዮሐንስ ያረጋገጡበትም መዝገብ ቀረበ ሲሉ የተመለከቱትን ጽፈዋል አባ ታጠቅ ካሳ የቋራው አንበሳ በተባለው መጽሐፍ ገጽ ቋራ ጌታ ንፋውዝ ያጤ ሰይፈ አርዕድ ልጅ መሃይሞቴን አግብተው ዓመተ መድኅንን ይወልዳሉ ወይዘሮ ዓመተ መድኅን አዛዥ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም።