Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ለኛ ዓመት መታሰቢያ የደራሲው መብት በሕግን የተጠበቀ ነው። ገጽ አድላዊ የኢትዮጵያ ጥንታዊያን የታሪክ ጸሐፊዎች በአንኦት ከሚጠቀሱት ኢቤን ፋቂህ በስተቀር የሙስሊሞች አስተዋጽኦ በኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ በጨለማ የተጋረደ ነው እንደውነቱ ከሆነ በኢትዮጵያ ዜግነት እውቀትን መገብየትና መሻት እስላማዊ ግዴታና የእድገት ዘዴ ነው የነቢዩ መሐመድ ትምህርቶች እውቀትን ከልደት እስከ መቃብር ፈልግየያንዳንጁ ወንድና ሴት ግዴታ ነው ወይም ከቻይናም ቢሆን እውቀትን ፈልግ እነዚህ የማስጠንቀቂያ ትምህርቶች በብዙ የእስልምና ርንሦዝርት ማዕከላትና በሸክ ቀብር ስፍራ መግቢያዎች ተቀርጸው ይገኛሉ ለምሳሌም በመንደር ትምሀርት ቤቶች በአባድርበአብረኸትበኑር ሁሴንና ሙስሊሞች ሰፍረው በሚኖሩበት ቦታ ሁሉ በጉልጪ ይታያል ይህ ለእውቀት የመነሣግት ግፊት ሙስሊሞች እንደ ደረሳና ቃልቻበኦሮሞኛና በአማርኛ ቋንቋዎች ለመማርና ለማስተማር ከቦታ ቦታ እንዲዘዋወሩ አደረጋቸው እነዚህ የተማሩና ብልህ ሰዎች በጥንቆላ ጥበብ ሌላውን ለመፈወስ በአውቀት የታደሉ ናቸው።ምን ነካን ይላሉ ሽብር ነገሰ ግራ መጋባት ታደስ ቀስቶች ጠልቀው ይዋጋሉ በበውነት ዘልቀው ይገባሉ ልብ ውስጥ ይሰካሉ ጥይቶች ያበራሉ አድማሳችንን ያቀልጣሉ ወጣቶችን ይቀጥፋሉ ጄቶቻችን ይበራሉ የሳት ነበልባል ይተፋሉ እናት አገር። ሱማሌ ኢትዮጵያን ልትወር ስትነሣ የተባበሩአት አገሮች ነበሩ ወጣቶች የያዙትን የፖለቲካ ድርጅት ኣሳምነው ደርግን እንዲወጉ እንዳደረጉ ሁሉ ኢዲዩ የተባለውን ድርጅትም እንዲሁ ተባባሪ እንዲሆን ካደረጉ በኋላ ዋናው ዓሳማቸው ኢትዮጵያዊ እስሳሞችን በደርግ ላይ ማነግሣሣት መሆኑን ደርሰውበት የኢትዮጵያ ክርስቲያኖችና የኢትዮጵያ እስላሞች አንድ ሁነው አንድ ታሪክ ሠርተዋል በዚህም ታላቅ ተግባራቸውና መፈክራቸው በአገር ጉዳይ ሃይማኖት አይለያየነም የሚል ነበር። አማረ አፈለ ብሻው ጉግሣ መጽሔት ይጽፉ ስለነበር ብዛት ያሳቸው የኦሮሞ ልጆች የእርሳቸውን ጽሑፍ ለማግኘት ሲሉ ቀደም ብሎ የታተሙትን እትሞች ይወስዱ ነበር ታዲያ የኢትዮጵያ አንድነት ይጠበቅ በማለቴና የትጥቅ ትግል ለኢትዮጵያ አስፈላጊ ነወይ በሚል በተከታታይ አጽፍ ስለነበር የተቃውሞው ብዛት ይህ ነው አይባልም ነበር። ገጽ ከመግለጽ አልቆጠብም የመጽሐፉ ርእስ ሌሳ በመሆኑ ሳልወድ በግድ ወደ ዘር መግባቴ ቢያሳዝነኝም ቅሱ ሕዝቡን ከሕዝብ ሃይማኖቱን ከሃይማኖት የሚያጋጩት ግለሰቦች ናቸው። ይህን ቅጣት ያደረሱት ደግሞ የአንድነት ጎታች የሆኑትን ግለሰቦች ለመቅጣት ሲሉ መሆኑን ታሪክ ይመሰክራል ይህ ከሆነ አጤ ምኒልክ በኦሮሞ ሕዝብ ሳይ ያደረጉት ቅጣት ወደ አንድነት ለማምጣት ሲሉ እንጅ በፀረ ኦሮሞ ተብሎ የሚሰበከው የግንዛቤ እጥረት ነው አማራው ከተወቀሰ በመጀመሪያ ተወቃሹ ኦሮሞ ነው። ዛሬ ኦሮምያ ተብሉ የሚጠራው እኮ የአማራ አገር ነበር። ኦሮሞው ከአንድ ከቦረና ወጥቶ ከአማራ ሕዝብ ጋር ተዋሕዷል። ዓለም ከደረሰበት ለመድረስ ኣንድ ሁኖ በመሥራት እንጂ በመለያየት አይደለም ጄኔራል ጀገማ ኬሎን የመሰሉ ጀግኖች ያወጣው የኦሮሞ ጀግና ሕዝብ ነው። ታሪክ አጥፊዎች ዘረ ቴዎድሮስ ዘመቻ የጀመራችሁት አልገባችሁ ብሎ እንጂ ቴዎድሮስ የናንተም ኩራት መሆናቸውን መገንዘብ ነበረባችሁ አጤ ቴዎድሮስ ረጅም ዓላማ ለኢትዮጵያ መሙልካም ስለነበር እርሳቸው ያወጡት ሕግ ዛሬ ድረስ በመሥራት ላይ ነው የማቴ መስማትስ ትሰማላችሁ ነገር ግን አትመለከቱም።
አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ገጽ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናንትም ዛሬም ነገም። ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስ የነሠበት ዓመት መለያየት ገጽ ክፍል አራት ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ሕግ አዋጅ ገጽ ምፅራፍ የያዝከውን ሃይማኖት አትቀይር ገጽ ምፅራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ዘመቻ ወደ ወሎ ገጽ ምዕራፍ የአጤ ቴምድሮስ ዘመቻ ክወሎ ወደ ሸዋ ገጽ ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ራእይ ለኢትዮጵያ ገጽ ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ የውጭ ግንኙነት ገጽ ምዕራፍ ወታደር ደመወዝተኛ ሆነ ገጽ ምዕራፍ የጋፋት እንዱስትሪና በጣና ባሕር መርከብ ሥራገጽ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ምዕራፍ የኢትዮጵያ ባል የኢየሩሳሌም ውሽማ ምፅራፍ አዳሪ ትምህርት ቤት ጅመራ ምዕራፍ የባህል ልብስቁንጅና ውድድር ሥነ ጹሑፍ ከክፍል አምስት ምዕራፍ እቴጊ ተዋበችና አቴጌ ጥሩወርቅ ምዕራፍ እጢ ቴዎድሮስ የጨክነብት ምክንያት ምዕራፍ አጤ ቲዎድሮስ ሕግ በጣሱት ላይ ጨክነዋል ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ የማይዛባ ፍርድ ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ደግነት ክፍል ስድስት ምዕራድ የግብጽ ፓትርያርክ መታሰር ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስና አቡነ በሳማ ምዕራፍ ቤተ ክህነትና እጤ ቴዎድሮስ ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስና ደብተራ ምዕራፍ ኣጢ ቴዎድሮስ መነኮሳትና ካህናት ምዕራፍ ኣጤ ቴዎድሮስና ቨሀ ሁሴን ሯብሪል ገጽ ገጽ ገ ገጽ ገጽ ገጽ ገጽ ገጽ ገጽ ገጽ ገጽ ገጽ ገጽ ገጽ ምዕራፍ አንዳደርቅሀ መንፈስ ቅዱስ ብዙ ጊዜ እትቅረብ ከቴስ ገጽ ምዕራፍ አጤቴዎድሮስን ቀድሞም ዛሬም የሚዉዱ ካህና ክፍል ሰባት ምፅራፍ እጤ ቴዎድሮስ የአሜሪካ ጦርነት አበቃ ት አሉ ገጽ ወይገጽ ምፅራፍ በአጤ ቴዎድሮስ ዘመን የተሾሙ ሹማምት ዝጽ ምዕራፍ አጤው ለእድገት ሲሯሯጡ መኳንንቱ አፈነገጡ ገጽ ምዕራፍ የደጃዝማች ንጉጫ መሸፈትና አገር መሸጉ ገጽ ምዕራፍ የደጃዝማች ካሣ ምርጫ መሸፈት ክፍል ስምንት ምዕራፍ የኢትዮጵያና የአውሮፓውያን ግንኙነት ምዕራና እንግሲዝ እና የኢትዮጵያ ግንኙነት ገጽ ገጽ ገጽ ምዕራፍ የጉዳይ ፈጻሚ ካሜሮን መምጣትና መታሰር ገጽ ምዕራፍ የውጭ ሃይማኖተኞችና አጤ ቴዎድሮስ ምዕራፍ እንግሊዞች ጦር ወደ ኢትዮጵያ አዘመቱ ምዕራፍና እንግሊዞችና ደጃዝማች ካሳ ምርጫ ክፍል ዘጠኝ ገጽ ገጽ ገጽ የዐፄ ቴዎድሮስ ዘውድ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ዝኣ ይ ሇስር በጐት ዚዚ ስዘራ ፒግ ሥላ ከሳተዶቶ ማዘፅሐክ ኮሮዥ ኣክቶን መጽሐፍ የእጤ ቴዎድሮስ ዘውድና ማህተማቸው። ምንጩ በወረ ረ እጀ ሐልእዞ የአጤ ቴዎድሮስ ኒሻን ምንጩ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ አጤ ቴዎድሮስ እና የኢትዮጵያ አንድነት ገ አጤ ቲዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ገጽ መታሰቢያ መጽሐፈ ነገሥት ኛ ምዕራፍ ቁጥር እነሆ ማንም የሚመስልሀ ከአንተ በፊት እንደሌለ ከአንተም በኋላ እንዳይነሣ አድርጌ ጥበበኛና አስተዋይ ልቡና ሰጥቼሃለሁ ይላልኔ ለእኔ ከዚህ በፊት ሊቀ ጠበብት ተሾመ ሀብተ ገብርኤልን የሚመሰል ወንድም ኑሮኝ አያውቅም ለወደፊቱም እርሳቸውን የመሰለ ወንድም እማገኝ መስሎ አኣይታየኝም ሊቀ ጠበብት ተሾመ ቅድሚያ የተዋወትንበት ምክንያት አንዲህ ነው አሰብን አስመልክቶ በላንዳፍታ መጽሔት የጻፍኩትን መጣጥፍ ተመልክተው ደሰ አላቸው ከእኔ ጋር በሊቅ ዶር ስብሐት መርስዔ ኀዘን አማካኝነት ተዋወቅን ስለ አሰብ ጉዳይ የጀመርኩትን በርትቼ መጸፍ አንዳለብኝ እርሳቸው የሠነድ አቅርቦት በገፍ ማምጣት ጀምሩ እኔ ኋላ ጉግሣ መጽሔትን ሳዘጋጅ ሲተባበሩኘኝ ቆዩ መጽሒቱን ትቹው መጽሐፍ ወደማሳተሥሙ ስጀምር አሰብን አስመልክቶ ለመጸና ጀምሬኣለሁ ስላቸው የመጽሐፉን ከበር ራሳቸው አሠሩና ላኩልኝ መጽሐፉ እንደታተመ መጽሐፍ ኢትዮጵያ በእርሳቸው ወጭ አስገብተዋል መጽሐፉ ተወዳጅነት ማግኘቱን ከተረዱ በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲታተም ዋረት ኣደረጉ ነገር ግን የተገኙት አታሚዎች ይህ መጽሐፍ ያለውን መንግሥት የሚያስቆጣ በመሆኑ ማረም አለብን አለበለዚያ ሊተም አይችልም ሲሉአቸው ጥረታቸው ሳይሳካ ቀረ አንድ ቀን የአጤ ቴዎድሮስን ታሪክ በተመለከተ ለመጻፍ ማሰቤን ሥነግራቸው ሕዝብ የዚህን መጽሐፍ ማተሚያ የምሸፍነው እኔ ነኝ በርታ በኢትዮጵያ ያሉትን የጀግኖች ታሪክ ዛሬው ትውልድ ካወቀ ኢትዮጵያ አንድ ቀን አንደነበረች ትሆናለች በማለት ሞራል ሰጥተውኝ ነበር ታዲያ ምን ያደርጋል ሲጓገጉብበት የነበረው መጽሐፍ ለንባብ ሳይበታ እርሳቸው ሰኔ ቀን ዓም ማረፋቸውን ስሰማ አዘንኩኝ አኔም አስከሬናቸው ፊት እንባየን ሳላፈስ ቀረሁ የምሠራበት መሥሪያ ቤት ፈቃድ አልሰጠኝ አለ ሳምንቱ የአባቶች ቀን ማለትም ፋዘርስ ደይ ዊኬንድ በመሆኑ በመሥሪያ ቤቱ ሕግ መሠረት ብሎክ አውት ውኬንድ ይባላል በዚህ ምክንያት እኔ አርሳቸውን ሳልሸኛቸው ቀረሁ ቺ ጢሞ እውነተኛውን ሕይወት ይይዙ ዘንድ ለሚመጣው ዘመን ለራሳቸው መልካም መሠረት የሚሆንላቸውን መዝገብ እየሰበሰቡ መልካምን አንዲያደርጉ በበጎም ሥራ ባለ ጠጎች እንዲሆኑ ሊረዱና ሊያካፍሉም የተዘጋጁ አንዲሆኑ ምከራቸው ይላል ልክ ሊቀ ጠበብት ይህን ሲፈጽሙ ኑረው አክልፈዋል ስለዚህ ይህን አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናንም ዛሬም ነገም የተባለውን መጽሐፍ መታሰቢያነቱን ለሊቀ ጠበብት ፕሮፌሰር ተሾመ ህብተ ተብበርኤል እና ለክቡር ሐኪም ሊቀ ጠበብት ፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስና ለተዋናይ ታማኝ በየነ መታሰቢያ ይሆናቸው ዘንድ አበረክታለሁ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ገጽ ምዕራፍ የአጤ ቴዎድሮስ ጉዞ ወደ መቅደላ ገጽ ምዕራፍ የእንግሊዞች እና የኢትዮጵያ ጦርነት በመቅደላ ገጽ ምዕራፍ አይ መቅደላ ልጆችዋን የምትበላ ገጽ ምዕራፍ ወይዘሮ ምንትዋብ ዘውድ ለባለ ዘውድ አሉ ገጽ ሥዕራፍ ነ እንግሊዞች የኢትዮጵያን ቅርሳቅርስ ዘረፉ ገጽ ክፍል አሥር ምለራፍ የአጨ ቴዎድሮስ ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው ገጽ ምፅራፍ አጤ ቴዎድሮስ በሕዝብና በጥበብ ሰዎች ዓይን ገጽ ምዕራፍ የአጤ ቴዎድ ገብርዬዎች አልቀዋል የሌም ገጽ ሦዕራፍ የአጨ ቴዎድር አካልዬዎች ጥቂት አሉ ገጽ ክፍል አሥራ አንድ ምፅራፍ ተሥፋ ገብረ ሥሳሰ በአጤ ቴዎድርስ ላይ ገጽ ፖዕሪ በተአምረ ማርያም የ ሸፈነ ደባ ገጽ ። አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ሃ ዘዘ አ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ከ ታ ታ እጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። እጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። በላይ ግደይ የኢትዮጵያ ሥልጣኔ በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ራስ ስሑል ሚካኤል በ ዓም አጤ ኢዮአስን በሻሽ አሳንቆ አጤ ቴዎድሮስ ሰኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ስማቸውን ያልጠቀሱበት ምክንያት በትሕትና ነው ልል አልችልም አንዳንዴ ጠንከር ያለ ከደብተራ ዘነብ የተለየ ትችት የጻፉ በመሆናቸው ሊሆን ይችላል መሪ ራስ ኤኤም አማን በላይ የትናንትናዋ ኢትዮጵያ ነገሥታት ታሪክ በተባለ መጽሐፋ ገ አጤ ቴዎድሮስ ከአጤ ልብነ ድንግል ዘር ያላቸው ናቸው ሲሉ ጽፈዋል በቅርቡ ዘመን የተነጮት ደራስያን የአጤ ቴዎድሮስን የዘር ሐረግ ፈጽሞ ሊጠቅሱ አይፈልንም በነገራችን ላይ አጤ ቴዎድሮስ በሕይወት በነበሩብት ወቅት ዘራቸው ተቆጥሮ የተነበበ መሆኑን ሊቅ ዶር ሔንሪ ብሳንክ በጀሮዋቸው የሰሙትን ፈዋል ለምሳሌ ይሀን የሔንሪ ብሳንክን መጸሐፍ የጎንደር ክፍለ ሀገር አስተዳዳሪ የነበሩት አቶ ዳኛው ወልደ ሥላሴ ወደ አማርኛ ተርጉመውታል ዴር ሔንሪ ብላንክ እንደጻፈው ትርጉም ዳኛው ወልደ ሥሳሴ የእሥራት ዘመን በኣበሻ አገር በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ የአጤ ቴዎድሮስ የትውልድ ሐረግ ታሪክ መነበብ ጀምሮ ከአዳም ኔስከ ዳዊት ከዚያም ከሰሎሞን እስከ ሱስንዮስ ያለው ዝርዝር ከተነበበ በኋላ የጥቂት ጳጳሳትም ስም ተጠቅሶ ወደ አጤ ቴዎድሮስ አባትና እናት ሲደርሱ ሁኔታው ጠንካራ ሆነ አያሌ ዘር ቆጣሪዎች ቀርበው አጤ ቴዎድሮስ ከነገሥታቱ የሚወለዱ መሆናቸውን ከማረጋገጣቸው ሌላ ስለ አጤ ቴዎድሮስ ትውልድ አጤ ዮሐንስ ያረጋገጡበትም መዝገብ ቀረበ ሲሉ የተመለከቱትን ፈዋል። ወይዘሮ ዓመተ መድኅን አዛዥ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ይሀም አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ደጃዝማች ውቤ ምንም የለኝም ወታደሬ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ገጽ ለማቋቋም አጤ ቴዎድሮስ የነገት በዚች በጽርሐ ዮን ቅድስት ደረስጌ ማርያም ነው ሲል ጽፏል አቤ ጎበኛ አንድ ለናቱ በተባለው መጽሐፍ ገጽ ደጃዝማች ካሣ ይህን ሁሉ ድል ካደረጉ በኋሳ ከዋናው ግባቸው ከመድረስ የሚያግዳቸው ምክንያት ስላልነበራቸው ደጃች ውቤ ለመናገሻነት ተጨንቀው ባሠሯት የደረስጌ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በአቡነ ሰላማ እጅ ተቀብተው እጅግ ክፍ ባለ ግርማና ድምቀት ዘውድ ጫኑ ሲሉ ጳውሎስ ኞኞ አጤ ቴዎድሮስ በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ደጃዝማች ካሣ ዴጃች ውቤን ድል ካደረጉ በኋላ በዚያው በየካቲት ወር ዓም አጤ ቴዎድሮስ ተብለው በደረስጌ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በጳጳሱ በአቡነ ሰላማ እጅ ነገጮ ሲሉ ጽፈዋል ዳግማዊ አጤ ቴዎድሮስ ዘውድ እንደጫኑ ታሪካዊ ንግግር አድርገዋል በነገ ቀን የተናገሩትን ንግግር ብዛት ያላቸው ደራስያን አልጠቀሱትም ነገር ግን ከላይ የተጠቀሰው የአቶ አቤ ጎበኛ መጽሐፍና የመሪ ራስ ኤኤም አማን በላይ አስፋው አሊ ይመር መጽሐፍ ዘግቦታል አስፋው አሊ ይመር ቁስለኛዋ አገር በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ላይ አጠር አድርገው የነኮ ቀን ያደረጉትን ንግግር ዘግበውታል ሌላው ታሪካዊነቱ ተመሳሳይ ይሁን እንጂ የቃላት ልዩነት አድርጎ የጻፈው አቤ ጎበኛ ነው ይህም አንድ ለእናቱ በተባለው መጽሐፍ ገጽ ተጠቅሷል። ዝጽ መጻሕፍት በመንተራስ አጤ ቴዎድሮስ የካቲት ቀን ዓም ነገ ብዬ ተቀብዬ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የታሪክ መጻሕፍት ዋቢ በማድረግ አቅርቤአለሁ ስማቸው ያልታወቀው ደራሲ ዝ የኢትዮጵያ መንግሥት በቀረ በ ዓመት ከዚህ በኋሳ በነገራት ሲሉ ጽፈዋል ከ ዓም አስከ ዓም ድረስ ዓመት ሲቀነስ ዓመት ብቻ አይሆንም ስለዚህ የኒህ ሰው አጻጻፍ የትኛውን ዓመት መውሰድ እንዳለብን አይገልጽም አጤ ኢዮአስ በሻሽ ታንቀው የተገደሉት ግንቦት ቀን በ ዓም ነው ታዲያ በኢትዮጵያ ዘመነ መሳፍንት የተመሠረተው እርሳቸው ከሞቱ በኋላ ነው በነገራችን ጎንደር ከከተማ የማይወጡ ግንብ ጠባቂ ነገሥታት ሁሌም ነበሩ ደጃዝማች ካሳ የማረኳቸው ኛው ኣጤ ዮሐንስ ነበሩ ሥልጣኑ የመሳፍንት ነው እንጂ ዘውዱ እኮ ሁሌም ከጎንደር አልተየለም ነበር ስለዚህ እኒህ ደራሲ አጤ ቴዎድሮስ የነገሠበትን ቀን በእኔ እምነት በትክክል አልገለጹም ደብተራ ዘነብ የቴዎድሮስ ታሪክ ሊትማን ያሳተመው ገጽ ንጉሥ በጠፋ በ ዘመን እግዚአብሔር ንጉሥ ቴዎድሮስን አስነሣ የኦሮሞዎችየጋሎች ግዛት በበጌምድር በጎጃምበሳላስታ በየጁበወሎ ከዚህ ነው ያለቀው ሲሉ ጽፈዋል የደብተራ ዘነብ ከላይኛው ደራሲ ጋር በአንድ ዓመት ይለይ እንጅ የትኛውን ቁጥር እንደያዙት ለእኔ ግል አይደለም ከዚህ በታች ደግሞ አቶ ጳውሉስ ኞኞ አመሳክረው በጻፉት ሳይ እኔም እርሳቸው ያላቱኾሄአቸውን የታሪክ መጻሕፍት ጨምሬ ለማስረዳት ልሞክር ቅድሚያ ወደ አቶ ጳውሎስ ኞኞ ትንታኔ አጤ ቴዎድሮስ በተባለው መጽሐፋ ገ ደጃዝማች ካሣ ደጃች ውቤን ድል ካደረጉ በኋላ በዚያው በየካቲት ወር ዓም አጤ ቴዎድሮስ ተብለው በደረስጌ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በጳጳሱ በአቡነ ሰሳማ እጅ ተቀብተው ነገሠ ቴዎድሮስ የነገሠበትን ዘመን በደብተራ ዘነበና በአለቃ ወልደ ማርያም በጻፉት ታሪክ በ ዓም ነው ይላሌ አለቃ ተክለ ኢየሱስ ግን በ ዓም ነው ብለው ጽፈዋል። አጤ ቴዎድሮስ የነገሠበትን ዘመን አስመልክቶ አቶ ጳውሎስ ኞኞ ሳያገኙአቸው ከቀሩት ሰነዶች እርሳቸው ካልጠቀሷቸው የታሪክ መጻሕፍት የእርሳቸውን ትረካ የሚደግፉ ሰነዶች እኔም ጀባ ልበል ኛ ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪክ ዘዳግማዊ ምኒልክ ታሪክ ዘዳ ኮ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ በተባለው መጽሐፍ ገጽ ሻፍ ቴዎድሮስ ዓመት ባጹ ተክለ ጊዮርጊስ ዓመት ባጺ ዮሐንስ ዓመት የቆየችው መንግሥት ከዳዊት ከሰሉሞን ከምኒልክ ገባች ብለዋል ኛ ገሩይ ወልደ ሥሳሴ ዋዚዜማ በማግሥቱ የኢትዮጵ ኢ ያ ነገሥታት የታሪክ በዓል ለማክበር በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ አጤ ቴዎድሮስ ከ ሲሉ ፈዋል ኣጤ ቲዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ዝ ኛ የጎንደር ታሪክ ከኢትዮጵያ ታሪክ አንጻር በተባለው መጽሐፋ ገጽ የአጤ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግሥት ከ ዓም ሲሉ ፈዋል ኛ በላይ ግደይ የኢትዮጵያ ሥልጣኔ በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ቴዎድሮስ ጀግና ንጉሥ ስለነበር በዚህ የተነሣ ከ ዓም በነበራቸው የ ዓመት መንግሥት ኢትዮጵያን እንደ ጥንቱ በአንድ ንጉመ ነገሥት ሥር ተጠቃላ ለመተዳደር አበቃት ሲሉ ፈዋል ኛ በላይ ግደይ ኢትዮጵያ ሀገሬና ትዝታዬ በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ አጤ ቴዎድሮስ ዓም በመሳፍንት አገዘዝ ተበታትና የኖረችውን ኢትዮጵያ አንድ አድርገው በአንድ ማዕከሳዊ መንግሥት ለማስተዳደር በመጣራቸው ከፍተኛ አድናቆትን ያተረፉ ታላቅ መሪ ከመሆናቸው በላይ ጥቅም ሳያስቡና የድሎት ኑሮን ከምንም ሳይቆጥሩት እንደ አንድ ተራ ወታደር ከቦታ ቦታ እየተንከራተቱ በዋሻና በድንኳን እያደሩ ትውልድን የሚያኮራ ተግባር መፈጸማቸው በታሪክ የተመሰከረ ሐቅ ነው ይሉና አክሱምጎንደር ላሊበሳ በተባለው መጽሐፋቸውም ለ ዓመትመንገሣቸውን ጽፈዋል ኛ ብርሃኑ ድንቄ የኢትዮጵያ አጭር ታሪክ በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ አጤ ቴዎድሮስ በጊዜያቸው የነበሩትን ኃይለኞች ካሸነፉ በኋልፅ የንጉሥ ተወሳጆነት ሳያስፈልጋቸው የንጉሠ ነገሥቱን ዘውድ በኃይላቸው ብቻ ተቀዳጅተው የተከፋፈለችውን ግዛት አንድ አድረገው ኢትዮጵያን ዓመት ገዙሲሉ ጽፈዋል ኛ መኮነን አበበ አንድነት በተባለው መጽሐፍቸው ገጸ አጤ ቴዎድሮስ በ ዓም ነገና በመሳፍንት የተከፋፈለች ኢትዮጵያን አንድ አድርጎ ጠንካራ ማዕከላዊ መንግሥትና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ዓመት ከጣሩ በኋሳ ከእንግሊዞች ጋር በተፈጠረው አለመግባባት ሽጉጣቸውን ጠጥተው አረፉ ሲሉ ፈዋል። ኛ አለቃ ኤልያስ ነቢየልዑል የኢትዮጵያ መንግሥት በወርኃ የካቲት በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ጀግናው አጤ ቴዎድሮስ በ ዓም የካቲት ቀን በዕለተ እሑድ ሰሜን በምትገኘው አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ኛ ተክሌ ዮኋላ ጀርመን ሬዴዮን በ ዓም የአማርኛ ቋንቋ ዘጋቢ ጋዜጠኛ ደጃዝማች ካሳ አጤ ቴዎድሮስ የነገት የካቲት ቀን ዓም ሲሆን ሲሉ ፈዋል ልሳነ ሕዝብ መጽሔት ቅጽ ቁጥር መጋቢት ዓም ገጽ ባለፉት ዓመታት ከ ከአጤ ቴዎድሮስ እስከዛሬው የኢሕአዴግ መንግሥት የሥርዓትና የመንግሥት ሥልጣን ሽግግር ተደርጓል ሲል ጽፏል እጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ገጽ ኛ ገዘሙ ህብተየስ ምኒልክ መጽሔት ሐምሌ ዓም ገጽ ቴዎድሮስ ኛ ዓም ሲሉ ጽፈዋል ኛ ብርወርቅ ታየ ገናናው ጋዜጣ መጋቢት ቀን ዓም ገጽ በተወለዱ ዓመታቸው በነገሠ ኛው ዓመታቸው ታሪካዊ ሥራቸው ያበቃው ካሣ ኃይሉ ቴዎድሮስ በዚህች ሀገር ሳይ የገነነ ታሪክ ባለቤት ናቸው ሲሉ ፈዋል። ዓመት ነግሠዋል በማለት አንድ ደራሲ ብቻ ፈዋል አጤ ቴዎድሮስ ወደሰሜን የዘመቱት ደጃዝማች ውቤን ድል አድርገው ው መም ነው አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። በዚህ ወቅት ይህን ብዬ ነበር አሁን ሳጠና ግን ይህ ሁኖ አገኘሁብሎ መጻፍ የተለመደ ሲሆን በኢትዮጵያ ደራስያን ላይ መሳሳቱን እያወተ ያነኑ አንዴ ያለውን ሲደጋግመው ይገኛል ስለዚህ አንዳንዶቹ ራሳቸውን በራሳቸው ማረሙ ይቅርና ሌሎች ሲያርሟቸው እንኳን አይቀበሉም ሁሌም እኔ ትክክል ነኝ የሚለው ጠባይ በሥነ መንግሥት በፖለቲካ ዘንድ ብቻ ሳይሆን በሥነ ጽሑፍ በኩል በተሰለፉት ታላላቅ ደራስያንም ሲከሠት ይታያል ለምሳሌ ስለ አጤ ቴዎድሮስ የነገሥበትን ቀን አስመልክቶ ክቡር አቶ ተክለ ጻዲቅ መኩሪያ የጻፉትን እንመልከት ተክለ ጻዲቅ መኩሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ካጤ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ አጤ ኃይለ ሥላሴ በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ በተወለዱ በ በነገጮ በኛው ዓመት በ ዓም ሚያዝያ ቀን አርፈው በመቅደሳ መድኀኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ ይሉና ገጽ በየካቲት ቀን ዓም ራሳቸው ደጃዝማች ውቤ እነግሣለሁ ብለው ባሠሩት ይሉና ዝቅ ብለው በይፋ ሲነግሥ ወይም ዓመት ሙሉ ጎልማሳ ናቸውይሉና በገጽ አጤ ቴዎድሮስ አባትና እናታቸው ያወጡሳቸውን ስም ዓመት ሙሉ ሲጠሩበት የነበረው ካሣ የሚባለውን መጠሪያ ስማቸውን ለውጠው ሲነግሠ የቴዎድሮስን ስያሜ ተቀበሉት ሲሉ ከዚህ ሳይ ዓመት ሲሆናቸው ካሳ የሚለውን ስም ወደ ቴዎድሮስ ሲቀይሩት ዓመት መንገሣቸውን ይጠቁማሉ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ገጽ ሌላው የፈረንጆችን አቆጣጠር የያዙ ብዛት ያላቸው ደራ በ ብለው የሚጽፉ ደራስያን እጅን ሰዬ ተቸው። አጤ ቴዎድሮስን አንተእያሉ ሲጽፉ አጤ ዮሐንስንና አጤ ምኒልክን አንቱ ይሳሉ በነገራችን ላይ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ንገም። ነገር ግን ያ ሁሉ ሕዝብ አልቆ ተጠቅተው ተመልሰዋል በዚህ ዘመን የተደረገውን ታሪክ አጤ ቴዎድሮስ ገና ወጣት ሳሉ ማኅበረ ሥሳሴ ገዳም ሳሉ ስማቸው አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ይህን የቤተ መንግሥት አስተዳደር እና ሥርዓት እንዲማሩ ከተደረጉት መካከል ቱ ኢትዮጵያን መርተዋል ኛው አጤ ተክለ ጊዮርጊስራኛው አጤ ዮሐንስና ኛው አጤ ምኒልክ አጤ ቴዎድሮስ በአንድ ላይ ከሌሎች የመኳንንት ልጆችና አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ለዚህም አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ብለው እየሳቁ ጠየቁት አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። እናንተ ኢትዮጵያውያን ለሁላችን አርአያ መሆን አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ገጽ ክፍል ሰባት ምዕራፍ አጤ ቴዎድሮስ የአሜሪካ ጦርነት አበቃ ወይ። እኔም ሕልም አለኝ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛራም ነገም። አጤ ቴዎድሮስ እና የኢትዮጵያ አንድነት በተባለው መጽሐፍ ገጽ ደጃዝማች ተድሳ ወዳ አጤ ቴዎድሮስ ገብተው የአባታቸውን ግዛት ከአስመረቁ ወዲህ ንጉ ለዘመቻ ወደ ሸዋ ሲጓዙ ከወሎ ከድተው ወዳገራቸው ወደ ጎጃም ተመልሰው ሸፈቱ ለመሸፈት አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። አጤ ቴቓድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ገጽ አጤ ምኒልክንደጃዝማች ራስ መሺሻ ቴዎድሮስን ደጃዝማች ራስ ቢትወደድ መንገሻ አትከምን ደጃዝማች ሲሉ አጤ ዮሐንስን ባሳምባራስ ስላሏቸው በዚህ ተቀይመው ጫካ ገብተው በሽፍትነት ሲኖሩ አጤ ቴዎድሮስ ከእንግሊዞች ጋር ተጣልተው በነበረ ጊዜ ከእንግሊዞች ጋር ውስጡን ተሳልክውና ከወደቡ ጀምሮ በመቀበል መንገድ በመምራትና በማስተባበር የኢትዮጵያን ምሥጢር ሁሉ ለውጭ ጠሳቶች በመንገር የኢትዮጵያ ዳር ድንበር እንዲደፈር የመቅደላ ቤተ መንግሥት እንዲዘረፍ ተከፋፍላ የነበረች ኢትዮጵያን አንዲት ኢትዮጵያ ያደረጓትን ታላቁንና ጀግናውን አጤ ቴዎድሮስን እራሳቸውን በራሳቸው እንዲገድሉ አስደርገዋል ሲሱ ፈዋል ደጃዝማች አባ በዝብዝ ካሳ ምርጫ ከጎንደር ነገሥታት የሚወለዱ ዘመነ መሳፍንቱን ከመሠረቱት ከራስ ስሑል ሚካኤል ዘር የሚመዘዙ ናቸው ለአጤ ፋሲል ገኛ ተውልድ በመሆናቸው አጤ ቴዎድሮስ በነገሥበት ወቅት ጎንደር መጡ አጤ ቴዎድሮስም ከልጃቸውና ከሌሉች የመኳንንት ልጆች ጋር ማሳደጋቸውና ባላምባራስ የሚል ማዕረግ መስጠታቸው አይዘነጋም ነገር ግን ደጃዝማች ሳይባሉ በመቅረታቸው አኩርፈው ትግራይ ገቡ ከዚያም ደጃዝማች ካሣ ምርጫ መጠናከር ሲጀምሩ ከላይ እንደተጠቀሰው አንግሊዞች አጤ ቴዎድሮስን ለመውጋት ሲመጡ ቅድሚያ ፈቃደኛ የሆኑት ደጃዝማች ካሳ ናቸው ይህን ታሪክ የዛሬው የወያኔ ቡድን አይቀበልም በተለይም እንደ ሌሳው የኢትዮጵያ ንብረት ዘረፋ ሁሉ ታሪክን እየዘረፉ የኢትዮጵያን ሕዝብ ታሪክ እየካዱ ናቸው ታሪክ ይታመማል እንጂ አይሞትም እንዲሉ አበው ደጃዝማች ካሣ ምርጫከማንም በፊት ከእንግሊዝ መንግሥት ጋር ግንኙነት ያደረጉና የውጭ መንግሥታት ኢትዮጵያን መጥተው እንዲወሩ ጥሪ ያደረጉ የመጀመሪያው ናቸው ከእርሳቸው ቀጥሎ በማንኛውም ነገር እስረኞችን ለማስፈታት እርዳታ እንደሚያደርጉ ደጃዝማች ዋግ ሹም ጎበዜ ተጻጽፈዋል ዛሬ እነ ደጃዝማች ዘውዴ ገብረ ሥላሴ ንጉሥ ምኒልክ ተባባሪ ናቸው ያሉት ግን በእውነቱ ከእውነት የራቀ ነው የአባባን እከክ ወደ እማማ ለከከ እንዲሉ አበውአጤ ምኒልክ እንግሊዞችን መርተው መጥተዋል የተባለው ሐሰት ነው። እነኝህ መልእክተኞች አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛራም ነገም። አሁንም የግርማዊ ንጉሥ ጆርጅ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ማሰትም የአጤ ልጅ ኢያሱ የልጅ ልጆች ማለቴ ነው ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ምኒልክ መካን ናቸው ለስማቸው ማስታወሽያ ቤተ ከሀነቱ አንድ ነገር እስካሁን አልሠራም ዓመት በግብጽ ሲበዘበዝ የነበረውን ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያውያን ጳጳሳትን ያሾሙ እርሳቸው ናቸው ተዳማዊ አጤ ኃይለ ሥላሴ ብዙ የልጅ ልጆች መኖራቸው ቢታወትም ወደ አደባባይ ብቅ እልም በማለት ላይ ናቸው የሌሎችን ልለፈውና ወደ ምዕራፉ መነቫ ልመለስና የአጤ ቴዎድሮስ የልጅ ልጆች በየትኛው ክፍለ ሀገርና ከምን ጎሳ የተወሰዱ ናቸው የሚለውን አቶ ኣስፋው ጀንበሩ ከጻፉት መጣጥፍ ባይ ልትዳ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ የተወለዱላኢትዮጵያ የተሠዉ ንጉሠ ነገሥት ናቸው በተባለው መጣጥፋቸው ገጽ የአጤ ቴዎድሮስ ልጆች ናቸው ከመጀመሪያ ባለቤታቸው ከወይዘሮ ገሠሠች እንግዳወርቅ የተወለዱት ኛ ራስ መሼሻ ቴዎድሮስ ኛ ወይዘሮ አልጣሽ ቴዎድሮስ ናቸው ኛ የራስ መሼሻ ቴዎድሮስ ልጆች ደግሞ ደጃዝማች ካሣ መሸሻ ቴዎድሮስ ወይዘሮ አስካለ ማርያም መሼሻ ቴዎድሮስ ወይዘሮ ሐበቫ መሼቫ ቴዎድሮስ ወይዘሮ ደጊቱ መሼቫ ቴዎድሮስ ወይዘሮ ከተማ መቬሻ ቴዎድሮስ ሲሆኑ የነዚህ ልጆችና የልጅ ልጆች በጎንደር በአዲስ አበባ በሌሎችም ጠቅላይ ግዛቶችና በውጭ አገር ይገኛሌ ኛ የወይዘሮ አልጣሸ ቴዎድሮስ ልጆች ደጃዝማች ገብረመድኅን ባርያው ደጃዝማች በዛብህ ባርያው ደጃዝማች ገብረ ክርስቶስ ባርያው ናቸው የደጃዝማች ገብረ መድኅን ባርያው ልጆች ደጃዝማች ኃይለ ሥላሴ ገብረ መድህን አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። አብረው የነበሩ ደጃዝማች ኃይለ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። መስከረም ዓም ገጽ የጋዜጣዋ መጠሪያ ስም መቅደላ ያልንበት ምክንያች መቅደሳ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ካሳቸው ስፍራዎች ውስጥ አንዱ በመሆኑ ሲሆን መቅደላ እንደነ አክሱም ላሊበላ እና ጎንደር ኻፍው ኣ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ገጽ የመሳሰሉ የታሪክ ቦታዎች በቅርጽ የምናየው ሁኔታ አይመቻች እንጂ በኢትዮጵያ የአንድነት ካርታ ሳይ ደግሞ መሠረት ሰመጣል ሴት ተቀን የለፉት አጤ ቴዎድሮስ ለጠሳት እጄን አልሰጥም በማለት በራሳቸው ሽጉጥ ነፍሳቸውን ያጠፉበትና ለኢትዮጵያ ሉዓሳዊነት ቁርጠኛ አቋማቸውን በደማቸው ያረጋገጡበት የታሪክ ቦታ በመሆኑ ሰሚ ያጣውን የኢትዮጵያ የአንድነት ጥያቄ በማስገባት ኢትዮጵያውያን ይበልጥ እንድንተጋ ለማሳሰብ ካለን መሠረታዊ እምነት ጋር የተቆራኘ በመሆኑ በመጀመሪያው የጋዜጣችን ዝግጅት ላይ ስለ አጤ ቴዎድሮስ ሻል ያለ ራእይ የነበራቸው መሪ በሚል ኣንድ ዝግጆት ይዘን ቀርበናል በዚህ ረገድ ለወደፊቱም ከአንባብያን የምትልኩልንን ጽሑፎች ለማስተናገድ ዝግጁ ነን ሲል ርአእሰ አንቀጽ ዘግባል የአጤ ቴዎድሮስን ታሪክ ከፍ አድርጎ በማቅረብ የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ግንባር ቀደም ነው በቀዳማዊ አጤ ኃይለ ሥሳሴ ዘመን ጀምሮ ብዙ ተጽፎበታል አስኳል ካዜጣ ማክሰኞ የካቲት ቀን ዓም ገጽ የአጤ ቴዎድሮስ የንግሥና ዘመን የተጀመረበት ኛ ዓመት ዛሬ የካቲት ቀን ዓም በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ማዕከል ታስቦ እንደሚውል አስተባባሪዎቹ በተለይ ለአስኳል ጋዜጣ ገለጹ ዛሬ ማለዳ ከጠዋቱ የሚጀመረው ሥነ ሥርዓት ከተለያዩ የኀብረተሰቡ ክፍሎች የተውጣጡ ኢትዮጵያውያን ስለ አጤ ቴዎድሮስ ያሳቸውን ግንዛቤ በመግለጽ የሚጀምሩ ሲሆን በመቀጠል የታሪክ ምሁራን ስለ አጤ ቴዎድሮስ ዘመን አጫጭር ገለጻዎች እንደሚሰጡ ታውቋል ሲል ገልዷል ጸጋየ ገብረ መድህን አርአያ ሐዋርያ ጋዜጣ ቅጽ ቁጥር ሕዳር ዓም ገጽ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ፊት ቀርቦ ግልምጫቸውን ቁጣቸውን ተግሳጻቸውን የተቀበለ ሰው ዛሬ እናንተ መካከል ለምስክር ያህል ይኖር ይሆን። አጤ ቴዎድሮስ ሰኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ዓባሎባቸዊባቹህዘኗቸመቐኗ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ተስፋ አለኝ ኙ አጤ ቴዎድሮስ ስኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ብፁዕ ወጣዖት አቡነ ጳውሎስ ታቦትም አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ሃመዛዮ ኒ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ክቡር አቶ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ የአለቃ ወልደ ማርያምን መጽሐፍ ዋቢ በማድረግ የገለጹት አጤ ቴዎድሮስ መቅደላ በወቅቱ አልነበሩም ማለት ነው ምክንያቱም በፈረስ ሁነው ሄዱ ማለታቸው ራቅ ካለ ቦታ ነበሩ ማለት ነው እንዲያውም አለቃ ተክለ ኢየሱስ የሚሉት ሌትና ቀን ገሥግሦ መቅደሳ ገባ ይላሉ እስኪ ሙሉውን ጥቅስ ልጥተስ ደይኢትዮጵያ ታሪክ ሐተታ በተባለው መጽሐፍ ገጸ የልጆ ምኒልክን ክዳት አጤ ቴዎድሮስ በሰማ ጊዜ ኩታማ በሜባል ፈረሱ ወጥቶ ሌትና ቀን ገሥግሦ ሙቅደሳ ገባ ከዘበኞች ጋራ ተጣላ እጅግ ተቋጭቶ ነበርና ሲሉ ጽፈዋል አጤ ምኒልክ ሲያመልጡ አጤ ቴዎድሮስ መቅደሳ አልነበሩም ማለት ነው ከላይ በታምረ ማርያም ላይ የተጻፈው ታሪክ ከጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ የተቀዳ ነው የዛሬው ትውልድ ሆነ የወደፊቱ ትውልድ መረዳት ያለበት በተአምረ ማርያም ላይ የተጻፈው የግለሰቡ ፖቲካዊ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ሌሳው የሚገርመው ታሪክ ደግሞ የግሸን ማርያም ቤተ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ስለዚህ ይህ ታሪክ ነው አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም ዝ። እንደ ኢትዮጵያ ዜጎች አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ፍጻ ሟ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም። ሌላውን ሁኔታ እንተዎው የአሜሪካ ሕዝብ ዛሬ ከደረሰበት የሥልጣኔ ደረጃ የደረሰው ያነን የሕዝብ እልቂት ካደረጉ በኋሳ ነው አጤ ቴዎድሮስ ዘመነ መሳፍንትን ለመቅጣት ሲሉ ቅድሚያ በጎንደር ሕዝብ ላይ ቅጣት ሰንዝረዋል አጤ ተክለ ጊዮርጊስም በአጤ ቴዎድሮስ የተጀመረውን የአንድነት ጎዳና ተከትለው ሲጓዙ አልገብርም ያለውን የወሎ ሕዝብ ቀጥተዋል አጤ ዮሐንስ ገና ደጃዝማች ካሳ ሲባሉ ሳል የአጤ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ ትናትም ዛሬም ነገም።