Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ልዕ በ ዘዘበከርበክ ጽለ ልፐከፀፎ ሀበክፍየቪሃ ር። ርኃውዕበዉ ልበ ህ ኻ ህበክ የቀድሞው ከፍተኛ የኢሕአደግ ባለሥልጣንና የመከላከያ ሚኒስትር የነበሩት የሕወሓት መሥራች አባል አቶ ሥዩም መስፍን ሲሆኑ በተባባሪነት ደግሞ የህግ ባለሙያ የሆኑት አምባሳደር ፍሰሐ ይመር ተመድበው ነበር። እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደረቦች በኮሚሽኑ ሥራ መጠመድ የልማቱን እንቅስቃሴ በምን መልኩ ሲያደናቅፍ እንደሚችል ግልጽ አይደለም መንግሥት ጊዜ ወስዶ ሕዝብ እንዲወ ነ በዓለም አቀፍ ሕግና በወጦሰን አካል ድር አበተ ኢ ዮጵያውያንን አማክሮ ቢሆን ኖሮ ምናልባትም የኢትዮጵያን ህር በር ማጣታችን አሳዛኝ ድርጊት ነው። ቀን ዓም ።ፎፀ አጸከኮሀቦኗ አወነሄዉዘዘ ጠ ር ህር ልጠመል ጸቦሪ ከደርበበ ህር ር። ሆነይን ፐከ ህበፀህከፀ ፅ በ ለዩ ዐየ ዞቨከ በ ህህፀበ ክር ል ከህክፀበበ ኮከወ ር ፐወለርርር ር። ዘከዘ ዕእ ፐቨ ከ ሩርጵስዊፄ ቋር ነህ ቤር አነደሎሠ በ። ር። የካወ ቪይርጩጅርንስ ር ። ሞክድር ዕዩ ሃሃጸሪከበሯርበ ዕርርህ ፐፅፊዩበዐበ ሼእሰፀሠከልበፀ ህ እበ ህዐቧዘይቋ ከደሀ ወበኔ ያርቨዐበኢ ዘኃ በ ሀፀየዩሁ ዞነሬክዐየ ሣዝርፀከ ዐ። ል ፐክ ቭ ዘበፀ ከ።
በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረቡት ደግም አሰብን ወዳ ኢትዮጵያ ለማሰመለስ የዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ ስለሚያስፈልግ ለእነዚህ ሰዎች መጠነኛ ግንዛቤ እንዲሰጥ የተዘጋጀ ነው መታሰቢያነቱ ለዴሞክራሲ ለፍትሕና ለአንድነት ሲታገሉ ለወደቁ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊያት ነው ምስጋና ይህንን መጽሐፍ በማረምና በማሰተካካል ለረዱኝ ለታዋቂው ደራሲ ለአቶ ሣህለ ሥላሴ ብርፃነ ማርያም ለአዝማች ይርጋ ገብሬንና ለታናሽ ወንድሜ ደነቀ ኃይለ ማርያም ምሳጋዬዩን አቀርባለሁ ለአስተያየትዎ በ ሃጸርዕከከበ በዕጠ ስልክ ዱ መግቢያ»ፊ «« ምዕራፍ የባህርበር ለአገር የሚያስገኘው ጥቅምና አለመኖሩ ደግሞ የሚያስከትለው ጉዳት ዚዚ ቱዜ በኢኮኖሚው ዘርፍ ዜዜዜ« ሀሀ በዲኝሎማሲው በኩል ከጠላት መከላከልን በተመለከተ እ ገ ምዕራፍ ሠ የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት በታሪክና የባህር በር ለማሰመለስ የተደረጉ ትግሎች ተዳ ወህ ይወ » ጸቁይ » ጋ የኢትዮጵያ የባህር በር ይዞታ በታሪክ የኢትዮጵያ የባህር ፀሮችን ለማስመለስ የተደረጐ ትግሎች ያ ንዜዜ ደህ ንዩደ ደሩ ንቴ ና የአጹ ቴዎድሮስ ትግል የአጴጹ ዮሐንስ ትግል ንዚ ፋ ዓፊ የአጹ ምኒልክ ትግል ን ን ተ ን ን ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱና ልዑል አልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ በኋላም አፄ ኃይል ሥላሴ ያደረጉት ትግል የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር መንግሥት ደርግ ጥረት የባህር በር ለማዘጋት ሕወሓትኢህአዲግ ያደረገው ጥረት ምዕራፍ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት አሸናፊ የነበሩት አራቱ አገራት የተባበሩት መንግሥታት ጠቅሳላ ጉባዔ ጣልያን ኢትዮጵያና ኤርትራን አስመልክቶ የደረሱባቸው ውሳኔዎች ምዕራፍ ምዕራፍ የኤርትራ የተሰጣት ወት መይል መገንጠል ኢጋዊነትና በኢትዮጵያ በድምበር ኮሚሽነ ክርክር ኢትዮጵያን የወከለው ቡድን ን ለ ምዕራፍ ለኤርትራ ያስረከባቸው የኢትዮጵያ መብቶች የአልጀርስ ሰምምንት ኢ። ጨ ሊሆንኢትዮጵያውያን በትዕግስት የማይመለከቱት ነገር ቢኖር የፓለቲካ ፓርቲዎቹ የድንበር መደፈርን ነው ማለት ይቻላል የ ሺሸ ተ ተ ሓሖ ትግሉ የኃይማኖት ተቋማት በውጭ አገር ያደረጉአቸው ኢትዮጵያ ቅኝ ገዢዎች ገመድ ወጥረው ወርድዋንና ገ ክ ሥጠዜዓ ርዝማኔዋን ለክተው አጎራባቾቿ እነማን እንደሚሆኑ ወስነው ምሪራፍ የቀረጹአት አገር አይደለችም የጥንቱን ታሪክ እናቆየውና አፄ አለብ ሥ ቴዎድሮስ አጹ ዮሐንስና አዴ ምኒልክ እንደሩሲያዊው ታላቁ የኢትዮጵያ የተፈጥሮ የባህር ፀር ጴጥሮስ እንደጣሊያነ ጋሪባለዲእንደ ጀርመኑ ቢዝማርክና አሰብናታሪካ ር ፒቲ ሙ ሌሎችም የዓለም ነገሥታት እነዚህ የኢትዮጵያ ነገሥታትም ፀለብ አድጉፌኡድፒ የጎረቤት ህዝቦችን በጦር ኃይል በግዛታቸው በመጠቅለል በታልቅ ተጋድሎና መስዋዕትነት ዛሬ የምናውቃቸውን የኢትዮጵያ ዓለም ጁቡቲ አሰብን አትተካም አቀፍ ድምብሮችን መሠረቱ እነዚህ ወሰኖች በኢትዮጵያ ህዝብ ኢ አጥንት የተገነቡ በደሙ የተለሰኑ ቅዱስ መሬቶች በመሆናቸው ቴተዋጽያ የባህር በር አሰብ እንዳይ የሚጠነሰሰው እንደ ድንበር መደፈር ኢትዮጵያውያንን የሚቀሰቅስ ነገር የለም የን ማለት ይቻላል የአገር ድንበር ተደፈረ ሲባል ሕዝቡ አገሩን አሰብ ሰላምና ልማት ለመታደግ አመልህን በጉያህ ስንቅህን በአህያህ ብሎ ጠመንጃውን ኢትዮጵያዊነት የሠ መ አፋሮች በትከሻው አንግቶ ክተት ብሎ ወደ ጦር ግንባር መቅመም የቆየ ተሓ ከ ልምዱ ነው ያም ሆኖ ተከታታይ የኢትዮጵያ መንግሥታት በህዝቡ ላይ በፈረቃ የፈፀሙበትን በደል ችላ ብሎ አገሬ ይበልጥብኛል በማለት የሕይወት መስዋዕትነት ከፍሎ አንዳንድ ድሎችን ቢጐናጸፍም በተጐናፀፋቸው ድሎች እርካብ እረግጦ ወደ ምሪራፍ ዴምክራሲ ፍትሕና ብልጽግና ሊሸጋገር አልቻለም የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ መደምደማያና አንዳን ቅርብ ጊዜ ኤርትራ ያልተካለለውን የአስተዳደር ወሰን በመጣስ የመፍትሔ ጥቆማዎች ድ ወደ ትግራይ ዘልቃ የኢትዮጵያን ግዛቶችን በያዘች ጊዜ ሕዝቡ ተ መ ዓን ዜዜ ጨፌ በመንግሥት ላይ የነበረው የተለያዩ ቅሬታዎትን ከስሌት ሳያስገባ ምዕራፍ ልዩነቱን ወደ ጐን አድርጎ በብዙ መስዋዕትነት ጠላትን ወደ አባሪዎችና የተ ብርተሰቡ መጣበት መመለስ ቢችልም በፖለቲካ አመራር ሰያዩ የሕብርተሰቡ ክፍሎች አሰ ተያየቶች ድክመትምናልባትም ከዚያም በዘለለ ምክንያት የባህር በር መብቱን ሊያስከብር ካለመቻሉም በሰይ ሰዚያ ሁሉ ሕዝቡ የተክፈለው ጠርታ ዴምክራሲን አቅጭጮ የሕዝቡ ተባተፎ አመንምኖ ሥአጣን በአንድ ፓ አመን ኒ አንድ ፓርቲ አምባ ገነንነት ሥር ማጠቃለል ሌኤ በኋላ ርትራ ለ ዓም በጦር ኃይል ከኢትዮጵያ አተገነጠለች በላ የኢትዮጳ ወደ ውጭ መተላለፊያና መግቢያ የባህር በር ል ኢትዮጵያውያንን ያስቆጣና ያሳዘነ ብሔራዊ ኤርትራ በሰሜኑ የኢትዮጵ ያ ግዛቶች ላይ እአአ በግንቦት አልልም ወረራ ከፍታ የኢትዮጵያ የመከላከያ ኃይል ወረራውን ሚዋደቅበት ሰዓት የኢትዮጵያ ምሁራን በእንግሊዝና ወሀትማማቾች መሃከል የተከሰተው ትርጉም የለሽና አላስፈላጊ ካንት በኢ። ደረጃ በትምህርታቸውና በመያ ብቃታቸው የታወቁ አተሉውያን ምሁራን ኢሕአዴግን ኣሳምኖ በድርድሩ ወቅት ለአትዮጵያ የባህር በር አንዲማ ያልፈነተሉት ድንጋይ የለፃሱት ስር ሃለም ማለት ይላል ለአብነት ያህል ለጠቅላይ ዜናዊ የተዛፈ ሃገልፅ ደብዳቤ ገፅ ላይ መልከት ይቻላል ከአነዚህ አገር ጦዳድ ምሁራን ውስጥ ፕሮፌስር ንጉሜ አየለ አቶ በላይ አባይ ኣቶ ዘርኡ ከፃሽን ፕርፌሰር ተኮላ ወርተ ሕጠከጎስ ሜጀር ጄኔራል አበበ ተክለሃገይማኖት ካህሣይ ፕርፌስዮ ገታቸው በጋሻው አቶ አሥራት አብርፃም አቶ ስዬ አበርሃ አቶ ሞገስ ሰለሞን ፕሮፌሰር መብራህቱ ዐጋዬና አቶ ገብሩ አሥራት ጥቂቶቹ ናቸው እነዚህ ምሁራን አሰብን ወደ ኢትዮጵያ ለማስመለሰ የሚያስችሉ በዋቢነት ሊጠቀሱ የሚችሉ የታሪክ የሕግ የፖለቲካ መረጃዎች በግል ጋዜጦችና በሌሎችም መገናኛ ብኹዙፃን አማካኝነት ለኢሕአዴግ አቅርበው ነበር የቀይ ባህር አፋር ህዝብ አንድነትና ኢትዮጵያዊነት የአሰብ ባለቤትነትም ጭምር በታሪክ አስረግጠው ለኢሕአዴግ ብዙ መረጻዎችን አቅርበው ነበር የአሰብ ኢትዮጵያዊነት ወይንም አሰብ የኢትዮጵያ የተፈጥሮና ሕጋዊ የባህር በር መሆንዋን የማይቀበለውና ኤርትራን ማፃነስትር መለስ ከዚህ በላይ ስማቸው የተዘረዘሩት ግለሰቦች በአንድ ወይንም በሌላ ወቅት በጽሁላ ወይንም በቃል አሰብ የኢትዮጵያ የባህር በር መሆንዋ የተከራከሩና ሊትዮኤርትራ ጦርነት ከፈነዳ ማግስት ጀቻረው በጦርነቱ ወቅትና ከዚያም ዘንኔላ ኢሕአዲግ የኢትዮጵቓፉ የባህር ወር መብት እንዲያረጋግጥ በብዙ ጦተወጦቱ ምሁራን ናቸው ካኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ቀንበር ነዓ ለማውጣት የተዋደቀው ሕዝብ ወያነ ሓርነት ትግራይ ሕወሓት አሰብ የኢትዮጵያ አካል ነች ወደ ኢትዮጵያ መታጠፍ ይገባታል ለሚሉ ኢትዮጵያውያን ኢሕአዴግ መልስ የመስፋፋት አባዜ የተጠናውተችው ናቸው በማለት ያወግዛቸዋል። ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት በሰረዙአቸው የኢትዮጵያን የባህር በር በሚዘጉ የቅኝ ግዛት ውሎች መሠረት የኢትዮጵያን ዳር ድንበር ከኤርትራ ጋር ለመካለል ኢሕአደግ ተስማማ የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት መብትን አስመልክቶ በኢትዮጵያውያን በኩል ሁለት አቋማት ይንጸባረቃሉ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ምናልባትም ክዘጠና ከመቶው በላይ አሰብ በታሪክ በህግና በሕዝብ አሰፋፈር የኢትዮጵያ የተፈጥሮ የባህር በር ነች ሲሆን በዲፕሎማሲያዊ ትግል ካልሆነም አስፈላጊ በሆነ መንገድ ሁሉ ከኤርትራ ማስለቀቅ አሰብን ሲል ሌሳው በጣም አናሳው ደግሞ አሰብ የኤርትራ አካል ነች ወደ ኢትዮጵያ ሰማጠፍ ሕጋዊም ሆነ ታሪካዊ ምክንያት የለም በማለት ይከራከራሉ እነዚህ ወደብ አስረካቢዎች አሰብ ለኢትዮጵያ ትገባለች ባዮችን የአሰብ ኤርትራዊነትን የሚክዱ የደርግና የፊውዳል ሥርዓት ርዝራችና አቀንቃኞች የወደብ አባዜ የተጠናወታቸው የሰውን አዝ ለመቀማት የሚቋምጡ ሰላምን የማይወዱራ የኢትዮጵያና የኤርትራ ሕዝቦችን በጦርነት ለመማገድ የሚፈልጉ ጦርነት ናፋቂዎች። ቀጥሉም ጣሊያን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከተሸነፈች በኋላ የቀድሞው የጣሊያን ቅኝ ግዛቶች የነበሩት አገራት መጻኢ ዕድል እንዲወስነ የተሰየሙት አራት ኃያላን አገራት አሜሪካ እንግሊዝፈረንሳይየሶቭየትኃብረትና የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ በዋናነት የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤት እንድትሆን ከኢትዮጵያ ጋር አዲስ አሳሪ ውል በመዋዋል ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘውድ ስር በፌዴሬሽን እንድትቀላቀልና ኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤት እንድትሆን መጠሰኑ ጽሁፉ ይተነትናል ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘውድ ስር በፌዴሬሽን አንድትተሳሰር በሁለተኛ የዓለም ጦርነት ድል አድራጊ አራቱ ኃያላን አገራትን በመወከል የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ጣልያንና ኢትዮጵያ የተፈራረሙት ውል ተጥሶ የኢትዮጵያ የባህር በር መብት ሙሉ በሙሉ ለመዝጋት ያበቃው የአልጀርስ ስምምነትና የድምበር ከሜሽነ ውሳኔ ሲሆን የስምምነቱና ሕጋዊነት እንመረምራለን ኢትዮጵያና ኤርትራ በፌዴሬሽን ቢተላለሩ ቀጥሎም ፌዴሬሽኑ በኤርትራ ፖርላማ ውሳኔ ፈርሶ ውህደት ሲፈጥሩ የኤትዮጵያ የባህር በር መብት መረጋገጡን አመላክተን ኤርትራ ከኢትዮጵያ ስ የነጠል የኢትዮጵያ ሉዓላዊት የባህር በር አሰብን ይዛ መፄድዋ ሕገ ወ ድርጊት መሆኑን እንፈትሻለን ። ብርጋድዬር ጄኔራል ተሰፋዬ ሃብት ማርያም የአብዮታዊት ኢትዮጵያ ወደር የሌለው ጀግና ግንቦት ቀን ዓም ከዚሁ ፀሐፊ ጋር ባደርጉት ውይይት የገለፁት ሞ ቴዎድሮስን ለመውጋት ወደ ኢትዮጵያ የገባው በዚሁ በቀይ ባህር ወደብ በዙል በዛይላ አድርጎ ነው አቶ ኃይለ ሚካኤል ገብረአናንያ የቀድሞው የተባበሩት መንግሥታት ባለ ሥልጣን ከኤርትራ ጋር የተደረገውን ጦርነትን አሰመልክቶ በጦርነቱ ወቅት በሰጡት ል ምልልስ በቅርብ ጌዜ የሆነውን በመገምገም ጋደ ኤርጉራ የሚጫነው የጦር መሣርያ ኢቸዮጵያን ለመውጋት መሆነን ገልጸው የራሳችን የባህር በር ቢኖረን ኑሮ ጠላት የኢትዮጵያ መሬት ሳይረግጥ መሣሪያውን መቆጣጠር ይቻል እንደነበር አሁን ግን ዘመሬታችን ድረስ እስኪደርስ እጃችንን አጣምረን እያየን በመሆነ ቅሬታቸውን ገልጸዋል ከታሪክ መሪር ተዛክሮዎት በመነሳት ነበር ኢትዮጵያ በምጽዋ ጠንካራ የባህር ኃይል ገንብታ የኦላ የጦር መርከቦች ባለቤት በመሆን የኢትዮጵያ የጦር መርከቦ ቀይ ባህርን እያሰሱ እስክ ሜዲቴራንያንና ሕንድ ውቅያኖስ ድረስ ይዘልቁ የነበረው አንደዛሬ ኢትዮጵያዊነት በዘር በፃመነዘርበት ዘመን የመጀመርያ የጦር መርከብ ስሙ ዘርዓይ ደረስ ይባል እንደነበር መዛግብት ያስረዳሉ ዛሬ ሁኔታው በሙሉ የተገላቢጦሽ ሆኖ አሰብ የነበረው የባህር ኃይሉ ቅርንጫፍ ጣቢያ በኤርትውያን እጅ ወድቆ እንደጥንቱ አሰብ ኢትዮጵያን ለማጥቃት ዋነኛ መግቢያ በር ልትሆን አንደምትችል መገመት አያዳግትም በሻቢያና በደርግ መካከል የነበረው ጦርነት ተደምድሞ አሰብ የነበረው የባህር ኃይሉ ማዕከል ተዘግቶ የኢትዮጵያ የባህር ኃይል ተበታትኖ ወደ የመን ይሸሹ ከነበሩት የባህር ኃይሉ አባላት አንዱ እንዲህ ሲል አንጐራጐረ ይባላል ። ፇ ዎና ሮ ዐማድረፇ በወቅፊ ህገረው ዩታማፇፉዊ ድ ያፇጋባር ፇደምፇሃጎ የመመ ለዕታም ለዳነፉ ዖሚይነደፇው ቋሩሀ ሥጳጣኔ መፇፇፃሦ ለአሁኑ የኢትዮጵያ ትውልድ የሚቀርበው ግልጽ ጥያቄ ኢትዮጵያ ወዳብ አልባ ሆና ኢኮኖሚዋ የኮሰሰ በህሏ የደበዘዘ ፓለቲካዋ የተናጋ ሆኖ ትቀጥላለች ወይስ የባህር በር ኖሮአት ጥንት በአንድ ወቅት እንደነበርችው የጐለበተችና የበለጸገች ትሆናለች መልሱ አሰቸኳይ ነው ምክንያቱም በኮሰሰችና በደበዘዘች ኢትዮጵያ ውስጥ መኖር የሚፈልግ ኢትዮጵያዊ የለምና ሠ ሹመት ሲሻኝ ፕሮፌሰር ጦቢያ መጽሔትጥር ቀን ዓም ገጽ ምዕራፍ የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት በታሪክና የባህር በር ለማሰመለስ የተደረጉ ትግሎች የኢትዮጵያ የባህር በር ይዞታ በታሪክ ኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤት እንደነበረች በመጀመሪያ የታወቀው ከዐዐ አስከ ዐ ዓም ባለው ጊዜ ውስጥ እንደተጻፈ በሚገመተው በፒሪኘለስ ኦቭ ዘ ኤሪትሪያን ሲ ዞክሮርኒህ ዕ ፒዛፎ ፎሃአነልክዚ ል በተሰኘው መጽሐፍ ነው። ሁለተኛው የዓለም ጦርነት በቃል ኪዳን አገራት አሸናፊነት ከተደመደመ በቷላ የኢትዮጵያ አርበኞችና እንግሊዝ ጣልያንን ከኢትዮጵያ አባረሩ አጹ ኃይለ ሥላሴ እንግሊዞች ወደ ሥልጣናቸው እንደሚመልሷቸው ከተረዱ በኋላ ኤርትራን ከኢትዮጵያ ጋር ለመቀላቀልና ኢትዮጵያን የባህር በር ባለቤት ለማድረግ ወዲያውኑ ከፍተኛ የዲኘሎማቲክ ዘመቻ ጀመሩዎ በዚህም መሠረት አሜሪካኖች ኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ እንድትመለስስና አገሪቱ የባህር በር እንዲኖራት እንዲደግፉ እአአ በ ዓም አጹ ኃይለ ሥላሴ የውጭ ሱ ምክትል ። የአገር ደህንነትን ከግንዛቤ በማስገባት እንደነበረ ገለጸ ደርግ እነዚህ ሁኔታዎችን ለራስ ገዝነት አንደ መሥፈርት ቢያስቀምጣቸውም ዋነኛው ዓላማጡ ግን አሰብን በሁሉም መልኩ ከኤርትራ ለይቶ ኤርትራ ብትገነጠልም አሰብን በመያዝ የኢትዮጵያ የባህር በር እንዳይዘጋ ለማረጋገጥ አንደነበር መገመት ይቻላል ምክንያቱም እንደ አሰብ የአንድ ቋንቋ ተናጋሪዎች የብሔር ጥያቄ የሚንፀባርቅባቸው የአንድ የኢኮኖሚ ነፀብራቅ ወዘተ የሆኑ ሌሎች ክልሎች ወይንም አውራጃዎች በሙሉ እንደ አሰብ ራስ ገዝ አልተባሉም ድሬደዋና ኤርትራም ራስ ገዝ የተባሉበት ዋናው ምክንያት አንዲያውም ራስ ገዝ የሜል ቀመር የተቀረፀው አሰብን ከኤርትራ ለመለየትና ኤርትራ ከኢትዮጵያ ብትገነጠል አሰብን ወደ ኢትዮጵያ ማስቀረቸ ይቻል ይሆናል ከሚል እሳቤ መሆኑ ግልፅ ነበር ሆኖም እገንደሜታወቀው ሁሉ ሻቢያ በጦርነቱ ደርግን አሸንፎ ኤርትራን በተቁቄቁጣጠራ ጊዜ አሰብም ክኤርትራ ጋር ከዚህ በታች እንደተገለጸው ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ ጠቀለለ በኢሕአዴግ ቡራኬም አሰብን የኤርትራ አካል በማድረግ ኢትዮጵያ ለአርባ ዓመታት የተጠቀመችባቸውን የባህር በሮች ተነጥቃ ከዚህ በታች ያለው ስሌዳ እንደሚያስረዳው በዓሰም በሕዝብ ቁጥር ትልቋ ወደብ አልባ አገር ሆነች። ዘለዓለም በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ የተሰነዘሩ ጥቃቶችን በመመከት የወራሪዎች ቀዳሚ ገፈት ቀማሽ የሆነው የትግራይ ሕዝብ የኤርትራን መገንጠልን ደግፎ አገሩን ወደብ አልባ የማድረግ የሕወሓት ስብከት ተቀብሎ ነበር ብሎ ጠላቱም ቢሆን አያማውም በሕወሓት መሪነት ግን ኤርትራን ከኢትዮጵያ ቅኝ ተገዥነት ነጻ ለማውጣት በኮሎኔል አምሳሉ ገብረዝጊ አባባል የትግራይ ልጆች በማይመለከታቸው ጉዳይ ወደ ዝነ ከማሁ ገፅ ዋ ዝኒ ከማሁ ኤርትራ መሬት ፄደ ኢትዮጵያ ለሆነው ለሻቢያ ወታደራዊ ድጋፍ በመስጠት ቆስለዋል ሕይወታቸውንም አጥተዋል ያ የሕወሓት መሪዎች ኢትዮጵያ የአክሱም ወራሽ ይደለችም የሚለው አቋማችው እስከ ዛሬም ይዘው እንደቀጠሉበት ነው ኢትዮጵያ የአክሱም ወራሽ አይደሰችም እንደ አገር ከተቋቋመች ከመቶ ዓመት አይበልጥም ኤርትራ በኢትዮጵያ ቅኝ ግዛትነት ተይዛለች እየተባለ በሕወሓት መሪዎች የተለፈፉ ኃላፊነት የጐደላቸው አባባሎች ከፃያ ዓመታት በፊት የተባሉ ከመሆኑም በላይ በጊዜው ከዕውቀት ማነስና ከዕድሜ ለጋነት የመነጩ ይሆናሉ ተብሎ ሊታለፉ ይቻል ነበር ሆኖም ግን እነዚህ ሰዎች አቋማቸውን ስለ መቀየራችውና በአባባሎቻቸው ስለ መጸጸታቸው ምንም ያሳዩት ወይንም ያሎቾ ነገር ካለመኖሩም በላይ በተለይ ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነበረች የሚለው አቋማቸውን ዛሬም እንደገፉበት ነው ይህንኑ በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አንቀጽ እና በአልጄርስ ስምምነት በማያጠራጥር መልኩ አረጋግጠዋል አንቀጽ የመጀመሪያው ክፍል ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ማንኛውም ብሔረሰብ አንዳንድ ፎርማሊቲዎችን እስካሟላ ድረስ ውፃሃ ቀጠነ ብሎ መገንጠል እንደሚችል በግልጽ ይደነግጋል እንዲህ ዓይነት ቅድመ ሁኔታ ወይንም ምክንያት አልባ መገንጠል የዓለም አቀፍ ሕግ የሚፈቅደው ተገንጣዩ የሴላው አገር ቅኝ ግዛት ክነበረ ነው። ሕወሓትኢሕአዴግም የኤርትራን መገንጠል የደገፈው ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነች ከሚል እምነት ተነስቶ ነው ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነች ካለ ደግሞ ነፃነትን ወይንም መገንጠልን ከመደግፍ ሌላ አማራጫ አልነበረውም ምክንያቱም ቅኝ ግዛት የሆኑ አገሮች ነፃ የመውጣት ያልተገደበ መብት ስላላችው የተቀረው የዓለም አቀፍ አምሳሉ ገብረዝጊ ኮሎኔል የኤርትራ መዘዝ አዲስ አበባ ጥር ቀን ዓም ገጽ ማመ አደርዐርበ ሽ ከቋነላ ርሂዷጠዉቨርበዉ ፌይር ይኞ ወፈዚ ርቢ ርጠከዝሀዕፀ ሀበከፀየፀሃ ፀየፀ ሀ ሕ ሕብረተሰብ ድጋፋን እንዲለግሳችው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስለሚያሳሰብ ነው እንዲሁም በአልጀርስ ስምምነት አንቀጽ ኢትዮጵያና ኤርትራ ለወሰናቸው መካለል የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የካይሮው የመሪዎች ጉባዔ አአአ በ ዓም ያሳለፈው ውሳኔ ለድምበር ኮሚሸኑ ውሳኔ ኢሕአዴግ መሠረት ሲያደርገው ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነች ከሚል እምነት ተነስተው ነው ምክንያቱም