Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በአጠቃላይ ጣሊያን አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ዜና ከኹለት ዓመታት በኋላ ለመደረግ በመጋጋል ሳይ ከነበረው የኩባ እና ስፔን የጦርነት ዋዜማ ዜና እኩል ሽፋን አልተሰጠውም ነበር በጋዜጦች ኢኤሚዛናዊ ሽፋን የተነሣ በወቅቱ ለተስፋፊነት ታላቅ ትምህርትቭ ሲያስተላልፍ የሚችለው የምኒልክ ዜና በአግባቡ ሳይገለጥ ቀረ አድዋ ለእብሪተኝነት ጠባጫሪነት ወራሪነት እንዲሁም የቀለም ልዩነትን በማጉሳት ለሚደረግ ተስፋፊነት ያሰማው ታላቅ የማስጠንቀቂያ ደወል ድምፅ በጦረኞች ጩኸት ተዋጠ ዝ የታሪክ ምሁራን ኛው ክክመን የአሜሪካ ጊዜ እንደሆነ ሲገልፁ ይደመጣል ለገለዓቸው ድጋፍ ሲያቀርቡም የአውሮፓ መዳከምን ተከትሎ አሜሪካን በዓለም ብቸኛ ልዕለ ኃያል መሆኗን ይጠቅሳሉ በ ዓም አሜሪካን በፊሊፒንስ የስፔንን አገዛዝ ለፍጻሜ ያበቃ ድል አገኘች የስፔን ሽንፈት በአውሮፓ የበላይነት ዘመናት የተከሰተ የመጀመሪያው የታሪክ ጠባሳ ነበር።
አዔ ምኒልክ እና የአድዋ ድል ልዞክቨርልከክ ኣባርፕርሃኛ ዘዘ ኽፎ ልርፎ ዮ ፎእዛሮዎዘፎ በጽነጠርበዐ በሄ በሬይሞንድ ጆናስ ትርጉም ሙሉቀን ታሪኩ የአሳታሚው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው ማውጫ አርእስት ገጽ ሺ መግቢያ ክፍል አንድ የአድዋ መንገድ የመጀመሪያ ዕትም ጥቅምት ዓም ሁለተኛ ዕትም ኅዳር ዓም ምዕራፍ አንድ የንጉሥ ህልም በቴዎድሮስ ላይ የተደረገው ዘመቻ የወረራ ቅድመ ሁኔታ የግብፅ በኢትዮጵያ ላይ መነሣት የኢትዮጵያ የምንግዜም ኃይለኛ ጥንዶችምኒልክ እና ጣይቱ ሸብ ምዕራፍ ኹለት ከአድዋ አቅራቢያ ዋና አከ ምዕዋዕ የዘመናት ግዛተአፄዎች ማዕከል ፋፋይ ምዕራፍ ሦስት ጣሊያን በአፍሪካ ፊ የግብፅ በር ከፋችነት እና የጣሊያን አገባብ ዩኒቲ መጻሕፍት መደብር የጣሊያን ወደ ተራራማው የኢትዮጵያ ግዛት መጠጋት ቼ ዖምራፍ አራት የነፃነት ዋጋ ከለም ሆቴል ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ምኒልክ ወደ ወላይታ ያደረጉት ዘመቻ ከለም ሆቴል ሜትር ከፍ ብሉ የምኒልክ ዘመቻ በውጪው አለም እይታ ስልክ ምዕራፍ አምስት የነጭ ቅጥረኛ ጥቁሮች ዐፀገገ ፀፀ ፀ የባንዳ ባታሊዮኖችን ማደራጀት የመሳቁ ሠ ፍቅር በአፍሪካ ምዕራፍ ስድስት አፍሪካ በጣሊያን የሐረር አሥተዳዳሪው መኮንን የራስ መኮንን የጣሊያን ተልዕኮ የግራማዊነትዎ ጥበቃ እንዲደረግልኝ እጠይቃለሁ ምዕራፍ ሰባት ጎጓአገሬ ውርደት የኤርትራ አፈጣጠር የሰፈራ ቅኝ ግዛት በኤርትራ ባሕታ ሃጎስ እና ልዑል መንገሻ ከነጭ እባብ ጋር የተደረገ ግብ ግብ ባራቴሪ የኢትዮጵያን ድንበር ጣሰ ካፍል ኹለት የአድዋ የጦር ሜዳ ውሎ ምሪራፍ ስምንት የምኒልክ ዘመቻ ሕዝባዊ ቅስቀሳ በኢትዮጵያ የዘመቻው አጀማመር ምዕራፍ ዘጠኝ አምባላጌ የጣሊያን ከቅዥቷ መባነን ታሪክ የቀየረው የአምባላጌ ውሎ የመቀሴው ምሸግ የበዓሉጥምቀት ሰልፍ የተራበ የይሁዳ አንበሳ ሲሳይ ሪ ኡ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ው ው ው ው ው ምጩ ቀድመው ምኒልክ እና ጣይቱ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻቸውን በአውሮፓ አጧጡፈው ነበር ከ ጀምሮ አዔ ምኒልክ ከአውሮፓ ጋር ኹለንተናዊ ግንኙነት የሚያደርጉት በአማካሪያቸው ስዊዘርላንዳዊው መሐንዲስ አልፍሬድ ኢልግ በመታገዝ ነበር በፀፀዐዎቹ ንጉሥ ኢልግን በተደጋጋሚ ወደ አውሮፓ በመላክ የራሳቸውንና የአገራቸውን ገጽታ ለመገንባት ችለዋል። የሰአቲውን ምሽግ ለማጠናክር በኮሎኔል ቶማሶ ክሪስቶፋሪስ የሚመራ የጣሊያን አና አምሳ የኤርትራ ተወላጆችን የያዘ ጦር ከምፅዋ ወደ ሰአቲ በመንቀሳቀስ ላይ መኾኑን ራስ አሉላ ደረሱበት ከአንድ ቀን በፊት የደረሰባቸውን ሽንፈት ለመበቀልም አጋጣሚውን ለመጠቀም ወሰኑ ከምፅዋ እስክ ሰአቂ ያለው መንገድ በሰንሰለታማ ጉብታ እና ቁጥቋጦ የተሸፈነ ሲሆን መልክአ ምድሩን በመጠቀም የጣሊያንን ጦር ለመቁረጥ አቀዱ በዘመቻ ዕቅዱም መሠረት ጥቂት ወታደሮቻቸውን ሰእይታ ከጣሊያን ሠራዊት ፊት በማሰለፍ ቀሪ አምስት ሺህ ወታደሮቻቸውን በተራራው ላይ እንዲመሽጉ አደረጉ እፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ር ጣሊያን ሠራዊት ከኣይታ ሊገባ የአሉላ ጦር ከሦስት አቅጣጫ ተኩስ ከፈተ ታደሮ የጣሊያን ወታደሮች ምንም ዓይነት የመልስ ተኩስ ሳያደርጉ በአሉላ ሠራዊት ተለቀሙ ሁ ሁኔታውን የተመለከተው ኮል ክሪስቶፎሪስ ጥቂት የተረፉ ወታደሮቹን አስከትሎ ወደ ኋላ በማፈግፈግ በአቅራቢያው ወደሚገኝ ተራራ ወጣ። ወራሪው ኃይል ጥር ቀን የጎጃሙን ንጉሥ ተኃይማኖት ድል በመንሳት ወደ ጎንደር አልፎ በከተማዋ ላይ ከፍተኛ ውድመት እደረሰ ወራሪው ኃይል በርካታ አብያተክርስቲያናት ጨምሮ ቤቶችን በቃጠሎ አወደመ አዔ ዮሐንስ ጦራቸውን ወደ ጎንደር ለማዝመት ሲወስኑ ራስ አሉላ በቅድሚያ ጣሊያንን መምታት እንደሚሻል ሀሳብ አቀረበ ንጉሠ የስክሉላን ሀሳብ ሳይቀበሉ መላው ጦራቸውን እንዲሁም ራስ አሉላን አስከትለው ወደመጡበት ተመለሱ በሚያዝያ ሰአቲ ብቻ ሳይሆን አስመራም ያለ በቂ የመከላከያ ሠራዊት ጥበቃ ሆነው ቀጣይ እጣቸውን በመጠባበቅ ላይ ነበሩ ጣሊያን በዮሐንስ ላይ ተጨማሪ ጫና ለማሳደር መንቀሳቀስ የጀመረችው ቀድሞ ነበር ራስ አሉላ በአስመራ ጌራልድ ፖርታልን ተቀብሎ ባናገረበት ወቅት የጣሊያን ተወካዮች ደግሞ በአዲስ አበባ የምኒልክን አጋርነት ለማግኘት በመደራደር አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ላይ ነበሩ በዮሐንስ ላይ እንዲነሳ ለማሳመን ጣሊያን ለምኒልክ የጦር መሣሪያ ስጦታ እና የልዩ ወዳጅነት ጥሪ አስቀረበችለት ምክንያታቸው የተለያየ ቢሆንም ጣሊያን እና ምኒልክ የአፄ ዮሐንስ መዳከምና መውደቅ ላይ ተመሳሳይ አቋም ነበራቸው። ምኒልክ ከእስልምና ወደ ክርስትና የተቀየሩትን ራስ ሜካኤል በመሪነት ሲመርጡ አንድም የራስ ሚካኤልን ታማኝነት ለመፈተሽ በሌላ በኩል ደግሞ የሙስሊሙ የወላይታ ሕዝብ ቀጣይ ዕጣ ፈንታ ከራስ ሚካኤል ተመሳሳይ መኾኑን ለማመላከት ነበር በራስ ሚካኤል ሰባት ሺህ ሠራዊት ፊት አውራሪነት ከዐሥራ ሦስት ሺህ እስከ ዐሥራ ስምንት ሺህ የሚደርስ ቁጥር ያለው የምኒልክ ጦር የጦናን ሠራዊት ለማፍረክረክ ተንቀሳቀሰ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል