Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ካሣ ኩሩ ጠባይ እንዳለው የታወቀ ነው ምናለ። ሲሆን አንድ ፍሪዳ አለበለዚያ አንድ የበግ ሙክት ቢላክ አይሻልም ነበር።» አላቸው አጤ ቴዎድሮስም «አዎ አንተአንተ ራስህ ያውም የበደልከኝ አራት ጊዜ ነው አንደኛ ኮከቤ እኔን ሰድቦና አዋርዶ የጻፈውን መጽሐፍ አነበብከው ሁለተኛ ነገርከአስረኞቹ ጋር ሳታስታርቀኝ ከአገር እንዲወጡ አድርገህ ልታስወጣቸው ነበር ሦስተኛው በደልያንተ አገር መንግሥትኢየሩሳሌም በቱርኮች እንደተያዘች እንድትቆይ ፈቃዱ ሆነ አራተኛው ምን ነበር። ይሁን ብቻ አሁን ረስቼዋለሁ ግን የምልህ። ወይስ አላውቅም ልትል ነው።ይህ ከሆነም ለወደፊቱ ምንም ዓይነት ወዳድነት አይኖርም ከሌፍተናንት ጀነራል ሮበርት ናፔር የቦምቤይ ጦር ሠራዊት ጠቅላይ አዛዥ የተጻፈውን ደብዳቤ የያዘው ሰውሽፍቶች መንገድ ላይ አግኝተው ሲጠይቁት ለማን እንደ ተጻፈ ለመናገር ስለፈራ ለራሳም የተላከ ነው ብሉ ተናገረ እነሱም ነገሩ እውነት መስሏቸው ደብዳቤውን ለራሳም ላኩለት ራሳም ደብዳቤውን ከናቶ ሲያነብ ለቴዎድሮስ የተላከ መሆኑን ቢያውቅምለእሳቸው መስጠት አልፈለገም ለዚህም ምክንያቱቴዎድሮስ ደብዳቤውን ሲያነቡ ይናደዱ እና እኛን እስረኞቹን ይገድሉናል የሚል ስጋት አድሮብኝ ነበር ስለዚህ በሁሉም ነገር ከፍተኛ ኀዘን እንደተሰማው ዐለፈና በከርሰ መቃብር ተኛ ወጣቱ ልዑል ዓለማየሁ ሕይወት ተቀጨ ዴሊ ቴሌግራፍ « ከላይ በተጠቀሱት ሁለት ጋዜጦች ዘገባ የልዑል ዓላማየሁን አጭር የሕይወት ወይዘሮ ላቂያዬ በደብዳቤያቸው ጥቂት ልስል ሯወትፓ ታሪክ ለመደምደሚያ እንዲሆን ፈሷ« ቃላት ወይም ሐረግ መግለጫ ነማለው ስደሮሳቸው በሊቀ መኳሶች ኣገር ደንብ እንደ ራሳቸው ዕረግ ስለጸፉት ት ወገን ለሚወለዱ ልጆች በጨቅላ ፍቶደጃዝማች ወዘተ የሚል ነበር በአገራቸው ሥርዓት መሠረት ነው ኛ ልጆች ከሕፃንነታቸው ጀምሮ ልዑላን ካነበብኪቸው በእንግሊዝኛ ከተጸፉ ን ነፍስና ሥጋ ይቅርና ጠረኑን በሰው ናፍቆት ተብሰክስከው እና ኙሉ ኖሮ ምን ያህል ያዝኑ ነበር።
ዐፄ ቴሥድዴሮስ እና ልዑረ ዓለማየሁ ቴሥዩ ሮስ ከዛደለ ብጡል ክብረት ልዑል ዓለማየሁ ዩ ምስጋና ለአማራ ክልል ሺሕኛ ዓመት ጽሕፈት ቤት የአማራ ክልል ሚሊኒየም ሴክሬታሪያት ለኢትሜዲክስ ጩፎገእ የመድኀኒት አቅራቢ ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ምናሴ ክፍሌ ለአቢሲኒያ ባንክ እነዚህ ስማቸው ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ድርጅቶችለመጽሐፉ የመጀመሪያ እትም ላደረጉልኝ የገንዘብ ድጎማ ልባዊ ምስጋናዬን አቀርባለሁ የዚህን መጽሐፍ የመጀመሪያው ህትመት ገቢ በሙሉ ጎንደር ለሚሠራው የዐፄ ቴዎድሮስና የልዑል ዓለማየሁ ሐውልተ ማሠሪያ እንዲውል በደስታ አኣበረክታለሁ ሽፋን ዴዛይን በታደለ ብጡል ክብረት የቴዎድሮስ የሽፋን ሥዕል በኤልያስ አረዳ ኛ አስተያየት ዐፄ ቴዎድሮስ እና ልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የተሰኘውን በታደለ ብጡል ክብረት የተጻፈውን መጽሐፍ አንብቤ የሚከተለውን አስተያየት አስፍሬአለሁ አለቃ ዘነበሄንሪ ብላንክግርማቸው ተከለ ሐዋርያትብርሃኑ ዘሪሁንተክለ ጻዲቅ መኩሪያአሁን ደግሞ ታደለ ብጡል ክብረት ስለ ዐፄ ቴዎድሮስ መጽሐፍ ጽፈው ለአንባብያን አቅርበዋል የደራሲ ታደለ ብጡል ክብረትን መጽሐፍ በጉጉት አነበብኩት ኛ እስካሁን ካነበብኋቸው የዐፄ ቴዎድሮስ የትውልድ ሐረግ በዚህ መጽሐፍ ወስጥ በበለጠ በዝርዝር ተገልጺል ኛ የዐፄ ቴዎድሮስ ሁለት ጋብቻዎችም በዚሁ መጽሐፍ ውስጥ በጥሩ ሁኔታ ተብራርቷል ኛ ሁለት ወንድሞቻቸው እና አባታቸው ራስ ውቤ ከታሰሩ በኋላ እቴጌ ጥሩ ወርቅን ማግባታቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ያነበብሁት ከዚህ መጽሐፍ ነው ዐፄ ቴዎድሮስ ለልጃቸው ለልዑል ዓለማየሁ የነበራቸውን ፍቅር በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ልብ በሚነካ አጻጻፍ ቀርቧል ኛ ዐፄ ቴዎድሮስ ለማዳ እንስሳት እንደነበሯቸውና ከአንበሶች ጋር ውሎ ያደርጉ እንደነበረ ይኸው መጽሐፉ ያስረዳል የትልልቅ ሰዎች የሕይወት ጉዞ እንደውቅያኖስ ውሀ ተቀድቶ የማያልቅ መሆኑን ለማመላከት በመጽሐፉ ውስጥ ጀግንነት ቆራጥነት ደግነት አመዛዛኝነት ሩኅሩኅነት ታጋሽነት ቁልጭ ባለ መልኩ ተጽፏል ታሪኩ ሚዛናዊነት እንዲኖረው የዐፄ ቴዎድሮስን ትብጥብነት ጭፍንነት ችኩልነት እና ጨካኝነት ዉዚዜተ የሚንፀባርቅባቸው ባህርያትን ቀልብ በሚስብ መልኩ በዚህ መጽሐፍ መቅረቡ የደራሲውን ሥራ ያስመሰግናል የዐፄ ቴዎድሮስ የአንድነት ትግልለአፍሪካ ሕዝቦች የነጻነት ትግል የመጀመሪያዊ ኢትዮጵያዊ ነፀብራቅ መሆኑ አይካድም መጽሐፉ ከዚህ አኳያ ሲዳሰስ ተገቢነት ያለው አቀራረብ ነው ማለት ይቻላል ዓለማየሁን በተመለከተየወጣቱን ልዑል ሕይወት የሸረሸረውን ብቸኝነት ባይተዋርነትእንዲሁም ለእንግሊዝ አገር ባዳ በመሆኑአገሩ እና ወገኖቹ እንደናፈቁት በለጋ ዕድሜው ማለፉን ቁልጭ ባለ መልኩ ደራሲ ታደለ ብጡል ክብረት ማቅረባቸውልዑል ዓለማየሁ በሕይወት ቢኖሩ ኖሮ የእንግሊዝ መንግሥት የፖለቲካ መሣሪያ ሊያደርጋቸው ያስብ እንደነበረ መጽሐፉን የሚያነብ ሁሉ መገንዘብ አያዳግተውም ሇ ደራሲ ታደለ ብጡል ክብረት እሳይ በተጠቀሰው ርእስ የጻፉት መጽሐፍቀደም ሲል በተለያየ ወሬ ሲተረክ የነበረውን የዐፄ ቴዎድሮስን እና የልዑል ዓለማየሁን የሕይወት ታሪክ በዚህ መጽሐፍ አሁን ፅውነታውን እንድንገዘነብ ማድረጉ በጣም አስደስቶኛል ከሁሉም በላይ ደግሞአዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው ቸርቸል ጎዳና መሐል በዐፄ ቴዎድሮስ ስም ስለተሰየመው አደባባይና በስፍራው ሊቆም ስለታሰበው ሐውልት አጠር ያለ ዘገባ ማቅረባቸውመጽሐፉን የተሟላና ተወዳጅ ያደርገዋል የዐፄ ቴዎድሮስን ሐውልት ለማቆም የታሰበው በኢትዮጵያ ደራሲያን አባላት ጥያቄ ነው በዚያን ዘመን ከቡር ደጃዝማች ግርማቸው ተክለ ሐዋቺያት የማኅበሩ ፕሬዚደንት ሲሆኑ እኔ ደግሞ ዐቃቤ ንዋይ ነበርኩ አዲስ አበባ ቸርቸል ጎዳና ላይ የቴዎድሮስ ሐውልት እንዲሠራ የተፈቀደው ደጃዝማች ግርማቸው ተክለ ሐዋርያት ፈውት የነበረውን ቴአትር በማሳየት የሚገኘውን ገቢ ለደራሲያን ማኅበር ሰጥተው ስለነበረበቴዎድሮስ መቶኛ ዐኛ ሙት ዓመት ቴአትሩን ለማሳየት የደራሲያን ማኅበር ብሄራዊ ቴአትር ቤቶን ስለተክከራየ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ቴአትሩን እንዲያዩ ተጋብዘው የእሺታ መልስ ሰጠ አጋጣሚውን በመጠቀምበሕዝብ ዘንድ ለሚወደዱት እና ለሚታወሉሱት ዐፄ ቴምድሮስ በስማቸው አደባባይ እንዲሰየም ቢትወደድ ዘውዴ ገብረ ሕይወት ባቀረቡት ጥያቄየመሠረት ድንጋይ በተቀመጠበት ምሽትንጉሠ ነገሥቱ ቴአትሩን ለማየት መጥተው ነበር ቴአትሩ ከመታየቱ በፊት ደጃዝማች ግርማቸው ያደረጉት ንግግር አጠር ብሎ ከዚህ በታች ቀርቧል ግርማዊ ሆይ። ቴዎድሮስን የምንጠላውና የምንወደው በሁለት የተለያዩ ምክንያቶች ነው በአንድ በኩል የሰዎች እጅ ቆርጧልስዎችን ገደል አስገብቷል እየተባለ የሚናፈሰውን ወሬ ስንሰማ ሲሆንበሌላው በኩል ደግሞ በመሳፍንቶች ተከፋፍላ የነበረችውን ኢትዮጵያ አንድ ለማድረግ ሌት ተቀን ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የወሰዷቸውን እርምጃዎች ኢትዮጵያ ዘመናዊ አስተዳደር እንዲኖራት ገበሬው በእርሻውወታደር በደመወዝ እንዲተዳደርየቤተ ክህነት አገልጋዮች ቁጥር ከአምስት እንዳይበልጥ የሰጧቸው ውላኔዎች እና በመጨረሻም ለኢትዮጵያ ክብር በራሳቸው እጅ ሕይወታቸውን ማጥፋታቸውዐፄ ቴዎድሮስ በኢትዮጵያ ነገሥታቶች ታሪክ ቀዳሚውን እና ዋናው ሆኖ ለዘለዓለም ይኖራል በመጨረሻምደራሲ ታደለ ብጡል ክብረት የመጽሐፉን የመጀመሪያ ህትመት የሽያጭ ገቢ በሙሉለዐፄ ቴዎድሮስና ለልጃቸው ለልዑል ዓለማየሁ ለሚቆመው ሐውልት ማሠሪያ እንዲውል ለመለገስ መወስናቸው ደግሞ እጅግ ያስመሰግናቸዋል ፖረ ጨን ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ረኃራጋ ንዳ የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ሥታ መቅድም ጌታው ኃይሉ አባታቸው ደጃዝማች ወልደ ጊዮርጊስ ከሚገዙት አገር በአንዱ አውራጃ በምክትልነት ሹመዋቸው ሳለከበላይ አለቃቸው ጋር ባለመስማማት ግዛታቸውን ለቅቀው ወደ ጎንደር ሄዱ ለሁለት ዓመት ያህል ያለ ትዳርና አጋር ከኖሩ በኋላ የእንፍራንዝ ባላባት የሆኑትን ወይዘሮ አትጠገብ ወንድ በወሰንን አግብተው ወንድ ልጅ አፈሩ በ ዓም በደቡብ ምሥራቅ ጎንደር ለተወለደው ለዚህ ሕፃን ካሣ የሚል ስም አወጡለት ይህን ስም ሲሰጡት ቀደም ሲል ለደረሰባቸው ስደትና ብቸኝነት ማካካሻ ሆነኝ ለማለት እንጂሕፃን ካሣ አድጎና ተመንድጎ አንድ ቀን ይነግሣል ብለው ያሰቡ አይመስልም ለዚያውም ካሣ በተወለዱ በዓመቱ አባቱ ጌታው ኃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ ዓም ጎንደር ውስጥ ዐርፈው ሰቀልት ወረዳ ጋና ዮሐንስ ከተባለው ትልቅ ገዳም ውስጥ ተቀበሩ የካሣ ዕድሜ ለትምህርት ሲደርስ አጎታቸው ደጃዝማች ማሩ ኃይለ ጊዮርጊስ ቄስ ትምህርት ቤት አስገቧቸው ትምህርታቸውን በሚገባ በመከታተል ላይ እያሉበአገር አገዛዝ ጠብ ምክንያት ደጃዝማች ማሩ በመሸፈታቸው ካሣ ትምህርታቸውን ለማቋረጥ ተገደዱ ከዚያም ወደ ታላቅ ወንድማቸው ደጃዝማች ክንፉ ኃይሉ ዘንድ ሄደው ለጥቂት ጊዜ ተቀመጡ ቀጥሎም አመቺ ሁኔታ ጠብቀው የራሳቸውን ዕድል ፍለጋ ሸፈቱቋ በሂደት ጉልበታቸው እየበረታኃይላቸው እየጨመረ መጣ ከዚህ በኋላ ባላንጣዎቻቸውን እያሸነፉ ሲሄዱየ ዓመት ኮረዳ የነበሩትን የደጃዝማች ውቤን ልጅ አገቡ የወይዘሮ ጥሩወርቅ አባት ደጃዝማች ውቤወንድሞቻቸው ደጃዝማች ወንድ ወሰን እና ደጃዝማች ጓንጉል የካሣ እስረኞች ስለነበሩ ወይዘሮ ጥሩወርቅ በትዳራቸው ደስተኛ አልነበሩም ካሣ ከባለቤታቸው ፍቅርና አክብሮት ሳያገኙ በመቅረታቸው ከፍተኛ ቅሬታ ነበራቸው ይሁን እንጂ የእግዚአብሄር ፈቃድ ሆነና ባልና ሚስቶቹ አንድ ወንድ ልጅ ለማፍራት በቁ ወይዘሮ ጥሩወርቅ የወለዱላቸውን ሕፃን ሲያዩካሣ እጅግ ከመደሰታቸው የተነሳ ዓለማየሁ የሚል ስም አወጡለት ትርጉሙ ደስታን አከገኘሁ አንደማለት ነው ልዩ ምስጋና ለአማራ ክልል ሺሕኛ ዓመት ጽሕፈት ቤት የአማራ ክልል ሚሊኒየም ሴክሬታሪያት ለኢትሜዲክስ ፕእ የመድኀኒት አቀራቢ ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ምናሴ ክፍሌ ለአቢሲኒያ ባንክ አነዚህ ስማቸው ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ድርጅቶችለመጽሐፉ የመጀመሪያ እትም ላደረጉልኝ የገንዘብ ድጎማ ልባዊ ምስጋናዬን አቀዋርባለሁ ነ የዚህን መጽሐፍ የመጀመሪያው ህትመት ገቢ በሙሉ ጎንደር ለሚሠራው የዐፄ ቴዎድሮስና የልዑል ዓለማየሁ ሐውልት ማሠሪያ እንዲውል በደስታ አበረክታለሆ። ስ ጅ ምክንያቱም የካሣና የወይዘሮ አትጠገብ ቤተሰቦች ሀብት ብዙ ነበር ባይባል እንኳንአንድ ልጃቸውን ካሣን ለማሳደግ ወረት አልባ ነበሩ ማለት ስለማይቻል ነው ሌላውና ዋናው የአሉባልታው ምንጭከነገሥታት እንወለዳለንየታላላቅ መሳፍንት ልጆች ነንወይም መኳንንቶች እና ወይዛዝርት ነን የሚሉትን ተሽንቀዳሪዎች ካሣ ስላማይወዷቸው በዓል ሲደረግ እንኳን የደስታቸው ተካፋይ እንዲሆኑ አለ መፍቀዳቸው ነበር ይልቁንም ወታደሮቻቸውንና ከዝቅተኛ ቦታ ተነስተው ለማሪረግ የበቁትን ባልደረቦቻቸውን ይበልጥ ያከብሩ ነበር በዚህ ላይ ደግሞ እሳቸው ለትኅትና ብለው እግዚአብሄር ከትብያ አንስቶ የኢትዮጵያ መሬ አደረገኝ ያሉትን እውነት የመሰላቸው ነበሩ ይህ ሁሉ ተዳምሮየካሣ እናት ኮሶ እየሸጡ አንድ እና ብቸኛ ልጃቸውን አሳደጉ የሚለው አሉባልታ በመፋፋሙሐቁን ለመቀበል በተቸገሩ ታሪክ ጸሐፊዎች ነው ዛሬም ይህንኑ እውነት መስሏቸው የሚጽፉ አልጠፉም ከዚህ ከፍ ብሎ እንዳነበብነው ለደጃዝማች ወንድ ይራድ ሞት ምክንያት በሆነው ጦርነት ሠራዊታቸው መሸነፉን እቴጌ መነን እንደሰሙ እንደገና ኅዳር ቀን ከፍተኛ ቁጥር ያለው ጦር ላኩባቸው የካሣ ጦር ቀደም ብሎ በማረከው መሣሪያ ተጠናክሮ ነበር እና ከእቴጌ የተላከውን ጦርሰቀላ ወርካ ከተባለ ቦታ ገጥሞ በቀላሉ ድል አድርጎ በታተነው ለሁለተኛ ጊዜ ሠራዊታቸው በካሣ ጦር መሸነፉን የሰሙት እቴጌ መነን ፃያ ሺሕ ጦር አስከትለው እና ራሳቸው የጦር መሪ ሆነው በካሣ ላይ ዘመቱ ለጊዜው የአቴጌይቱ ጦር በማየሉየካሣ ሠራዊት ወደ መሸነፍ ሲቃረብበካሣ ቀስቃሽነት ሠራዊቱ በርትቶ ስለ ተዋጋ እቴጌ መነን ጭናቸው ላይ በጦር ተወግተው ወደቁ ከዚያም የካሣ ሠራዊት በጦሩ መሐል እየተዘዋወረ አቴጌ መነን ቆስለው መማረካቸውን ለፈፈ ለፈፋውን የሰማው የእቴጌ ሠራዊትተደናግጦ ስለሸሸ ድሉ የካሣ ሆነ የእናታቸውን መማረክ የሰሙት ራስ ዓሊ እቴጌዩቱ እንዲፈቱላቸው ከጎጃም አድባራት ቋ ቀሳውስት መርጠው ወደ ካሣ በአማላጅነት ላኩ ካሣ መልክቱን ሲሰሙ በበኩላቸው የወንድሜ የደጃዝማች ክንፉ ግዛት የነበረውን አገር ሁሉ ይልቀቁልኝ እና እኔም እቴጌ መነንን ከአስር ፈትቼ እልካለሁ የሚል መልስ ሰጡ የካሣን መልክት ራስ ዓሊ ሲሰሙ ስል አልተደሰቱ ምንም ድርድር ለማድረግ አልፈለጉም ነበር እቴጌ መነን የልጃቸውን የራሰ ዓሊን ውሳኔ ሲሰሙ በእጅጉ አዘኑ በዚህም የተነሳ ከዚህ መጥፎ ቦታ በሰላም እንጂ በጦርነት ልታገኘኝ አትችልም ብለው ለራስ ዓሊ መልክት ላኩፈ ራስ ዓሲምሌላ አማራጭ ስላልነበራቸው የእቴጌ መነንን ጥያቄ ተቀብለውካሣ በጠየቁት የእርቅ ድርድር ተስማምተውየሙሉ ደንቢያየቋራ እና ከፍርቃ በር እስከ አርማ ጨሆ ድረስ የሚገኘው አገር ሁሉ ገዢ ብለው ሾሟቸው ካሣ ሹመቱን ካገኙ በኋላ ኦቴጌ መነን ከእስር ቤት ተለቀቁ ካሣም ከራስ ዓሊ ጋር ታረቁ ካሣ ግዛታቸውን እሳቸው በሚፈልጉት አካሄድ ማስተዳደር የጀመሩትሌባ እና ሽፍታ ለማጥፋት አቀድው በመነሳት ነበር በግዛታቸው ላይ የበላይ ሹም ባለመኖሩ ፈላጭቆራጭ ሆኑ አልገዛም ያለ ተቃዋሚ ሲገኝ አሳድደው በመያዝ እግሩን እና እጁን እያስቆረጡ ገደል ይከቱት ጀመር ይህን አድራጎት የሰሙት ራስ ዓሊ ተናድደው ካሣ ወደ እሳቸው ዘንድ እንዲመጡ መልዕክተኛ ላኩ ካሣ ግን ጊዜው ክረምት ነውና በበጋው እመጣለሁ የሚል መልስ ሰጡ በዚህ መልሳቸው ተናድደውራስ ዓሊ ደጃዝማች ካሣን ሽረው ግዛቱን ለጎጃሙ ገዥ ለደጃዝማች ጎሹ መስጠታቸውን በኅዳር ወር ዓም በአዋጅ አስነገሩ ቀጥሉም ራስ ዓሊና ደጃዝማች ጎሹ በአንድነት ሁነውደጃዝማች ካሣን ለመውጋት አብረው ዘመቱ ካሣም እነዚህ ሁለቱን ታላቅ መኳንንት በአንድነት ለመዋጋት ስለአልፈለጉ ወደ ትውልድ ቦታቸው ወደ ቋራ ሄዱ ራስ ዓሊ የካሣን አለ መኖር ሊለሙ ጦራቸውን ይዘው ወደ መጠብት ተመለሉ በእሳቸው ላይ ለመዝመት የተላክው ጦር መመለሱን ደጃዝማች ካሣ ሲያውቁከፄዱበት ቦታ ተመልሰው ወደ ጉር አምባ ወጡ የደጃዝማች ካሣን እንደገና መነቃነቅ የሰሙት ደጃዝማች ጎሹ ጦር አሰባስበው እንደገና መጡና ኅዳር ቀን ጉርጉም ላይ ጦርነት ገጠመሙ መ የደጃዝማች ጎሹ ጦር አይሉ የካሣ ጦር ማፈግፈግ ሲጀምርካሣ ከጥቂት ወታደሮቻቸው ጋር ከጦሩ መሐል ገብተው ሲዋጉ ደጃዝማቹ ጎሹ በጥይት ተመትተው ሲወድቁድሉ የደጃዝማችነት ጎሹ መሆኑ ቀርቶ በደጃዝማች ካሣ አሸናፊነት ተቋጨ በዚህ ጦርነት ላይ ደጃዝማች ካሣ ብዙ ሀብት እና መሣሪያ ማረኩ ከዚህ ድል በኋላ አባ ታጠቅ ካሣ ከጎንደር እስክ ወሎ እና ሸዋ ያሉትን መሳፍንት በየተራ እየወጉ ማስገበር ጀመሩ አልፎ አልፎ አልገብርም ያለ መስፍን ሲነሳ አገሩን ወርረው መንደር አቃጥለው የወጋቸውን አገሬ እጅና እግር እየቆረጠ ገደል ይጥሉ ጀመር ይህ ድርጊት በርካታ ተቃሚዎች በፍርፃት እንዲርዱ አደረገ ያም ሆኖ የራስ ዓሊና የአቴጌ ጦር ወደ አይሻ መጥቶ ከካሣ ጋር ጦርነት መግጠሙ አልቀረም ነበር አይሻ ላይ በተደረገው ጦርነት የራስ ዓሊ ሠራዊት ድል ተመትቶ እቴጌዩዬቱ ለሁለተኛ ጊዜ የአባ ታጠቅ ካሣ ምርኮኛ ሆነ የየመሳፍንቱ ጦር ሊመክታቸው ያልቻለው የድሎች ሁሉ ባለቤት አባ ታጠቅ ካሣየካቲት ቀን ቿዓጽ ዓም ዳግማዊ ቴዎድሮስ ተብለው ከአቡነ ሰላማ እጅ ቅብዓተ መንግሥት ተቀብለው በደረስጌ ማርያም ቤተ ክርስቲያን የንጉሠ ነገሥትነት ዘውድ ተቀዳጁ ዐሪማ ታፈረ በጻፉት መይሳው ካሣ የቋራው አንበሳ በሚባለው መጽሐፍ ዐፄ ቴዎድርስ ኢትዮጵያን ከመሳፍንት አገዛዝ አላቅቀው ማዕከላዊ መንግሥት መሠረቱ በቴዎድሮስ መንገሥ ድዘ ዓመት ሙሉ ሰፍኖ የነበረው የመሳፍንት ዘመን በአይሻ ጦርነት ተደመደመ በሃይማኖትበጎሳና በባህል ሰበብሕዝቡን ሲያራርቅ የነበረው የመሳፍንት ሥርዓት አከርካሪው ስለተሰበረዐፄ ቴዎድሮስየመንግሥታቸው አስተዳደር ዘመናዊ ፈር እንዲይዝ በማሰባቸው የሚከተለውን ሕግ በአዋጅ አስነገሩ መጀመሪያአናት አባት ያለህበየግዛትህና በየአባትህ ግባ አባትና ግዛት የሌለህ ግን እኔ አባት እሆንሀለሁ ግዛትም እሰጥሀለሁ አሉ ያሬድ ግርማ ኃይሌ የጎንደር ታሪክ መ ነጩ ቀጥለውም ከዚህ ፃገንኛውም የነበረ ፃይማኖት ክርስትያን በክርስትያንነቱእስላምም ፀንቶ እንዲቀመጥ ነገር ግን ክርስትያን ከአንድ ሐይማኖት ወጥቶ ሌላ ዛይማኖት ተከትሎ እስላሙም ከአስልምናው ሌላ አዲስ የእስልምና ዛይማኖት ይዞ ቢገኝ ከስተማሪወ ተማሪውም አንገቱን በስይፍ ይቆረጣልደረቱም በጦር መ ሁሉ አንዳለ ክርስትያን የሆነ ሁሉ ከአንዲት ሴት በቀር ሌላ አግብቶ ቢገ ክን ው ንዲወጣ እና ርስትም ሆነ ሹመ ለመጀመሪየያ ሚስቱ ጥሎ እ ን እን ል ። ይህ ከሆነም ለወደፊቱ ምንም ዓይነት ወዳድነት አይኖርም ከሌፍተናንት ጀነራል ሮበርት ናፔር የቦምቤይ ጦር ሠራዊት ጠቅላይ አዛዥ የተጻፈውን ደብዳቤ የያዘው ሰውሽፍቶች መንገድ ላይ አግኝተው ሲጠይቁት ለማን እንደ ተጻፈ ለመናገር ስለፈራ ለራሳም የተላከ ነው ብሉ ተናገረ እነሱም ነገሩ እውነት መስሏቸው ደብዳቤውን ለራሳም ላኩለት ራሳም ደብዳቤውን ከናቶ ሲያነብ ለቴዎድሮስ የተላከ መሆኑን ቢያውቅምለእሳቸው መስጠት አልፈለገም ለዚህም ምክንያቱቴዎድሮስ ደብዳቤውን ሲያነቡ ይናደዱ እና እኛን እስረኞቹን ይገድሉናል የሚል ስጋት ስለ አደረበት ነበር ጀነራል ናፔር ጦርነቱን ለመምራት ደ የ ያ ያስገባው ቋ ሺሕ የሰው ኃይል እና ሺሕ ዓ የጭነት ከእንገግሊዞች ጋር የሚተባበሩ ሰዎች በማፈላለግ ግንኙነቱን እንዲያዘጋጁ ክመረጣቸው ሰዎች መሐከልዋና ሰላይ እና መንገድ መሪ ሆኖ የመጣው የቀድሞው ኮለኔልአሁን ብርጋዴር ጀነራል ሆኖ የተሾመው ሜርዌዘር ነው በእሱ መሪነት ከመጡት የቡድኑ አባላት መሐከል ዋናዎቹ ጀምስ ግራንት እና እስከ ዐፄ ዮሐንስ ኛ ዘመን ድረስ የኢትዮጵያን መኳንንት ሲያበጣብጥ የኖረወጦ ሙዚንጀር ናቸው መ ዚንጀር ቀደም ሲል እንደለመደውአብረዋቸው የመጡትን አሥር የመልዕክተኞች ቡድን ይዞ ጥር ቀን ከሜጀር ጄነራል ናፔር ተልኮ ወያ ደጃዝማች ካሣ ዋና ከተማ ዓድዋ ሄደ ደጃዝማች ካሣ በበኩላቸውየሰላዋው ሃዥ ኃይለ ማርያምየገራልታውን ሐጎስየፆራውን ገብረ ሚካኤልየሽሬውን ገዥ ጉግሣየአክሱሙን ንቡረዕድ ገብረ ወብትንና ሹም ተምቤን አኑንንሹም አጋማ ዋርሶንከፍ ብሉ ከተጠቀሱት መኳንንት በተጨማሪ የአንግሊዝ ተወካዮቹ» የ ዘልቸው ሌሎች መኳንንት እና ሕንድ አገር የተማረ እንግሊዝኛ በሚገ ነ ው አ ሮዓሚ ገብሩ ወርቄም ነበረ እንዲሁም የሰባጋዲስ ልጅ እንግሊዞቹ እንደ ደረሱ ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላ ትልቅ ግብር ከመጋበዛቸው በስተቀር በፅለቱ ምንም ውይይት አልተደረገም ለደጃዝማች ካሣ ከናፔር የተላከው ደብዳቤ በማግስቱ ቀርቦ ትርጉሙ ክተነበበ በኋላደጃዝማች ካሣ ከዚህ በታች ያለውን ቃል ተናገሩርፎ አባቶቹ ከእንግሊዝ ጋር ወዳጅነት እንዳበጁ ሁሉ አኔም ወዳጅ በመሆን ከብትና እህል በማቅረብ እረዳለሁ አሉ ከዚያም በመቀጠልከናፔር ጋር ለመገናኘት ተስማምተው ቦታና ጊዜ ወስነው እንግሊዞቹ ወደ መጠበት ተመለሉ ደጃዝማች ካሣ ጥር ቀን ከዓድዋ ተነስተው እንግሊዞቹ ወደ አረፉበት ሠፈር ጉዞ ጀመሩ ከአሳቸው ጋር ሊቀ መጂስ ይልማ እና ሌሎች ወደ ስድሳ የሚሆኑ ጦርና ጠመንጃ የያዙ ወታደሮችና ጥቂት ቀሳውስት በአጃቢነት ተከትለዋቸው ፄዱ ደጃዝማች ካሣመኳንንቶቻቸውና ሌሎቹም ተከታዮቻቸው ከእንግሊኮች ሠፈር ሲደርሱ በጀነራሊ ናፔር ትዕዛዝ በከፍተኛ ክብር ተቀበሏቸው ከዚያም የሁለቱም ወገን ቡድን ተገናኝተው ከተወያዩ በኋላደጃዝማች ካሣና ጀነራል ናፔር ሐራሞት ውስጥ ማይ አደብ ከተባለው ቦታ እንደገና ለመገናኘት ተስማሙ በማግስቱ መልዕክተኞቹየደምብ ልብስ በለበሱ የእንግሊዝ ወታደሮች ተሸኝተው የካቲት ቿ ቀን ማይ አደብ ደረሰ ደጃዝማች ካሣ ጠመንጃና ጦር ከያዙ አራት ሺሕ ወታደሮቻቸው ጋር እዚያ ሠፍረው ነበር ከደጃዝማች ካሣ ሠፈር ማዶ ከትይዩ ቦታ የናፔር ተከታዮች ጓዝ አውርደው ድንኳን ተከሉ የእንግሊዞችን መድረስና ድንኳን ተከላ ማለቁን ሲያዩአረንጓዴገጫ እና ቀይ የሆነው የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ከፊት ቀድሞካሣ በ ወታደሮቻቸው ታጅበው ወደ ናፔር ሠፊር ሄዱ የካሣ መምጣት እንደ ታወቀቀያይ ልብስ በለበሱ ዝሆን ተቀማጮች የክብር ዘብ ታጅቦ ጀነራል ናፔር በክብር ተተበላቸው ተገቢውን ሰላምታ ተለዋውጠው ለውይይት ሲቀመጡዋግሹም ጎበዜና ራስ ባሪያው መሸፈታቸው ደጃዝማች ካሣን ያስጋቸው መሆኑን አስረዱ ናፔር ከዚህ በፊት እንደተናገረው ሁሉ አሁንም እኛ በአገራችሁ የውስጥ ጉዳይ አንገባም ነገር ግን መሣሪያ ልንሰጥዎ ዝግጁ ነን የሚል መልስ ስጣቸው ፐውጡሎስ ኛኞ አጤ ቴዎድሮስ ሰ እ ናፔር በአገራችሁ የውስጥ ጉዳይ አንገባም ያለበት ምክንያት ጉዞው በጎበዜ ግዛት በኩል አቋርጦ ሲሄድ ችግር እንዳይገጥመው ሰግቶ ነው በዚህ ሐሳብ ሁለቱም ተስማምተው ካሣ ወደ ሠፈራቸው ተመለሉሱ እንግሊዞቹ ወደመቅደላ ጉዞ ከመጀመራቸው በፊትካሣ ጀነራል ናፔርን እና የጦር መኮንኖቹን ወደ ሠፈራቸው ጠርተው ግብር አበሉ በአገሩ ባህል መሠረትም ሸለላ እና ፉከራ አሰሙት ከዚያም በራሱ ላይ የአንበሳ ጎፈርበወገቡ ላይ ሰገባው በወርቅ ያጌጠ ጎራዴ እና በእጁም ጦር እና ጋሻ በማስያዝ ሸለሙት ጀነራል ናፔር ለመሄድ ሲነሳ ከድንኳን ከመውጣቱ በፊትበወርቅ ማራሸት ያጌጠች ግራጫ በቅሉ ቀርባ ለመጓጓዣ እንድትሆነው የተሰጠው መሆኑን ነገሩት ናፔር ወደ መቅደላ ለመሄድ ከካሣ ግዛት ከመውጣቱ በፊት የዋግሹም ጎበዜን ግዛት በሰላም ለማለፍ ፈቃድ እንዲጠይቅ ሜርዌዘርን ልኮት ነበር በቪያን ሰሞን ዋግሹም ጎበዜ ላስታ ውስጥ አልነበሩም ስለዚህ የእሳቸው ጦር ዋና አዛዥ ከሆነት ደጃዝማች መሸሻ ጋር ለመነጋገር ተቀጣጠሩ በቀጠሮው ቀን በተከዜ ሸለቆ ዛጎል ዛና ከሚባል ስፍራ ተገናኝተው ከደጃዝማች መሸሻ ጋር ተነጋገሩ ካባ ለብሰው ቢተኛው ረድፍ መሐል የተቀመጡት ካሣ ዐፄ ዮሐንስ ኛ ሲሆነ በእሳቸው በስተግራ ያሉት ፈረንጆችናፔርሜርዌዘር እና መሙዚንጀር ናቸጡው ፀ ደጃዝማች መሸሻ በናፔር ጥያቄ ተስማምተው የእንግሊዝን ጦር እስክ ደላንታ ድረስ ለመሸነት ፈቃደኛ ሆኑ መጋቢት ቀን ደግሞ የወሎ ንግሥት የወይዘሮ መስተዋት ልጅኢማም አህመድቴዎድሮስን ለመጣል ከእንግሊዞች ጎን ሆኖ እንደሚዋጋ አሳወቀ ጀነራል ነፔር ከኢማም አህመድ በደረሰው ደብዳቤ ተድሰቶበአእንግሊዞቦች በኩል ምንም የሚያውክ ነገር እንደሌለ እና ቴዎድሮስ ግን አምልጠው በሌላ መንገድ እንዳይወጡ የእርስዎ ሠራዊት እንዲጠብቅ ያድርጉ የሚል ደብዳቤ ጽፎ ለትብብሩ ምስጋና በማድረግ ጭምር ለኢማም አህመድ መልሱን ላከለት በሥልጣን ሽኩቻ አባዜ በተጠመዱት የጎጃሙ ራስ ደስታ አባ ቀማውየወሎዋ ወርቂት የላስታው ዋግ ሥዩም ጎበዚየወልቃይቱ ጣሰው ጎበዜ እና የትግሬው ደጃዝማች በዝብዝ ካሣ አድመውና አብረው የዐፄዓ ቴዎድሮስ እርምጃ እንዲደናቀፍ አደረች በዚህ ዓይነት ትብብርና ዝግጅት ጦሩ ደላንታ በሰላም እንደ ደረሰናፔር ስንዴ በተባለ ቦታ ሠፈረ ናቼር ከዚህ ሠፈር ሆኖ ለዐፄ ቴዎድሮስ ደብዳቤ ጻፈ ኒ የጀነራል ናፔር ሠራዊት አሰላለፍ ቋ የዐፄ ቴዎድሮስ ሠራዊት አሰላለፍ ናፔር የጻፈው ደብዳቤ ከዚህ ቀጥሎ ያለው ነው በእንግሊዝ ንግሥት ትዕፅዛዝ ከጦር ሠራዊቴ ጋር መቅደላ አጠገብ ደርሻለሁ የታዘዝኩትም በእርስዎ እጅ የሚገኙትን ራሳምን ቆንሲል ካሜሮንን ሐኪም ብላንክን መቶ አለቃ ፕሪዲውክስን ሕና ሌሎቹንም አሁን በግርማዊነትዎ ኃይል በእስር ላይ ያሉትን ኤሮፓውያኖች ለማስለቀቅ መጥቻለሁ ግርማዊነትዎን የምጠይቀው እነኝህን ሰዎች በተቻለ ፍጥነት እኔ ሰፈር ድረስ በሰላም እንዲልኩልኝ ነው የቴዎድሮስ መልስ እስኪመጣ ድረስናፔር ስንዴ በተባለው ቦታ እንደ ሠፈረ ከዋድላው ገዥ ከደጃዝማች ወልደ ቂርቆስ ኪሮስ እንዲሁም ከደላንታው ባላባት ልጅ አበጋዝ ጋር ተገናኝተው ተመመካከሩ ቋሀ ደጃዝማች መሸሻ በናፔር ጥያቄ ተስማምተው የእንግሊዝን ጦር እስከ ደላንታ ድረስ ለመሸነት ፈቃደኛ ሆነ መጋቢት ዘ ቀን ደግሞ የወሉ ንግሥት የወይዘሮ መስተዋት ልጅኢማም አህመድቴዎድሮስን ለመጣል ከእንግሊዞች ጎን ሆኖ እንደሚዋጋ አሳወቀ ጀነራል ነፔር ከኢማም አህመድ በደረሰው ደብዳቤ ተድስሰቶበአንግሊዞች በኩል ምንም የሚያውክ ነገር አንደሌለ አና ቴዎድሮስ ግን አምልጠው በሌላ መንገድ እንዳይወጠ የአርስዎ ሠራዊት እንዲጠብቅ ያድርገ የሚል ደብዳቤ ጽፎ ለትብብሩ ምስጋና በማድረግ ለ ለኢማም አህመድ መልሱን ላከለት በሥልጣን ሽኩቻ አባዜ በተጠመዱት የጎሄሙ ራስ ደስታ አባ ቀማውየወሎሉዋ ወርቂት የላስታው ዋግ ሥዩም ጎበየወልቃይቱ ጣሰው ጎበዜ እአና የትግሬው ደጃዝማች በዝብዝ ካሣ አድመውና አብረው የዐፄ ቴዎድሮስ እርምጃ እንዲደናተቀና አደረገ በዚህ ዓይነት ትብብርና ዝግጅት ጦሩ ደላንታ በሰላም እንደ ደረሰናፔር ስንዴ በተባለ ቦታ ሠፈረ ናፔር ከዚህ ሠፈር ሆኖ ለዐፄ ቴዎድሮስ ደብዳቤ ጻፈ የጀነራል ናፔር ሠራዊት አሰላለፍ የዐፄ ቴዎድሮስ ሠራዊት አሰላለፍ ናፔር የጻፈው ደብዳቤ ከዚህ ቀጥሎ ያለው ነው በእንግሊዝ ንግሥት ትዕዛዝ ከጦር ሠራዊቴ ጋር መቅደላ አጠገብ ደርሻለሁ የታዘዝኩትም በእርስዎ እጅ የሚገኙትን ራሳምን ቆንሲል ካሜሮንን ሐኪም ብላንክን መቶ አለቃ ፕሪዲውክስን እና ሌሎቹንም አሁን በግርማዊነትዎ ኃይል በእስር ላይ ያሉትን ኤሮፓውያኖች ለማስለቀቅ መጥቻለሁ ግርማዊነትዎን የምጠይቀው እነኝህን ሰዎች በተቻለ ፍጥነት እኔ ሰፈር ድረስ በሰላም እንዲልኩልኝ ነው የቴዎድሮስ መልስ እስኪመጣ ድረስናፔር ስንዴ በተባለው ቦታ እንደ ሠፈረ ከዋድላው ገዥ ከደጃዝማች ወልደ ቂርቆስ ኪሮስ እንዲሁም ከደላንታው ባላባት ልጅ አበጋዝ ጋር ተገናኝተው ተመመካከሩ ወ ቀጥሎም መቶ ፃምሳ ኩንታል ዱቄትአምስት መቶ ጆንያ ስንዴ የዋድላ የደላንታ እና የዳውንት ሕዝብ አቅርቦላቸው ገዙ በዚህ ግዢ ቀደም ሲል ናፔር የነበረው የስንቅ ክምችት ይበልጥ ጎለበተ ለዐፄ ቴዎድሮስ ለተጻፈው ደብዳቤ መልስ ባለ መምጣቱቀዳሚው የእንግሊዝ ሠራዊት ከመቅደላ ኪሜትር ርቀት ላይ ከሚገኘው ተከዜ ወንዝ ደረሰ ዐፄ ቴዎድሮስ በበኩላቸው ከመቅደላ ተራራ ግርጌ ከሚገኘው ሰላምጌ ደርሰዋል እስረኞች የነበሩት ሰላምጌ ስለነበረ ዋልድሜየርን ጠርተው ከአንተ ጋር ቼሉትን ሁሉ ጥራቸውና ሁላችንም አብረን ወደ መቅደላ እንሄዳለን አሉት ኦስረኞቹ እንደመጡ ሁሉም አብረው ወደ መቅደላ አፋፍ ለመውጣት ስለተዘጋጁ በሰንሰለት የታሰሩት ፈረንጆች በሙሉ ሰንሰለቱ ወለቀላቸው ከዚያም ከስተርን እና ከሮዘንታል በስተቀር የቀሩት ሌሎቹ በሙሉ ወደ እሳቸው እንዲመጡ አስጠሯቸው ፈረንጆቹ እንደመጡ ቴዎድሮስ ከድንኳናቸው ወጥተው ቀደም ሲል ከሜዳ ላይ ተነጥፈው በነበሩት ምንጣፎች ላይ ሁሉም ተቀመጠ ቀጥሉም በአንድነት ሆነው በስላምና በወዳጅነት በመነጋገር ላይ እያሉዐፄ ቴዎድሮስ በንግግራቸው መሐል ጣልቃ አስገቡ እና ስማ ራሳምእኔ በአንተ አተማመንብፃለሁ ልጄን ዓለማየሁን አደራ ሰጥቼዛለሁጠብቀው አባትም ሁነው እኔ እንደማስበው የመጨረሻዬ ቀኔ ቀርቧል ሬሳዬ አጠገብ የምትቆምበትም ቀን ደርሷል አሉት ሚያዚያ ቀን ጧት በ ስዓት ቴዎድሮስ ዋልድሜየርን አስጠሩትና እሱ እንደ ደረሰ ቴዎድሮስ አዝነው እና ተክዘው ተቀምጠው አገኛቸው አጠገባቸው ቆሞ ሲጠብቅ ዐፄ ቴዎድሮስ ከተቀመጡበት ተነስተው ራሳምና ሌሎቹም እስረኞች እንዲጠሩ አዝዘው ወደ ውስጥ ገቡ ራሳም ተጠርቶ ሲደርስ ዐዔ ቴዎድሮስ የንጉሠ ነገሥት ማዕረግ ልብስ ለብሰው ከድንኳናቸው ወጡ ወዲያው ወደ ራላም ዞር ብለው ንሳ። እኔ የቂንዱስታን ራጃ አይደለሆም ቆንሲል ከሚላክብኝ ይልቅ ጦር ቢላከብኝ እመርጣለሁ እሳቸው እንዳሉትም እንግሊዝ በመጀመሪያ ሚሲዮናዊያን ላከችር ቀጥሎም ቆንሲል ላከች እነዚህን ነጮች ሲያስሩ ደግሞ ዜጎቼን አስለቅቃለሁ በሚል ሰበብ ጦር ላከች ጀግናው ዐፄ ቴዎድሮስ ስለ አገራቸው ፍቅርና ክብር በቆራጥነት ከተዋጉ በኋላ ራሳቸውን የገደሉት በዚህ ምክንያት ነው እሳቸው የኢትዮጵያን ነጻነት ለመጠበቅየዘመኑን ሥልጣኔ ወደ አገራችን ለማስገባትና በውጭ አገር ሰዎች ታፍራ እና ተከብራ እንድትኖር ያደረጉት ጥረት እንዲሁም የከፈሉት መስዋዕትነት በቀላሉ ተነግሮና ተጽፎ የሚያልቅ አይደለም ዐፄ ቴዎድሮስ አስረውት የነበረው ዶክተር ብላንክ የእስራት ዘመን በአበሻ አገር በሚለው መጽሐፍ ውስጥ ስለ ንጉሠ ነገሥቱ አሟሟት ሲጽፍ እንዲህ ብሏል ፅ መቅደላ በእኛ ወታደሮች እንደ ተያዘች ወዲያው ስለደረስከመጀመሪያ የተመለከትኩት የዐፄ ቴዎድሮስን ሬሳ ነበር የቴዎድሮስ ሬሳ ፈገግ ብሎ ይታያል የዚህ ዓይነት ደስታና ፈገግታ ዐፄ ቴዎድሮስ በቅርቡ ጊዜ በሕይወታቸው ሳሉ አይታይባቸውም ነበር ይሀም ሁኔታ ፀጥታ የተመላው ብዙ አስደናቂ ሥራዎች ያከናወኑጨካኝነታቸውና ታላቅነት በታሪክ ውስጥ ተወዳዳሪ የሌለውን የሰው ቅርጽ የያዘ ሕይወታቸው ማለፊያ መጨረሻ ጊዜ የወጣትነታቸውን ዘመንበጀግንነት ያደረጉትን ውጊያዎችና አሁንም ራሳቸውን በራሳቸው መግደላቸውን አስታውቀው በዚህም መደሰታቸውን ያሳያል የዐፄ ቴዎድሮስ ፍላጎት አገራቸው በዘመናዊ አስተዳደር የተመራች ቶሎ ወደ ሥልጣኔ እንድትገሰግስ ነበር ይሁን እንጂ በሰበብ አስባቡ አሳቸው የገነቡትን በጎን የሚያፈርሱ ጠላቶች ከየአቅጣጫው እንደ አሸን ይፈሉ ነበር ያም ሆኖ መይሳው ካሣ ቆርጠው ተነስተው ነበርና እክሎቸን ሰበብ አድርገው አርፈው ከመቀመጥ ይልቅ ያሰቡትን ከፍጸሜ ለማድረስ ሌት ተቀን ይደክመ ነበር ዐፄ ቴዎድሮስ በተግባር የፈጸሟቸውን ሌሎች ውሳኔዎች የሚከተሉት ናቸው ሁ የመሳፍንትን አገዛዝ ገርስሰው ሥርዓተ መንግሥት አቋቋሙ » የባሪያ ንግድ በአዋጅ አስከለክሉ » ትምህርትና የቴክኒክ ሙያ እንዲስፋፋ መሠረቱን ጣሉ የቅኝ ግዛት ሰላዮች ዓላማ እንይሳካ አደረጉ » ወታደር በዘመናዊ መንገድ ተደራጅቶ በደሞዝ እንዲስተዳደር አደረጉ » ለወታደር የሹመት ስያሜ አወጡ ቃ መሬት ለገበሬው አከፋፈሉ የኢትዮጵያን ታሪክ ከሚጽፉት አንዱ የሆኑት ደራሲ ገሪማ ታፈረ አባ ታጠቅ ካሣ የቋራው አንበሳ በሚባለው መጽሐፍ ውስጥ የቴዎድሮስን ማንነትና አሟሟት ሲተርኩ እንዲህ ብለዋል አባ ታጠቅ ካሣ የትግሬንየጎንደርንየጎጃምንየወሎንና የሸዋን ባላባቶች ሁሉ ከእግሩ በታች አንበረከካቸው በአገሩ ባላባቶች ነን እያሉ በመንግሥቱ ላይ የተነሱትን አማፅያን በጦርነት እያስገደደ እጅ እግራቸውን ቆራረጠ አንዳንዶቹንም ዓይናቸው እያየ ወደ ገደል ወረወራቸው ዌ በመጨረሻም ከመጣበት የውጭ አገር ጠላት ጋር በተቻለ መጠን ከተከላከለ በኋላ ለሆዓሊዎች ወይም ለደራሲያን እና ለቱሪስት እንዲመች ተቀመጥተነሳ እየተባልኩ ትኩስ ዳቦ አልሆንም እጄን ለጠላት አልሰጥም አገሬን አላስደፍርምክብሬንም ለመኖር ስል አልለውጠውም በመቀጠልም ገሪማ ሲጽፉ የራሱን ሽጉጥ ጥይት በገዛ እጁ እንደ ብራንዲ ጠጥቶ ከዚህ ዓለም በሞት ዐለፈና እንደ አባቶቹ በክብር አንቀላፋ ብለዋል ዐፄ ቴዎድሮስ ያለ ጊዚያቸው የተነሱ ከፍተኛ የሀገር ፍቅር የነበራቸው ታላቅ የአገር መሪ ነበሩ ይሁን እንጂ አንዳንድ ታሪክ ጸሐፊዎች በጣም አጋንነው የሚጽፉት የተቀናቃኛቸውን እግርና እጅ እየቆረጡ ወደ ገደል መወርወራቸውን ብቻ ነው ይህን መሰል ተግባር ትክክል አለመሆኑ ባይካድምታሪክ ጸሐፊዎች ሚዛኑን በጠበቀ መልኩ ማቅረብ አለባቸው ባይ ነኝ ለዚህ መጽሐፍ መደምደሜያውን ዐረፍተ ነገር ከማስፈሬ በፊትስለ ዐፄ ቴዎድሮስ ስብእና አንዳንድ መረጃዎች ማቅረቡ ተገቢ ይመስለኛል ዐፄ ቴዎድሮስየቀድሞው ካሣ ኃይሉ በጣም ጀግናእጅግ ደግ እና ባህል አክባሪ ሰው እንደ ነበሩ ከሚቀጥሉት ትረካዎች መረዳት ይቻላል ስውኒቿ አ ስብዕፍ ዐፄ ቴዎድሮስ ጥቋቁርና ጎድጎድ ያሉ ዓይኖች ስስ ከንፈሮችና ደፍጣጣ አፍንጫ ያላቸው ሰው ናቸው በተቆጡ ጊዜ ዓይናቸው ደም ስለሚለብስ ሲያፈጡ እጀግ ያስፈራሉ ቁመታቸው ልከኛ ቢሆንም ፈርጣማ ክንዳቸው ሰፋ ያለ ደረታቸው ለጦርነት ስኬታቸው ረድቷቸዋል ጥቁር እና ረጅም ፀጉራቸውን በቅባት አረስርሰው በሹሩባ አሠራር ተጎንጉኖ ከአንገታቸው አልፎ ትከሻቸው ላይ ሲያርፍ ግርማ ሞገስ ይሰጣቸዋል ልብሳቸው በአብዛኛው በአገር ውስጥ የተሠራ ሱሪ ቀሚስ እጀጠባብ እና ገንባሌ ሲሆን ጋሻና ጣምራ ጦር ከእጃቸው ድግ እና ሽጉጥ ከወገባቸው አይለያቸውም ነበር ይባላል ከቄስ ትምህርት ቤት የቀስሙትን ልማድ በመከተል እህል ውሀ ሳይቀምሱ የዕለት ፀሎታቸውን ያደርሱ ነበርቂ ከአቅም በላይ የሆነ ነገር ካላጋጠማቸው በስተቀር ፀሎታቸውን አያስተጓጉሉም ነበር በአገር ባህል ረገድም ቤተ ክርስቲያን ሲያዩ በትምህርተ መስቀል አማትበው አቡነ ዘበሰማያት ደግመው ይፄዳሉ በሠርግና በኀዘንም ጊዜ ወግና ሥርዓት ተከትለው ተገቢውን ተግባር ይፈፅሙ ነበር ልነት ፀፄ ቴዎድሮስ በሰሜን ግዛት የነበሩትን ተቀናቃኞቻቸውን ሁሉ ካሸነፉ በኋላ ፊታቸውን ወደ ሸዋ አዞሩ ለውጊያ ተዘጋጅተው ፍልሚያ ከመጀመሩ በፊት የሸዋው ንጉሥ ኃይለ መለኮት ድንገት ታመው ስለዐረፉ ያለ አንዳች እንከን ድሉ ዩቴሥድሮስ ሆነ በዚህ ምክንያት የሸዋን መንግሥት አልጋ ይወርሳሉ ተብሎ የተተነበየላቸው ምኒልክ ተማረኩ የ ዓመቱ ወጣት ምኒልክ እጃቸው በሰንሰለት ሲታሰር ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ዐፄ ቴዎድሮስ ወጣቱ በፍርሀት ቁውጠው ማልቀሳቸውን ሲያዩ አዘኑላቸውና ሰንሰለቱ እንዲወልቅላቸው አዘዙ ከዚያን ቀን ጀምሮ ከዐፄ ቴዎድሮስ ግቢ በቆዩበት ዓመታት ውስጥ እንኳን ወታሰር አንድም ቀን ቁጣ ደርሶባቸው አያውቅም እንዲያውም ዐፄ ቴዎድሮስ በርኀራቴና በፍቅር ይንከባከቧቸው ነበርነ ይህንንም የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የልጅ ልጅ የሆኑት አቤቶ ምኒልክ በኋላ ሲናገሩ «ዐፄ ቴዎድሮስ እንደ ሁለተኛ አባት ሆነው በዘመኑ እንደ ትልቅ ትምህርት የሚቆጠረውን የመንግሥት አስተዳደርና የውትድርና ሙያ እንዳውቅ የቤተ መንግሥታቸው ታዳጊ ልጅ አድርገው አሳድገው ኛል» ብለዋል አሳቸው እንዳሉትም ዐፄ ቴዎድሮስ ለወጣቱ ምኒልክ ከነበራቸው መልካም አስተያየት የተነሳ ተንከባክበው ከማሳደጋቸው በተጨማሪ የራሳቸውን ሴት ልጅ አመቤት አልጣሸን ድረውላቸዋል በዚህ መሐል አቤቶ ምኒልክ በድንገት ፈንጣጣ ይይዛቸዋል በዚያን ዘመን ፈንጣጣ እጅግ አስፈሪ በሸታ ስለነበረ ዐፄ ቴዎድሮስ ወጣቱ እንዳይጎዱ ሰግተው ሐኪም ማፈላለግ ጀመሩ አንድ ሚሲዮናዊ ሐኪም ተገኘና አክሟቸው ጠባሳው እፊታቸው ላይ ቢቀርም ምኒልክ ዓይናቸው ከመጥፋት በስተቀር ከሞት አፋፍ አመለጡ ከዚያም አንድ ሰው ወደ ዐፄ ቴዎድሮስ ጠጋ ብሎ እርስዎ የሚገባ ሥራ አልሠሩም»ብሎ ተናገረ ዐፄ ቴዎድሮስ ደግሞ ሰውዬውን ለምን እንዲህ አልክ። ብለው ጠየቁ መኳንንቱ ሁሉ ልዩ ልዩ ጠረን ያላቸውን የአበቦችና የሽቶዎች ስም እየጠሩ እንዳፈቶታቸው ተናገሩ እሳቸው ግን የሰሙትን መልስ ሁሉ ወደ ጎን ትተው ከሁሉም ነገር የሚመስጠው የሕፃን ልጅ ጠረን ነው አሉ ይባላል ለዓለማየሁ የነበራቸው ፍቅር እስከዚህ ድረስ የጠለቀ ነበር የልዑል ዓለማየሁ የግል አልባሻቸው ገብረ መድህንልብሶችንና ጌጣጌጦችን እየመረጠ አዘጋጅቶ ያለብሳቸው ነበር ስለዚህ ልዑል ዓለማየሁ ሁልጊዜ ጥሩ ልብስ ለብሰው የደስ ደስ ያላቸው እና ሳቂታ ልጅ ሆነው ይታዩ ነበር ዐፄ ቴዎድሮስ በዚህም ደስተኛ ስለ ነበሩ ወደ ሌላ ቦታ ካልፄዱ ወይም የመንግሥት ጉዳይ ካልያዙ በስተቀር በትርፍ ጊዜያቸው ከዓለማየሁ ጎን አይለዩም ነበር እዚህ ላይዐዔ ቴዎድሮስ ለልጃቸው ልዑል ዓለማየሁ ይህን የመሰለ ለየት ያለ ኮፍተኛ ፍቅር ያደረባቸው ለምን ይሆን ብሉ ለሚጠይቅ መልሱ እንደሚከተለው ነው ነ አባታቸው ግቢ ውስጥ ማስተማር ጀመሩ ቆጥረውአቡጊዳን ዘልቀው ዳዊት መድገም ሲደምሩእንግሊዞች በዐፄ ቴዎድሮስ የታሰሩትን ፈረንጃች ለማስፈታት ድንበር ተሻግረው ወደ መቅደላ ዘመቱ ጽሯ አንደኛ በጣም ከሚወዲቸውና ከሚያስቡላቸው ባለቤታቸው ከእቴጌ ተዋበች ልጅ ባለማፍራታቸው በእጅጉ ያዝኑ እና ይቆጩ የነበሩ መሆናቸው ነው ሁለተኛ ምክንያት ከወይዘሮ ገሰሰች እንግዳ ተጋብተው መሸሻ እና አልጣሸ የሚባሉት ሁለቱ ልጆች ከተወለዱ በቷኋላካሣ በተለያዩ የጦር አውድማዎች በመዋላቸው ከልጆቻቸው ጋር የሚገናኙበት ጊዜ ውስን መሆኑ ነውጡ ከዚያም አልፎቀደም ሲል እንደተገለጠውበእቴጌ መነን ግፊት ጠይዘሮ ገሰሰችን ፈትተው እቴጌ ጥሩ ወርቅን ማግባታቸው ከልጆቻቸው ጋር ስለ አራራቃቸው ነው ይህ ከልጆቻቸው ጋር መራራት የተከሰተውከጋብቻ ውጭ ከተወለዱት ኃይሉ እና ይማም ቴዎድሮስም ጭምር ነው እግረ መንገዳችንን ወይዘሮ አልጣሻን በዚያን ዘመን የቴዎድሮስ ምርኮኛ ለነበሩት ለደጃዝማች ምኒልክ በኋላ ዐፄ ምኒልክ ድረውሳቸው ነበር ሕዓኑ ልዑል አራት ዓመት ሲሞላቸውበአገሩ ወግ መሠረትአለቃ ገብረዓት የሚባሉ ቂስ በአስተማሪነት ቀጠሩላቸው እኝህ መምህር ዓለማየሁን እዚያው ልዑል ዓለማየሁ ፊደል ጦርነቱ ሲጀመር እናታቸው እቴጌ ጥሩ ወርቅ እና ልዑል ዓለማየሁ መቅደላ አፋፍ ሳይ ነበሩ ጦርነቱ እየበረታ እና እየተፋፋመ ሲፄድእቴጌ ጥሩ ወርትና ልዑል ዓለማየሁ ተጠርተው ከዐፄ ቴዎድሮስ ጋር ሲጨዋወቱ ቆዩ በዚህ ዓይነት የመሰነባበቻ ውሎ ባደረጉ በሁለተኛው ቀን ሚያዚያ ቀን ታጠቅ ካሣ የቋራው አንበሳ ጀግናው ዐፄ ቴምድሮስ በገዛ ሽጉጣቸው ራሳቸውን ዐጠሩ ጀነራል ናፔር እንደተመኘው አባ ታጠቅ ካሣን ቴዎድሮስን መያዝ በይችልም እቴጌ ጥሩ ወርቅን እና ገና ስምንት ዓመት ያልሞላቸውን ልዑል ዓለማየሁን ወታደሮቹ በአንድ ቤት ውስጥ ሲያገኛቸው ተደሰተ ዓም አባ ከዚያም ከቤት አስወጥቶ ከሜዳ ላይ አስቁመዋቸው እያለ አንድ ትንሽ ልጅ ሲያለቅስ ሰመ ወታደሮቹ ድምፅ ወደሰመብበት አቅጣጫ ሲፄዱሦስት ዓመት እንኳን ያልሞላው ሌላ ሕፃን ልጅ ከግድግዳ ጥግ ቁሞ ሲያለቅስ አዩ የሕፃኑ ማንነት ባይታወቅምእቴጌ ጥሩ ወርቅና ልዑል ዓለማየሁ ወደ ነበሩበት ቦታ ወሰዱት ሲያለቅስ የነበረው ሕፃን በኋላ ወርቅነህ እሸቱ መሆኑ ታውቋል ተጨማሪ አሰሳ ሲደረግየዓለማየሁ መምህር አለቀ ገብረዓትና አልባሽ ገብረ መድኅን እዚያው አካባቢ ስለተገኙ ከቤት ወቸ ቱው ከእቴጌ ጥሩ ወርቅ ጎን እንዲቆሙ ተደረገ በዚህ ግርግር መካከልደየእንግሊዝ ወታደሮች የቴዎድሮስን ልብስ ቦጫጭቀው ለመታሰቢያነት ወሰዱ ቀጥሎም ግቢው ውስጥ የነበረውን በርካታ ንብረት ክርፈው ቤቶችን አቃጥለው እና የንጉሥን ቤተሰቦችና ሌሎችንም በስፍራው የተገኙትን ሰዎች ወደ አገራቸው ለመውሰድ የመጠበትን መንገድ ይዘው ወደ ባህር ጠረፍ አመሩሱ ከመቅደላ እስከ ትግራ ይ ግዛት እንደ ተጓዙ እቴጌ ጥሩ ወርቅ በጠና ታመሙ እሳቸው በሞት እፋዊላይ አያሉ ካፒቴን ስፒዲን አስጠርተው እጁን ያዘ እና ልጄ አባት የለወም እኔም እናቱ መሞቴ ነውና አንተ አባት ሁነው ስለዚህ ይህን ያልኩህን ሁሉ እንደምትፈፅም በእግዚአብፄር ስም ማልልኝ አሉት ስፒዲ በኋላ እንደጻፈው ሞት አፋፍ ላይ ለነበሩት ለእቴፄ ጥሩ ወርቅ የጠየቁኝን ለዓለማየሁ እፈጽማለሁ ብዬ ማልኩላቸው ብሏል በዚያን ጊዜ የሦስት ዓመት ዕደሜ የነበራቸው ሕነን ልጅከልዑል ዓለማየሁ ጋር መቅደላ ላይ ተይዘውጡ ደ ሕንድ አገር ስለቷወሰዱእዚያ አድገውበሕክምና ሙያ ከተመረቁ በኋላ በሥራ ዓለም ላይ እያሉ ባልታተመ የሕይወት ታሪካቸው መጽሐፍ ውስጥ ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ጽፈዋል ሃነራል ናፔር የስቅለት ዕለት ዓም ወደ መቅደላ ምሽግ ሲዘልቅአካባቢው ጭር ብሉ እና ዐፄ ቴዎድሮስ ሙተው አየ ከአቴጌ ጥሩ ወርቅ እና ከልዑል ዓለማየሁ ጋር እኔን ትንሹን ልጅ ማርኮ ከአፋፉ ይዞን ወደ ጦሩ ሰፈር ወረደ ከቪያነ ጉዞ ተደርጎ ጦሩ በሙሉ ወደ ባህር ወደብ እንደ ደረስ እቴፄ ጥሩ ወርቅንና ዓለማየሁን ልዑል ወደ እንግሊዝ አገር ይዞ በመፄድ ላይ እንዳሉእቴጌ በጉዞው ላይ ስለ ዐረፉ ባህር ውስጥ ተተበሩ ስለ እቴጌ ጥሩ ወርቅ ፅረፍትና ቀብርጳውሎስ ኞኞ አጤ ቴዎድሮስ በሚለው መጽሐፉ ውስጥ የሚክተለውን ጸፏል እቴጌ ጥሩ ወርቅ ውቤልጃቸውን ዓለማየሁን ተከትለው ከእንግሊዞች ጦር ጋር ጉዚቸውን ቀጠሉ መቅደላን ከለቀቁ ጀምሮ ጤነኛ አልነበሩም ህንጣሎ አጠገብ ሐይቅ ሐላጥ ከሚባል ስፍራ ሲደርሱመከረኛዬቱ እቴጌ ጥሩ ወርቅ ሞቱ ሬሳቸውም ጨለቆት ባለው ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ከታላቁ ከራስ ወልደ ሥላሴ መቃብር አጠገብ ተቀበሩ ድምፁ አማርኛ ስለሆነብኝ ዓለማየሁ ይሆናል ብዬ ደነገጥሁ ስለ እቴጌ ጥሩ ወርቅ አሟሟት እና ቀብርከዚህ በላይ በተጻፉት ሁለት ዓይነት ትረካ በብዙ መጽሐፎች ውስጥ ተጽፏል ለማንኛውም ሰኔ ቀን ወጣቱ ልዑል ዓለመየሁ የሦስት ዓመቱ ሕፃን ካፒቴን ስፒዲአለቃታ ገብረዓት አልባሽ ገብረ መድኅን ዘማቾቹ የእንግሊዝ ጦር አባላት እና ከአስር ቤት የተፈቱት ፈረኝጆች በሙሉ ከነቤተሰቦቻቸው ከቀይ ባህር ወደብ ደርሰው ፌሬዝ በምትባል መርከብ ላይ መሳፈራቸው ግን እርግጥ ነው። የልዑል ዓለማየሁ መምህር እና አልባሻቸውም አብረው ነበሩ ዓም ስፒዲ የአማርኛ ቋንቋ ያውቅ ስለ ነበረ ከልዑሉ ጋር ከፍተኛ መግባባት ነበረው በጉዞው ወቅት በመርከቡ ላይ አብረው በመዝናናት ጥሩ ጊዜ ያሳልፉ እንደ ነበረ ገልጦ ሰኔ ቀን ስለደረሰው ሁኔታ እንዲህ ብሎ ጽፏል በአራት ሰዓት ገደማ የእኔን እርዳታ የሚፈልግ የድረሱልኝ ጩኸት በአማርኛ ሰማሁ አጧሟሁ እና ዓለማየሁ ከእኔ ተለይቶ መርከቧ ሜዳ ላይ ይጫወት ነበር ወደ ልጁ እየሮጥሁ ስፄድ ከናፔር የተሳከ መልዕክተኛ ወደ እኔ እየሮጠ ሲመጣ አጋጠመኝ እና ቶሎ ና ትባላላህ አለኝ እኔ ስደርስ ዓለማየሁን ናፔር ታቅፎታል ወጣቱ ልዑል ይወራጫል አናት እና አባቱ የሞቱበትን ያን ሕፃን ከአዛዣችን ከጀነራል ናፒር እጅ ስቀበል አሰቃ ገብረዓት ልጁ የሚጮኸው ቡዳ በልቶት ነው አሉን ልዑል ዓለማየሁን ከጀነራል ናፔር ተቀብሎ ስፒዲ ሲያቅፋቸው ወዲያውኑ መጮህ አቁመው ከብብቱ ስር ሽጉጥ አሉ ግልጽ አልነበረም ችግሩ የተከለተው ኢትዮጵያዊ አስተማሪያቸው የሚያስፈራራ ነገር ነግረዋቸው ይሆናል ብለው ያሰቡ ሰዎችም አልጠፉም ጥርጣሬውን ያጠናክረውዓለማየሁ መምህራቸውን እና ሞግዚታቸውን ሲያዩ ምርር ብለው ማልቀሳቸው ነበር ሌላው ምክንያት ደግሞ ልዑል ዓለማየሁ ከዚያን ቀን በኋላ መምሀራቸውን ለማየት ፈጽሞ ፈቃደኛ ሳይሆኑ መቅረታቸው ነው ልዑሉ ወጣትእንዲህ የጮኹበት ምክንያት ስፒዲ ልዑሉን እንደታቀፈ ከአልባሻቸው ጋር እንቅልፍ እስኪወስደው ድረስም ራሱን ከክንዴ ላይ አላ ከቢያ ቀጥሎ የሆነውን ስፒዲ ሲገልጥ ናፔር ጠራኝ እና በልጁ ላይ ያለውን ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ አንተ ያዝኹ ከሀበሾቹ ይልቅ ልጁ አንተን ወዶፃል ሀበሾቹን ሊያይ የሚያወራጨውና የሚያበሳጨው ነገር ስላለ እነሱ ስዌዝ ስንዴርስ ወደ አገራቸው ይመለሳሉ አለኝ በቪህም ምክንያት መርከቡ ስዌዝ ሲደርስየልዑሉ መምህርና እንዲሁም አልባሻቸው ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ተወሰነ ይሁን እንጂ ወደ አዱሊስ የሚፄድ መርከብ እስኪገኝ ድረስ ሁለቱ ሰጦች ማዳጋስካር ብዙ ወራት እንዲቆዩ ተደርጎ በመጨረሻ ወደ አገራቸው መመለሳቸው ይነገራል ሩት ሰዎች በመርከብ በተጓዙባቸው ወራት ሁሉ ልዑል ዓለማየሁ የስፒዲ ድ እየተንተራሱ ይተኙ ነበር አሁንም ስፒዲ ስለ ሁኔታው ሲገልጽ ዓለማየሁ ሽኑ በስተቀር ከሌላ ሰው ጋር አልለምድ አለ እኔንም ቢሆን አስቸገረኝ ሲተና ሽክን ክንዴን ካላንቱራስኩት እና እብብቴ ውስጥ ሽጉጥ ካላለ እንቅልፍ ወስደውም የሀበሻ ሞግዚቶቹ ስለ አባቱ እና ስለ እናቱ አሟሟት የነገሩት ያስፈራራ ነገር ከአእምሮው አልወጣ አለ ተኝቶ ይባንንና ይነቃል ምን ሆንክ ጸውፈራሁ ይለኛል ሽጉጥ አድርጌ እብብቴ ስር እይዘውና አይዞሀ አትፍራተኛ ሻው