Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በኢትዮጵያ የቤተ መንግሥቱም የቤተ ክህነቱም ያስተዳደሩም የፍልስፍናና የፍርዱም መሠረት መጽሐፍ ቅዱስ ወይም ምንጩ እርሱ ሆኖ ሊቃወንት ከዚያ ላይ የራሳቸውን አሳብ እየጨማመሩ ያቀነባበሩት እንደ ቄርሎስ እንዴ ዮሐንስ አፈወርቅ ተቀነባብሮ የመጣው የሊቃውንት መጽሐፍ ከነያሬድ የፈለቀው ዜማ ከነተዋነይ የመነጨው ቅኔ ነው ። ይኸም ፍላጐት በየዘመኑ እያንጸባረቀ የጦርነት መነሻ እየሆነ ሕዝብን ሲያፋጅ መኖሩ ግልጽ ነው ። ያማረ መስሎኝ ደፍሬ የላክሁብዎን ከፍቶብኝ አጥፍቼ እንደሆነ ቢገኝ ይምከሩኝ እንጂ አይከፉብኝ እግዚአብሔር የመረጠዎ እግዚአብሔርን ነው ። በሰባት ዓመት ዕድሜያቸው የሚ ማሩበት የቸንከር ተክለ ሃይማኖት ገዳም የተበዘበዘ ጊዜ ብዙ ጓደኞቻቸው በፊታቸው ከተገደሉ ዣምሮ በደጃች ክንፉም በደጃች ጐሹም ቤት ባሽከርነት ቀጥሎም በሽፍትነት ያሳለፉት ዘመን የጦርነት የዘረፋ የቅሚያ የግድያ የለቅሶና የዋ ይታ ነው ። ኩ ፈላስፋ ዴዎጋንእንደ ቴዎድሮስ ብስጩ ፍጡር ስለ ነበር ዐልፎ ዐልፎ ፕላቶንን ሲያስተምረው ይመታው ነበር ።የኢትዮጵያን አንድነት ለመገንባትና ግዛ ቷን ለማስፋፋት ትንቢት የተነገረላቸው ዐፄ ቴዎድሮስ ግን ንጉሠ ነገሥት እንደ መሆናቸው መጠን የተማሪነት አቅዋማ ቸው ከፍልስፍና ስሜት በቀር የግዛት ሥልጣን ከሌለው ከፕላ ቶን ለየት ስለሚል «አስተምሩኝ ነገር ግን ተጠንቅቃችሁ አክብሩኝ» የሚል ነው ።
በዚህ ጊዜ የቴዝባ አገር ሰዎች ቀርበው «ጃንሆይ ሰዉን ሁሉ በየሥራህ ግባ ካሉት አለቃ ዘነብ ገጽ የሕይወት ክብላታ ወልደ ሥላሴ ገጽ ፉ ጥጭይ ፉዚዲ ገጽ አለቃ ወልደ ማርያም ግጽ ሙ እኛም ከሌብነትና ከሽፍትነት በቀር ሌላ ሥራ የለንምና ይኸንኑ ሥራችንን ይፍቀዱልን» ሲሉ ጥቂት ሆነው አመለከቷቸው ። ዳሩ ግን በድል የያዙት አገር ጊዜ እየፈለገና እያንሰራራ የርሳቸውን መራቅ ምክንያት እያደረገ ይሸፍትባቸው ዝመር ጀዐ ዐህከርህ ሃ የሕይወት ታሪክ ብላታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ገጽ ከነዚሁም በወሎእነ በሺር አህመድ በሸዋ የንጉሥ ሣሀለ ሥላሴ ልጅ የኃይለመለኮት ወንድም አቤቶ ሰይፉ ሰይፈ ሥላሴ ባማራ አገር የደጃች ክንፉ ልጅ ጋረድና ግንባሮ ካሣ በጐጃም ተድላ ጓሉና እነ ብሩ ኃይሉ በትግሬ የደጃች ውቤ ዘመድ ደጃች ንጉሜ ናቸው ። በዚህ ጊዜ ዐፄ ቴዎድሮስ «እንደዚህ ያደረገን ሰው ምን ያደርጉታል ። በዚሁ ዓመት በጥቅምት ቀን በተደረ ገው ጦርነት አንድ ከንጉሠ ጦር ውስጥ የተማረከ ወታደር ከፊ ታቸው ቀርቦ «አዝማቹ ማን የሚባል ነው » ብለው ቢጠይ ቁት «ጃንሆይዐፄ ቴዎድሮስ ራሳቸው ናቸው» ብሎ በተናገረ ጊዜ «ደንግጠው ጦራቸው ሳይሰማ እርሳቸው ከአንኮበር ቅጥር ወጥተው ሸሹ። አለቃ ወልዴ ማርያም ገጽ አንድ ያሉት አንድ መቶ ለማለት ይሆን። በዚሁ ጊዜ ፈረሶችና ልዩ ልዩ የኢትዮጵያ የሰር መሣሪያ ሰይድ ቅብ የሚሰጥ ገጸ በረከት ይዘው አንድ ን አስምና ምሁሩ አለቃ ገብ ተልከው ከሊቀ ጳጳሱ ጋር መሐመድ ሰይድ ባሻም ካፄ ቴዎድሮስ ዘን ደብዳቤውንም ገጸ በረከቱንም ሁሉንም ከተመለከካተ በኋላ በጉዳዩም ከአቡነ ቄርሎስ ጋር አሳብ ለአሳብ ተለዋውጦ እርሱም በበኩሉ ደብዳቤ ጽፎ ለመልክተኞቹ ለመስጠት በሚዘጋጅበት ጊዜ እንደ አለቃ ዘነብ አባባል «ንጉሣችሁ ምን ይወዳል። አሁንም እርሳቸው በጦር ኃይል ሥልጣን ጨብጠው በጳ ጳስ ተቀብተውዘውድ ቢጭኑም አመጣጣቸውከቋራና ከደምቢያ ከነዳጃች ክንፉ ቤት ስለሆነ በጐጃም የነታላቅ ራስ ኃይሉ ቤት እነ ደጃች ተድላ ጓሉ በስሜን የነራስ ገብሬ ቤት እነደ ጃች ንጉሜ በዋግ በላስታ የዋግሹም ክንፉ ቤት እነ ዋግ ሹም ገብረ መድኅን በወሎ የነራስ ዐሊ ቤት እነ በሺር አህመድ ወረሼህ በእንደርታ የነራስ ወልደ ሥላሴ ቤት እነ ባልጋዳ አርአያ በሸዋ የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ቤት እነ አቤቶ ሠይፉ ወዘተ ከደምቢያና ከቋራ ለመጣው ለደጃች ክንፉ ቤት ለቋ ረኛ ካሣ እንዴት እንዝለን በማለት በመመሪያው የዘመቻ ወቅት እየተሸነፈ ተገዛሁ ቢልም መገዛቱ ግዴታዊ እንጂ ልባዊ አይደለም ። የእስራት ዘመን በአበሻ አገር ገጽ ፉዜላ ያሳተመው ያጤ ቴዎድሮስ ታሪክ ገጽ ዝክ ። የዚህን ወሬ ዐፄ ቴዎድሮስ እንደ ሰሙ ምንም እንኳን የፈ ሩት ቢደርስ ፕሎውዴን ባንድ ወገን የእንግሊዝ መንግሥት ወኪል ቢሆንም በሌላ በኩል እንደ ግል ወዳጅ ሆኖ በማናቸ ውም እየመከራቸው ከዚህም ዐልፎ አብሮ ወደ ጦር ግንባር እየሔደ ውጊያ እስከ መካፈል ደርሶ ስለ ነበረና በዚህም ላይ በርሱአማካይነት ከእንግሊዝ መንግሥት ብዙ የሚጠብቁት የእር ዳታ ተስፋ ስለ ነበራቸው አሁን በጠላታቸው በጋረድ እጅ በመ ሞቱ አዝነው ለመበቀል ወሰኑ ። አለቃ ወልደ ማርያም ገጽ ሙ «ጋረድ ሞተ እንኳ ተቀበረ ያንት ወንድም ነውና እንፈራው ነበረ» በዚህ ሰዓት ባፄ ቴዎድሮስ ላይ በመሸፈት ጋረድ የስሜንና የአገው ተወላጅ የሆኑት ደጃች ንጉሜና ወንድማቸው ደጃች ተሰማ ኅብረት አድርገው ስለ ነበረና አሁን ጋረድ ሲሞት ንጉሜና ተሰማ ብቻቸውን ተጋልጠው መቅረታቸውን ለማሳሰብ ይኸው አዝማሪ እንደዚህ ሲል አክሏል ። እናታቸው ግን የስሜነኛው የደጃች ውቤ እኅት የወይዘሮ መን ታዬ ልጅ ስለሆኑ አጎው ንጉሜ ከልጅነታቸው ጀምሮ ለደጃች ውቤ የዘመድ አሽከር ሆነው ሲያገለግሉ ቆይተው በ ዓም ደጃች ውቤና ዶጃች ካሣ ቴዎድሮስ ተዋግተው ካሣ አሸን ፈው ውቤ ሲማረኩ አገው ንጉሜም የውጊያው ተካፋይ ሆነው ቆስለው እንደ ተማረኩ አለቃ ዘነብ ጽፈውት ኢኖ ሊትማን ያሳተሙት መጽሐፍ እንደዚህ ሲል ባጭሩ ይገልጻል ንጉሜ ደጃች ውቤን ንጉሠ ቴዎድሮስ ተዋግተው ከቧሂት ላይ የያ ዚቸው ጊዜ ቆስሎ ነበር ። » ዐፄ ቴዎድሮስ በነገሠበት ዘመን በፈረንሣይ አገር ንጉሠ ነገሥቱ ናፖሊዎን ሦስተኛ ሲሆን በእንግሊዝ አገር ንግሥት ቪክቶሪያ ናቸው ። ደጃች ንጉሜ ባለፈው እንደ ተመለከትነው ከስሜን ከወልቃይትና ከጠገዴ ዐልፈው ተምቤን ገብተው ዐፄ ቴዎ ድሮስ የሾሟቸውን ደጃች ኃይሉን ኃይለ ማርያምን በጦርነት ገድለው ትግሬን ከጠቀለሉ ወዲህ ደጃዝማችን የገደለ ደጃዝማች መባል በኢትዮጵያ የቆየ ልማድ ስለሆነ ከዚህ በኋላ ደጃዝማች ንጉዔሜ እየተባሉ ቆይተው በመጨረሻም «ንጉሜ የኢትዮጵያ ንጉሥ ወይም ደጃች ንጉሜ ንጉሥ ዘብሔረ ኢትዮጵያ» እያሉ በራሳቸው ፈቃድ መጠራት በዚሁ ያንበሳ ምልክት ያሴበት ማኅተምም አሠርተው መጸጻፍ ዣመሩ ። አንድ ጊዜ ከሸፈቱ በኋላ ያፄ ቴዎድሮስን ኃይል ያወቁታልና በማናቸውም ረገድ እርዳታ ለማግኘት ሲሉ «እኔ በቴዎድሮስ ምትክ ንጉሠ ነገሥት ብሆን ባገር ሰላም ያጤ ቴዎድሮስ ታሪክ ስሙ ከማይታወቅ ኢትዮጵያዊ የተጻፈና ሉዊጂ ፉዜላ ያሳተመው ገጽ ። ሩሴልና መርከበኞቹ መጀመሪያ ምጥዋ ከዚያም ወደ ሐላይ ተጉዘው ከሞንሲኞር ደዣኮቢስ ተገናኝተው ለደጃች ንጉሜ የያዙት የጦር መሣሪያና ስጦታ በርከት ያለ በመሆኑ ለዚሁ መጫኛ ከብት በሚፈላለጉበት ጊዜ ዐፄ ቴዎድሮስ ከወሎ ወደ ሸዋ ሰይፉን ለመውጋት ከሸዋ ወደ ወሎ በሺር ዐመዴን ለመ ደምሰስ የሚሯሯጡበት ቲዜ ስለነበረየፈረንሣይንና የንጉሜን ዝምድና የሚቃወሙት እንግሊዞች በተለይ ካፒቴን ፕሎውዴንና በምጥዋ የእንግሊዝ ቆንሲል የሆነው ባሮኒ ወደ ዐፄ ቴዎድሮስ «ሩሴልና ደጃች ንጉሜ የተገናኙ እንደሆነ ይቸገራሉ» የሚል ፈጣን መልክተኛ ልከው አስረዱዋቸው ። ያጤ ቴዎድሮስ ታሪክ ፉዜላ ገጽ በዚህ ዐይነት የፈረንሣይ መንግሥት በደጃች ንጉሜ በኩል በቀይ ባሕር የወደብመሬት ለማግኘት ያቀደው ዓላማ ንጉሜም በፈረንሣይ ኃይል የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ለመሆን የነበራቸው ምኞት ለዘለቄታ አከተመ ። አንደኛ መደብ አንደኛ አቤቶ ሰይፉ ሰይፈ ሥላሴ አቤቶ ሰይፉ የንጉሥ ሣሀለ ሥላሴና የወ ልጅ የንጉሥ ኃይለ መለኮትና የአቤቶ ዳርጌ ም በመመሪያው ጊዜ ዐፄ ቴዎድሮስ ሸዋን ለማስገበር የመጡ ጊዜ ምኒልክን ማርከው ይዘው ለሸዋ ወንድማቸውን መርድ አዝማች ኃይሌን ሾመው ሲመለሱ ግዛቱ ከቤታችን አልወጣም በማለት ነገሩን በቸልታ ተመልክተው ነበር። በዛብ ሀም ወደ ዐፄ ቴዎድሮስ ልከው ሁለተኛ ጊዜ ቴዎድሮስ ወደ ሸዋ ሰይፉን ለመውጋት ዘመቱ ። ከዚያ ወዲህ ዐፄ ቴዎድሮስ ብዙ ጊዜ ወደ ጐጃም ሸምተው ተድላ ጓሉን ለመደምሰስ ቢሞክሩ አልሆነላቸውም ። የሆነ ሆኖ ዐፄ ቴዎድሮስ ከሸዋ ሲመለሱ ገብረ መድኅንን በዋግ ላይ ሾመው ከሰደዱዋቸው ወዲህ ፅ ስለሸፈቱ ቴዎድሮስ በዋግ በዘመቱ ጊዜ ተይዘው ቀርበው በግንቦት ወር በ ገረገራ ዘቢጥ በሚባል አገር በግራር ዛፍ ላይ ሰቀሏቸው « አራተኛ ደጃች ብሩ ጐሹ ብሩ ጐሹ የደጃች ጐሹ ልጅ የደጃች ተሰማ ወንድም የንጉሥ ተክለ ሃይማኖት አጐት ናቸው ። ዐፄ ቴዎድሮስ እርሱን ለመውጋት ሰባት ጊዜ ወደ ወሎ ዘምተዋል ። በኋላ መርድ አዝማች ኃይሌ በጥርጣሬ የታሰሩ ጊዜ ዐፄ ቴዎድሮስ ለሸዋ ጠባቂ አፈንጉሥ አቦዬን አበጋዝ አቶ በዛብ ህን ታዛቢ አሳላፊ ኪዳኑን ሾመው ሳለ ወደ መጨረሻው ጊዜ በቴዎድሮስ ላይ ሁሉም መሸፈቱን ባዩ ጊዜ እርሳቸውም ከ ዓ ም ጅምሮ የሸዋ ንጉሥ ነኝ ብለው በዚሁ «በዛብህ የሸዋ ንጉሥ» እያሉ መጻጻፍ ስለ ዥመሩ ቴዎድሮስ ይኸን ሰምተው ሲሔዱባቸው እየሸሹ አልተጠመዱም ። ዓ እላይ እንዳልነው በዘመናቸው ካባቶቻቸው የወረሱትን መንፈሳዊ ዝንባሌንና እምነትን በማጽናት እንደ ዘመኑ የአጻጻፍ ባህል እንኳን ላገራቸው ሰው ለውጭ አገር መንግሥታት እንኳ ደብዳቤ በጸፉ ቁጥር የደብዳቤያቸው መቅድም የሚያደርጉት «በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ባንድ ነት በሦስትነት እግዚአብሔር መርጦ ያነገሠው ንጉሠ ነገሥት አለቃ ዘነብ ጽፈውት ኢኖ ሊትማን ያሳተሙት ገጽ አለቃ ዘነብ ገጽ ሙ ቴዎድሮስ ዘኢትዮጵያ» የሚል ነው። በዚህም ምክንያት ያፄ ቴዎድሮስን ታሪክ የጻፉት አለቃ ዘነብም አለቃ ወልደ ማርያምም ስላፄ ቴዎድሮስ መልክና ጠባይ አልጸፉም ። ይኸም ዘመን ዐፄ ቴዎድሮስ የነገሠበት ዘመን ነው ። ሙ ዐፄ ቴዎድሮስ ከሪቻርድ ፓንክረስት መጽሐፍ ዐፄ ቴዎድሮስ ከወልደማዬር ቲዎፊል መጽሐፍ ምዕራፍ ሐያ ስድስት ፀፄ ቴዎድሮስ የውፍ ጉዳይ ገንኙነታቸውና ለገራቸውን ለማሠልጠን ያላቸው ጽኑ ፍላጉት ዐፄ ቴዎድሮስ በጠቅላላው የንጉሥነት ሕይወታቸው ሲገ መገም ሰፊ ምኞት ያላቸው ሆነው ይገኛሉ ። በቅርቡ ዐፄ ቴዎድሮስ በሽፍትነት ባሉበት ጊዜ የደ ጃች ውቤ የፈረንጅ አገር መላክተኛ ካህኑ አለቃ ሀብተ ሥላሴ ሲሆኑ የነራስ ዐሊ መልክተኞች ፈረንሣዮቹ እነ አንቷን ዳባዲ ናቸው ።