የዘመቻ እንቅስቃሴው በአጠቃላይ ሲታይ የሚንቀሳቀስ የጦር የጎራዴ እና የድንኳን ጫካ ነበር የሚመስለው እያንዳንዱ ራስ እና አዝማች የየራሱን አጃቢ እና ወታደር አስከትሎ ነበር የሚንቀሳቀሰው በአሰሳለፋቸውም የምኒልክ ጦር የራሶችን እና የአዝማቾችን ጦር እንደየተዋረዳቸው እና ማዕረጋቸው አስከትሎ ነበር የሚጓዘው ስንቅ እና ትጥቅ ከተጫኑት የጋማ ከብቶች በተጨማሪ ማር ቅቤ እና በርበሬ ያዘሉ ሌቶችም አብረው ዘምተዋል ምኒልክ ለንግሥት ጣይቱ ብጡል ቃል የገቡት ዝመቻው በአጭር ጊዜ እንደሚጠናቀቅ ቢሆንም እስከ ታኅሳስ ወር መጨረሻ ድረስ የዘመቻው ዜና አዲስ አበባ አልደረሰም ነበር ዘመቻው ክተገመተለት ጊዜ በላይ እንዲወስድ ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ ምኒልክ የወላይታን ጦር አሳንሰው መገመታቸው ነበር። ምኒልክ ድርሻቸው የነበሩት አንድ ሺህ ስምንት መቶ ምርከኞች እጅ ላይ የመለያ መስቀል ምልክት በእሳት እንዲነቀሱ አደረጉ በመልስ ጉዞው ወቅት የምኒልክ ምርኩኞች ከወታደሩ ጋር ተቀላቅለው እንዲጓዙ ተፈቅዶላቸው ነበር በመልስ ጉዞው ወቅት ታኅሳስ ቀን የምኒልክ ሠራዊት መንገድ ላይ እረፍት በማድረግ ደማቅ የወታደራዊ ሰልፍ ትርዒት አሳየ ምኒልክ በተዘጋጀላቸው ማረፊያ ድንኳን ሥር ተቀምጠው ነበር ምርኮኛው ንጉሥ ጦና እና የጦር አዝማቾቹ ከምኒልክ እግር ሥር ተቀምጠው ወታደራዊ ትርዒቱን ተመሰከቱ በሰልፉ መጀመሪያ ላይ ፈረሰኛ ወታደሮች እግረኞችን አስከትለው በማለፍ ተመሙ በመጨረሻም የመልስ ጉዞው ከመጀመሩ በፊት ትርዒቱ በተደረገበት ጉብታ ላይ መኖሪያ ቤት ፅ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል እንዲሠራላቸው በማዘዝ ምኒልክ የአዲሱን ግዛት ወደ ማዕከላዊ አስተዳደራቸው መቀላቀል አወጄ የምኒልክ ዘመቻ በውጪው ዓለም ዕይታ ዘመቻው ለምኒልክ ያስገኘላቸው ስኬት ወታደራዊ ብቻ አልነበረም ከውጪ ። የአንቶኔሊ ዋና ተልዕኮ የነበረው እንግሊዝ ዮሐንስን በአፄ ቴዎድሮስ ላይ እንዳሥነሳችው ኹሉ ጣሊያንም ምኒልክን አፄ ዮሐንስን ለማዳከም እንድትጠቀምበት ማስቻል ነበር ስፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ምኒልክ ከጣሊያን የሚያገንውን ድጋፍ ላለማጣት ሲል የጣሊያን መጠቀሚያ ለመሆን ተስማማ ከጣሊያን በሚቀርብለት የጦር መሣሪያ ኃይሉን አጠናክሮ ዮሐንስን መገዳደር እና ግዛቱን ማስፋት ችሎ ነበር የዶጋሊን ውርደት ተክትሎ ጣሊያን አሉላን እና ዮሐንስን ለመበቀል ስትዘጋጅ የምኒልክን ድጋፍ እንደምታገኝ ተስፋ አድርጋ ነበር ለዚህም ስትል ዐሥር ሺህ የሬሚንግተን ጠመንጃ ከአራት መቶ ሺህ ጥይት ጋር ለምኒልክ ሰማቅረብ ቃል ገባች ምኒልክ የአንቶኔሲ ዋና ተልዕኮ ኢትዮጵያን መከፋፈል እንደሆነ የተረዳው በፍጥነት ነበር በተጨማሪ የጎጃሙ ንጉሥ ተክለኃይማኖት እና የወሎው ራስ ሚካኤል ከአፄ ዮሐንስ ተፅዕኖ ነፃ በመሆን የየራሳቸውን ግዛት ለመገንጠል መዘጋጀታቸውንም ምኒልክ ተረድቷል በርካታ የግዛት አስተዳዳሪዎች የአፄ ዮሐንስን ብቸኛ የስልጣን ባለቤትነት ከልባቸው አልተቀበሉትም ነበርና እንደ ዘመነ መሳፍንቱ ጊዜ የየራሳቸውን ንዛት የሚያስተዳድሩበትን አጋጣሚ በመጠባበቅ ላይ ነበሩ የአንቶኔሌ ስሌት የነበረው አገሩ ጣሊያን የቀይ ባሕር ወደብ የነበሩትን ምፅዋ እና ዘይላን በመያዝ የምኒልክን የባሕር በር አማራጭ በእጂ ለማስገባት ነበር አንቶኔሊ በግሉ አፄ ዮሐንስ አገሪቷን አንድ አድረገው መግዛታቸውን ያደንቃል ነዢ ግን እርሳቸው በሆነ መንገድ ቢወገዱ በርካታ የሥልጣን ተቀናቃኞች ስለሚነሉ አገሪቷ በእርስ በእርስ ግጭት እንደምትበታተንም ገምቶ ነስር ግምቱ ከተሳካም አገሩ ጣሊያን ምኒልክን በመጠቀም የተበታተነችውን አገር በቀላሉ መበዝበዝ እንደምትችል ተስፋ አድርጓል በዎቹ አንቶኒሊ ከሮም አዲስ አሰባ በመመላለስ አገሩ ምኒልክ ጋር ወታደራዊ ስምምነት የምታደርግበትን መንገድ ለማመቻቸት ሊጣጣር ከርሟል የስምምነቱ ዓላማ የነበረው አፄዮሐንስ በምኒልክ ላይ ቢዘምቱ ጣሊያን በቀጥታ ጣልቃ በመገባት ከቀይ ባሕር ዳርቻ እስከ አስመራ ያለውን ግዛት ትወርራለች የጣሊያን ወረራ የዮሐንስን ኃይል በማዳከም ምኒልክን ይደግፋል በዚህ ስምምነት አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል መሠረት ምኒልክ የጣሊያንን ወዳጅነች ለማግኘት በማለም በአፄ ዮሐንስ ሥር የነበረውን የአገሪቱን ግዛት ለጣሊያን አሳልፎ መስጠቱ አልቀረም አዔ ዮሐንስም የምኒልክ እና የጣሲያንን ሸፍጥ እንዳወቁ ምኒልክን ከጎናቸው ለማድረግ ተንቀሳቀሉ ለምኒልክ በጻፉትም ደብዳቤ ሑኹለታችን በጋራ ከቆምን በእግዚአብሔር እገዛ እናሸንፋለን በማለት ጥያቄ አቅርበውለት ነበር ምኒልክ ከጣሲያን ጋር ያደረጉት ስምምነት አደገኛ የፖለቲካ ጥልፍልፍ ውስጥ ጨምሯቸው ነበር። ቄስ ታውሪንን የተኳቸው መጋቢ አንድሬ ጃሮሉ በ ወደ ሐረር ያቀኑ ሲሆን ከአምሳ ዓመታት በቷሳ በዎቹም መጋቢው እዛው ነበሩ በሐረር ቆይታቸው ራስ መኮንን በርካታ የዲፕሎማሲ ልምድ አካብተዋል በከተማዋ ይገቡ እና ይወጡ ከነበሩ በርካታ የአውሮፓና አረብ ነጋዴዎች ጋር ያደርጉ የነበረው ውይይት ለዲፕሎማሲያዊ ዕውቀታቸው አፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል የመኮንንን የላቀ የዲፕሎማሲ ችሎታ የተረዱት አፄ ምኒልክ ወደ ሮም ሴንት ፒተርስበርግ ፓሪስ እና ለንደን ልዑካንን ሲልኩ በመሪነት የመረጡት ራስ መኮንንን ነበር የፈረንሳዩ ሌ ፔምፕስ ጋዜጣ ራስ መኮንንን በተደጋጋሚ አሞግዕ የጻፈ ሲሆን በኢትዮጵያ መንግሥት ከምኒልክ ቀጥሎ ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጣሪ እንደኾኑም መስክሮላቸዋል በአዲስ አበባ እና በመላው አገሪቱ ክፍል የነበሩ ጎበዛዝት የምኒልክ መኮንንን መመረጥ ተከትሎ ቢያጉረመርሙም ቅሉ ምኒልክ የውጫሌን ስምምነት ለማጠቃለል ወደ ሮም መኮንን ለመሳክ የወሰኑት ያለምንም ማቅማማት ነበር የራስ መኮንን ተልዕኮ በጣሊያን በራስ መኮንን የተመራው የኢትዮጵያ የዲፕሎማቶች የልዑካን ቡድን ነሐሴ ቀን ሮም ሲደርስ ክስተቱ ለአፍሪካ ከፍተኛ ዋጋ ያለው ድል ነበር የኢትዮጵያ ልዑካንን የሮም ጉብኝት ልዩ እና አንፀባራቂ የሚያደርገው በጥቁር አፍሪካ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል እና በዘመናዊ አውሮፓ መካከል የተደረገ የመጀመሪያው ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መኾኑ ነው። » በሚሏቸው ራስ መኮንን መካከል የነበረውን ወዳጅነት ስንመለከት ራስ መኮንን በምኒልክ ላይ ክሕደት ይፈጽማሉ ማለት አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል አስቸጋሪ ነው ራስ መኮንን በአዲስ አበባ እና ሮም ኹለት የተለያዩ ቃላት ተናግረው ። የኦሬሮ ሠራዊት ትግራይን በማረጋጋት እና ራስ መንገሻን በማስፈራራት ቢረዳቸው መልካም መኾኑን በማስላት ከጣሊያን ጋር ያላቸውን ግንኙነት በስሱ ለመያዝ መጠንቀቅን መረጡ በመኾኑም የጀነራል ኦሬሮን ሠራዊት ለመገናኝት በሚመስል መንገድ ወደ ትግራይ ጉዞ ጀመሩ በዝግታ ያደረጉት የትግራይ ጉዞ በእንዳርታ በኩል ነበር ያለፈው በአንዳንድ የትግራይ አካባቢዎች ወታደሮቻቸውን ላለመቀለብ ከተቃወሙ የትግራይ ገበሬዎች መጠነኛ ተቃውሞ ያጋጠማቸው ምኒልክ በተደጋጋሚ የወሰዱት እርምዳ የማያዳንም ነበር በተቃዋሚ ገበሬዎች ላይ የወሰዱት እርምጃም ለመንገሻ የሚፈልጉትን መልዕክት አስተሳልፎላቸዋል ራስ መንገሻ ከደቡብ አቅጣጫ በመገስገስ ላይ ዬ ባለው የምኒልክ ሠራዊት እና ከሰሜን እየተጠጋው ቼ በነበረው የጣለያን ጦር መካክል መኾኑን ዐወቀ ለመዋጋት ቢሞክር የሚያጋጥመውን አደጋ በመገመትም እጁን ለመስጠት ወሰነ በ ወታደሮቹ ታጀቦ ወደ ትግራይ በመገስገስ ላይ ወደነበሩት አፄ ምኒልክ በመሄድም ድንጋይ ተሸክሞ እጁን ሰጠ የመንገሻ መንበርከክ የዮሐንስን ዘውድ ለመውረሪስ የነበረው ሽኩቻ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በምኒልክ አሸናፊነት መጠናቀቁን አመሳክተ ጀነራል ኦሬሮ በአንፃሩ አደጋ ላይ ወዉደቀ ከአንቶኔሲ ጋር ከፈጠረው አለመግባባት በተጨማሪ አልታክዝ ባይነቱ ከኃላፊነቱ እንዲነሳ አደረገው በወርኃ ሰኔ ኦሬሮን በመተካት ኦሬስቴ ባራቴሪ ወደ ኤርትራ መጣ ተተኪው ባራቴሪ የጣሊያን ቅኝ ግዛት የወታደራዊ እና የሲቪል አስተዳዳሪ በመሆን ነበር የተሾመው ምዕ ዕሪሬዕ ራሄሪ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ኡምቤርቶ ባራቴሪ በኦስትሪያ እጅ በነበረችው የሰሜን ጣሲያኗ ግዛት ትሬንቲኖ በ ተወለደ። አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ክፍል ኹለት የአድዋ የጦር ሜዳ ውሎ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ምዕራፍ ስምንት የምኒልክ ዘመቻ የምኒልክ ክተት ዐዋጅ የተነገረው በመስከረም ወር በአንዱ ቅዳሜ ነበር ዕለቱ በአዲስ አበባ ደማቅ ገበያ የሚቆምበት ነው። ክልሉን በተለያዩ የጦር መሪዎቻቸው በኩል ሲያስተዳድሩ ነበር የቆዩት በመጨረሻም ጣሊያን መላውን የትግራይ አካባቢ ስትይዝ ምኒልክ ለመጀመሪያ ጊዜ ትግራይን በመጎብኘት የአገራቸውን ግዛት ለማስከበር ተነሉ እፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ሕዝባዊ ቅስቀሳ በኢትዮጵያ አፄ ምኒልክ ከቤተ መንግሥታቸው አካባቢ በሚነሳ ተቃውሞ አጣብቂኝ ውስጥ ገብተዋል ባለቤታቸው ጣይቱ እና ወንድማቸው ራስ ወሌ ከሰሜናዊ ወዳጆቻቸው መንገሻ እና አሉላ ጋር በመሆን ጣሊያን ላይ ጦር እንዲያበምቱ ምኒልክን ወተወቷቸው። ወራሪው የጣሊያን ጦርም ግዛታቸውን ለቅቆ እንዲወጣ ቅድመ ማስጠንቀቂያ አስተላለፉ ከዐዋጁ በፊት ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጦር ሠራዊት አልነበራትም አገሪቷን ለዘመናት ከወራሪ የጠበቃት የሕዝቡ ጠንካራ ወታደራዊ ልምድ ነበር በአገሩ እና በኃይማኖቱ ስም ለሚደረግለት ጥሪ ሕዝቡ በፍጥነት ምላሽ በመስጠት ይታወቃል ወታደራዊ ትዕዛዝ በቀጥታ ከንጉሁ ወደ ራስ ይወርዳል በመቀጠልም ወደ ግዛት አስተዳዳሪዎች እና የቀበሌሰፈር ጭቃ ሹሞች ይደርሳል የክተት ዐዋጁ ከቤተመንግሥት በተነገረበት ቅጽበት በርካታ መልዕክተኞች በአገሪቱ የተለያዩ አቅጣጫዎች ተበትነው ዐዋጁን አዳሪሰ ወንዱ ጦር ጎራዴ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ጋሻ ጠመንጃ እና ያለውን መሣሪያ ከዐሥር ቀን ስንቅ ጋር ዝግጁ አደረገ ሴቶች ለስንቅ የሚሆን ዳቦ ስርበሬ እና ቅቤ አዘጋጁ ከጥቂት ቀናት በኋላ ወንዶች በኢትዮጵያ ባሕል መሠረት መሣሪያ እና ጎራዴያቸውን በቀኝ ጎናቸው ታጥቀው በየቀዬአቸው መሸለል ጀመሩበየግዛቱ ያሉ ዜጎች ከአጎራባች ግዛቶች ጋር በመገናኘት ጉዞ የሚጀምሩበትን ዕለት እና ቦታ ወሥነው ጉዞ ጀመሩ ወታደር የመመልመሉ ተግባር በፍጥነት ቢከናወንም በምልመላው ወቅት የምልምሎቹ ታማኝነት ዋናው የትኩረት ነጥብ ነሰር ከሸዋ ንጉሥነት በመነሳት የመላ አገሪቱ መሪ መሆን የቻሉት አፄ ምኒልክ በአብዛኛው አገሪቱ በነበሯቸው ታማኞቻቸው አማካኝነት በርካታ ሠራዊት ማሰባሰብ ቻሉ የራስ መኮንን ራስ ወሌ ንጉሥ ተክሰኃይማኖት መንገሻ እና አሎላ ድጋፍ አስፈላጊ ነበር በምልመሳ ሥራው ወቅት ጣሊያኖች የገመቱት በጦርነቱ ወቅት የምኒልክ ቅይጥ ሠራዊት በመበታተን ከዳተኛው እንደሚበዛ ነበር በዚያም የተነሣ የምኒልክ ሠራዊትም ሆነ መላዋ ኢትዮጵያ በእጃቸው እንደሚወድቁ በመጠባበቅ ሳይ ነበሩ የምኒልክ ሠራዊት ከአዲስ አበባ በመነሳት ጉኮውን የጀመረው ጥቅምት ቀን ነበር ከደቡብ የተነሣው ጦር ወረኢሉ ላይ የሰሜኑ ደግሞ አሸንጌ ሐይት አቅራቢያ እንዲቀላቀላቸው አፄ ምኒልክ ቀድመው አሳውቀዋል የምኒልክ ወታደር ባለፈባቸው ቦታዎች ኹሉ አርሶ አደሩ ስንቅ በማቀበል እና በማበረታታት ነበር የሸኘው ። ጪጴቋ ጫፌ ም አርሰ ለአለ ከ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ጨፁጪጨ ጨ ሙሉ ዴሒሬሙ እይ መ ማል መ ከ ዬለ መ መ አቴ መ ቁ ልዑ የዘመቻው አጀማመር ጣይቱ እና ምኒልክ ከሠራዊቱ ጋር በመሆን ነበር ጉዞውን የጀመሩት የኹለቱ መኖር ሠራዊቱን ከወዲሁ ከማነቃቃቱ በተጨማሪ መንገድ ላይ የሚቀላቀለውን የሠራዊት ቁጥር ከፍ አድርጓል ምኒልክና ጣይቱ በጉዞው ወቅት ቃል የገቡ የግዛት አስተዳዳሪዎች በቃሳቸው መሠረት ሠራዊት ትጥቅ እና ስንቅ ማቅረባቸውንም መታዘብ ችለዋል በዘመቻው ወቅት በምኒልክ የሚመራው ሠራዊት መሃል ጎዳና ይዞ ሲጓዝ የራስ ወሴ እና ንጉሥ ሜካኤል ጦር ደግሞ ግራና ቀኝ ተራራውን በመያዝ ስጅቧቸዋል የጉዞው ሥልት በቂ የጥበቃ ደኅንነት ከመፍጠሩ በተጨማሪ የወታደሩን መዳከም ቀንሷል የሠራዊቱን ጉዞ የተመሰከቱ ሰዎች የሠራዊቱን ነጭ ሸማ እና የሚያብረቀርቅ ጦር እና ጋቫ እንደማይረሱት ተናግረዋል በዘመቻው ወቅት ጣይቱ ብጡል ከምኒልክ በላይ ጎልተው ታይተዋል የተመረጡ አጃቢዎቻቸው ድባብ ጥላ በመያዝ በበርካታ ሠራዊት አጅበዋቸው ነበር የሚጓዙት ጣይቱ ያስከተሉትን ጦር ይመሩ የነበሩት ባልቻ ከጦር መሪነታቸው በተጨማሪም የምኒልክ ግምጃ ቤት ኃላፊ እና የሽውድ ጠባቂም ነበሩ። ይህንን ጥርጣሬ ለማረጋገጥም ምኒልክ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ጦሩን ከፊት እንዲያስቀድም መኮንንን አዘዙት መኮንን የጣሊያን ወዳጅ ሆኖ ምኒልክን የሚከዳ ከሆነ ብቸኛው መፈተኛ ሊሆን የሚችለው ሠራዊቱን ከጣሊያን ሠራዊት ጋር ማፋጠጥ እንደሆነ ነበር አዔ ምኒልክ የወሰኑት የጣሊያን ከቅዙቷ መባነን የመኮንን ሠራዊት አምባ ላጌ ደርሶ ሲመለከት ነበር ቶሴሲ አገሩ ከማትችለው ባላጋራ ጋር መጋጨቷ የተገለጠለት ስለ ምኒልክ ዘመቻ አዲስ አበባ ከሚገኘው የጣሊያን ስለላ ቡድን የደረሰው መረጃ ጦሩ በኹለት ቡድን የዘመተ ሲሆን እያንዳንዱ ቡድን ዐሥራ ኹለት ሺህ ሠራዊት ብቻ እንደነበረው ይገልፃል ንጉሥ ተክለኃይማኖት በማመፁ ምኒልክ ወደ ጎጃም እንደዘመተ እና የራስ መኮንን ጦር ብቻውን ወደ ሰሜን መንቀሳቀሱን በተመለከተ የተሳሳተ መረጃ ነበር ቶሴሊ የደረሰው መንገሻ አሉላ ተክለኃይማኖት እና መኮንን የከጻጳቸው አፄ ምኒልክ ከመንደራደር ይልቅ ሠራዊታቸውን ለማንቀሳቀስ እንደማይሞክሩ ነበር የጣሊያን ግምት ግምቷን ያጠናከረላት ደግሞ በተደጋጋሚ ጦሯ ወደ ትግራይ ሲገባ የምኒልክ ምላሽ አለመስጠት ነበር ጣሊያን የተሳሳተ ግምት በመያዝ ምኒልክን እንደ ፈሪ ብቴጮለከትም የምኒልክ ዝምታ ግን ምክንያታዊ ነበር በ ትግራይን በመቆጣጠር በሥርዓተ ንዓሥናቸው ወደ አክሱም እንዲመጡ ጣሊያን ስትጋብዛቸው አዔ ምኒልክ አልተቀበሱም በ ጣሊያን አድዋን በመቆጣጠር መንገሻን ለምኒልክ ለማስረከብ ያደረገችውንም እንቅስቃሴ ምኒልክ በጥሞና ነበር የተመለክቱት የጣሊያን የተላሳተ ግምት እንዳለ ሆኖ በ ነገሮች በሙሉ የተለየ መልክ ያዙ። መንገሻ እና ከሱላ እንዲሁም የቀሩት የትግራይ መሳፍንት እና ጎበዛዝት ከምኒልክ ጎን በመሰሰፍ አገራቸውን ከጣሊያን ለመከላከል ወሰኑ ኔ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ቶሴሊ የጠበቀው መካክለኛ መጠን ያለው ሠራዊት ነበር በመንገሻ ወይም ዳ በራስ ወሴ የሚመራ ጦር ሲጠብቁ የነበሩት የቶሴሊ ወታደሮች አምባላጌ ላይ ሆነው ቁልቁል የተመለክቱት ሠራዊት ከቅዥታቸው አባነናቸው ቁጥሩ ከአርባ ሺህ የሚልቀውን የራስ መኮንን ጠንካራ ሠራዊት ተመልክቶ ነበር ቶሴሊ ለፀበኛ አለቃው አስቸኳይ ደብዳቤ የጻፈው እጅግ በጣም ብዙ ናቸው በማለት ቢፅፍም የተመለከተው የአፄ ምኒልክን የፊት ተሰላፊ ሠራዊት ብቻ መኾኑን ግን አሳወቀም ነበር ታኅሳስ ቀን ራስ መኮንን አምባላጌ ደርሰው ለቶሴሊ በጻፉት ደብዳቤ ይዞታውን በፍጥነት ለቅቆ ካልወጣ እርምጃ ለመውሰድ እንደሚገደዱ ገለፁ የራስ መኮንን ደብዳቤ እጅግ የተለሳለሰ እና በምኒልክ አስገዳጅነት የዘመቱ መሆናቸውን የሚገልፅ ዓይነት ነበር። ራስ መኮንን ቀድሞ ባደረጉት ጥናት አንድ ሺህ ሦስት መቶ ቅጥረኛ አስካሪየባንዳ ወታደሮችን የያዘው አራተኛ የጣሊያን ባታሊዮን ጠንካራ እንደሆነ አውቀዋል ዒ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ዴው ከቅጥረኞቹ በተጨማሪ ቁጥሩ ከ የሚልቅ የራስ ስብፃት እና ሼህ ታላ ወታደርም ከጣሊያን ጎን ተሰልፏል ራስ መኮንንም የኹለቱ ባንዳዎች ጦር ላይ አተኮሩ ቶሴሊ በዙሪያው የተወሰኑ ታማኝ አስካሪዎችን በማቆም ለራሱ ልዩ መከላከያ ህ የራስ ስብሃትን ጦር ቀድሞ በማዝመትም ሞቱን ለማራዘም ተጣጣረ የስብሃት ጦር በግራ የሼህ ታላ ደግሞ በቀኙ ሆነው ከአምባላኒ ወደ ቶጎራ ቂ የሚወስደውን መንገድ ዘጉት ከኹለቱ ጀርባ ደግሞ በሌተናንት ጀነራል ሾልፒቼሊ የሚመራ የኤርትራ ምልምል ሠራዊት ተስለፈ በቶሴሲ የሚመራው አራት መድፍ አደረገ ደግሞ በመሃል ሆኖ አምባውን ያዘ ከጠዋቱ አንድ ሰዓት ላይ መኮንን ጥቂት ወታደሮችን በቀኝ መስመር ወደነበረው የሼህ ታላ ሠራዊት በመላክ በቀላሉ ደመሰሱት በግራ የተሻለ ይዞታ የነበረውን የራስ ስብፃት ጦር እንዲደመሰስ ራስ ወሴ ሰባት ሺህ ወታደሮቹን እንዲያንቀሳቅስ አዘዙት። የጀርመን ኦስትሪያ እና ፈረንሳይ ጋዜጦችም የጣሊያን ሠራዊት በአምባላጌ የፈፀመውን ጀግንነት አናፈሉሱ በጣሊያን በተለይ የተደበላለቀ ስሜት ነበር የተፈጠረው የቅኝ ግዛት ዘመቻውን በመቃወም ይታወቅ የነበረው የጣሊያን ምክር ቤት በበቀል ስሜት አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ተገፋፍቶ ለቀጣይ ዘመቻ የሚሆን ገንዘብ እንዲመድብ ጠየቀ መንግሥትን አፄ ምነልክና የአድዋ ድል በመቃወም የሚታወቀው ሪየሬ ዴላ ሼራ ጋዜጣ በበኩሉ ወረራውን ሕብደት የአምባላጌው ድል ለኢትዮጵያ ከፍተኛ መነሣሣትን በመፍጠር ለአድዋ ድል በማለት አውግቦታል የሮም ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በመንግሥታቸው ሳይ ተቃውሞ አስተዋዕኦ አድርጓል በራስ መንገሻ ፈጣን ሽንፈት ኢትዮጵያን ዝቅ አድርገው በመውጣት ሺሻ ምኒልክ» በማለት የኢትዮጵያውያን ንጉሥ ሲያወድሱ የገመቱ አውሮፓውያንም ከአምባላጌ በኋላ ግምታቸውን ለማስተካከል ተገድደዋል ተደምጠዋል የተማሪዎቹ ተቃውሞ ምናልባትም በአውሮፓ ታሪክ በዓይነቱ የመጀመሪያ ሳይሆን አይቀርም የአምባላጌውን ድል ምኒልክ የሰሙት ዓላማጣ ሳሉ ነበር። ሥራዊ መናዊ ጠመጋኛ ዳና ጋሪም መጋጠቋፇ ጎሳታውሳዎሥታ መድጽሥ ጋኒፐ ራስ መኮንን ታኅላስ ቀን ኹለተኛ ቡር ደብዳቤ ቢፅፉም ከጋሊያኖ የተለየ መልስ አላገኙም ታኅሳስ ሠላሳ ቀን ሦስተኛ ደብዳቤአቸው ከነጭ መረብ ጋር በወታደር አስይዘው ወደ ጋሊያኖ ምሽግ ላኩ በሦስተኛው ደብዳቤ ጋሊያኖን የጠየቁት ቁስለኛ ጠታፈሮታችን የሚያክምላቸው ፃኪም እንዲልክላቸው ነበር ጋሊያኖም የካምኙ ሐኪም የነበረው ሞዜቲን ወደ ራስ መኮንን በመላክ ለአንድ ቀን የሕክምና አገልግሎት ሰጥቶ ወደ ካምኙ ጊዮርጌስ ከተባለ የራስ መኮንን ወታደር ጋር መሰቡ ሞዜቲ ምሽዙ እንደደረስ ለዒያኖ ስለ ራስ መኮንን ሠራዊት ብዛት አብራራለት ሞዜቲን አጅቦ የመጣው ጊዮርጊስ በምሽጉ ግብዣ ተደርጎለት የነበረ ሊሆን ብዙ ብራንዲ ከጠጣ በኋላ መለፍለፍ ጀመረ ሺህ ሠራዊት ያለው አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል የምኒልክ ጦር በመምጣት ላይ መኾኑን ጦሩ መድፍ መታጠቁን እና ምኒልክ ምዕዋ ቤተመንግሥት ተቀምጦ ጠጅ እንደሚጠጣ መዛቱን ጊዮርጊስ ለጋሊያኖ ዘከዘከ ጋሊያኖም የምኒልክ ፍላጎት ትግራይን ማስለቀቅ ብቻ ሳይሆን ጣሊያንን ከመላው አፍሪካ ነቅሎ ማስወጣት እንደሆነ ተገለጠለት የራስ መኮንን ጦር የማጥቃት እርምጃ ሳይወስድ ለቀናት በዝምታ መቀመጡ ጋሊያኖን አጠራጠረው ጥር ቀን የመኮንን ሠራዊት የጋሊያኒን ምሽግ ከብቦ ጨረሰ ጥር ቀን ሰጋሲያኒ በጻፉት የመጨረሻ ደብዳቤ ራስ መኮንን በአምባላጌ የቶሴሲን መጨረሻ አስታውስ ምሽጉን አስረክበኝ ተጨማሪ ደምም አታፍስስ ይህንን ብታደርግ ከነሙሉ ጓዝህ እስከ ምጽዋ ድረስ ልሸኝልህ ቃል እገባልፃለሁ በማለት ከረር ያለ መልዕክት አስተላለፉ የበዓሉጥምቀት ሰልፍ ጥር ቀን ከጻፈው የግል ማስታወሻ ጋር በማያያዝ ጋሊያኖ ስለ በዓለ ጥምቀት ፅፎ ነበር። በመጀመሪያው የውጊያ ውሎ ቀድሞ ቦታ የያዘው የጣሊያን ሠራዊት በርካታ የኢትዮጵያ ወታደሮችን ገደለ ለፅለቱ ከፍተኛ ኪሳራ ጣይቱ አሉላ መንገሻ እና ምኒልክ ተጠያቂ ያደረጉት ራስ መኮንንን አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ነበር ለቀናት በመደራደር ባባከኑት ጊዜ ጣሊያን ምሽጉን እንዲያጠናክር በቸልታ መመልከታቸው ተገቢ አንዳልነበረም ወቀሱ በሁኔታው የተበሳጩት አዔ ምኒልክም ለቸልታቸው መቀጫ ይሆን ዝንድ ራስ መኮንን የራሳቸውን ወታደሮች በማስቆደም ምሽጉን እንዲሰብሩ አዘዙ ጥር ቀን የኢትዮጵያ መድፍ የጣሊያንን ምሽግ ሲደበድብ ቢውልም ምሽጉን ለመስበር ግን አልቻለም። በተደጋጋሚ ሲወቅሳቸው የነበረው ራስ አሉላ በመጨረሻም ነፍሳቸውን መታደጉ ጨዋነቱን ነበር ያሳየው ጥር ቀን በምኒልክ ዘመቻ ጥቁር ቀን ነበር በአምባላጌው ድል ወኔው ተነሳስቶ የነበረው ሠራዊታቸው በመቀሌው ውጊያ ከፍተኛ አልቂት አጋጠመው ይህንን ተከትሎም በጦራቸው ላይ ክፍተኛ የውጊያ ሞራል ውድቀት ተመለከቱ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ነበር ለቀናት በመደራደር ባባከኑት ጊዜ ጣሊያን ምሽጉን እንዲያጠናክር በቸልታ መመልከታቸው ተገቢ እንዳልነበረም ወቀሱ በሁኔታው የተበሳጩት አፄ ምኒልክም ለቸልታቸው መቀጫ ይሆን ዘንድ ራስ መኮንን የራሳቸውን ወታደሮች በማስቀደም ምሽጉን እንዲሰብሩ አዘዙ ጥር ቀን የኢትዮጵያ መድፍ የጣሊያንን ምሽግ ሲደበድብ ቢውልም ምሽጉን ለመስበር ግን አልቻለም የኢትዮጵያ ሠራዊት በአጠቃላይ ዐሥራ ኹለት መድፍ ያስለፈ ሲሆን ኹለቱ ከአምባላጌው ውጊያ በምርኮ የተገኙ ነበሩ የመድፈኞቹን የተስተካከለ ዒሳማ የተመለከተው ጋሊያኖ የኢትዮጵያ ወታደሮች ሳይሆን አውሮፓውያን መሆን አለባቸው በማለት ተደንቆ ነበር የኢትዮጽያ ሠራዊት የታጠቀው ሆች ኪስ መድፍ ከጣሊያን መድፍ የተሻለ ጥራት የነበረው ሲሆን የተሻለ ርቀት ይሸፍናል « » ዬዛዜ። ደጋፊ ኃይል በመላክ ሊያተርፈው እ ሚቸል ክበር የባራቴሪ ኹለት ባታሊዮን ጦር ትር ቀን አዲግሪ ቢደርስም ወደ መቀሌ በመዝመት የጋሊያኖን ጦር የማትረፍ ዕቅድ አልነበረውም ባራቴሪ የአምባላጌውን ሽንፈት ደግሞ መቀሌ ላይ ማየት ካልፈሰገ የነበረው ብቸኛ አማራጭ ከምኒልክ ጋር መደሪደር ነበር አፄ ምኒልክ በበኩላቸው ከጊዜ ጋር ትግል ላይ ነበሩ የያቡሩን ግዙፍ ሠራዊት ለብዙ ቀናት መመገብ አይችሉም በመኾኑም በፍጥነት መንቀሳቀስ ካልቻሉ በርካታ ወታደሮቻቸውን በርሃብ እና ጥማት ሲያጡ ይቾላሉ ም አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ተ ን የተራበ የይሁዳ አንበሳ ሲሳይ ጣሊያን ለሽምግልና የመረጠችው ፔየትሮ ፌልተርን ነበር ፌልተር ለመጀመሪያ ጊዜ በ ወር ኢትዮጵያ የመጣ ሲሆን ለዓመታት በንግድ ሥራ በመቆየቱ ከጣይቱ ምኒልክ እና ራስ መኮንን ጋር መቀራረብ ችሏል ለድርድሩ አመቺ እንዲሆን ፒየትሮ ወደ ምኒልክ የጦር ሰፈር ያመራው ጀነራል ጋሊያኖን ይዞ ነበር ፒየትሮ በድንኳናቸው ያገኛቸው አዔ ምኒልክ በጣም ተቀይረው ነበር በጠይም ፊታቸው ወትሮም አስፈሪ ሞገስን ይሰጣቸው የፈንጣጣ ምልክት የባሰ አፍጥጦ ይታይ ነበር በጦርቱ አስጨናቂነት የበለጠ ጠቁረው እና አስፈሪ ሆነው እንዳገኛቸው ተናግሯል በይሁዳ አንበሳው ፊት ሰመጀመሪያ ጊዜ የቀረበው ጋሲያኒ የተቆጡት የአንበሳ ሲሳይ ሊያደርጉት እንደሚችሉ በማሳብ በፍርሃት ተብረከረከ ጋሊያኖ ለመብረከረኩ ምክንያት ነበረው በመቀሌ ላለቀው በርካታ የኢትዮጵያ ሠራዊት ኃላፊነቱን የሚወስደው እርሱ ነበር ለመኾኑ ይፄን ሰው ፊቲ ያመጣኸው ለምንድን ነው። የመንገሻን ኃይል በማሳሳትም የራሱን የሠራዊት ቁጥር ከፍ ከማድረግ አንፃርም የኹለቱ ተከታዮች ከጦሩ ጋር መቀላቀል አስተዋፅኦ አድርጎለታል ራስ ስብሃት እና ሓጎስ አጋጣሚውን ሰመጠቀም አንጂ ከባራቴሪ ጋር የወገኑት በእርግጥም ከፃዲዎች ሆነው አልነበረም ከአምባላጌ እና መቀሌ ዘመቻዎች በኋላ በተለይም በየካቲት ወር ላይ የምኒልክን እንቅስቃሴ ከተመለከቱ በኋላ ነበር ባራቴሪን ለመክዳት የወሰኑት በመኾኑም የካቲት ቀን ኹለቱም ወታደሮቻቸውን ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በማስኮብለል የጣሊያንን ካምፕ ለቀቁ የእነ ስብፃት ሠራዊት ምኒልክ ካምፕ ሲደርስ የጀግና አቀባበል ነበር የተደረገለት ስብዛት እና ተፈሪም ከፍተኛ ውዳሴ ተደረገላቸው ባራቴሪ የገመተው አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ኹለቱ የካዱት መንገሻ ዮሐንስን በመኾኑ በምንም መንገድ ወደ ኢትዮጵያ ሠራዊት እንደማይቀላቀሉ ነበር የሠራዊቱ ወደ ምኒልክ መመለስ የኢትዮጵያን ውስጣዊ መረጋጋት ያረጋገጠ ሲሆን የባራቴሪን ከፋፍሎ የመግዛት ዕቅድም ጥያቄ ውስጥ ከተተው የጣሊያን ይዞታ መፍረክረክ የራስ ስብፃትን እና የተፈሪን መክዳት ተከትሎ የአጋሜ አካባቢ ነዋሪዎች በጣሊያን ላይ ማመፅ ጀመሩ በርካቶችም ኹለቱን በመከተል የከዳውን የሠራዊት ቁጥር በሦስት እጥፍ ከፍ አደረጉት የባራቴሪን ካምፕ ለቀው በወጡ በአምስተኛው ቀን በምኒልክ አበረታችነት የስብሃት እና ተፈሪ ሠራዊት የባራቴሪ የግንኙነት መስመር ላይ የምትገኘውን ባራኪት ከተማ ለመቆጣጠር ተንቀላቀሱ በስክዲግራት ዙሪያ የነበረው የሳውራ ጦር ካምፕ ከፍተኛ ጉዳት ደረሰበት የካቲት ቀን የጣሊያን ወታደሮች ላይ ጥቃት የተሰነዘረ ሊሆን ድጋፍ ለመስጠት ባራቴሪ የላካቸው ወታደሮች በሙሉ ተገደሉ የካቲት ቀን የምኒልክ ታማኞች በአዲግራት አቅራቢያ በመመሸግ ከአስመራ ወደ አዲግራት በመጓዝ ላይ የነበረውን የጣሊያን ስንቅ እና ትጥቅ ዘረፉ በዘረፋ ያገኙትን የጣሊያን ዮኒፎርም በመልበስ ተመሳስሰው በመጠበቅም በቀጣዩ ቀን ለቅኝት በወጡ የጣሊያን ወታደሮች ላይ ጥቃት ፈፀሙ የዘረፋ ጥቃቱን ተከትሎ ባራቴሪ የግንኙነት መስመሩን በመቀየር የማይመራት እና የደብረዳሞን መንገድ ለመጠቀም ወሰነ የእነ ስብፃትን መክዳት ቀድሞ የሰማው የደብረዳሞ አካባቢ ነዋሪም ባራቴሪ ላይ በማመፅ ለምኒልክ ታማኝነቱን አረጋገጠ የምኒልክ ታማኞች በአዲግራት እና ሳውራ መካክል በመመሸግ የጣሊያንን ወታደራዊ ትጥቅ እና ስንቅ አቅርቦት ማጥቃት ጀመሩ። ድሉን ተከትሎ ከሮም የማዕረግ ዕድገት የተደረገለት ሲሆን እድገቱን ተክትሎ በኹለቱ መኮንኖች መካከል ግልጽ መናናቅ መታየት ጀመሯል አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል በአምባላጌ የተሸነፈው ጀነራል ቶሴሊ ለሽንፈቱ እንደዋና ምክንያት ለሮም ቋ ያቀረበው አለቃው ጀነራል አሪሞንዲ ተገቢውን ትዕዛዝ በፍጥነት አለማስተላለፉን ነበር ይህንን ተከትሎም በሮም የአሪሞንዲ ተቀባይነት ቀነሰ ባራቴሪም በአሪሞንዲ እዝ ሥር የነበሩትን የባንዳ ሠራዊት አባላት ወደ ጀነራል ማቲኦ አልበርቶኒ እዝ አዞረ ሺ እየ ከዮዐ ዳዕህክር ሾል ረሃሄርዝጣ ዘህሪጸርነ ዔነክ ቭ ምዕሳ ማሉ ለሰሰሮፆኒ ወ ሏታዕዶራዚዖኔ ዲታሲያና ጋሄጣ ዖፉወፈደ ር አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል አልበርቶኒ ለመጀመሪያ ጊዜ ኤርትራን ያየው በ ነበር በወቅቱ የቅኝት ሥራውን ጨርሶ ወደ ጣሊያን የተመለሰ ሲሆን በ ሙሉ በሙሉ በኤርትራ ከመመደቡ በፊት ለኹለተኛ ጊዜ በ ኤርትራ ተመድቦ ነበር ጀነራል ሺቶሪዮ አማኑኤል ዳቦርሜዳ በባራቴሪ ሥር ካሉት መኮንኖች መካከል የተሻለ የዲፕሎማሲ እና ወታደራዊ ሳይንስ ዕውቀት ነበረው በተግባር የተፈተነ ወታደራዊ ብቃት ባይኖረውም በሥሩ ለነበሩ መኮንኖች የሚያስተላልፋቸው ትዕዛዛት በጥብቅ እንዲከበሩለት ይፈልጋል በአፍሪካ የዘመቻ ልምድ ያልነበረው ዳቦርሜዳ በ ጥር ወር ነበር ምፅዋ የደረሰው ከአድዋ ጦርነት ጥቃት ሳምንታት ቀድሞ የደረሰ ሲሆን በጽሑፍ ከሰፈረ ወታደራዊ ሳይንስ ዕውቀት ውጪ የጦርነት ልምድ አልነበረውም ከክራቱ ጀነራሎች ወደ ሳውራ በመምጣት የመጨረሻው ጀነራል ጁሴፔ ኢሌና ነበር በኢትዮጵያ እና አፍሪካ ምንም ልምድ ባይኖረውም የ ዓመቱ ኢሌና ጥልቅ የፖለቲካ ዕውቀት እና የንግግር ችሎታ ነበረው በጦር ሰፈር ውስጥ በተደረጉ ውይይቶች ሲናገር እንደተደመጠው ከሮም የመጣው የአምባላጌ እና የመቀሌውን ውርደት ለማካካስ ነበር አብዛኛው የጣሲያን ወታደር ከመንገሻ ጋር ከተደረገው ውጊያ ጀምሮ ልምድ ያበተ ሲሆን የመጨረሻውን ውጌያ ለማድረግ ልቡሙሉነት ይነበብበታል ከአምባላጌው ውጊያ በኋላ ከጣሊያን የመጡ አዳዲስ ወታደሮች ውስጣቸው በበቀል እልህ የተሞሉሱ ናቸው ከችኩልነታቸው አንፃር ፍፁም የተረጋጋ አመራር በመስጠት ከሚታወቀው ጀነራል ባራቴሪ ጋር መግባባት አስቸግሯቸው ነበር ጠቅላይ ሚኒስቱር ክሪስፒን ጨምሮ የሮም ባለሥልጣናትም ትዕግስት አጥተዋል ራስ መንገሻን ድል ከነሳ በኋላ ለባራቴል ልዩ አድናቆት የነበራቸው ሦ ከመመሙጨሙኢ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል በአምባላጌ የተሸነፈው ጀነራል ቶሴሊ ለሽንፈቱ እንደዋና ምክንያት ለርሃ ያቀረበው አለቃው ጀነራል አሪሞንዲ ተገቢውን ትዕዛዝ በፍጥነት አለማስተላለፉ ነበር ይህንን ተከትሎም በሮም የአሪሞንዲ ተቀባይነት ቀነሰ ባራቴሪም በአሪሞን። የባራቴሪ መባረር እየታወቀ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ቴሌግራም ለምን እንደዓፄፉት ለማንም ግልጽ አልነበረም በጠቅሳይ ሚኒስትሩ ቁጣ እና ስድብ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል የተደናበረው ባራቴሪ ቀጣይ እርምጃውን በጥልቅ አላሰበበትም ነበር በመሪው ቴሌግራም የተነሣ ነበር ወደ አድዋ ለመዝመት የወሰነው እስከ መጋቢት ቀን ድረስ የባራቴሪ ዕቅድ ወደ ኤርትራ ማፈግፈግ ነበር በምኒልክ ሠራዊት የአቅርቦት መስመሩ የተቋረጠበት ሲሆን የኢትዮጵያ ጦር ወደ ኤርትራ መንቀሳቀስ መጀመሩ መላውን የጣሊያን ቅኝ ግዛት አደጋ ሳይ ሊጥለው ተቃርቧል በመኾኑም ባራቴሪ ወደ ኤርትራ አፈግፍጎ በየሳምንቱ የሚመጣውን የጣሊያን አዳዲስ ሠራዊት ለማደራጀት ከበታች መኮንኖች ጋር መክሮ ነበር የባራቴሪን ዕቅድ ካስቀየሩት መኮንኖች መካከል ዋነኛው ጀነራል ዳቦር ሜዳ ነበርና ጀነራሉ የምኒልክ ሠራዊትን በተመለከተ ከስለላ ቡድኑ የደረሰውን መረጃ ሳያጠራ ነበር ለውሳኔ የቸኮለው የኢትዮጵያ ሠራዊት በስንቅ እና ትጥቅ እጥረት እየተቸገረ ከመኾኑም በላይ የውጊያ ሞራሉ ወድቋል ስለዚህ ጣሲያን ጥቃት «ብትሰነዝር በቀላሉ ይበተናል በማሰት ነበር የባራቴሪን የማፈግገፍ ዕቆድ የተቃወመው ምኒልክ ለቀናት በጉንዳብታ መሽጎ ያሳለፈው ጦራቸውን ጥር ቀን እንዲንቀሳቀስ አዘዙ። በጥበቃ ላይ የነበሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች የቱሪቶን ጦር በመመልክት የማስጠንቀቂያ ተኩስ አከታትለው ተኮሱ ከንጋቱ ሊሆን ጥቂት ደቂቃዎች ነበሩ የቀሩት የአድዋ ጦርነትም የጀመረው በዚያ ሰዓት ነበር አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ምኒልክ እና ጣይቱ መታጠቂያቸውን አጠበቁ የኢትዮጵያ ጦር የጣሊያንን ሠራዊት እየጠበቀ ስለመኾኑ ምንም ማረጋገጫ አልነበረም ሪዶልፎ ማዘቾኒ በዎቹ ባሳተመው ጽሁፍ እንደገሰጸው የጣሲያንን ጦር መንቀሳቀስ አፄ ምኒልክ የሰሙት ቅዳሴ ላይ ሳሉ ከሌሊቱ ሰዓት ላይ ነበር። አልበርቶኒ በምኒልክ እና ጣይቱ ከሚመራው ጦር ጋር ፊት ለፊት ተፋጠጠ ዳቦርሜዳ ደግሞ ማርያም ሸዊት ላይ ተከበበ የምኒልክ ሠራዊት እንቅስቃሴ የጣሊያንን ጦር ሦስት ቦታ በመከፋፈል የጥቃት የበላይነትን ተቆጣጠረ ውጊያው እስከ ምሽት ቢቀጥልም የአድዋ ጦርነት ግን የምኒልክን ልዩ እንቅስቃሴ ተከትሎ ከጠዋቱ ላይ ተጠናቋል አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ምዕራፍ ዐሥራ ሦስት መሐሉ ሲሰበር የአፄ ምኒልክ ወታደሮች በአልበርቶኒ እና ዳቦርሜዳ ብርጌዶች መካከል በመንቀሳቀስየኹለቱን የግንኙነት ሙከራ ሕልም አደረጉት በዚያ ወቅት ራስ አሉላ በመሸሻ ላይ የነበረውን የጠላት ጦር ተመልክቶ ምኒልክ የኦሮሞ ፈረሰኛ ወታደሮችን በመላክ የሚሸሸውን ጦር በምሥራቅ አቅጣጫ እንዲያስቆሙጮለት ጠየቀ። ምልምሉቹ ምንም ዓይነት የውጊያ ልምድ የሌላቸው ሲሆን ውስጣቸው በበቀል እና ንቀት ብቻ የተሞላ ነበር ፈርጣጮቹ እና አሳዳጆቹ የአሪሞንዲ ወታደሮች ቦታቸውን በአግባቡ ከመያዛቸው ቀድሞ ነበር ጦርነት የጠበቃቸው ላይ የአልበርቶኒ ባንዳ ሠራዊት በኢትዮጵያውያኑ እየተባረረ ነበር የባንዳዎቹ ሽሽት የአልበርቶኒን ፍናሜ አመላክተ የቱሪቶን ልዩ ኃይል በማባረር ላይ የነበሩት የምኒልክ ወታደሮች ከባንዳዎቹ ይልቅ አውሮፓውያን አዛዥቻቸው ላይ ነበር ያነጣጠሩት በልዩ ዩኒፎርማቸው ኃሦሕ መጁ ፈይ ቁ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል በቀላሉ ኢላማ ውስጥ የገቡ ሰባት ነጭ መኮንኖች መጀመሪያ ሳይ ተገደሉ ክሞት የተረፉ ጥቂት የአልበርቶኒ ወታደሮች የአሪሞንዲ ጦር ወደ ነበረበት ራዕዮ ተራራ ግርጌ እና ወደ ሳውራ አቅጣጫ ፈረጠጡ ከጠዋቱ አካባቢ የአልበርቶኒ ሠራዊት ምንም ዓይነት ድጋፍ እንደማይመጣለት ተስፋ ቆርጠዋል የዳቦርሜዳ ብርጌድ እንደደረሰሳቸውም ኔላወቁም ነበር የአልበርቶኒ ወታደሮች የአድዋ ውሎአቸው መደምደም ግልጽ ሆኖላቸው ነበር የኢትዮጵያ ጦር በአልበርቶኒ ላይ የበላይነትን መቆናጠጥ የጀመረ የጠላትን የቀኝ መስመር በመምታት ነበር የጣሊያንን መድፈኞች እስክ ሺህ ጫማ በመጠጋት የተቀናጀ ጥቃት ስነዘረ በቀኝ መስመር የተደረገው ማጥቃት የጣሊያንን ጦር ማዕከላዊ ይዞታ ለኢትዮጵያ ጦር ክፍት አደረገለት ከጠዋቱ ላይ የተረፈው የአልበርቶኒ ጦር ሠራዊት ለመሸሽ ሲዘጋጅ የአርኔስቶ ኮርዴላ መድፈኛ ሠራዊት ደረሰለት በመልሶ ማጥቃት በርካታ የኢትዮጵያ ወታደሮችን ቢገድሉም የውጊያ የበላይነቱን ግን መጠበቅ አልቻሉም በተመቱት ወታደሮች ምትክ ሌሎች እየተተኩ አልበርቶኒን ፈተኑት የኮርዴላ መድፊኛ ሠራዊት ከመሃመድ አጋ አደም እና ሱልጣን አጋ አሚድ አጠገብ በመሰለፍ ጠንካራ ጥቃት ሲሰነዝር ቆየ ነገር ግን ለመድፈኛው ብርጌድ ሽፋን ሲሰጥ የነበረው ኛ ባታሊዮን ላይ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን ተከበበ ትዕዛዝ መቼ እንደተሰጠ ግልጽ ባልሆነበት ሁኔታ ከአልቤርቶ ግራ ጎን ተስልፎ የነበረው ጌራርዶ ፓንታና ከአለቃው ካፒቴን ፔኔሲ ትዕዛዝ እንደደረሰው በመናገር አፈገፊገ የጣሊያን ጦር በመጠኑም ቢሆን የተቀናጀ ጥቃት መሰንዘር የቻለው ላይ ነበር በግራ እና ቀኝ የተከበበው አልበርቶኒ ኛ እና ኛ ባታሊዮን እ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል መድፈኞች ጥይታቸው እስኪያልቅ እንዲፈቋኮሱ አዘዘ ትዕዛዙ መድፈኞቹ በማፈግፈግ ላይ ለነበሩት ሽፋን እንደኾኑ የታለመ ነበር የኛ ባታሊዮን ርዝራዥ ወታደሮች በማፈግፈግ ላይ ሳሉ ላይ መድፈኞቹ ጥይት ጨረሱ ያለግልጽ ትዕዛዝ ያፈገፈጉት ኮርዴላ ሞሃመድ ሱልጣን እና ኢድሪስ ቱታይ ወደ እሥር ቤት ተወረወሩ ጀል ባራቶሪ ቆስሉ እጁን ሰጠ የጀነራሉ መማረክ ለኢትዮጵያ ድልን አጎናጸፈ በመሸሽ ላይ የነበሩ የጣሲያን ወታደሮች ለኢትዮጵያ ጥይት ሲሳይ ኾኑ። የሽፋን ተኩሱ በመሸሽ ላይ የነበሩትን የጣሊያን ወታደሮች አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ሊመታ ይችል ነበር በዚያ ላይ ግዙፍ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ ሠራዊት በመምጣት ላይ ስለነበር ዳቦርሜዳ መጋፈጥ አልፈለገም የጠላትን ጦር ከሚያባርረው የኢትዮጵያ ሠራዊት በተጨማሪ በአልበርቶኒ እና ዳቦርሜዳ ብርጌድ መካከል ቆርጦ ገብቶ የነበረው ሠራዊት ራዕዮ ላይ ከመሸገው የጣሊያን ጦር በተቃራኒ የነበረውን ዞባ ዳዕሮ ጉብታ መቆጣጠር ጀመረ ጉብታውን ለማስለቀቅ ኮል ፍራንሴስኮ ስቴቫኒ ኹለተኛ ባታሊዮንን አዘዘ ወታደሮች የተቀበላቸው የኢትዮጵያውያኑ ጥይት ነበር በኢትዮጵያ ቁጥጥር ሥር ዋለ የባታሊዮኑን ጉብታውም በቀላሉ ከጠ ለህፍ ሀጩን ጳሳርቻ ይጎድዎ ጦረንም ሥነዕታ ምዕራፍ ሪሞንዲን የቀኝ መስመር ይከለክል የነበረው የከል ጋሊያኖ ሦስተኛ ባታሊዮን ህ ፍተኛ ውጊያ ገጠመው። በጥንታዊት ፈረንሳይ በነበረው ዓይነት ሥርዓት በጥሪ ለዘመቻ የሚሰበሰብ ሕዝባዊ ጦር ነበር ኢትዮጵያውያን ወታደሮች ክፍያ ባይኖራቸውም በውጊያ ሲሳተፉ ከመሪያቸው ልዩ ከበሬታን ያገኛሉ ከዚህ በተጨማሪ የዘመቻውን መጠናቀቅ ተክትሎ በምርኮ የሚገኙ ንብረቶችን እና ጠመንጃዎችን ይክፋፈላሉ ከአድዋ ድል በኋላ የሆነውም ይህ ነበር የምኒልክ ወታደሮች ከጠላት የተማረኩትን ንብረቶች በምርኮኞች ፊት ተከፋፈሉ ከንብረት ክፍፍል እና ሽልማት ጎን ለጎን የተለመደው የድህረጦርነት የድል ሰልፍ ተደረገ ሰልፉን ቁስለኛ እና ምርኮኛ የጣሊያን እስረኞች እንዲመለከቱት መደረጉ ለተሸናፊው ወገን ከፍተኛ ውድቀት ነበር ሽንፈት እና ሸሻት የአልበርቶኒ ብርጌድ መበታተን የጣሊያንን ሽንፈት በጠዋት ነበር የጠቆመው በርካታ የባንዳ ሠራዊቱ በተለያየ አቅጣጫ የፈረጠጠበት ጆል አልበርቶጊ ከአውሮፓውያን የጦር መሪዎቹ ጋር በመሆን እጅ ሰጠ የጀል አሪሞንዲ ብርጌድ ራዕዩ ተራራ ግርጌ ደርሶ በአግባቡ ቦታውን ሳይይዝ ነበር በመፈርጠጥ ላይ ከነበሩት የአልበርቶኒ ወታደሮች ጋር የተገናኘው በወቅቱ ግዙፍ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ ሠራዊት የወገናቸውን ጦር ሲያባርር ከመመልከት ውጪ የአርሞንዲ ወታደሮች ምንም ማድረግ አልቻሉም አፄምኒልከና የአድዋድል ተበታትኖ በመሮጥ ላይ የነበረው ሠራዊት በስልት ወደ ሳውራ እና አዲግራት ምሽግ ለመምራት ባራቴሪ ያደረገው ሙክራ አልተሳካም ወታደሩ ምንም ዓይነቿ ትዕዛዝ መስማት አይችልም ነበር የሁኔታውን አስፈሪነት በመመልከት ራሱ ጀነራል ባራቴሪ በቅሎውን ወደ ሰሜን አቅጣጫ ሽምጥ ጋለበ የጣሊያን ሠራዊት በመገስገስ ላይ የነበሩትን የኦሮሞ ፈረሰኞች በተመለክተበት ወቅት የሚገባበት ጠፋው። በወቅቱ እፄ ምኒልክ የአልማዝ ፈርጥ የነበረው ትልቅ ሎቲ ጆሮአቸው ሳይ አጥልቀው ነበር ሙሉ ነጭ ልብስ የለበሱ ሲሆን ራሳቸው ላይ የጠቀለሉት ነጭ ሻሽ ከጀርባ ትክከቫቸው ላይ የወረደ ሲሆን ጥቁር ኮፍያም ከላይ ደርበው ነበር አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ዛታሀዓ ፈዖራኛ ይ ረ ግዜ በናሆ ላ ምሰሳ ጴታኖቷያ ያላፍሪካ ዕፎዘርጎጋድ ዕነግሰ ዕብዕህ በርካታ ሐያላን አገራት የኢትዮጵያን ወዳጅነት ለማግኘት መንቀሳቀስ የጀመሩት ከአድዋ ድል በኋላ የምኒልክ እና ጣይቱን ዝነኝነት ተክትሎ ነበር ምኒልክ በአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በመላው አውሮፓ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠው ስብዕና ነው የንጉሥ ወዳጅነት ለአውሮፓውያኑ ልዩ ጥቅም ይኖረዋል ከተመለሱ ከጥቂት ወራት በኋላ በ ነበር ልዑካኑ በሩስያ አሣ ሊፐፕጦቃ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መካክል ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ነበር ከልዑካኑ ጋር የሕክምና ቡድን ጳብሮ የመጣ ሲሆን በጳድዎ ጦርነት ሰዖሰት ወታደሮች የሕክምና እርዳታ አድርጓል የሩሲያ ቀይ መስቀል ማህበርም በሮካታ ጨም አፄ ምኒልከና የአድዋ የፈረንሳይ ወደ አዲስ አ ልዕሉኃያል እየሆነች የስፔን ካቶ ለመፍጠር ነበር ከም ከቫቲካን ጋር ይመሳሰ እንግሊዝ በ የልዑካን ቡድኑ በኢ የነበረው አመለካከት አሜሪካ ከኢኀ ሺህ ዶላር የሚደርስ መልዕክተኛዋ ሮበርግ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙ የልዑካን ቡድን ኢትዮ በስኪነር የተ ወታደሮች አቀባበል ፊ ያ ዴፖ በወቅቱ አፄ ምኒልክ ኽር። ዓ ምነዕሰ ይይሥና ላፄ ምኒሳ ረምታ ወራታ ዕነ ዴ ሳዕፉሮ ዖኦወዕና አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ኳ ሾቨ ከኪህ ምዕኃሰ ያራዕ መዖሶጋ ፅጋዙሥሥ ሕድዎርድ ፅሰላ ፈመኦ ቋጋደ ፇፇቻያሦ ወቅም ራስ መኮንን የአዒ ምኒልክ ዘውድ ወራሽ እንደሚኾኑ በበርካቶች ቢገመትም ከአድዋ በኋላ ካረፉ ግኖች ኹለተኛው በመሆን በ በሕመም አርፈዋል በተመሳሳይ ዓመት የአፄ ምኒልክ ጤና መዳከም ጀምሮ ነበር የንጉሥን የጤና መቃወስ ተከትሎ የአማካሪያቸው አልፍሬድ ኢልግ ተሰሜነት እና ተፅዕኖ በዘውዱ አካባቢ ቀንሷል አልፍሬድ ኤልግ ለንጉሠ የነበረውን ፍቅር በተለያዩ ጊዜያት ያሳየ ሲሆን ወንድ ልጁን ም ኣክ ሲል ስምዕቲጀቶታል የንጉሥን ሕመም ተከትሎ ባዕቤቴን እና ልዶቹን በመያዝ ከአድዋ ጀግኖች ትውልድ መካክል ረጅም ዓመታት መቆየት የቻሉት እቴጌ ጣይቱ ናቸው አዔ ምኒልክ በጠና በታመሙበት ወቅት ከፍተኛ ፖለቲካዊ ሥልጣኑን በእጃቸው ለማስገባት ይሯሯጡ በነበሩ የሸዋ ጎበዛዝት እና መሳፍንት የተገፉፕ ንግስቲቷ በ ሥልጣናቸውን ቀስ በቀስ ተቀሙፅ ፖለቲካውን በመተውም አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል አሉ ክኹለቱ ሥዕሎች በታች የአድዋን መለኮታዊ ድል የሚያሳይ ምሥለ ተስሏል ሥዕሉ ኢትዮጵያ ጠሳቶቿን በፈጣሪ እርዳታ ድል መንሣቷን የሚመሰክር ነውጡ እስከ ዎቹ የሥሥነሥዕል ገለጻው የቀጠለ ሲሆን የእቴጌ ጣይቱን የጦር ሜዳ ጡሎ የማዘክሩ በርካታ ሥዕሎች ሥለዋል ንግስቲቱ እጃቸውን ዘርግተው ጦር ሲያዘምቱ እንዲሁም ጠመንጃ ይዘው የሚያሳዩ ሥፅሎች በብዛት የተሳሉት በዎቹ ነበር የራስ መኮንን ምስሎችም በብዛት የታዩት በተመሳሳይ ዓመታት ነበር ምስሎቹ በቀጣይነት የልጃቸው ኃይለ ሥላሴን የስልጣን ጉዞ ያመላከቱ ነበሩ ቷፋላሟው የፃይቲው ተወላጆ ቤኒቶ ሲልቬይን የአድዋን ድል ለማክበር ወደ አዲስ አበባ በመጣበት ወቅት የጦርነቱ ዋና ተፋላሚ የነበረውን ጀል ማቲኦ አልበርቶኒ አግኝቶታል ሲልቬይን በወቅቱ የተመለከተውን ጀል መላው ሽንፈት ፊቱ ላይ ይዞ የሜዞር ይመስላል በማለት ነበር የገለጸው በርግጥም የአልበርቶኒ ጥፋት ጣሊያንን ለሽንፈት ዳርጓል የባራቴሪን ትዕዛዝ በመተላለፍ አነስተኛ ግምት ወደ ሰጠው የምኒልክ ሠራዊት ጦሩን በማዝመት የጣሊያንን ሠራዊት ለከፍተኛ ሽንፈት የዳረገው አልበርቶኒ ነበር በኣሥር ላይ ሳለ ለወጣቱ ጌራርዶ ፓንታኖ ለሽንፈቱ የነበረውን ተጠያቂነት እንዲህ ሲል ነበር የተናዘዙለት « አንተ ወጣት ነህ ከእኔ የተሻለ ወደ አገርህ የመመለስ ዕድል አለህ። አሁን የምነግርህን ፈጽሞ እንዳትረሳ ለሕዝባችን ጀል ባራቴሪ በጀነራሎቹ መክዳቱን ንገርልኝ ከቀናት በኋላ ወደ አገሩ የመመለስ እድል እንዳለው የተገነዘበው ጀል አልበርቶኒ በጦር ሜዳ ስለፈጸመው ክህደት ሲያወራ አልተደመጠም ነበር በተለያዩ አጋጣሚዎች ስሕተቱን የፈጸመው እርሱ ሳይሆን ጀል አሪሞንዲ እንደነበር ሲናገር ተደምጧል አሪሞንዲ ወደፊት ተንቀሳቅሶ በዳቦርሚዳ እና በአልበርዮኾኒ ብርጌዶች መካከል የነበረውን ክፍተት አለመሙላቱ ለሾንፈቱ ምክንያት እንደሆነ ሲናገር ነበር አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ባለቤታቸውን ማስታመም ላይ አተኮሩ አፄ ምኒልክ በ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ አቴጌ ጣይቱ ወደ እንጦጦ ቤተመንግሥት በመሔድ ህይወታቸጡ እስካለፈበት ድረስ በዚያው ኖረዋል ከ ዘከርርሻክ እ ሸሪገፀ ዘ ነ ምዕል ደይታዳ ምኒሳያ ዕረምኦ ወራቻ ዕነፈ ለ ዴ ጎዕኦሮ ዖሥወዕደ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል አፄ ምኒልክ እና ጣይቱ ከሞት በኋላ ስማቸው በሰፊው መነሣት ቢችልም የራስ መኮንን ስም መደጋገሙ በቀሳሉ ሸፍኗቸው ነበር በዎቹ የልጃቸው አፄ ኃይለ ሥላሴን ንግስና ተከትሎ ራስ መኮንን የአድዋ ታላቅ ጀግንነት እና የዘመናዊት ኢትዮጵያ መሥራች መሆን በስፋት መነጋነር ጀምሮ ነበር። የክዘመኑ ታላቅ ወታደራዊ ዘመቻ የናፖሊዮን ሳይሆን የአፄ ምኒልክ ነው የምኒልክ ታላቅ ወታደራዊ ድል የተመዘገበው በአድዋው ዐውደግምባር አለመኾኑ አንዱ የዘመቻው ታላቅነት ማሳያ ነበር ከዋናው ጦርነት ጥቂት ሳምንታት ቀድሞ አፄ ምኒልክ አዲግራት ላይ መሽጎ የነበረውን የባራቴሪ ጦር አልፈው ወደ ኤርትራ በመንቀሳቀስ ነበር የዘመቻውን የበላይነት የተቆጣጠሩት በወቅቱ ባራቴሪን ከመግጠም ይልቅ ኤርትራን መያዝ ላይ ማተኮራቸው የጣሊያን ሠራዊት ምሽጉን እንዲለቅ አስገድዶታል የምኒልክን አካሔድ የተረዳው ባራቴሪም ወደ ኤርትራ ስማፈግፈግ ቢወስንም በጀነራሎቹ ችኩልነት እና ትዕዛዝ አለመቀበል የተነሣ አድዋ ላይ ከግዙፉ የአፄ ምኒልክ ጦር ጋር እንዲጋፈጥ አስገድዶታል ዛ እፄ ምኒልከና የአድዋ ድል የአድዋ ድል ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን ለአውሮፓውያን እና ለአሜሪካ ልዩ መልዕክት አስተላልፏል የአውሮፓ ተስፋፊዎች በአድዋ ዋዜማ መላው አፍሪካ በቁጥጥራቸው ሥር አለመኾኑን በአድዋ የንቃት ደወል ተገልጦላቸዋል የአድዋ ድል የተመዘገበው በአሜሪካ ወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ወቅት ነበር የጥቁር እና ነጭ ሕዝቦችን አብሮ መኖር መሥራት አና መጋባት የሚያግደው የጂም ክሮው ሕግ በወቅቱ በአሜሪካ ውስጣዊ ውጥረትን ፈጥሮ ነበር ክሕጉ በተጨማሪ የአእህ።