ምስኪኑ ልጅ መልሶ እንቅልፍ ያሸልበዋል እንቅልፍ ድብን አድርጎ ሽኪ ወስደው ድረስም ራሱን ከክንዴ ላይ አያነሳም ነበር ብሏል ሁል ዓለማየሁ ቀንቀን ከስፒዲ ጋር አብረው ይውሉ ስለ ነበረ ከሰተቀን ሽትተዐ ጤናማ ልጅ ሆነ አልፎ አልፎ ከእንቅልፋቸው ባንነው ከነቁእንገደና ሽተረዓ እስኪወስዳቸው ድረስ እንዲጠብቃቸው ስፒዲን ይለምኑት ነበር ርክቡ ጉዞውን አገባድዶ እንግሊዝ አገር ሲደርስልዑል ዓለማየሁን ይዘው ጀነራል ሯር እና ካፒቴን ስፒዲ ወደ ቤተ መንግሥት ወስደው ከንግሥት ቪክቶሪያ ጋር ተዋወቋቸው ንግሥቲቱም ከወጣቱ ልዑል ጋር እንደተገናኙ በጣም ኗዷቸው ስለዚህ ለወጣቱ ልዑል እንክብካቤ እንዲደረግላቸው አዝዘው ልዩ ልዩ ክታ አበረከቱላቸው ከንግሥቲቱ ጋር የተደረገው ትውውቅ እንዳለቀ ከቤተ ንግሥቱ ወጥተው ኋይት ደሴት ከሜባል ቦታ ወደሚገኘው የካፒቴን ስፒዲ ቤት ከዚያም ልዑል ዓለማየሁ እና ስፒዲ አብረው መኖር ጀመሩ የእንግሊዝኛ ትምህርት ስፒዲ አስጀደመራቸው በአባትና እናታቸውን ሞት ነጥቋቸው ፀለጅ ኣልባ የሆኑት ልዑል ዓለማየሁኀዘንና ፀፀታቸውን ረስተው ዘና ብለው ዘሳትና መጫወት ጀመሩ ሕፃን ልዑል ዓለማየሁ የባህር ነፋስ ስለሚያስደስታቸው ፅህር ውስጥ መታጠብ ስላዘወተሩ ጤናቸው ተሻሽሎ የጨው ውሀ ጥላቻቸወቦጦ ቀፁ ስፒዲ ስለ ልዑሉ ወቅታዊ ሁኔታ ሲጽፍ የአካል አቋማቸውም ጥሩ ኑ የቁስተካከለ ውበት ያለው ሲሆን በፊት የነበረው አፋራምነት ወደ ልዝብ አስተያ ቀለውጦ ተናፋቂ ሁኗል ስፒዲ ልዑሉን እንደታቀፈ ከአልባሻቸው ጋር እንቅልፍ እስኪወስደው ድረስም ራሱን ከክንዴ ላይ አላነሳም ስፒዲ ልቸናፔሮ ጠራኝ እና በልጁ ላይ ያለውን ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ አንተ ያዝ ከሀበሾቹ ይልቅ ልጁ አንተን ወዶዛል ሀበሾቹን ሲያይ የሚያወራጨውና የሚያበሳጨው ነገር ስላለ እነሱ ስዌዝ ስንደርስ ወደ አገራቸው ይመለሳሉ አለኝ በዚህም ምክንያት መርከቡ ስዌዝ ሲደርስየልዑሉ መምህርና እንዲሁም አልባሻቸው ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ተወሰነ ይሁን እንጂ ወደ አዱሊስ የሚሄድ መርከብ እስኪገኝ ድረስ ሁለቱ ሰጦች ማዳጋስካር ብዙ ወራት እንዲቆዩ ተደርጎ በመጨረሻ ወደ አገራቸው መመስሳችጡ ይነገራል ከዚያ ቀጥሎ የሆነውን ስፒዲ ሲገ ህ ኣ ቀሩት ሰዎች በመርከብ ንድ እየተንተራሱ ይተኙ ኣኔ በስተቀር ከሌላ ሰው ኣንኳን ክንዴን ካላንተራያ ነይወስደውም የሀበሻ ሞጺ ሚያስፈራራ ነገር ከአአእምር ለጳውፈራሁ ይለኛል ሸ ላሳው ምስኪኑ ልጅ መል ኣነስኪወስደው ድረስም ራሱን ኋዑል ዓለማየሁ ቀንቀን ላቅቀው ጤናማ ልጅ ሆነ ገጎልፍ እስኪወስዳቸወ ድ መርከቡ ጉዞውን አገባድዶ እ ፔር እና ካፒቴን ስፒዲ በ ነስተዋወቋቸው ንግሥቲ ጋደዲቸው ስለዚህ ለወጣቱ ታ አበረከቱላቸው ከ መንግሥቱ ወጥተው ኋይት ፄዱ ከዚያም ልዑል ዓለማ ንቋ ትምህርት ስፒዲ አዘ ላጅ አልባ የሆኑት ልዑሪ መሳቅና መጫወት ጀመሩ ዞር ውስጥ መታጠብ ስሰ ይጅሯ ስፒዲ ስለ ልዑሉ ወ ጅሠፍነተካከለ ውበት ያለው ሲ ይፍጠጦ ተናፋቂ ሁኗል ድ በዚህ ዕድሜው ያለው የተፈጥሮ ፅውቀት ሰብአዊ ኅሊናን ይማርካልይህንኑም ባሳየው የእንግሊዝኛ ቋንቋ ጥናት ሊያስመሰክር ችሏል ብሏል ንግሥት ቪክቶሪያ የዓለማየሁን ሁኔታ ይከታተሉ ስለነበረ ስፒዲ በየጊዜው ወደ ቤተ መንግሥት ወስዶ ከንግሥቲቷ ጋር ያገናኛቸው ነበር ስለ ሕዓኑ ልዑል ዓለማየሁ ሐምሌ ቀን ንግሥት ቪክቶሪያ ሲጽፉ የሀበሻው ንጉሥ የቴዎድሮስ ልጅአሳዛኙ ዓለማየሁ የሀበሻ ልብሱን ለብሶና የአገሩን ጌጥ አድርጎ ከስፒዲ ጋር መጥቶ ነበር ብለዋል ስፒዲ ሲጽፍ ለተወዳጁ ልዑል ሕፃን ዓለማየሁ የኪስ ሰዓት እና የጌጥ ሰንሰለት ሰጡት ብሏሷል በአንድ ወቅት ደግሞ ዓለማየሁ ጨዋና ውብ ልጅ ነው የሰጠሁትን ኬኮች ደስ እያለው እየተቀበለኝ በሳ ዓለማየሁ ኬክ መብላት ይወዳል ብለው ንግሥት ቪክቶሪያ ማስታወሻ ደብተራቸው ውስጥ ጽፈዋል ልዑል ዓለማየሁ በክብርና በጥሩ እንክብካቤ እንዲያድጉ ለዚህ እናት ለሌለው ሕፃን እናቱ እኔ ነኝን የሚሉት ንግሥት ቪክቶሪያ ዓለማየሁ ጥሩ አስተዳደግ እንዲኖረው ስለፈለጉአማርኛ ደሟያውቀው ካፒቴን ስፒዲ በቂ በጀት ተሰጥቶት ሞግዚት እንዲሆናቸው አዘዘ በዚሀ ትፅዛዝ መሠረት የእንግሊዝ መንግሥት የገንዘብ ምኒስቴር ለካፒቴን ስፒዲ በዓመት ሦስት በ መቶለሞግዚትነታቸው እና ለልዩ ልዩ ወጪ ደግሞ አራት መቶ በድምሩ ሰባት መቶ ፓውንድ እንዲሰጠው ወሰነ በዚህም ስፒዲ ለሚተጥለው ሁለት ዓመታት ልዑል ዓለማየሁን እንዲያሳድግ ተፈቀደለት በተጨማሪ ያለበት ኃላፊነትየልዑሉን ሁኔታ በየጊዜው እንዲያቀርብ ነው በ ዓም መጀመሪያ ላይ ካፒቴን ስፒዲ ዑደህ በምትገኘው ሱታኾር ለምትባል ቀበሌ የፖሊስ ኮሚሽነር ሆኖ ተሾመ ካፒቴን ስፒዲ በዚህን ጊዜ ትዳር አልመሠረተም ነበር ስለዚህ ወደ ሹመት አገሩ ከመፄዱ በፊት ሚስት ማግባት አስፈለገውራኑፈ ለሚስትነት ያጨው ወይዘሮ ኮርኔሊያ ኮተም የምትባል ጨዋ እመቤት ስለበረች ወዲያውኑ የጋብቻ ሥርዓት ፈዐመ ሰፄ ቀን ባለቤቱን ወይዘሮ ኮተምን እና ልዑል ዓለማየሁን ይዞ ስፒዲ ወደተመደበበት የሥራ ቦታ ሄዱ ልዑል ዓለማየሁ ሕንድ አገር በነበሩበት ጊዜ ስፒዲ ያቀረበው የመጀመሪያ ሪፖርት ዓለማየሁ ደስ የሚል አንደበት ያለው ልጅ ሆኗል ከትምህርቱ ሌላ የውጭ ስፖርት መሥራት ስለሚወድየፈረስ ግልቢያየእግር ኳስ ጨዋታና የውሀ ዋና ችሉታ አዳብሯል ዉ በተበጌኒማሪም የአእምሮና የሥራ ቅልጥፍና ከጥሩ ሥነ ምግባር ጋር ያዋፃደ ልጅ ሇኗል አንዳንድ ጊዜ የአእምር ሕመሙ ይነሳበታል ዓለማየሁ ለሚጠይቀኝ ለ ሳልደብት እውነተኛውን ነገር እነግረዋለሁ ብሏል በዚህን ጊዜ ነበር አሁን በመማር ላይ ያለውን ትምህርት ትቶ በምትኩ ክኤውሮፓውያን ኦፊሰሮች ጋር እረ«ረሰናነጎ ትምህርት ቢማር ይሻላል የሚል ዛሳብ በግምጃ ቤቱ ኃላፊ እየተጠነጠነጡ ካፒቴን ስፒዲ በበኩሉ ዓለማየሁ በቀጣዩ ሚያዚያ ወር ችዓሠት ይሞላዋል በስፖርት ጨዋታ የሚያሳየው ቅልጥፍና ጉብዝናው እና ዓርሃገትን ለመቋቋም ያለው ድፍረት በገዛፃድ ይታያል በቀለም ትምህርት አሥብዛም ትጉ አይደለም ግን በትምህርት ቤቱ ውስጥ ካሉት ጓደኞቹ ሁሉ ብሌላ ተግባሩ እጅግ የተመሰገነ ወጣት እርሱ ነው በማለት ጽፈል ስፒዲ በመቀጠልም ጽፎ በተወው በሌላ ሰነድ ውስጥ ተጽፎ የተገኘው መረጃ ደግሞ እንዳህ ይላል ብ የዚህ ሕፃን ፍቅር እንደ ሐረግ በልባችን ውስጥ ተወሳስቧል የእኔና የእሱ መገናኘት በእግዚአብፄር ፈቃድ የተወሰነ ይመስላል እኔ ሕንድ አገር አመቺ ትምህርት ቤት ስለ አሳገኘሁለት ሁኔታው ለዓለማየሁ ጥሩ አልነበረም ተማሪ ቤት ከገባ በኋላ እርሱ ያለበት ቦታ ራቅ ያለ ስለሆነ ወደ ትምህርት ቤቱ የፄድኩ ዕለት አሱ እዚያ አልነበረም ስፒዲ ከዚህ ከፍ ብሎ የሰጠውን መረጃ ምክንያት በማድረግዐለቆቹ እና የእንግሊዝ መንግሥት ባለ ሥልጣኖች ልዑል ዓለማየሁ ወደ አንግሊዝ አገር መመለስ አለበት ብለው ወሰኑ ይህ ብቻ ሳይሆን ትምህርት ቤቱ ከኢንግላንድ ወጣ ያለ መሆን የለበትም የሚል አቋምም ያዙ በዚህም ላይ ስፒዲ እና ሚስቱ ዓም በፈረሙት ስምምነት መሠረት የልዑል ዓለማየሁ ሞግዚትነታቸው የሚያበቃበት ጊዜ ተቃርቦ ነበር ስፒዲ እና ባለቤቱ ግን ከልቫጁ ጋጺለዩ ከፍተኛ ኀዘንና ሰቀቀን እንደሚደርስባቸው አልሸሸጉም ይህንነ የሚገልጥ ደብዳቤ በወይዘሮ ኮተም ተጽፎ ለንግሥቲቱ ባለሟል ለሰር ጆን ካሚል ተላክከ የደብዳቤው ዓላማ ውሳኔው ይለወጣል በሚል ተስፋ ሳይሆን ልዑል ዓላማየሁ ከእነርሱ ተነጥለው ክሌላ ሰው ጋር እንዲኖሩ ቢደረግ ኀዘንና ትካቤ የሚሰማቸው መሆኑን ጭምር ለመግለጥ ነበር ድ በመቀጠልም ወይዘሮ ኮተም ለዓለማየሁ የግል መምህር አፈላልገው ከኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ ዲግሪውን የተቀበለ ዶክተር ይግቦይ የሚባል ሰው አገኘ ካፒቴን ስፒዲ ይህን ሐሳብ ለገንዘብ ሚኒስቴር ሠራተኛ ለሆኑት ለሊንገን ሲጽፍ ለዓለማየሁ የግል መምህር ስለተገኘ ከእርሱ የፅድሜ እኩያ የሆኑ ተማሪዎች አብረውት እንዲኖሩ የማድረግ ዕቅድ አለን በማለት አሳወተቀ ከዚህም ጋር በመያያዝ ስፒዲ ወደ እንግሊዝ አገር እንዲመለስ ቢፈቀድለት እና ሌላ ሥራ ቢሰጠውየዓለማየሁን ሞግዚትነት በመቀጠል የበለጠ አገጌልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን አብራርቶ ጻፈ በአንፃሩ የገንዘብ ሚኒስትሩ ቻንስለር ስፒዲና ወይዘሮ ኮተም የሚሉትን በማጣጣል እንዲህ አለ በሕንድ ውስጥ ወላጆች ልጆቻቸውን በፈቃዳቸው እንደሚያሳድጉ ሁሉ ዓለማየሁ በወታደር ምሽግ ቢያድግ ብቸኛ ስለሚሆን ምናልባት በተሸሸገ ቦታ እንዳደጉ ሕፃናት አንጎሉ የማይዳብርና አእምሮው የላሸተ ይሆናል ይህ ልጅ ለብዙ ጊዜ ሕንድ አገር ብቻውን እንደተተወ አምናለሁሆ ስለዚህ እዚያ አገር መቆየቱ ጥቅሙ አይታየኝም። ክርክሩ የመንግሥት ሹሞችን እና ስፒዲን ብቻ የሚመለከት አልሆነም ጉዳዩ ወደ እንግሊዝ ምክር ቤት ደርሶ የካቲት ህ ቀን የልዑል ዓለማየሁ ጉዳይ ተነሳ የምክር ቤቱ አባል የሆኑት ስታፎርድ ኖርዝኮት ልዑል ዓለማየሁ ከካፒቴን ስፒዲ ለምን እንዲለይ እንደተፈለገ ጠየቁ በዚህ ተዳይ ሉዊ የሚባሉ ባለሥልጣን ሲመልሱ ልጁ አሁን ጸ ዓመቱ ነው በዚህ ዕድሜው መሠረታዊ ዕውቀት እንኳን አልቀሰመም የመኳንንት ልጆች ትምህርት ቤት ገብቶ ከእኩዮቹ ጋር ሊማር የቻለ አይመስለኝም መጻፍና ማንበብ መቻሉን አጠራጠራለሁ አሉ ከዚህ የፓርላማ ጥያቂና መልስ በኋሏ ልዑል ዓለማየሁን ወደ ብሪንግቶን ወስዶ ለተከበሩ ብሌክ ጃክሰን ለማስረከብ የተሰጠውን ትዕዛዝ ስፒዲ አልተቀበለውም ተመሳሳይ ትዕዛዝ በተደጋጋሚ ቢደርሰውም አሁንም ካፒቴን ስፒዲ አልበገር አለ በመጨረሻ ጥር ቀን ልዑሉን ወደ ዊንድሰር ቤተ መንግሥት እንዲያመጡ ይፈለጋሉ የሚል ቴሌግራም ደረሰው ደብዳቤው የተጻፈለት ቀደም ሲል ስፒዲ በጠየቀው መሠረት ሲሆን ሁለቱን ሰዎች ለማወያየት ወደ አልቤር ሆቴል አንዲሄድ ለመጠየቁ ምክንያት ነበር ስፒዲ በቀጠሮው ቀን ሂዶ ከተነጋገረ በኋላ ለልዑሉ የሚስማማ ቦታ ምክክር ተደርጎ አስኪመረጥ ድረስ ከስፒዲ ጋር እንዲቆይ መወሰኑን ተቀበለ ወዲያው ካፒቴን ስፒዲ ባለበት ልዑል ዓለማየሁ የጤና ምርመራ ተደረገላቸው ዶክተር ጁኔር የሰጠው ሪፖርት ዓለማየሁ በሞቃት ቦታ ቢቆይ ይሻላል ይህም ሲሆን በደቡባዊ ኢንግላንድ ምቾት ባለው ቤት ውስጥ ቢቀመጥ አየሩን ሊላመድ ይችላል የሚል ፃሳብ አቀረበ ከፍ ብሉ በተገለጠው በዚህ ሪፖርት መሠረት ልዑል ዓለማየሁ ለጤናቸው ተስማሚ ሊሆን ይችላል በሜል ሰበብ አመቺ ነው ወደ ተባለ የሕዝብ ትምህርት ቤት እንዲላኩ የሚል ዛሳብ ቀረበ ስፒዲ እና ዶክተር ኩየን ግን ልዑልዓለማየሁ ወደ ሕዝብም ሆነ ጠደ የግል አዳሪ ትምህርት ቤት መላካቸውን ተቃወመ ልዑል ዓለማየሁ ከስፒዲ ቤት መኖር ሲጀምሩ የተነሱት ከሕፃንነቱ እስከ አሁን ከአገሩ ከኢትዮጵያ አስከ እንግሊዝ አገር ከዚያም አስከ ሕንድ አገር ድረስ ሆን ብዬ ያጠናሁትን መግለጥ የአኒ የመንፈስ አባቱ ፈንታ ስለሆነ በቪች ደብዳቤ ላይ ሳላሰባረው አላልፍም የመጨረሻው ውሳኔ ከመሰጠቱ በፊት በቃል እንድንነጋገር በትህትና አጠይቃለሁ ይህ በታላላቅ ሰ ልዑል ዓለማየሁ የሚመለከት ኣልሆ የልዑል ዓለማየ ልዑል ዓለማየሁ ። ልዑልዓለማየሁ ወ መላካቸውን ተቃወፓ ሦዝነ እንደ አማራጭ ከሁለትና ከሦስት ያልበለጡ ተማሪዎች ያሉበት የግል ትምህርት ቤት ተፈልጎለት ካፒቴን ስፒዲ እንደሞግዚት እየተቆጣጠረ እና የእረፍት ጊዜ እየተቀበለ ቢወስደው እጅግ በጣም የተሻለ ነው በማለት ተብራርቶ ተጻፈ ይህንን ፃሳብ ንግሥቲቷ አጥብቀው ደገፉት ሮዶልፍ ግን በበኩሉ የንግሥቲቱ አባባል ልዑል ዓለማየሁ ዶክተር ብሌክ ትምህርት ቤት መግባቱን የሚቃወም አስመስሎ ጻፈ ከዚህ መሰል ዥውዥው በኋላ ስፒዲ ለአንድ ዓመት እንግሊዝ አገር እንዲቆይ ተደርጎ ልዑሉ ወደ ጃክስ ብሌክ ትምህርት ቤት ቸልተንፃም እንዲሄዱ ተስማመ በዚህ ስምምነት መሠረት ልዑል ዓለማየሁ በፈለጉ ጊዜ ከስፒዲ ጋር እንዲገናኙ እና ደብዳቤም በሚጻጻፉ ጊዜ ሌላ ማንም ሰው ሳያነበውና ሳያየው እንዲሳላኩ ፈቃድ ተሰጥቶ ልዑሉ የሚደሰቱ ሆኖ ከተገኘ ከዳክስ ብሌክ ጋር እንዲኖሩ ወሰኑ ጃክስ ብሌክ ቤት ከገቡ በኋላ ወጣቱ ልዑል ዓለማየሁ ደስተኛ አልሆኑም ለብስጭታቸው ምክንያት የሆነው የጃክስ ብሌክ ልጆች ሴቶች ብቻ ስለሆኑና እነሱም የሚጫወቱት የሚያወራት እና እርስ በእርሳቸው የሚያደርጉት ሁሉ የሴታሴቶች ጨዋታ በመሆት ብቸኝነት ስለሚሰማቸው ነበር ይህንም ከዚህ ቀጥሉ ባለው አነጋገር ገልጠውታል አብረውኝ የሚጫወቱ ልጆች እፈልጋለሁ ከማንም ሰው ጋር የምነጋገረው ቅዳሜ እና እሁድ ብቻ ነው እኔን ሊያጫውቱኝ የሚመጡት ሁለት ልጆች ብቻ ናቸው ሌላ ማንም የለም እያሉ በየጊዜው ችግራቸውን ከማሳወቅ እና ከማሳሰብ አልተቆጠቡም ነበር የብቸኝነት ስሜት ዓለማየሁን ስለ አብስለሰላቸው በሽተኛ ለመሆን በቁ በቪህ ምክንያት ደማቸው አልቆ መጣጣና ቀጭን ሆነ ጠባያቸው እና መንፈሳቸውም ተለወጠ ወይዘሮ ኮተም የልዑሉን የጤና እና አእምሮ መታወክ ሲሰሙ ወሬው ትክክል መሆነን ለማጣራት ፈልገውልዑል ዓለማየሁን ለማየት ቢጠይቁ ሚስስ ጃክስ ብሌክ ጥያቄውን ሳይቀበሉ ቀሩ ልዑሉ ጓደኛ ስላልነበራቸውና በጣም የሚወዱትን ስፖርት ከዚህም አልፎ ከልጆች ጋር ለመጫወት ባለመቻላቸው የዝምተኛነት ጠባይ አመጡ ይህ ሁኔታ አስጊ መሆኑ እየታወቀ ሚስስ ጃክስ ብሌክ ግን ልጁን በደህና ሁኔታ ይዘውት እንደሚገኙ ሲናገሩ ነበርሱ በዚህ መሐል ዓም የራጉባ አስተዳዳሪ ሆኑ ድሄ በዚህ ጊዜ በተደረገ ውይይት ልዑል ዓለማየሁ ወደራጉባ አብረው እንዲሄዱ ተወሰነ ሆኖም ከጃክስ ብሌክ ቤት ሳይገቡ ከሚስተር ሊዎርነር ቤት እንዲኖሩ ተደረን በዚህ ትምህርት ቤት ሲማሩ ምንም ማሻሻል ሳያሳዩ በመቅረታቸው በ ዓም በሚያዚያ ወር ወደ ብሮክስበርን አዳሪ ትምህርት ቤት እንዲገቡ ተደረገ ልዑል ዓስማየሁ በዚህ ትምህርት ቤት ውስጥ ከአሥር ተማሪዎች ጋር ሲማሩ በነበሩበት ጊዜጃክስ ብሌክ የሚከተለውን ሪፖርት ለቡድሉፍ አቀረቡ ዓለማየሁ በትምህርት ጥናቱ የእኛን ፍላጎት ያህል ባይጣደፍም ንቁ እና ትጉህ ነው በሰብአዊ ይዞታው ደግ ነው እኔ እንደማስበው ከሆነ በሕይወት ውስጥ ካለው ኑሮ መስክ ሁሉ በተለይ ወታደርነት ሥራ ይስማማዋል ብዬ አምናለሁ በጨዋታዎች ሁሉ እጅግ በጣም ጥሩ ሲሆን ባተለይም በእግር ኳስ ጨዋታ እንደ እርሱ ያለ ልጅ የለም በጠባዩ ረገድም ሲቆጣ አይቼው አላውቅም ከዚያ በማያያዝ በሚቀጥለው ጊዜ ጃክስ ብሌክ ልዑል ዓለማየሁን ራንሳም ሰሚባለው የግል መምህር ሰጡ እዚያ በነበሩበት ጊዜ ጃክስ ብሌክ አንድ አዲስ ወሬ ደረሰው ይህም ልዑል ዓለማየሁ በመስከረም ወር ያለፈተና ወደ ሳንድኸርስት የጦር ትምህርት ቤት ሊገቡ ይችላሉ የሚል ነበር ወደ ሳንድኸርስት ትምህርት ቤት እንዲገቡ ከተፈቀደ በመጀመራቸው የዓለም ኤግዚቢሽንን ለማየት ከራንሳም ጋር ወደ ፓሪስ እንዲፄዱ ተወሰነ ፓሪስ ሄደው ኤግዚቢሽኑን ከማየት በተጨማሪ የሉቭር መዚየምን የኤሊሴ ቤተ መንግሥትን የአይፈል ማማን ጩዘ ፐዐኗዩበ እና ሌሎችንም ታሪካዊ ቦታዎች ከጎበኙ በኋላ ወደ እንግሊዝ አገር ተመለሱ ድ በመስከረም ወር ሳንድኸርስት በካዴትነት ገቢ ሳንድኸርስት ብዙም ሳይቆዩ የካዴት ትምህርት ቤቱ ባለሥልጣኖች እዚህ ተቋም ውስጥ መቆየቱ ምንም ጥቅም የለውም ከሚል ድምዳሜ ደረሱ ስለዚህ ወደ ሌላ ትምህርት ቤት ቢገባ ይሻላል የሚል ፃሳብም አቀረቡ በዚህ ወቅት እንደ አጋጣሚ ሆኖ እጅግ የሚወዱት እና ከፍተኛ እንክብካቤ ያደርግላቸው የነበረው ሻምበል ስፒዲ ወደ አገሩ ተመልሶ መጥቶ ነበር ስለዚህ ዓለማየሁን ወደ ስኮትላንድ ለአንድ ወር ወስዶ በማንሸራሸር የአእምሮ ጭንቀታቸው እንደሚቃለል ተስፋ ያላቸው መሆኑን እና ከዚያም ሕንድ ውስጥ በሚገኝ ተቀዳሚ ሬጂመንሒውስጥ ቢቀጠሩ እንደሚሻል ሎርድ ናፔር ሐሳብ አቀረቡ በቀጣይም ይህ ሐሳብ ተቀባይነት ላያገኝ ቀረና ግሎሴስተር ሻየር ወደሚገኝ አንድ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ተደረገ ሁኔታው በዚህ ላይ እንዳለ በግንቦት ወር ቿ ዓም በአማርኛ የተጻፈ ደብዳቤ ለልዑል ዓለማየሁ መጣ ደብዳቤውን የላኩት ወይዘሮ ላቂያዩ የሚባሉት የልዑል ዓለማየሁ ሴት አያትየእቴጌ ጥሩ ወርቅ እናት ናቸው ከኢትዮጵያ የተላከላቸውን ደብዳቤው የሚያነብላቸው ሰው በመታጣቱ የደብዳቤውን ይዘት ሳያውቁ ብዙ ቀን አለፈ ከወራት በኋላ ቴዎፍሎስ ዎልድሜየር የሚባሉ ሰው ተገኙ እና ደብዳቤዳው ወደ እንግሊዝኛ ተተረጎመ ደብዳቤው የሚለውን እንዲህ ነው ይድረስ ለደጃዝማች ዓለማየሁ ከልጄ ከወዳጄ እጅጉን አንዴት አለህ። ከዚህ በተጨማሪ ወይዘሮ ላቂያዬ ለንግሥት ቪክቶሪያም ሴላ ደብዳቤ ጽፈውላቸዋል የደብዳቤውን ይዘት እነሆ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ከወይዘሮ ለዊያዬ የእቴጌ ጥሩ ወርቅ እናት የደጃዝማች ዓለማየሁ አሚታ የተሳክ ይድረስ ለእንግሊዝ አንባቢው እጅ ንሣልኝ መድጎኒዓለም ጤና ይስጥልኝ መንግሥትዎ ይስፋጠላትዎን ያጥፋ ሦስት ደጃዝማቾች አራተኛ እቴጌ ሙተውብኝ የቀረኝ ደጃዝማች ዓለማየሁ ብቻ ነው አደራዎን ይጠብቁልኝ እግዚአብሄር አባቱን እና እናቱን ቢነሣው እርስዎን ሰጥቶታል እኔም ካላየሁት ከሞቱት ቁጥር ነኝ እርስዎን እናቴ ይላል እንጂ እኔን እናቴ አይለኝም እኔ አላሳደግሁትም እና እርስዎ ያሳድጉት ስለ እግዚአብሄር ብለው ለንግሥት ቪክቶሪያ የተጻፈው ደብዳቤው ትርጉም ለሚስተር ሉው ከላኩ በኋላ ምንም መልስ ሳይሰጥ ቀረ ከዚያም ጥቂት ቆየት ብሉ ሰር ባርትል ፍሌየር የሚባሉ ሰው የሀበሻ ንጉሥ እንዲሆን ለምን አይደረግም የሚል ምክር ሰጠ እኝህ ሰው ሐሳቡን ያቀረቡት በ ዓም ነው ቡድሎፍ በበኩሉ ለንግሥት ቪክቶሪያ መግለጫ ሲሰጥ ዓለማየሁ ወደ ሀበሻ አገር የመመለስ ፍላጎት የለውም አለ ለዚህ አባባሉ የሰጠው መግለጫ ወይም አጥጋቢ ምክንያት ግን አልነበረም በአንፃሩ ልዑል ዓለማየሁ አገሬ ሁለት አክስቶቼና የእናቴ ወንድም በሕይወት አሉ እኔ ወደዚያ ወደ አገሬ መሄድ እፈልጋለሁ እያሉ ይናገሩ ነበር የትምህርት ቤቱ ኃላፊ ጥቅምት ቀን የልዑል ዓለማየሁን ፃሣሳብ ለሌዲ ቡድሎፍ ሲጽፍ ወደ አገሩ የመሄዱ ጉዳይ ከጥያቄ ውጪ መሆኑን ስነግረው እሱም መልሶ በእንግሊዝ አገር ውስጥ ማንም እንደ ሚስተር ስፒዲ ጥሩ ሂ ያደረገልኝ ሰው የለም አለኝ ብሏል ከዚህ አባባላቸው የምንረዳው ልዑል ዓለማየሁ ከስፒዲ በመለየታቸው እና አለኝ የሚሉት ሰው በማጣታቸው ክፉኛ ያሳዘናቸው መሆኑን ነው ንግሥት ቪክቶሪያ ናለሕፃኑ እናት እሆናለሁ ያሉትን በመጥቀስ ነው ሇ ልዑል ዓለማየሁ በዚህ ዓይነት አተካራ ውስጥ በመግባታቸው በጥቅምት ወር ራንሳም ቤት እያሉ በሽታው አገረሸባቸው በወቅቱ ኖርዝኮት ስለ ልዑል ዓለማየሁ ሕመም እንዲህ ብሎ ጽፏል እኔ የሚገባኝን መግለጽ ስላለብኝ ዓለማየሁ በእንዴት ባለ አደገኛ ሕመም እንደ ተጠመዴ ልገልጽ እወዳለሁ ከመጀመሪያው ጊዜ አሁን ስለ ተሻለው ይድናል የሚል ትንሽ ተስፋ አለ ነገር ግን በአጠራጣሪ በአወላዋይ እና በአስጊ ሁኔታ ላይ ነው ያለው በደረት ውጋት በመሰቃየት ላይ ስለሆነ ሁለት ጊዜ ደረቱን ታግሟል በሸታው ብርቱ ስለ ሆነ ስውነቱ በአሳዛኝ ሁኔታ ከመቀነሱም በላይ ማንኛውንም ዓይነት ምግብ እና መድጎኒት መውሰድ አቅቶታል አሁን በአለበት ሁኔታ የሚታዘዘውን መፈጸም ተስኖታል ዶክተር ካልፎርድ አልበርትን ሰር ዊሊያም ጎልን እና ስርጀጄምስ ፐጀትን ለውይይት ጠርቻቸው ነበር እነሱ ያላቸው አስተያየት እኔ እንዳሰብኩት ሁሉ ልዑል ዓለማየሁ ለሕይወቱ አስጊ በሆነ ሕመም የተለከፈ መሆኑን ነው ንግሥት ቪክቶሪያ ስለ ዓለማየሁ መታመም በስሰሙበት ኅዳር ቀን ፄሄንሪ ፔንስባይን ተቀብለው ከአነጋገሩ በኋላ ሌዲ ቡዶልፍ ልዑሉ ወደ አሉበት ቦታ ሂደው እንዲያይዋቸውና ሁኔታቸውን እንዲገልጹላቸው በስልክ አዘፈቸው እሳቸውም ስር ጆን ፓልን ጠርተው አብረው ሂደው ልዑል ዓለማየሁን ሲያይዋቸው በስቃይ ላይ ነበሩ ይህንኑ ሌዲ ቡዶልፍ ለንግሥቲቷ ነገሩ ንግሥት ቪክቶሪያም እግዚአብሄር ይማርህ የሚል የማጽናኛ ደብዳቤ ጽፈው ለልዑል ዓለማየሁ ላኩላቸው ከንግሥት ቪክቶሪያ የተላከላቸው ደብዳቤ እንደ ደረሳቸው በከፍተኛ ናፍቆትና ፈገግታ አንቦልኾኙን ከፍተው ጥቂት መስመሮች ካነበቡ በኋላ በዛሳብ ተውጠው አጠገባቸው ወዳሰው ሰው ዞር ብለው ደብዳቤውን እንዲያስቀምጥላቸው ስጡት ደብዳቤው እስከ ዕለተ ሞታቸው ቀን ድረስ የተቀመጠው እሳቸው እንደፈለጉ ሊያዩት ከሚችሉበት ቦታ ነበር ጅ ዐፄ ቴዎድሮስ ከልብ የሚወዱት እና የሚሳሱላቸው ልጃቸው ልዑል ዓለማየሁ እአአ ኅዳር ቀን ቿፎ ዓም ከጧቱ በሦስት ሰዓት ላይ በተወለዱ በዘ ዓመታቸው እንግሊዝ አገር ሎንዶን ከተማ ዐረፉ የልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የቀብር ሥነ ሥርዓት በንግሥት ቪክቶሪያ ፍላጎትና ፈቃድ ዊንድሶር በሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ከቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት ተፈጸመ በቀብሩ ሥነ ሥርዓት ላይ ራሳቸው ንግሥት ቪክቶሪያ እና ልዕልት ቢትሪስ የአበባ ጉንጉን ላኩ በዚያ የበረዶ ዶፍ በቀብሩ ሥነ ሥርዓት ብዙ ሰዎችና ጋዜጠኞች ተገኝተዋል በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ ሌዲ ቡዶልፍ እና ሌዲ ፐንስቤይሚስተርና ሚስስ ጃክ ብሌክ ካፒቴን ስፒዲ ሁለቱ የገንዘብ ሚኒስቴር ቻንስለሮች ሚስተር ኖርዝኮትሚስተር ሎው እና ሌሎችም ታላላቅ ሰዎች ተገኝተዋል የቀብሩ ፅለት አየሩ በጣም ቀዝቃዛ ከመሆኑም በላይ በረዶም ይጥል ነበር ስለ ልዑል ዓለማየሁ አሟሟት ንግሥት ቪክቶሪያ ኅዳር ቀን የሚከተለውን በፅለት ማስታወሻቸው ውስጥ ጽጽፈውታል በዛሬው ጧት ጥሩው ወዳጃችን ዓለማየሁ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን በተረዳን ጊዜ የተሰማን ጥልቅ ኀዘን አሰቃቂ እና የሚያንገፈግፍ ነበር። በመቀጠልም ንግሥት ቪክቶሪያ ስለ ልዑል ዓለማየሁ አማሟት ከጻፉት ጥቂቱን ከዚህ በታች አቀርባለሁ የልዑል ዓለማየሁ አሟሟት በእርግጥ አሳዛኝ ነው ምክንያቱም እስከዚህ ዕድሜው ድረስ በሰው አገር ኑሮ በብቸኝነት ዘመኑን ስለ አሳለፈ እና ወገኑ የሆነ ዘመድ ወይም ጓደኛ ሳይኖረው የሀገሩን ሽታ እንደ ናፈቀ መሞቱን እና ደግና ጥሩ ወጣት እንደነበረ ትዝ ሲለንም ሆነ ስናስታውስ ያጋጠመውን ሰንካላ ዕድል እንደ እርሱ ለመቋቋም የሚችል የለም ሕይወቱ በሙሉ የደስታ አልነበረም ማንኛውም ዓይነት ችግር እና ስቃይ ያጋጥመው ነበር በዚህም ላይ አስተዋይነትና ብልህነት የታደለ ወጣት ነበር ስለሆነምበቀለሙ ልዩነት ሕዝቡ አተኩሮ ሲመለከተው ደስታ ሳይሰማው ኑሯል የሚል ስጋት አድሮብኝ ነበር ስለዚህ በሁሉም ነገር ከፍተኛ ኀዘን እንደተሰማው ዐለፈና በከርሰ መቃብር ተኛ ወጣቱ ልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ ባባዕድ አገር ሳይመቻቸውና ሁልጊዜ አገራቸው እንደናፈቃቸው ለሞት የዳረጋቸው ብቸኝነት መሆኑን ንግሥቲቱ ተገንዝበውታል ንግሥት ቪክቶሪያ ልዑል ዓለማየሁን የተቻላቸውን ያህል ሊያቀርቧቸው እና ሊያግፈቸው ቢፈልጉም በዙሪያቸው የነበሩ ሹማምንት በፈጠሩት ሴራ ሳይሳካ ቀርቷል ለዚህም ማስረጃ የሚሆነው ካፒቴን ስፒዲ ከኢትዮጵያ ሲወጣ ከልዑል ዓለማየሁ እናት እፊጌ ጥሩ ወርቅ የተቀበለውን አደራ በሚገባ እየፈጸመ መሆኑ እየታወቀ ከእሱ እንዲለዩ መደረጉ ነው ከዚህ ከፍ ብሎ በንግሥት ቪክቶሪያ ጽሑፍ ኮተጻፈው እንደምንገነዘበው የልዑል ዓለማየሁ ዋናው ችግር ሆኖ ያስረከረካቸው ባይተዋር እና ብቸኛ መሆናቸው ነበር ሌላው ነገር ቢቀር እንኳን በአንድ ቀን አብረዋቸው ከመቅደላ የወጣው ትንሹ የአገራቸው ልጅ ሕፃን ወርቅነህ አጠገባቸው ቢኖሩ ናሮ ሁለቱም እንደ ታላቅ እና ታናሽ ወንድማማቾች ሁነው ባደጉም ነበር ይህ ተደርጎ ቢሆን ኖሮ እሳቸውን ያሳዝናቸው እና ያብከነክናቸው የነበረው የጓደኛ እጦት ባሳጋጠማቸውና በመጨረሻ ሕይወታቸውን ለቀጠፈው አደጋ ባልተጋለጡም ነበር ልዑል ዓለማየሁ በባዕድ አገር በሞት አፋፍ ላይ እያሉ ቢናዘዙ ኖሮ ምናልባት የሚከተለውን ስንኝ ዓይነት ሳይቋጥሩ አይቀሩም ነበር ምጋድነዕው ፅፃፃ ያምታፅው ረሪሮ ዕዳታ ዕታሰያሥ ይሰማቸጳ ሦር ኣ ይለፃጋያታሯ ፖኃሳፀ ሳፀይጠና ሩቅ ምሥራቀ ጳሮ መኖቻታሥና ይወጣ ይወርዳጳሷ ሰይ ደመና ዐውቀዎኃሥ ኋጳኔ ዳሐመታድፊ ይጎነፇፇ እ ይፇዳዎ ፍይኔ ዕዳዲሀ ያቋ ፉሠውሱኦፖ ዕፅው መሆኔ ከወልደ ገብርኤል አሠጌ ምስኪኑ ኢትዮጵያዊ የጀግናው ዐፄ ቴዎድሮስ ልጅ ልዑል ዓለማየሁ በዐረፉ በማግስቱ በርካታ የእንግሊዝ ጋዜጣዎች ታላቅ ዜና አድርገውት ነበር በዚህ ጽሑፍ ውስጥ በዘመኑ በሉንዶን ውስጥ በርካታ አንባቢ ደምበኞች ካሏቸው ሁለት ጋዜጦች መጥቀሱ በቂ ይመሰለኛል ስለዚህ በታይምስ እና በዴሊ ቴሌግራፍ ውስጥ ከተጻፈው እጠቅሳለሁ ማለፊያ ዛላ የነበረው ቁመቱ ጫማ የሆነው ልዑል ዓለማየሁ በዛሬው ዕለጎ ተቀበረ ታይምስ ጋዜጣ የእናት አገሩ ነፋሻ አየር ሞቃት ፀሐይ ውብ አትክልቶችና አበቦች እንደናፈቁትከባቢ አየሩ በሚቆፈንን የባዕድ አገር የወጣቱ ልዑል ዓለማየሁ ሕይወት ተቀጨ ዴሊ ቴሌግራፍ « ከላይ በተጠቀሱት ሁለት ጋዜጦች ዘገባ የልዑል ዓላማየሁን አጭር የሕይወት ታሪክ ከመደምደሜ በፊትአያታቸው አሚት ወይዘሮ ላቂያዬ በደብዳቤያቸው ውስጥ ስለ ጻፏቸው ሁፅግፃ ቃል እና ሐረግ ጥቂት ልበል የልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስን አጭር የሕይወት ታሪክ ለመደምደሚያ እንዲሆን አያታቸው በጻፉት ደብዳቤ ውስጥ ስላሉት ሁለት ቃላት ወይም ሐረግ መግለጫ መስጡ አስፈላጊ ሆኖ አግኝቼዋለሁና እነሆ ቷ ለእንግሊዝ አንባቢው እጅ ንሳልኝ ስለሚለው በዚያን ዘመን የኢትዮጵያ ነገሥታት ደብዳቤ ሲደርሳቸው ኸሊቀ መኳሶች ያስነብቡ ስለነበረወይዘሮ ላቂያዬ የእንግሊዝ አገር ደንብ እንደ ራሳቸው አገር መስሏቸው ነው ይህን ሐረግ የጻፉት ደብዳቤው ላይ ደጃዝማች በሚል ማዕረግ ስለጸፉት ይህም በዚያን ዘመን በኢትዮጵያ ከመሳፍንት ወገን ለሚወለዱ ልጆች በጨቅላ ዕድሜያቸው ይሰጥ የነበረ ማዕረግ አቤቶደጃዝማች ወዘተ የሚል ነበር ወይዘሮ ላቂያዬ ደጃዝማች ብለው የጻፉት በአገራቸው ሥርዓት መሠረት ነው እንግሊዝ አገር ደግሞ የነገሥታት ቀጥተኛ ልጆች ከሕፃንነታቸው ጀምሮ ልዑላን ይባላሉ እኔም በመጽሐፉ ውስጥ የጻፍኩት ካነበብኳቸው በእንግሊዝኛ ከተጸፉ ዋቢ ጽሑፎች ያገኘሁትን የማዕረግ ስም ነው አባቱ ዐፄ ቴዎድሮስ የልዑል ዓለማየሁን ነፍስና ሥጋ ይቅርና ጠረትን ያፈቅሩ የነበረው ልጃቸው እንዲህ በሰው ናፍቆት ተብሰክስከው እና ተሰቃይተው መሞታቸውን ለማወቅ ቢችሉ ኖሮ ምን ያህል ያዝነ ነበር።