Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

አስፈላጊ ትምህቶች.pdf


  • word cloud

አስፈላጊ ትምህቶች.pdf
  • Extraction Summary

አቡዳውድና ቲርሚዚ ደግሞ ከፁመር ኢብነል አልኸጣብ በትክክለኛ የዘገባ ሰንሰለት የሚከተለውን ሀዲስ ዘግበዋል «። ይንገሩን አሉዋቸው ድብቁ ማጋራት ነው አሉ እሱም ሰውየው ይቆምና ይሰግዳል ሰሳቱን ያሳምራል ሰውየው ወደሱ መመልከቱን ስለአየ ኢማሙ አህመድ የዘገቡት ሐዲስ ነው ማጋራትን ሽርክን ለሁለት ብቻ መክፈልም ይቻላል ይኸውም በትልቅ በትንሽና ድብቅ የሚለው ግን ሁለቱንም የሚያጠቃልል ይሆናል በትልቁም ውስጥ እንደተጠቀሰው ለመታየት የተፈጸመን የሚመስል ነው አምስተኛ ትምህርት የእስልምና ማዕዘናት አምስት ናቸው እነሱም ሙስሊም መሆን የአዕምሮ ጤናማነት ጠቃሚንና ጎጂን ቀሩና መጥፎን ለይቶ የማወቅ ዕድሜ መድረስ መነየት ውድእ እስከሚያበቃ ሳለማቋረጥ መወሰን ውዱእን የሚያስገድዱ ነገሮች መቋረግ አስቀድሞ በውሃ ወይም በድንጋይ በመሳሰሉት የሽንትንና የሰገራን መውጫውን ማጠብ ማበስ ውሀው ንፁህ መሆንና ሊጠቀምበት የተፈቀደ መሆን ውሀው ወደ ሰውነት እንዳይዳረስ እንዳይዘልቅ የሚከለክሉ ነገሮችን ማስወገድና ሁልጊዜ የማይለቅ የውዱእ ማጥ ያ ችግር ያለበት ሰው ሊሰግደው ለሚፈልገው ሰሳት ወቅት መግባት ናቸው። አስራ ሶስተኛ ትምህርት የውዱእ ግዴታዎች ስድስት ናቸው። እነሱም ትን መታጠብ ሲሆን አፍን መጉመጥመጥና በአፍንጫ ውሀን ማስገባትም ከዚሁ ጋር ይጠቃለላል። ተራ በተራ ይጠቀለልበታል በቀሚስ በሽርጥና በአንድ ብትን መጠቅለያ ቢገነዝ ምንም አይደል ሴት ግን በአምስት ጩርቆች ማለት በቀሚስ በጉፍታ በአንድ ሽርጥና በሁለት መጠቅለያ ጩርቆች ነው የምትገነዘው ህፃን ልጅ ከአንድ እስከ ሦስት በሚሆን ጨርቆች ይገነዛል ሴት ህፃን በቀሚስና በሁለት መርቆች ትገነዛለች ፈፋ እሬሳን ለማጠብ በእሱ ሳይም ለመስገድና ለማስቀበር መብት ሟቹ የተናዘዘለት ሰው ነው።ኹሬን ሎ ሶፋ ታፖጮ ህይ አላ « ዕው ሓህ ህሪ ዕ። ቀ « ።ሓቨ ኤሬቄ ቴቬኬኋል ዱ ዕዳ ሠ ፏል « ቁ ዕነ ሁል ሇ ዕ። ላቆ ሓ ይ አላሁመ ኢግዚር ሊሐይና ወመይቲና ወሻሂዲና ወጋኢቢና ወሰጊሪና ወከቢሪና ወዘከሪና ወዑንሳና አላሁመ መን አህያይ ተሁ ሚንና ፈተወፈሁ አለል ኢማን አሳሁመ ኢሚር ለሁ ወግሲልሁ ቢልማኢ ወሰልጂ ወልበረዲ ወነቂሂ ሚናል ዜኑብ ወ ኸጣያ ከማ ዩነቃ አሰውቡል አብየዱ ሚና አልደነሲ ወአብዱልለሁ ዳረን ኸይረን ሚንአህሊሂ ወአእድኸልሁ አልጀነተ ወአኢዝሁ ሚን አዛቢል ቀብሪ ወአዛቢ ንናር ወኦፍሲሀለሁ ቀብሪሂ ወናዊርለሁፌፈሂ አሳሁመ ላተህሪምና አጅረሁ ወሳቱዲለና ባዕደሁ ትርጉመም አላህ ሃይ። ዕ።

  • Cosine Similarity

ጐ ያ ተርጓሚና አሳታሚ ቢር እስላማዊ ዳዕዋና ዕውቀት ማህበር የመ ሣ ቁ ስልክ ዐ ሁለተኛ እትም የአማርኛ ትርጉም መብት የተጠበቀ ነው ስጋ ርዕነ ህ ዕጣ አንደኛ ትምህርት ፋቲሐ የመክፈቻይቱ ምዕራፍ ጩምሮ ከአል ዙልዚሳህ የእንቅጥቃጤው ምዕራፍ ከሚባለው ጀምሮ እስከ አልናስ የሰዎች ምዕራፍ ድረስ ካሉት አጫጭር ምዕራፎች የተቻለውን ያህል ንባባቸውን በማስተካከልና በቃል በማስጠናት እንዲሁም ትርጉሙን ማወቅ ግዴታ የሆነውን አብራርቶ ማስረዳት ሁለተኛ ትምህርት ከአሳህ በስተቀር ሌላ አምላክ አለመኖሩንና ሙሐመድ የአላህ መልዕክተኛ መሆናቸውን መመስከር ይኸውም ከአንድ አላህ በስተቀር ሊያመልኩት የሚገባ ጌታ ስሳለመኖሩና ነቢዩ ሙሐመድ ሰዐወ የአላህ መልዕክተኛ መሆናቸውን ከነትርጉሙ እንዲሁም የላኢሳሀ ኢላሏህን ቅድመ ሁኔታዎችን ቶሩጦችን ከማብራራት ጋር ማስተማር ነው ትርጉሙም ሳኢላሀ የሚባለው ከአላህ ሌሳ አምሳክ እንደሌለ የሚያሳይ አሉታዊ ቃል ሲሆን ኢለላሀ የሚለው ደግሞ አምልኮን ለአንድ አላህ ብቻ የሚያረጋግጥ አውንታዊ ቃል ነው የላኢሳሀ ኢልለሏህ ቅድመ ሁኒታዎች ሹሩጦች የሚከተሉት ናቸው ለአለማወቅ ተጻራሪ የሆነ ዕውቀት ምንም ጥርጣሬ የሌለበት እርግጠኝነት ማጋራት ያልተጨመረበት ፍጹምነት ውጃት የሊለበት እውነተኛነት ጥሳቻ የሌለበት ውዴታ ቸልታ የሌለበት መታዘዝ ተቃውሞ የሌለበት መቀበል ከአሳህ ሌሳ ባለ አማልክት በሙሉ መካድ ናቸው ሣ ድም ። መኦቃኦቃሠሎቁኦሠ እነዚህንም ቅድመ ሁኔታዎች በዚህ መንገድ መግለጽ ይቻላል ዕውቀት እርግጠኝነት ፍፁምነት እውነተኛነት ከውዴታና ከመቀበል ታዛዥነት ስምንተኛው ደግሞ ከአሳህ ሌላ የተመለኩትን ነገሮች መካድ ነው ሦስተኛ እምህርት የእምነት መሠረቶች ስድስት ናቸው እነሱም በአላህ ማመን በመሳዕክቶች በመጽሐፍቶች በመልክተኞች በመጩረሻው ቀንና በቀደር ደግም ሆነ መጥፎ በአላህ ጥራትና ልዕልና ለሱ ይሁንና ውሳኔና ዕውቀት ነው ብሎ ማመን ናቸው አራተኛ ትምህርት የተውሂድ አሳህን እንድ የማድረግ ክፍሎች ሦስት ናቸው እነሱም የጌትነት አንድነት የአምሳክነት አንድነት የስሞችና የባህሪያት አንድነት ናቸው የሽርክ የማጋራት ክፍሎችም ሦስት ናቸው ትልቁ ማጋራት ትንሹ ማጋራትና ድብቁ ማጋራት ናቸው ትልቁ ማጋራት የተግባርን ክስረትና በዝሀነም እሳት ውስጥ መዘውተርን ያስከትላል አላህ እንዲህ አለ ሠዳሠ የቃር ፀፕ ተብ ሻ ወ ሀሀሣ «ሙም ኖሮ ይተሩት ያዘሩተ ፅኑ በታበሰ አበር አል አንዓም በሌላም አንቀጽ ቫጂ ፌ ር «ቋቻዞዲዎቻ ነፉምቻው ጎ ያህሃድት ዖሟመሰያሩ ሆጋያው ያላጎሀፇ መፅሂዶቻ ፈፅቋሩ ሐሃፃቸውም ዳሂሥ ሐራዎምቻው ጥሰፃጆቾ ዳኣኑም ለግቅ ውኃዖዎ ውታሥሪዎቻ ናሃመ በዚህም ሳይ የሞተ ሰው በምንም ዓይነት አይማርም ገነትም ለሱ እርም ናት አላህ ሱወ እንዲህ አለ ዬመራሥራ ኣጧና ሂኣዳመሓፓ ኅ። ይንገሩን አሉዋቸው ድብቁ ማጋራት ነው አሉ እሱም ሰውየው ይቆምና ይሰግዳል ሰሳቱን ያሳምራል ሰውየው ወደሱ መመልከቱን ስለአየ ኢማሙ አህመድ የዘገቡት ሐዲስ ነው ማጋራትን ሽርክን ለሁለት ብቻ መክፈልም ይቻላል ይኸውም በትልቅ በትንሽና ድብቅ የሚለው ግን ሁለቱንም የሚያጠቃልል ይሆናል በትልቁም ውስጥ እንደ መናፍቃን ማጋራት አይነት ይገኝበታል እነሱ መጥፎ እምነታቸውን ደብቀው እስልምናውን ለይዩልንና ለህይወታቸው በመፍራት ከአንገት በሳይ ያስመስሳሉ እንደዚሁም ድብቅ ማጋራትን በትንሹም ማጋራት ውስጥ ይገኛል እሱም ባሳለፍነው ሐዲስ ውስጥ እንደተጠቀሰው ለመታየት የተፈጸመን የሚመስል ነው አምስተኛ ትምህርት የእስልምና ማዕዘናት አምስት ናቸው እነሱም ከአላህ ሌሳ አምሳክ አለመኖሩንና ነቢዩ ሙሐመድ ሰዐወ አላህ ሱወ መልዕክተኛ ናቸው ብሎ በአንደበቱ መመስከር ሰላትን መስገድ ዘካትን መስጠት የረመዳንን ወር መጾም መስፈሪቱን ያማላ ሰው የተከበረውን የአሳህ ሱወ ቤት ሄዶ መጎብኘት የሐጂን ፀሎት ማድረስ ናቸው ስድስተኛ ትምህርት ስለ ሰላት ቅድመ ዝግጅቶች ሸርጦች እነሱም ዘጠኝ ናቸው። ፋ ሁ ዕ ፌኤ « ነሽ ቁ ፃ ር ዛ አሓቪጩ ዲይ ዕው ለዚ እ ልሼ ሐፈኤ ሀ ዕው ልሕ« ዕው ወ የፋ ቆ«ፅ ኣሁ ለኤሪ ር ዕጮ አ ኳቅ። ዖ ዕው ጓፍፍ ፍ አህብ ሀ። ዕው ዷ ሬ። ራሴን በብዙ በድያለሁና ካንተ በስተቀር ኃጢአትን የሚምር ስለሌለ ካንተ ዘንድ የሆነ ምህረት አድርግልኝ እዘንልኝ አንተ በጣም መሃሪና አዛኝ ነህና አስረኛ ትምህርት ስለ ሰሳት ሱናዎች ከእነሱም የመክፈቻ ፀሎት ማንበብ ሲቆም የቀኝ እጁን መዳፍ በግራ እጁ ላይ በማድረግ ከደረቱ ላይ ማስቀመጥ የእጆቹ ጣት የተጠጋጉ ሲሆኑ ሁለቱንም እጆች እትከሻ ወይም እጆሮ ድረስ ኛ በመጀመሪያው ተክቢራ ኛ ሲያጎነብስ ሩኩዕ ሲያደርግ ኛ ተመልሰው ቀጥ ሲሉና ኛ ከመጀመሪያው ተሸሁድ ለሶስተኛው ረከዓ ሲነሱ ማንሳት በማጎንበስ ጊዜም ሆነ በመሬት ላይ በመደፋት ጊዜ ከአንድ ጊዜ በላይ በመጩመር ተስቢህ አሳህን ማጥራት በሁለቱ ሱጁዶች መካከል ከአንድ ጊዜ በላይ ምህረትን መለመን ሲያጎነብሱ እራስን በጀርባ ትክክል ማድረግ በመሬት ላይ ሲደፋ በሱጁድ ጡንቻዎችን ከጎኖቹ ሆድን ከጭኖቹ ማራቅ ሱጁድ ሲደረግ ክንዶችን ከመሬት ማንሳት ማራቅ ዐ በመጀመሪያው ቁጭታና ተሸሁድ በሁለቱ ሱጁዶች መካከል ባለው ጊዜ የቀኝ እግሩን ጣት ተክሎ በግራ እግሩ ላይ መቀመጥ በመጩረሻ ቁጭታ ተሸሁድ ጊዜ የቀኝ እግሩን ጣት በመትከል መቀመጫን መሬት ማስነካት በመጀመሪያው ቁጭታ ተሸሁድ ሰላትንና ረድኢትን ለነቢዩ ሙሐመድና ለቤተሰቦቻቸው ለነቢዩ ኢብራሂምና ለቤተሰቦቻቸው መለመን በመጩረሻው ቁጭታ ተሸሁድ ፀሎት ማድረግ በሱብሂ ሰሳት በሁለቱም ረከዓዎች በመግሪብና በኢሻ በሁለቶች የመጀመሪያ ረከዓዎች ድምጽን ከፍ አድርጎ ቁርአን ማንበብ በዙሁርና በዐስር በሁሉም ረከዓዎች በመግሪብ በሶስተኛውና በኢሻ በሁለቶች የመጩረሻ ረከዓዎች ድምጽን ዝቅ አድርጎ ሳያሰሙ ማንበብና ከፋቲሐ ሌሳ በተጨማሪ የቁርአን ምዕራፍ አንቀፅ ማንበብ ነው ይሀም ሌሎችንም በዚህ መጽሐፍ ያልጠቀስናቸውን የሰላት ሱናዎች ከመጩመር ጋር ነው አስራ አንደኛ ትምህርት ሰሳትን የሚያበላሹ ነገሮች ስምንት ናቸው እነሱም ከማወቅና ከማስታወስ ጋር መናገር የረሳ ወይም ያሳወቀ ግን በመናገሩ ሰሳቱ አይበላሽበትም ሳቅ መብሳት መጠጣት ሐፍረተ ገላ መገለጥ ከካዕባ ቂብሳ አቅጣጫ በብዙ መዞር በሰላት ውስጥ በተከታታይ ብዙ እንቅስቃሴ ማድረግ የውዱእ መበሳሸት መፍረስ ብ ኦስራ ሁለተኛ ትምህርት የውዱእ ቅድመ ሁኔታዎች ሸርጦች አስር ናቸው እነሱም ሙስሊም መሆን የአዕምሮ ጤናማነት ጠቃሚንና ጎጂን ቀሩና መጥፎን ለይቶ የማወቅ ዕድሜ መድረስ መነየት ውድእ እስከሚያበቃ ሳለማቋረጥ መወሰን ውዱእን የሚያስገድዱ ነገሮች መቋረግ አስቀድሞ በውሃ ወይም በድንጋይ በመሳሰሉት የሽንትንና የሰገራን መውጫውን ማጠብ ማበስ ውሀው ንፁህ መሆንና ሊጠቀምበት የተፈቀደ መሆን ውሀው ወደ ሰውነት እንዳይዳረስ እንዳይዘልቅ የሚከለክሉ ነገሮችን ማስወገድና ሁልጊዜ የማይለቅ የውዱእ ማጥ ያ ችግር ያለበት ሰው ሊሰግደው ለሚፈልገው ሰሳት ወቅት መግባት ናቸው። ወይም ሴቶችን ነካችሁ ያለው ከአሊሞች ከፍተኛ ድጋፍ ያለው በዚህ የታሻው ግብረ ሥጋ ግንኙነት ነው ይህም አባባል የአብደሳህ ኢብን አባስና የሌሎች የብዙ ሰዎች አስተያየት ነው አስራ አምስተኛ ትምህርት ለማንኛውም ሙስሊም እንዲሳበሳቸው ስለተደነገጉት ባሀሪያትና ሥነ ምግባሮች ከእነዚህም መካከል እውነተኛነት ታማኝነት ጥብቅነት እፍረት ሐያዕ ጀግንነት ቸርነት በቃል መሙላት አላህ ከከለከላቸው ነገሮች ሁሉ መራቅ ጉርብትናን ማሳመር በተቻለው አቅም ችግረኛን መርዳትና ሌሎችም በቁርአንና በሐዲስ የተደነገጉ ባህሪያቶች ይገኝበታል ም የግመል ሥጋ ውዱእ ያበላሻል የተባለው በሐንበሊ መዝሐብ ነው የሴትና ወንድ በስሜት መነካካት ውዱእን እንደሚያበላሽ በሀንበሊም መዝሀብ ተገልሟል አስራ ስድስተኛ ትምህርት ስለ እስሳማዊ ስርአቶች ከእነዚህም መካከል ሰላምተኝነት ፈገግተኝነት በቀኝ መጠጣትና መብላት ወደ መስጊድ ወይም ወደ ቤት ሲገቡና ሲወጡ እና መንገድ ሲሄዱ እንዲተዝበሩ የተደነገጉትን ስረአቶች መጠበቅ ከወሳጆች ጋርና ከዘመዶች ከጎረቤቶች ከአዋቂዎችና ከህፃናቶች ጋር ሊኖር የሚገባውን ስረኦት መተግበር ህፃን ሲወለድ እንኳን ደስ ያሳችሁ በማለት የደስታ መግለጫ መስጠት ሰው ለሞተበት አሳህ ትዕግስቱን ይስጣችሁ በማለት ማጽናናትና ሌሎችም እስላማዊ ስርዓቶችን መጠበቅ አስራ ሰባተኛ ትምህርት ከማጋራትና ከወንጀሎች ሁሉ መጠንቀቅ ነው ከእነዚህም መካከል ሰባቱ የለው ልጆችን አጥ ዎች በመባል የታወቁ ከባድ ኃጢአቶች ይገኝበታል እነሱም በአሳህ ማጋራት ድግምት አሳህ ክልክል ያደረጋትን ሕይወት ያለ አግባብ ማጥፋት የየቲሞችን አባት የሞተባቸውን ገንዘብ መብላት ወለድ አራጣ መብላት በጦርነት ቀን ከተሰለፉ በኋላ መሸሸ ጥብቅ ንፁህ የሆኑ ሴቶኅ በዝሙት መስደብ መወንጀል ከዚህም በተጩማሪ የወሳጆችን ሐቅ መርገጥ ዝምድናን መቁረጥ የሐሰት መስክር መስጠት የሐሰት መሐሳ ጎረቤትን ማስቸገር ሰዎችን በደም በገንዘብ በገመና መበደልና ማስቸገር ሌሎችም አሳህ ወይም ነቢዩ ሰዐወ የከለከሏቸው ሁሉ ነገሮች ይገኝበታል አስራ ስምንተኛ ትምህር እሬሳን መሸኘት በእሱ ሳይ መስገድ ዝርዝሩ የሚከተለው ነው የሬሳ አዘገጃጀት መሞቱ ሲረጋገጥ አይኖቹ ይገጠማሉ መንገጭሎቹ ይገጣጠማሉ እሬሳው ሲታጠብ እፍረተ ገላው ይሸፈናል ቀጥሎም ትንሽ ከፍ ይደረግና የሚወጣ ነገር ካለ ይወጣለት ዘንድ ሆዱ በቀስታ ይጩመቃል ከዚያ ቀጥሎ አጣቢው በእጁ ላይ ጩርቅ መሳይ ነገር ጠቅልሎ እስትንጃ ያደርግለታል ከዚያም የሰሳት ውዱእን የመሰለ ያደርግለታል ቀጥሎም እራሱንና ጽሙ በውሀና በቁርቁራ ወይም በሌሳ ተመሳሳይ ነገር ያጥበዋል ከዚያ ቀኝ ጎኑን ያጥባል አስከትሎም ግራውን እንደዚሁ እያደረገ ለሁለተኛና ለሶስተኛ ጊዜ ያጥበዋል በእያንዳንዱ እጥበት ሁሉ እጅን በሆድ ሳይ ያስኬዳል ያሸዋል የሆነ ነገር ከወጣ ያጥበውና መውጫውን በጥጥ ወይም በሌላ ነገር ይወትፈው ይህም ካልገደበው በንፁህ የአፈር ጭቃ ወይም በዘመን አመጣሽ የህክምና ዘዴ ማፈኛ ይዝጋው ውዱእ እንደገና ያድርግለት በሶስቱ ባይጸዳ እስከ አምስት እስከ ሰባት ይጩምርበት ከዚያም በጩርቅ ያድርቀው በመታጠ ያዎችና በሱጁድ ማድረጊያ ቦታዎች ላይ ሽቶ ያድርግለት በመሳ አካላቱ ላይ ሽቶ ቢደረግለት ይመረጣል ከፈኑን በጭስ ያጥንለት ሪዝና ጥፍሩ ረጅም ከሆኑ ይቆረጣሉ ፀጉሩ አይበጠርም ሴት ግን ፀጉሯ ለ ተጎንጉኖ ወደ ኋሳዋ ይለቀቃል እሬሳን መገነዝ ወንድ ከሆነ በሶስት ነጫጭ ጩርቆች ቀሚስና ጥምጣም በሌላቸው መገነዙ ይበልጣል። አላህ ሆይ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact