Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያላገኘው የጣሲያን ወራሪ ጦር በትግራይ ቆይታው በምኒልክ የጦር አሰላለፍ እየተበለጠ ነበር የባራቴሪን ዕቅድ ቀድመው የተረዱት አፄ ምኒልክ የአድዋሚማ መቻ በአጠቃላይ ወራትን የፈጀ እና ማይል ርቀትን የሸፈነ በመኾኑ ብቻ ከናፖሊዮን ዘመቻ የላቀ ያደርገዋል ከኹሉም በላይ ደግሞ የአድዋ ዘመቻ በድል የተጠናቀቀ ሲሆን የናፖሊዮን ዝመቻ በሽንፈት ነበር የተፈጸመው። ከ ፖሲሲ የምዕራብ መስፋፋት ቀጥሉ በቱ የስፔን እና አሜሪካ ጦርነት የተገታበት ነበር የጦርነቱ ውጤት አሜሪካ የመጀመሪያዋ የድኅረቅኝ ግዛት ልዕሉኃያል መሆኗን መስክሯል ን የቱ የአድዋ ድል ዜና ከኹለት ዓመታት በኋላ ለመደረግ በመጋጋል ሳይ ከነበረው የኩባ እና ስፔን የጦርነት ዋዜማ ዜና እኩል ሽፋን አልተሰጠውም ነበር በጋዜጦች ኢኤሚዛናዊ ሽፋን የተነሣ በወቅቱ ለተስፋፊነት ታላቅ ትምህርትቭ ሲያስተላልፍ የሚችለው የምኒልክ ዜና በአግባቡ ሳይገለጥ ቀረ አድዋ ለእብሪተኝነት ጠባጫሪነት ወራሪነት እንዲሁም የቀለም ልዩነትን በማጉሳት ለሚደረግ ተስፋፊነት ያሰማው ታላቅ የማስጠንቀቂያ ደወል ድምፅ በጦረኞች ጩኸት ተዋጠ ዝ የታሪክ ምሁራን ኛው ክክመን የአሜሪካ ጊዜ እንደሆነ ሲገልፁ ይደመጣል ለገለዓቸው ድጋፍ ሲያቀርቡም የአውሮፓ መዳከምን ተከትሎ አሜሪካን በዓለም ብቸኛ ልዕለ ኃያል መሆኗን ይጠቅሳሉ በ ዓም አሜሪካን በፊሊፒንስ የስፔንን አገዛዝ ለፍጻሜ ያበቃ ድል አገኘች የስፔን ሽንፈት በአውሮፓ የበላይነት ዘመናት የተከሰተ የመጀመሪያው የታሪክ ጠባሳ ነበር።
ድሉን ተከትሎ ከሮም የማዕረግ ዕድገት የተደረገለት ሲሆን እድገቱን ተክትሎ በኹለቱ መኮንኖች መካከል ግልጽ መናናቅ መታየት ጀመሯል አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል በአምባላጌ የተሸነፈው ጀነራል ቶሴሊ ለሽንፈቱ እንደዋና ምክንያት ለሮም ቋ ያቀረበው አለቃው ጀነራል አሪሞንዲ ተገቢውን ትዕዛዝ በፍጥነት አለማስተላለፉን ነበር ይህንን ተከትሎም በሮም የአሪሞንዲ ተቀባይነት ቀነሰ ባራቴሪም በአሪሞንዲ እዝ ሥር የነበሩትን የባንዳ ሠራዊት አባላት ወደ ጀነራል ማቲኦ አልበርቶኒ እዝ አዞረ ሺ እየ ከዮዐ ዳዕህክር ሾል ረሃሄርዝጣ ዘህሪጸርነ ዔነክ ቭ ምዕሳ ማሉ ለሰሰሮፆኒ ወ ሏታዕዶራዚዖኔ ዲታሲያና ጋሄጣ ዖፉወፈደ ር አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል አልበርቶኒ ለመጀመሪያ ጊዜ ኤርትራን ያየው በ ነበር በወቅቱ የቅኝት ሥራውን ጨርሶ ወደ ጣሊያን የተመለሰ ሲሆን በ ሙሉ በሙሉ በኤርትራ ከመመደቡ በፊት ለኹለተኛ ጊዜ በ ኤርትራ ተመድቦ ነበር ጀነራል ሺቶሪዮ አማኑኤል ዳቦርሜዳ በባራቴሪ ሥር ካሉት መኮንኖች መካከል የተሻለ የዲፕሎማሲ እና ወታደራዊ ሳይንስ ዕውቀት ነበረው በተግባር የተፈተነ ወታደራዊ ብቃት ባይኖረውም በሥሩ ለነበሩ መኮንኖች የሚያስተላልፋቸው ትዕዛዛት በጥብቅ እንዲከበሩለት ይፈልጋል በአፍሪካ የዘመቻ ልምድ ያልነበረው ዳቦርሜዳ በ ጥር ወር ነበር ምፅዋ የደረሰው ከአድዋ ጦርነት ጥቃት ሳምንታት ቀድሞ የደረሰ ሲሆን በጽሑፍ ከሰፈረ ወታደራዊ ሳይንስ ዕውቀት ውጪ የጦርነት ልምድ አልነበረውም ከክራቱ ጀነራሎች ወደ ሳውራ በመምጣት የመጨረሻው ጀነራል ጁሴፔ ኢሌና ነበር በኢትዮጵያ እና አፍሪካ ምንም ልምድ ባይኖረውም የ ዓመቱ ኢሌና ጥልቅ የፖለቲካ ዕውቀት እና የንግግር ችሎታ ነበረው በጦር ሰፈር ውስጥ በተደረጉ ውይይቶች ሲናገር እንደተደመጠው ከሮም የመጣው የአምባላጌ እና የመቀሌውን ውርደት ለማካካስ ነበር አብዛኛው የጣሲያን ወታደር ከመንገሻ ጋር ከተደረገው ውጊያ ጀምሮ ልምድ ያበተ ሲሆን የመጨረሻውን ውጌያ ለማድረግ ልቡሙሉነት ይነበብበታል ከአምባላጌው ውጊያ በኋላ ከጣሊያን የመጡ አዳዲስ ወታደሮች ውስጣቸው በበቀል እልህ የተሞሉሱ ናቸው ከችኩልነታቸው አንፃር ፍፁም የተረጋጋ አመራር በመስጠት ከሚታወቀው ጀነራል ባራቴሪ ጋር መግባባት አስቸግሯቸው ነበር ጠቅላይ ሚኒስቱር ክሪስፒን ጨምሮ የሮም ባለሥልጣናትም ትዕግስት አጥተዋል ራስ መንገሻን ድል ከነሳ በኋላ ለባራቴል ልዩ አድናቆት የነበራቸው ሦ ከመመሙጨሙኢ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል በአምባላጌ የተሸነፈው ጀነራል ቶሴሊ ለሽንፈቱ እንደዋና ምክንያት ለርሃ ያቀረበው አለቃው ጀነራል አሪሞንዲ ተገቢውን ትዕዛዝ በፍጥነት አለማስተላለፉ ነበር ይህንን ተከትሎም በሮም የአሪሞንዲ ተቀባይነት ቀነሰ ባራቴሪም በአሪሞን። የባራቴሪ መባረር እየታወቀ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ቴሌግራም ለምን እንደዓፄፉት ለማንም ግልጽ አልነበረም በጠቅሳይ ሚኒስትሩ ቁጣ እና ስድብ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል የተደናበረው ባራቴሪ ቀጣይ እርምጃውን በጥልቅ አላሰበበትም ነበር በመሪው ቴሌግራም የተነሣ ነበር ወደ አድዋ ለመዝመት የወሰነው እስከ መጋቢት ቀን ድረስ የባራቴሪ ዕቅድ ወደ ኤርትራ ማፈግፈግ ነበር በምኒልክ ሠራዊት የአቅርቦት መስመሩ የተቋረጠበት ሲሆን የኢትዮጵያ ጦር ወደ ኤርትራ መንቀሳቀስ መጀመሩ መላውን የጣሊያን ቅኝ ግዛት አደጋ ሳይ ሊጥለው ተቃርቧል በመኾኑም ባራቴሪ ወደ ኤርትራ አፈግፍጎ በየሳምንቱ የሚመጣውን የጣሊያን አዳዲስ ሠራዊት ለማደራጀት ከበታች መኮንኖች ጋር መክሮ ነበር የባራቴሪን ዕቅድ ካስቀየሩት መኮንኖች መካከል ዋነኛው ጀነራል ዳቦር ሜዳ ነበርና ጀነራሉ የምኒልክ ሠራዊትን በተመለከተ ከስለላ ቡድኑ የደረሰውን መረጃ ሳያጠራ ነበር ለውሳኔ የቸኮለው የኢትዮጵያ ሠራዊት በስንቅ እና ትጥቅ እጥረት እየተቸገረ ከመኾኑም በላይ የውጊያ ሞራሉ ወድቋል ስለዚህ ጣሲያን ጥቃት «ብትሰነዝር በቀላሉ ይበተናል በማሰት ነበር የባራቴሪን የማፈግገፍ ዕቆድ የተቃወመው ምኒልክ ለቀናት በጉንዳብታ መሽጎ ያሳለፈው ጦራቸውን ጥር ቀን እንዲንቀሳቀስ አዘዙ። በጥበቃ ላይ የነበሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች የቱሪቶን ጦር በመመልክት የማስጠንቀቂያ ተኩስ አከታትለው ተኮሱ ከንጋቱ ሊሆን ጥቂት ደቂቃዎች ነበሩ የቀሩት የአድዋ ጦርነትም የጀመረው በዚያ ሰዓት ነበር አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ምኒልክ እና ጣይቱ መታጠቂያቸውን አጠበቁ የኢትዮጵያ ጦር የጣሊያንን ሠራዊት እየጠበቀ ስለመኾኑ ምንም ማረጋገጫ አልነበረም ሪዶልፎ ማዘቾኒ በዎቹ ባሳተመው ጽሁፍ እንደገሰጸው የጣሲያንን ጦር መንቀሳቀስ አፄ ምኒልክ የሰሙት ቅዳሴ ላይ ሳሉ ከሌሊቱ ሰዓት ላይ ነበር። አፄ ምኒልክ በየትኛውም ዘመቻ ላይ የቅዱስ ጊዮርጊስን ታቦት ይዘው እንደሚሰለፉ ይነገራል መጋቢት የካቲት የቅዱስ ጊዮርጊስ በዓለ መኾኑ እንዲሁም የኹለቱ ታቦታት አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል በጦር ሜዳው መገኘት የፈጣሪን ጣልቃ ገብነት እና ለኢትዮጵያ መወገን ያሳየ ተደርጎ ይታመናል ከዋናው የአልበርቶኒ ጦር ኹለት ማይል ያህል ርቆ ከኢትዮጵያ ሠራዊት ጋር የተፋጠጠው ቱሪቶ በፍርሣኝት ተዋጠ የመቀስቀሻ ተኩስ እንደተሰማ የኢትዮጵያ ሠራዊት በአንድ ሳይ ተነሳ። በመኾኑም ባራቴሪ የድጋፍ ኃይል ለመላክ ተቸገረ የአልበርቶኒ ስሕተት የጣሊያን ጦር ቀጣይ እንቅስቃሴን አስቸጋሪ አደረገው ባዜ ሌጐሦ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ምኒልክ የተጠቀሙበት ክፍተት አልበርቶኒ ከጀርባው የሚገኙ ብርጌዶች ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ አያውቅም ከምኒልክ ጦር የገጠመውን ብርቱ ጥቃት መመክት ሲያቅተው ብቸኛው አማራጭ በዕቅዱ መሠረት ከጀርባ ሆኖ ድጋፍ ወደሚሰጠው የጀል ዳቦርሜዳ ብርጌድ ማፈግፈግ እንደሆነ ገባው የስህተቱ ምክንያት ግልጽ ባይሆንም ዳቦርሜዳ ብርጌዱን በሌላ አቅጣጫ ነበር ይዞ ዩተንቀሳቀሰው የዳቦር ሜዳ ሠራዊት በዝግታ በመጓዙ ተዳክሟል ከኹሉም ዒ በላይ ደግሞ ወታደሮቹ በውኃ ጥም እየተሰቃዩ ነበር። አልበርቶኒ በምኒልክ እና ጣይቱ ከሚመራው ጦር ጋር ፊት ለፊት ተፋጠጠ ዳቦርሜዳ ደግሞ ማርያም ሸዊት ላይ ተከበበ የምኒልክ ሠራዊት እንቅስቃሴ የጣሊያንን ጦር ሦስት ቦታ በመከፋፈል የጥቃት የበላይነትን ተቆጣጠረ ውጊያው እስከ ምሽት ቢቀጥልም የአድዋ ጦርነት ግን የምኒልክን ልዩ እንቅስቃሴ ተከትሎ ከጠዋቱ ላይ ተጠናቋል አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ምዕራፍ ዐሥራ ሦስት መሐሉ ሲሰበር የአፄ ምኒልክ ወታደሮች በአልበርቶኒ እና ዳቦርሜዳ ብርጌዶች መካከል በመንቀሳቀስየኹለቱን የግንኙነት ሙከራ ሕልም አደረጉት በዚያ ወቅት ራስ አሉላ በመሸሻ ላይ የነበረውን የጠላት ጦር ተመልክቶ ምኒልክ የኦሮሞ ፈረሰኛ ወታደሮችን በመላክ የሚሸሸውን ጦር በምሥራቅ አቅጣጫ እንዲያስቆሙጮለት ጠየቀ። ምልምሉቹ ምንም ዓይነት የውጊያ ልምድ የሌላቸው ሲሆን ውስጣቸው በበቀል እና ንቀት ብቻ የተሞላ ነበር ፈርጣጮቹ እና አሳዳጆቹ የአሪሞንዲ ወታደሮች ቦታቸውን በአግባቡ ከመያዛቸው ቀድሞ ነበር ጦርነት የጠበቃቸው ላይ የአልበርቶኒ ባንዳ ሠራዊት በኢትዮጵያውያኑ እየተባረረ ነበር የባንዳዎቹ ሽሽት የአልበርቶኒን ፍናሜ አመላክተ የቱሪቶን ልዩ ኃይል በማባረር ላይ የነበሩት የምኒልክ ወታደሮች ከባንዳዎቹ ይልቅ አውሮፓውያን አዛዥቻቸው ላይ ነበር ያነጣጠሩት በልዩ ዩኒፎርማቸው ኃሦሕ መጁ ፈይ ቁ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል በቀላሉ ኢላማ ውስጥ የገቡ ሰባት ነጭ መኮንኖች መጀመሪያ ሳይ ተገደሉ ክሞት የተረፉ ጥቂት የአልበርቶኒ ወታደሮች የአሪሞንዲ ጦር ወደ ነበረበት ራዕዮ ተራራ ግርጌ እና ወደ ሳውራ አቅጣጫ ፈረጠጡ ከጠዋቱ አካባቢ የአልበርቶኒ ሠራዊት ምንም ዓይነት ድጋፍ እንደማይመጣለት ተስፋ ቆርጠዋል የዳቦርሜዳ ብርጌድ እንደደረሰሳቸውም ኔላወቁም ነበር የአልበርቶኒ ወታደሮች የአድዋ ውሎአቸው መደምደም ግልጽ ሆኖላቸው ነበር የኢትዮጵያ ጦር በአልበርቶኒ ላይ የበላይነትን መቆናጠጥ የጀመረ የጠላትን የቀኝ መስመር በመምታት ነበር የጣሊያንን መድፈኞች እስክ ሺህ ጫማ በመጠጋት የተቀናጀ ጥቃት ስነዘረ በቀኝ መስመር የተደረገው ማጥቃት የጣሊያንን ጦር ማዕከላዊ ይዞታ ለኢትዮጵያ ጦር ክፍት አደረገለት ከጠዋቱ ላይ የተረፈው የአልበርቶኒ ጦር ሠራዊት ለመሸሽ ሲዘጋጅ የአርኔስቶ ኮርዴላ መድፈኛ ሠራዊት ደረሰለት በመልሶ ማጥቃት በርካታ የኢትዮጵያ ወታደሮችን ቢገድሉም የውጊያ የበላይነቱን ግን መጠበቅ አልቻሉም በተመቱት ወታደሮች ምትክ ሌሎች እየተተኩ አልበርቶኒን ፈተኑት የኮርዴላ መድፊኛ ሠራዊት ከመሃመድ አጋ አደም እና ሱልጣን አጋ አሚድ አጠገብ በመሰለፍ ጠንካራ ጥቃት ሲሰነዝር ቆየ ነገር ግን ለመድፈኛው ብርጌድ ሽፋን ሲሰጥ የነበረው ኛ ባታሊዮን ላይ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን ተከበበ ትዕዛዝ መቼ እንደተሰጠ ግልጽ ባልሆነበት ሁኔታ ከአልቤርቶ ግራ ጎን ተስልፎ የነበረው ጌራርዶ ፓንታና ከአለቃው ካፒቴን ፔኔሲ ትዕዛዝ እንደደረሰው በመናገር አፈገፊገ የጣሊያን ጦር በመጠኑም ቢሆን የተቀናጀ ጥቃት መሰንዘር የቻለው ላይ ነበር በግራ እና ቀኝ የተከበበው አልበርቶኒ ኛ እና ኛ ባታሊዮን እ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል መድፈኞች ጥይታቸው እስኪያልቅ እንዲፈቋኮሱ አዘዘ ትዕዛዙ መድፈኞቹ በማፈግፈግ ላይ ለነበሩት ሽፋን እንደኾኑ የታለመ ነበር የኛ ባታሊዮን ርዝራዥ ወታደሮች በማፈግፈግ ላይ ሳሉ ላይ መድፈኞቹ ጥይት ጨረሱ ያለግልጽ ትዕዛዝ ያፈገፈጉት ኮርዴላ ሞሃመድ ሱልጣን እና ኢድሪስ ቱታይ ወደ እሥር ቤት ተወረወሩ ጀል ባራቶሪ ቆስሉ እጁን ሰጠ የጀነራሉ መማረክ ለኢትዮጵያ ድልን አጎናጸፈ በመሸሽ ላይ የነበሩ የጣሲያን ወታደሮች ለኢትዮጵያ ጥይት ሲሳይ ኾኑ። የሽፋን ተኩሱ በመሸሽ ላይ የነበሩትን የጣሊያን ወታደሮች አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ሊመታ ይችል ነበር በዚያ ላይ ግዙፍ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ ሠራዊት በመምጣት ላይ ስለነበር ዳቦርሜዳ መጋፈጥ አልፈለገም የጠላትን ጦር ከሚያባርረው የኢትዮጵያ ሠራዊት በተጨማሪ በአልበርቶኒ እና ዳቦርሜዳ ብርጌድ መካከል ቆርጦ ገብቶ የነበረው ሠራዊት ራዕዮ ላይ ከመሸገው የጣሊያን ጦር በተቃራኒ የነበረውን ዞባ ዳዕሮ ጉብታ መቆጣጠር ጀመረ ጉብታውን ለማስለቀቅ ኮል ፍራንሴስኮ ስቴቫኒ ኹለተኛ ባታሊዮንን አዘዘ ወታደሮች የተቀበላቸው የኢትዮጵያውያኑ ጥይት ነበር በኢትዮጵያ ቁጥጥር ሥር ዋለ የባታሊዮኑን ጉብታውም በቀላሉ ከጠ ለህፍ ሀጩን ጳሳርቻ ይጎድዎ ጦረንም ሥነዕታ ምዕራፍ ሪሞንዲን የቀኝ መስመር ይከለክል የነበረው የከል ጋሊያኖ ሦስተኛ ባታሊዮን ህ ፍተኛ ውጊያ ገጠመው። በዚያ ሰዓት የኢትዮጵያ ጦር ለብቻው የቀረውን የዳቦርሚዳ ብርጌድ ለመምታት ዝግጅቱን ጨርሷል አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል አለቀ የአልበርቶኒን ሠራዊት በማሳደድ ላይ የነበረው ኃይል በተራሪማ የነበረውን ኛ ባታሊዮን ሙሉ በሙሉ ሰበረ በተመሳሳይ ሰዓት የጣሊያ ዞዛ እና የማዕከላዊ ይዞታ ሳስቶ ስለነበረው ሰሜናዊው ይዞታ ለጥቃት ተጋለጠ ዞባ ዳዕሮ ላይ ገዢ መሬት የያዘው የኢትዮጵያ ጦር ከስሩ የነበረፀ ሠራዊት በቀላሉ መልቀም ጀመረ በርካታ የጦር አዛዥች በኢትዮጵያውያ ተረመረሙ የወቅቱን ሁኔታ ጆቫኒ ቲዶን ሲገልፅ ከጥይት የተረቱ በማረኳቸው የኢትዮጵያ ወታደሮች ተገድደው ደረታቸው ላይ የነበረው ሰማያዊ ማዕረግ በጥሰዋል ነበር ያለው በአድዋ ከተሰለፉት የጦር መካከል የተረፉት ብቻ ነበሩ ህ። አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ምዕራፍ ዐሥራ ዐራት ተስፋ መቁረጥ ድንጋጤ እና ሽሽት አፄ ምኒልክ ወደ አድዋ ከመዝመታቸው ቀድሞ ሠራዊት ለመመልመል የሚያስችል ህግ በኢትዮጵያ አልነበረም የንጉጮ ሠራዊት በዐዋጅ የተጠራ ሲሆን በአገልግሎት ምንም ዓይነት ክፍያ አይደረግለትም። በጥንታዊት ፈረንሳይ በነበረው ዓይነት ሥርዓት በጥሪ ለዘመቻ የሚሰበሰብ ሕዝባዊ ጦር ነበር ኢትዮጵያውያን ወታደሮች ክፍያ ባይኖራቸውም በውጊያ ሲሳተፉ ከመሪያቸው ልዩ ከበሬታን ያገኛሉ ከዚህ በተጨማሪ የዘመቻውን መጠናቀቅ ተክትሎ በምርኮ የሚገኙ ንብረቶችን እና ጠመንጃዎችን ይክፋፈላሉ ከአድዋ ድል በኋላ የሆነውም ይህ ነበር የምኒልክ ወታደሮች ከጠላት የተማረኩትን ንብረቶች በምርኮኞች ፊት ተከፋፈሉ ከንብረት ክፍፍል እና ሽልማት ጎን ለጎን የተለመደው የድህረጦርነት የድል ሰልፍ ተደረገ ሰልፉን ቁስለኛ እና ምርኮኛ የጣሊያን እስረኞች እንዲመለከቱት መደረጉ ለተሸናፊው ወገን ከፍተኛ ውድቀት ነበር ሽንፈት እና ሸሻት የአልበርቶኒ ብርጌድ መበታተን የጣሊያንን ሽንፈት በጠዋት ነበር የጠቆመው በርካታ የባንዳ ሠራዊቱ በተለያየ አቅጣጫ የፈረጠጠበት ጆል አልበርቶጊ ከአውሮፓውያን የጦር መሪዎቹ ጋር በመሆን እጅ ሰጠ የጀል አሪሞንዲ ብርጌድ ራዕዩ ተራራ ግርጌ ደርሶ በአግባቡ ቦታውን ሳይይዝ ነበር በመፈርጠጥ ላይ ከነበሩት የአልበርቶኒ ወታደሮች ጋር የተገናኘው በወቅቱ ግዙፍ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ ሠራዊት የወገናቸውን ጦር ሲያባርር ከመመልከት ውጪ የአርሞንዲ ወታደሮች ምንም ማድረግ አልቻሉም አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ተበታትኖ በመሮጥ ላይ የነበረው ሠራዊት በስልት ወደ ሳውራ እና አዲግራት ምሽግ ለመምራት ባራቴሪ ያደረገው ሙክራ አልተሳካም ወታደሩ ምንም ዓይነቿ ትዕዛዝ መስማት አይችልም ነበር የሁኔታውን አስፈሪነት በመመልከት ራሱ ጀነራል ባራቴሪ በቅሎውን ወደ ሰሜን አቅጣጫ ሽምጥ ጋለበ የጣሊያን ሠራዊት በመገስገስ ላይ የነበሩትን የኦሮሞ ፈረሰኞች በተመለክተበት ወቅት የሚገባበት ጠፋው። ጠጅ እና ጠላ ለወታደሩ ቀርቦ የነበረ ሲሆን ምግቡም ገደብ አልነበረውም ወታደሮቹ በፉክራ በጦር ሜዳ ጀብዱ ወሬ እንዲሁም በተኩስ ምሽቱን አደመቁት እለቱ ኢትዮጵያውያን ወራሪውን ኃይል በመመለስ ተመሳሳይ ሀሳብ ላላቸው ኹለት ትምህርት የሰጡበት ነበር የጦር ሜዳ ደብዱአቸው የኢትዮጵያ ሉዐሳዊነት ለዘመናት ተጠብቆ መናሩን ያረጋገጠ ነበር ኔ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ዴ ዴኢዱ ው ው ል ል ው የአድዋ ድል ለኢትዮጵያ በርካታ ጥቅም አስገኝቶላታል ድሉ በዘመናዊው የክፍሪካ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው ሲሆን ኢትዮጵያ ልፅለሐያል አገር መሆኗን አስመስክራለች ዘዚህ በላይ ግን የትኛውንም አውሮፓዊ አገር የቅኝ ግዛት ሕልም ወደ ቅዥት የቄየረ ነው ከአድዋ ከተማ በሰሜን አቅጣጫ አዲ አሉን መንገድ ላይ የራስ መንገሻ ነ ካምፕ ይገኛል ምሽቱ ለራስ መንገሻ የተሰየ ነበር። በአድዋ እጅግ በርካታ ምርኮኞች የተያዙ ሲሆን በርካታ ነጮች መኖራቸው የተሰየ ያደርገዋል መጋቢት ቀን በምኒልክ ድንኳን ውስጥ የምርኮኞችን ዕጣ ፈንታ በተመሰከተ ከፍተኛ ክርክር ተደርጎ ነበር በአጠቃላይ ነጭ ጣሊያናውያን እና ባንዳ ወታደሮች ተማርከዋል በክርክሩ ወቅት ንግሥት ጣይቱ እና ራስ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል መንገሻ ሁሉም ጣሊያናውያን እንዲገደሉ እንዲሁም ባንዳዎቹ እንዲቀጡ ፃሳብ በማቅረብ ተከራከሩ በክርክሩ ወቅት የዶጋሊው ባለድል ራስ አሉላ የቅጣት ፃሳቡን መቃወም አስገራሚ ነበር። ሰ ታዕ ቀያ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ምኒልክ የንግድ ምልክት እንደ ዛሬው ታይም መፅሔት ኹሉ በኛው ክፍለከመን ቫኒቲ ፌይር ታዋቂ ነበር በ ቫኒቲ ፌይር የፊት ገፁ ላይ የኣዔ ምኒልክን ምስል ይዞ በመውጣት ንጉሥን ለመላው ዓለም አስተዋወቃቸው ከቻርልስ ዳርዊን የሩሲያው አሌክሳንደር ናፖሊዮን ሳልሳዊ እኩል የአፄ ምኒልክ ፎቶ ግራፍ ተክትሎ አፄ ምኒልክ እና እቴጌ ጣይቱ ከዓለም ታዋቂ ግለሰቦች ተርታ ተሰለፉ የምኒልክ እና ጣይቱ ዝና በሰፊው መናኘቱን ተከትሎ የተለያዩ አዳዲስ ክስተቶች ታይተዋል በርካታ አውሮፓውያንም አዳዲስ ላተወለዱ ሕፃናት ልጆቻቸው ምኒልክ የሚል ስም ሰጡዋቸው ከፍተኛ ቁጥር ያለው የአድናቆት ደብዳቤዎች የምኒልክን ቤተመንግሥት አጣበውት ነበር አንዳንድ ደብዳቤዎች ንጉሁን የገንዘብ ውሰታ የሚጠይቁም ነበሩ። በወቅቱ እፄ ምኒልክ የአልማዝ ፈርጥ የነበረው ትልቅ ሎቲ ጆሮአቸው ሳይ አጥልቀው ነበር ሙሉ ነጭ ልብስ የለበሱ ሲሆን ራሳቸው ላይ የጠቀለሉት ነጭ ሻሽ ከጀርባ ትክከቫቸው ላይ የወረደ ሲሆን ጥቁር ኮፍያም ከላይ ደርበው ነበር አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ዛታሀዓ ፈዖራኛ ይ ረ ግዜ በናሆ ላ ምሰሳ ጴታኖቷያ ያላፍሪካ ዕፎዘርጎጋድ ዕነግሰ ዕብዕህ በርካታ ሐያላን አገራት የኢትዮጵያን ወዳጅነት ለማግኘት መንቀሳቀስ የጀመሩት ከአድዋ ድል በኋላ የምኒልክ እና ጣይቱን ዝነኝነት ተክትሎ ነበር ምኒልክ በአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በመላው አውሮፓ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠው ስብዕና ነው የንጉሥ ወዳጅነት ለአውሮፓውያኑ ልዩ ጥቅም ይኖረዋል ከተመለሱ ከጥቂት ወራት በኋላ በ ነበር ልዑካኑ በሩስያ አሣ ሊፐፕጦቃ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መካክል ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ነበር ከልዑካኑ ጋር የሕክምና ቡድን ጳብሮ የመጣ ሲሆን በጳድዎ ጦርነት ሰዖሰት ወታደሮች የሕክምና እርዳታ አድርጓል የሩሲያ ቀይ መስቀል ማህበርም በሮካታ ጨም አፄ ምኒልከና የአድዋ የፈረንሳይ ወደ አዲስ አ ልዕሉኃያል እየሆነች የስፔን ካቶ ለመፍጠር ነበር ከም ከቫቲካን ጋር ይመሳሰ እንግሊዝ በ የልዑካን ቡድኑ በኢ የነበረው አመለካከት አሜሪካ ከኢኀ ሺህ ዶላር የሚደርስ መልዕክተኛዋ ሮበርግ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙ የልዑካን ቡድን ኢትዮ በስኪነር የተ ወታደሮች አቀባበል ፊ ያ ዴፖ በወቅቱ አፄ ምኒልክ ኽር። በርካታ አስክሬኖች በአሞራና ጅብ በመበላታቸው ማንነታቸውን መለየት አስቸጋሪ ነበር ስኔ ቀን ቡድኑ የ ጣሊያናውያን እና ባንዳዎችን አስክሬን ቀበረ ሰኔ ቀን የጀል ዳቦር ሚዳ አስክሬን ማርያም ሸዊት አቅራቢያ ተገኝ ሰኔ ቀን የጀል አሪሞንዲ ብርጌድ የተዋጋበትን የራዕዮ ተራራ ግርጌ በማሰስ የበርካቶችን አስክሬን ቢያገኙም ኮል አሪሞንዲ የወንድሙን አስክሬን ሳያገኝ ቀረ በቦታው የመታሰቢያ ሃውልት በማቆም የሕሊና ጸሎት አደረጉላቸው ፌዖያሮዊሮፇ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል የአሪሞንዲ ቡድን ተልዕኮውን ጨርሶ ወደ ጣሊያን በመመለስ ሪፖርት አቀረበ በአጠቃላይ አስክሬኖችን ማስቀበሩን ገለጸ አስክሬን የተገኘው በጦር ሜዳ ሲሆን ደግሞ የጣሊያን ሠራዊት ሲሸሽ ከነበረበት መንገድ መኾኑን በመግለፅ አብዛኛው ሠራዊት በጀግንነት ጦር ሜዳ ላይ እንደተሰዋ ለጣሊያን ሕዝብ ገለጸ የቡድኑ ሪፖርት በመሸሽ ላይ ሳሉየሞቱትን የዳቦርሚዳ ወታደሮች እና ወደ የፃ በመሸሽ ላይ ሳሉ የቲገደሉትን ወታደሮች በውጊያ ላይ እንደሞቱ አድርጎ ማቅረቡ ስሕተት ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባራቴሪ እንዲንቀሳቀስ ማጣደፋቸውንም በማስረጃ አቀረቡ የመጀመሪያውን የክስ መክላከያ ሲያጠቃልሉ «ባራቴሪ በግል ስሜቱ ተገፋፍቶ ሳይሆን ከስሩ የነበሩት ጀነራሎች የፈፀሙት ስሕተት ነበር ለሽንፈት የዳረገው ብለዋል ኹለተኛውን ክስ በተመለከተ ጠበቃው ያቀረቡት መክራከሪያ የጥፋቱ ተጋሪ የነበሩት ጀል ዳቦርሚዳ በውጊያው ላይ በመሞታቸው አንዲሁም አልበርቶኒ በመማረኩ ሙሉ ጥፋቱን ባራቴሪ ላይ ማሳረፍ ተገቢ አለመኾኑን ገለፁ የማፈግፈግ ውሳኔውን ተክትሎ ባራቴሪ ተገቢውን አመራር አለመስጠቱን በማመን በወቅት ዜነ ር አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ከተበተነው ጦር ጋር ግንኙነት ለመፍጠር ያልተቻለው አኢትዮጵያ ራዊት በተሰነዘረባቸው መጠነሰፊ ጥቃት የተነሣ እንደነበር ጠበቃው አስረዱ በመጨረሻም ጀል ዛራቱሪ ምሕረት እንዲያደርግለት ኣስተያየት ለጡ « አሁድ ሰኔ ቀን በማለዳ ነበር የፍርድ ውሳኔው የተሰማው ፍርድ ቤቱ በሰጠው ረጅም ገለፃ ባራቴሪለክድዋው ሽንፈት ተጠያቂ ኣሰመኾኑንበመግለፅ በነፃ አሰናበተው ለሽንፈቱ ተጠያቂ የኾኑትን የባራቴሪ የበታች ጀነራሎች ባላጋለጠ መልኩ ነበር የባራቴሪ ነፃ መሆን የተገለጸው የፍርድ ውሳኔው በተመለከተ መንግሥት ላይ ተቃውሞ አስክትሎ ነበር በርካታ ጣሊያናውያን መንግስታቸው ጀል ባራቶሪን ለመታደግ የተለየ ሃፍርድ ሥርዓት ማድረጉን እንዲሁም ፍርዱ ከሮም ውጪ መታየቱን ጠቁመዋል አቱ ምኒልክና የአድዋ ድል ምዕራፍ ሐያ የመታደግ ዘመቻ አ የሴዋ ጦርነት ዜና በችጋጎ ለነበሩ ጣሊያናውያን አስቸጋሪ ሁኔታን ፈጥሯል ቺካጎ ትሪቢውን ጋዜጣ የጣሊያንን በአፍሪካ መሸነፍ በሰፊው የዘገበ ሲሆን ጣሊያን ለበቀል እየተዘጋጀች እንደነበርም ጠቅሷል የጣሊያን ጋዜጦች የሕዝብ አስተያየት በመሰብሰብ ባወጡት ዘገባ ሽንፈቱ ለአገራቸው ውርደት እንደሆነ ገልፀዋል። ዓ ምነዕሰ ይይሥና ላፄ ምኒሳ ረምታ ወራታ ዕነ ዴ ሳዕፉሮ ዖኦወዕና አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ኳ ሾቨ ከኪህ ምዕኃሰ ያራዕ መዖሶጋ ፅጋዙሥሥ ሕድዎርድ ፅሰላ ፈመኦ ቋጋደ ፇፇቻያሦ ወቅም ራስ መኮንን የአዒ ምኒልክ ዘውድ ወራሽ እንደሚኾኑ በበርካቶች ቢገመትም ከአድዋ በኋላ ካረፉ ግኖች ኹለተኛው በመሆን በ በሕመም አርፈዋል በተመሳሳይ ዓመት የአፄ ምኒልክ ጤና መዳከም ጀምሮ ነበር የንጉሥን የጤና መቃወስ ተከትሎ የአማካሪያቸው አልፍሬድ ኢልግ ተሰሜነት እና ተፅዕኖ በዘውዱ አካባቢ ቀንሷል አልፍሬድ ኤልግ ለንጉሠ የነበረውን ፍቅር በተለያዩ ጊዜያት ያሳየ ሲሆን ወንድ ልጁን ም ኣክ ሲል ስምዕቲጀቶታል የንጉሥን ሕመም ተከትሎ ባዕቤቴን እና ልዶቹን በመያዝ ከአድዋ ጀግኖች ትውልድ መካክል ረጅም ዓመታት መቆየት የቻሉት እቴጌ ጣይቱ ናቸው አዔ ምኒልክ በጠና በታመሙበት ወቅት ከፍተኛ ፖለቲካዊ ሥልጣኑን በእጃቸው ለማስገባት ይሯሯጡ በነበሩ የሸዋ ጎበዛዝት እና መሳፍንት የተገፉፕ ንግስቲቷ በ ሥልጣናቸውን ቀስ በቀስ ተቀሙፅ ፖለቲካውን በመተውም አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል አሉ ክኹለቱ ሥዕሎች በታች የአድዋን መለኮታዊ ድል የሚያሳይ ምሥለ ተስሏል ሥዕሉ ኢትዮጵያ ጠሳቶቿን በፈጣሪ እርዳታ ድል መንሣቷን የሚመሰክር ነውጡ እስከ ዎቹ የሥሥነሥዕል ገለጻው የቀጠለ ሲሆን የእቴጌ ጣይቱን የጦር ሜዳ ጡሎ የማዘክሩ በርካታ ሥዕሎች ሥለዋል ንግስቲቱ እጃቸውን ዘርግተው ጦር ሲያዘምቱ እንዲሁም ጠመንጃ ይዘው የሚያሳዩ ሥፅሎች በብዛት የተሳሉት በዎቹ ነበር የራስ መኮንን ምስሎችም በብዛት የታዩት በተመሳሳይ ዓመታት ነበር ምስሎቹ በቀጣይነት የልጃቸው ኃይለ ሥላሴን የስልጣን ጉዞ ያመላከቱ ነበሩ ቷፋላሟው የፃይቲው ተወላጆ ቤኒቶ ሲልቬይን የአድዋን ድል ለማክበር ወደ አዲስ አበባ በመጣበት ወቅት የጦርነቱ ዋና ተፋላሚ የነበረውን ጀል ማቲኦ አልበርቶኒ አግኝቶታል ሲልቬይን በወቅቱ የተመለከተውን ጀል መላው ሽንፈት ፊቱ ላይ ይዞ የሜዞር ይመስላል በማለት ነበር የገለጸው በርግጥም የአልበርቶኒ ጥፋት ጣሊያንን ለሽንፈት ዳርጓል የባራቴሪን ትዕዛዝ በመተላለፍ አነስተኛ ግምት ወደ ሰጠው የምኒልክ ሠራዊት ጦሩን በማዝመት የጣሊያንን ሠራዊት ለከፍተኛ ሽንፈት የዳረገው አልበርቶኒ ነበር በኣሥር ላይ ሳለ ለወጣቱ ጌራርዶ ፓንታኖ ለሽንፈቱ የነበረውን ተጠያቂነት እንዲህ ሲል ነበር የተናዘዙለት « አንተ ወጣት ነህ ከእኔ የተሻለ ወደ አገርህ የመመለስ ዕድል አለህ። አሁን የምነግርህን ፈጽሞ እንዳትረሳ ለሕዝባችን ጀል ባራቴሪ በጀነራሎቹ መክዳቱን ንገርልኝ ከቀናት በኋላ ወደ አገሩ የመመለስ እድል እንዳለው የተገነዘበው ጀል አልበርቶኒ በጦር ሜዳ ስለፈጸመው ክህደት ሲያወራ አልተደመጠም ነበር በተለያዩ አጋጣሚዎች ስሕተቱን የፈጸመው እርሱ ሳይሆን ጀል አሪሞንዲ እንደነበር ሲናገር ተደምጧል አሪሞንዲ ወደፊት ተንቀሳቅሶ በዳቦርሚዳ እና በአልበርዮኾኒ ብርጌዶች መካከል የነበረውን ክፍተት አለመሙላቱ ለሾንፈቱ ምክንያት እንደሆነ ሲናገር ነበር አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ባለቤታቸውን ማስታመም ላይ አተኮሩ አፄ ምኒልክ በ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ አቴጌ ጣይቱ ወደ እንጦጦ ቤተመንግሥት በመሔድ ህይወታቸጡ እስካለፈበት ድረስ በዚያው ኖረዋል ከ ዘከርርሻክ እ ሸሪገፀ ዘ ነ ምዕል ደይታዳ ምኒሳያ ዕረምኦ ወራቻ ዕነፈ ለ ዴ ጎዕኦሮ ዖሥወዕደ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል አፄ ምኒልክ እና ጣይቱ ከሞት በኋላ ስማቸው በሰፊው መነሣት ቢችልም የራስ መኮንን ስም መደጋገሙ በቀሳሉ ሸፍኗቸው ነበር በዎቹ የልጃቸው አፄ ኃይለ ሥላሴን ንግስና ተከትሎ ራስ መኮንን የአድዋ ታላቅ ጀግንነት እና የዘመናዊት ኢትዮጵያ መሥራች መሆን በስፋት መነጋነር ጀምሮ ነበር። የክዘመኑ ታላቅ ወታደራዊ ዘመቻ የናፖሊዮን ሳይሆን የአፄ ምኒልክ ነው የምኒልክ ታላቅ ወታደራዊ ድል የተመዘገበው በአድዋው ዐውደግምባር አለመኾኑ አንዱ የዘመቻው ታላቅነት ማሳያ ነበር ከዋናው ጦርነት ጥቂት ሳምንታት ቀድሞ አፄ ምኒልክ አዲግራት ላይ መሽጎ የነበረውን የባራቴሪ ጦር አልፈው ወደ ኤርትራ በመንቀሳቀስ ነበር የዘመቻውን የበላይነት የተቆጣጠሩት በወቅቱ ባራቴሪን ከመግጠም ይልቅ ኤርትራን መያዝ ላይ ማተኮራቸው የጣሊያን ሠራዊት ምሽጉን እንዲለቅ አስገድዶታል የምኒልክን አካሔድ የተረዳው ባራቴሪም ወደ ኤርትራ ስማፈግፈግ ቢወስንም በጀነራሎቹ ችኩልነት እና ትዕዛዝ አለመቀበል የተነሣ አድዋ ላይ ከግዙፉ የአፄ ምኒልክ ጦር ጋር እንዲጋፈጥ አስገድዶታል ዛ እፄ ምኒልከና የአድዋ ድል የአድዋ ድል ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን ለአውሮፓውያን እና ለአሜሪካ ልዩ መልዕክት አስተላልፏል የአውሮፓ ተስፋፊዎች በአድዋ ዋዜማ መላው አፍሪካ በቁጥጥራቸው ሥር አለመኾኑን በአድዋ የንቃት ደወል ተገልጦላቸዋል የአድዋ ድል የተመዘገበው በአሜሪካ ወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ወቅት ነበር የጥቁር እና ነጭ ሕዝቦችን አብሮ መኖር መሥራት አና መጋባት የሚያግደው የጂም ክሮው ሕግ በወቅቱ በአሜሪካ ውስጣዊ ውጥረትን ፈጥሮ ነበር ክሕጉ በተጨማሪ የአእህ። ዮፎቋ ፌ ር እሠጪርኪ ገፅ ዐ መ ሠ ለህኳ ገፅ እር ገፅ ከ ኤኤ ከከ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ገፅ ቹልል ገፅ ዑ ል።