Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አማርኛው በአቶ ሣሙኤል ዷ እረብኛ ከተትረጓመ በኋላ ራሳም ራሱ ከአረ በኛ ወደ እንግሊዞች ጦር ሠፈር የመጡት በቴ ዎድሮስ ሞት በጣም ስለተደስቴ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት ጭምር ነበር። ቴዎድሮስ ወይዘሮ የተመኙን ግን አላበረሩም ነበር ። ቴዎ ድሮስ በወይዘሮ የተመኙ ላይ የነበራቸው ፍቅር የተለየ ነበር ። አጤ ቴዎድሮስ ስድስት ልጆች ቢኖሩዋቸውም ከሕጋዊ ሚስት የትወስደው ግን ዓለማየሁ ብቻ ነው። ካፒቴን እስፒዲ አንደሚለው ቻይናዎቹ እንዶ ጦር የሾለ ቀርክሃዎች ጫፋቸውን ደግሞ መርዝ እያደረጉ በመት ከላቸው የማለያ ሰዎች ወደ ምሽጉ መጠጋት ፈርተው ነበር ። ሕን ዶቹ ግን አልፈሩም። ምክንያቱም ቧት ጫማ ለላደረጉ ነው። ወደዚህ የዞረው የአለማየሁ እኩዮች የሆኑ አሰር ያህል ተማሪ ልጆች ስላሉ ነው ። አለማየሁ ወደ ራግቢ ትምሀርት ቤት የገባው ቄስ ጄክሲ ጋር ባይገናኝም በትምህርት ቤት ግን ይገናኛሉ። በ ዓም እኤአ በግንቦት ወር ጄክሲ ብላኬ አንድ ሪፖርት ስቢዱልፍ አስትላልፈው ነበር ። እሱ ግን ጮሌ ነው እንደማስበው ከሌላው የኑሮ ሕይወት ይልቅ ለው ትድርና ትግባር የሚስማማ ነው ። በጨዋታም በጣም ጥሩ ውጤት የሚያመጣ ልጅ ነው ። እንድ ጊዜ ለእረፍት ወደይ ዲሾዞንሻየር መጥቶ ሶስት ሳምንት ያህል በኖርዝኮት ቤት ሰንብቶ ነበር ።ብለው ነበር።
አጤ ቴዎድሮስ አስረኞቹቼን በሙሉ አስፈትተው መጋቢት ቀኘ ከራሳም ዘንድ ከተስበሰቡ በኋላ አሁን ወደ ራሳቸው ጉዳይ ተመ ልሰው ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ደብዳቤ ስሚስተር ራሳም ጻፉለት። ጮ አጤ ቴዎድሮስ ለንግስት ቢከቶሪያ ደብዳቤ የጻፉ ዕለት ራሳ ምም ለእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒበቴር አንድ ደብዳቤ ጸፈ። ፕሪል በኛ ሚያዝያ ቀን በኛ ዓም ራሳም የጸፈው ደብዳቤ እንዲህ የሚል ነበር ። በመጨረሻውም የእን ሊዝ መንግሥት መሪ የሆነው ሎርድ ደርቤይ በቴዎድሮስ የጠ በን መላከ ጥያቄ ተስማምቶ በንግሥቲቱ ስም ደብዳቤ እንዲፃ ቴዎድሮስ የጠየቋቸውም የጅ ሥራ አዋቂዎች እንዲላኩላቸው ፍላድ በውሳኔው ተደስቶ የመመለሻ ጉዞውን በሚያዘጋጅበት ዜ ተለቀው የነበሩት እስረኞች እንደገና ደብረ ታቦር ላይ በሙሉ ስሩ የሚሉ ወሬ እንግሊዝ አገር ደረሰ ። አንድ ቀን በስኔ ወር ማለቂያ ገደማ እጤ ቴዎድሮስ በጋፋት የሚሠራውን ሥራ ለማየት ወደ ጋፋት ሔዱ። ቀ ጤ ቴዎድሮስ ም ከዚህ ደብዳቤ ጋር ከፍላድ የተፃፈው ማስ ዘታወሻ ክደረሳቸው በኋላ መልሱን ለፍላድ በመጻፍ ፈንታ መቅደላ ለይ በእስር ላለው ለራሳም ቀጥሎ ያለውን ደብዳቤ ጻፉለት ። እሁንም አጤ ቴዎድሮስ ለፍላድ መልስ በመስጠት ፈንታ ስለሁለተኛውም ደብዳቤ ሁኔታ ለእስረኛው ለራሳም ጻፉለት ። የእንግሊዝ መንግ የመንግሥቱን ትእዛዝ መቀበልና ማከበር ግዴታ ኅለበት ባሁኑ ጊዜ እጁን ከቴዎድሮስ እጅ ያላቀቀ የእንግሊዝ ጦር ወደ ኢትዮጵያ ቸው እስረኞቹ ያውቃሉ። እስረኞች በዚህ ጊዜ ስዎች ነበሩ። አዋጅ ቢወስንም እስረኞቼን በደህና ለማስለቀቅ እንዴት ይቻ በምክር ቤቱ ካሉት አማካ ሸሪዎች መሀል ለር ኸንሪ ቡልወር እና ሰር ላሙኤል ቤከር ባቀረ ት አሳብ የእንግሊዝ መንግሥት ከግብቶች ጋር ተስማምቶ ቴዎ ይ ሰር ኸንሪ ቡልወር የተባ » ዘመናዊ የሆነው የእን ሊዝና የሴፓይ የሕንድ ፈረሰኛ ጦር ባንድነት ሆኖ ከግብፅ ጦር ር ተባብሮ ቢጋጠም ዛሬ ቴዎድሮስ ዜጐቻችንን ባሠረበት ስን የግብፅ ገዥ ነግሮኛል የሴፓይ ጦር በቀይ ባህር ሙሙመ በኩል ገብቶ ወደ መትደላ ሲጓዝ የግብፅ ጦር ደግሞ በመተማ በኩል ቢገባ የኢትዮጵያን ኃይል ከፋፍሎ በመውጋት የመሀል ግን ኙነታቸውን ጥሩ ውጤት ይስጣል የሚል ነወ። የእንግሊዞች ጦርቻይናን በወረረ ጊዜ ናፒር በድል አድራጊነት ቀድሞ ፔኪንግ የገባው እሱ ነው ከዚያም ተመልሶ በሕንድ አገር ያለው የቦምቤይ ጦር ሠራዊት እዛዥ ሆነ። ይህ ሁሉ በሚሆንበት ጊዜ የእንግሊዝ ጦር ዋና እዛዥ ጄኔ ራል ናፒር ወይ ኢትዮጵያ ገና አልመጣም ነበር። የእንግሊዝ ጦር ደላንታ ላይ የለንዴ በተባለ ቦታ ሠፈር ርጐ ሳለ ናፒር ራሱ ለአጤ ቴዎድሮሰ የመጀመሪያውን ደብ ጸፈ ደብዳቤውም በእንግሊዝ ንግሥት ትእዛዝ ከጦር ሠዊቴ ጋር መቅደላ አጠገብ ደርሻለሁ ። በዚህ ጊዜ ቴዎድሮስ ለራሳም የሚከተለውን ደብ ዳቤ ጻፉለት ። አንድ ቀን ቴዎድሮስ ከሰላምጌ እንደሆኑ ልድሜርን ጠሩትና ወደ መቅደላ እንሔዳለን ። ራሳም እጤ ቴዎድሮስ ለና ፒር ደብዳቤ ጽፈው ነገሩን በሰላም እንዲጨርሱ ነግሮአቸው ነበር። ሚያዝያ ቀን ጧት በ ሰዓት ቴዎድሮስ ዎልድ ሜየርን እስጠርተውት ሔደ ። ከእንግሊዝ ጦር አዛዥ የተላከ ደብዳቤ ያመጣ ሰው እለእላቸው ። ቴዎድሮሰ ሚያዝያ ቀን እስረኞቹ ፈረንጆች ጠርተው በሚ ያነጋግሩበት ጊዜ ሰዚሁ ቀን የእንግሊዝ ጦር በበሸሎ በወርቅ ውሃ ሸለቆ ከፉላ ተራራ ሥር በእሮጌ በአፍጮ ጦሩን ሲያሰል ፍና ሲያደራጅ ዋለ ። ሙ አጤ ቴዎድሮስም ቢሆኑ በዚህ ውጊያ ጊዜ ሊገዶሉ ነበር ። ግርማዊነትዎ የእንግሊዝን ንግሥት ከተቀበሉ በግርማዊነትዎ እጅ ያሉትን ኤሮፓውያን እስረኞችን በሙሉ በዛሬው ቀን በሰላም ከእንግሊዝ ጦር ሠፈር ድረስ እንዲል ኩዋቸው ። እኔ ቴዎድሮስ ። እጤ ቴዎድሮስ መጀመረያውን ሽጉጣቸውን ራሳቸው ላይ ባነጣጠሩ ጊዜ ራሳቸውን ይገድሉ ነበር ። ራሳም እጅ ነስቶ ቀጥታ ተጓዘ ኦኮሁንም ጥቂት እንደሔደ ቆም አለና ዞር ብሎ ወደ ቴዎድርስ እየ አጤ ቴዎድሮስ ጠመንጃ በያዙ ሰዎች እንደታጀቡ ናቸወ። በዚህ ጊዜ ቴዎድሮስ አጠገብ የነበረ ጋሻ ዣግሬአቸው አቶ አማረ ጃንሆይ ። ከዚህ ጊዜ ቀደም ብሎ የእንግሊዝ ጦር መቅደላ ኮረብታ ላይ ወጥቶ ነበር። ኃይለኛ ዝናብ ይዘንብ ነበርና ቴዎድሮስ ክሞቱ ከአምስት ደቂቃ በኋላ መላው መቅደላ ተራራ በእንግሊዞች ጦር እጅ ሆነ ። ከዚህ በኋላ እቴጌይቱ ከልጃቸው ከዓለማየሁ ቴዎድሮስና የቴዎድሮስ ቁባት ከነበሩት ከወ ይዘሮ የትመኙ ጋር ወደ እንግሊዝ ጦር ሠፈር ወርደው በዚያ ቆይ ተው የእንግሊዝ ጦር በሚመለስበት ጊዜ እሰትእገራቸው መንገድ ድረስ እንዲሸኛቸው ተወሰነ ። እቴጌ ጥሩወርቅ ልዑል ዓለማየሁና ወይዘሮ የተመኙ እንግ ሊዞች ጦር ሠፈር ገብተው ጥቂት ከቆዬ በኋላ የእንግሊዝ ጦር መመለሻ ስለደረሰ የቴዎድሮስ ቤተሰቦችና ሌሎችም ኢትዮጵያው ያን ከእንግሊዞች ጦር ጋር አብረው ለመጓዝ ተነሱ ። ወይዘሮ የተመኙ አጤ ቴዎድሮስ ከነበሩዋቸው ቁባቶች ሁሉ የሚወደቸው ሴት ነበሩ ። አጤ ቴዎድሮስ ራቅ ካለ ቦታ በሚሔዱበት ጊዜ ከሚስታቸው ይልቅ ለወይዘሮ የተመኙ የፍቅር ደብዳቤ ይፅፉላቸው ነበር ። ምዕራፍ እቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ ልጅ አለማየሁ ቴዎድሮስ አቴጌ ጥሩ ወርቅ የሰሜን ገዥ የነበሩት የደጃች ውቤ ልጅ ናቸው። ራሳም እንደጻፈው ቴዎድሮስ ጥሩወርቅን ያገቡዋቸው ገና የ ዓመት ልጅ ሳሉ ነው ይላል ። ዓለማየሁ ቴዎድሮስ አጤ ቴዎድሮስ ስድስት ልጆች ቢኖሩዋቸውም ከሕጋዊ ሚስት የትወስደው ግን ዓለማየሁ ብቻ ነው ። አለማየሁ ደብረ ታቦር ከተማ በ ዓም ሚያዝያ ቀን በጉወለደ ጊዜ አጤ ቴዎድሮስ ትደስተው መድፍና ጠመንጃ አስተኩሰዋል ። አለማየሁ ቴዎድሮስ በሕፃንነ ሙ ቴዎድሮስ አንድ ቀን ከመኳንንቶቻቸው ጋር ሲጫውዞቱ በድ ንገት በጮዋታ መሀል በዓለም ላይ ካለ ነገር ሁሉ ሽታው እጅግ ደስ የሚልና ልብ የሚመስጥ ምንድነው። የቴዎድሮስ ልጅ ውቡ አለማየሁ በእንግሊዞች እጅ ገብቶ ኤሮፓውያኖቹ በሙሉ ቢያዝነለትና ቢንከባከቡትም ኃላፊ የሚ ሆነው ሰው የሚያስፈልገው ሆነ ። ስላየ ያ ነገር በአእምርው ይመጣበታል ለማየሁ ቴዎድሮስ እንግሊዝ አገር በተወሰደ ጊዜ አስማየሁ ሐምሌ ቀን እ ኡአ እንግ ከደረስ ብኋላ እስፒዲ በአሰሌ ውስጥ ፍሬሽጦተር ከሚገኘው ቤቱ ጂክተሪያ የዚያም እንግሊዝኛ ያስተምረው ጀመር ። በጨዋታ ቦታ እስፒዲ ቁጭ ካላለ አለማየሁ አይጫወትም ያለ እስፒዲ ምንም ነገር አያደርግም ። እስፒዲ ጥቅምት ቀን ለሕንድ ዋና አዛዥ ደብዳቤ ጻፈ ። አሁን አለ ማየሁ በእንግሊዝ አገር ኑሮ አንድ ዓመት ሆነው። የተወሰነው ጊዜ ኦገስት ነሐሴ ቀን ከመድረሱ በፊት በየካቲት ወር እስፒዲ ሪፖርት አቀረበ ። የካፒቴን እስፒዲ ሚስት ከእንግሊዝ አገር ሆና ለአለማየሁ በቂ ጥንቃቄ ማድረግ ስለምትችል ካፒቴን እስፒዲ ወደተዛወረበት አገር አንዲሔድና አለማየሁ ወደ እንግሊዝ አገር አንዲመለስ ይሁን ብዙ ከርክር ተነሳ ።