ይህ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅች የመሪዎች ጉባዔ ውሳኔ አግባብነት የሚኖረው ከቅኝ ግዛት ነጻ ለሚወቡ አገሮች ብቻ ነው ይህም ውሳኔ ቅኝ ግዛት የነበሩ የአፍሪቃ አገራት ነዓ ሲወጡ በቅኝ ግዛት ጊዜ የነበረው ወሰን መከበር አለበት የሚል ሲሆን ሕወሓት ይህንኑ ተቀብሎ ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት በነበርችበት ጊዜ የነበራትን ድንበር አንዲከበርላት ተስማማ እነዚህን የቅኝ ግዛት መርሆዎችውን በመከተል ሻቫቢያና ሕወሓት ፓሊሲዎቻቸውን ቀርፀው በመታገላቸው ቅኝ ግዛት ይሏት የነበረችው ኤርትር ዛሬ ነዓ ወጥታለች ለመሆኑ የሕወሓትና አንዳንድ የሌሎች የእትዮጵያ ብሔርና ብሔረሰቦች መሪዎች አገሮች ቅኝ ግዛት ናቸው ሲሉ ቅኝ ግዛት ምን ማለት እንደሆነ የቅኝ ገዢዎቹ ዓላማና ፍላጐት ምን አንደሆነ እነዚህ ሁኔታዎች በኢትዮጵያ ውሰጥ ይንፃባረቁ አንደሆነ በቅጡ ተገንዝበውታልን የሚል ጥያቄ ያስነሣል ቅኝ ግዛት በመሠረቱ ከኛው እስከ ኛው በነበረው ክፍለ ዘመን አውሮፓውያን ወደ ሌሎች አህጉራት ተሻግረው በአገሬው ሕዝብ ላይ የጫኑት የአገዛዝና የብዝበዛ ሥርዓት ነበር ዓላማቸው ትርፍ ፍለጋ በቅኝ ግዛቱ ተገዢው ሕብረተሰብ ኪሳራ ለመበልፀግና የሃይማኖት ወይንም የፖለቲካ እምነት ለማስፋፋት ነበር ቅኝ ግዛት በአገሬው ተወላጆችና በወራሪ መጤዎች መፃከል የፄታና የሎሌ ግንኑነት ይመሠረታል ቅኝ ገዢዎች በዋና ከተሞቻቸው ተቀምጠው የቅኝ ግዛቱ አገርና ሕዝብ የእለት ተእለት ኑሮውና መጻኢ እድሉን ይወስናሉ ቅኝ ገዢዎች የተገዢዎችን ባህል በማንቋሸሽ ስብእናቸውን በማሳነስ የበታችነት ስሜት እንዲሰርጽባቸው አድርገዋቸዋል። ሲሉም ጠይቃዋል እንደሚታወቀው ሕወሓት ከጥንስሱ ጀምሮ ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነች ከነወደቦችዋ ነጻ መውጣት አለባት እያለ ሰዚህም የደም ዋጋ የክፈለ ድርጅት መሆኑ ከዚህ በላይ ተገልፆአል በጣም የሚገርመውና ግር የሚለው ግን በቅርብ ጊዜ ከሕወሓት ጋር በመቀላቀል ኢሕአዴግን የፈጠሩ ድርጅቶች መሪዎች አሰብን አስመልክቶ የሕወሓትን አቋም ሲያስተጋቡ መስማት ነው እነዚህ ሰዎች አሰብ የኤርትራ ግዛት ነችኢትዮጵያ በአሰብ ላይ ምንም መበት የላትም ከሚል እውቀትና እምነት ተነስተው ወይንም በሌላ ሌላ ምክንያት ይሁን ይህንን ለህሊናቸው እንተወዋለን የእነዚህ ከሕወሓት ጋር ተቀላቅለው ኢሕአዴግን የፈጠሩ መሪ ተብዮች አቋም ምን እንደሚመስል በአሁኑ ወቅት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከጥቂት ወራት በፊት የመንግስት ተጠሪ በነበሩበት ጊዜ ለሪፖርተር ጋዜጣ የተናገሩትን በምሳሌነት መጥቀስ ይቻላል አቶ ኃይለ ማርያም ሲናገሩ ኢትዮጵያ የባህር በር ቢኖራት ኣንጠላም። ማስረጃዎችና በተባበሩት መንግሥታት ውሳኔዎች ላይ በመመርኩዝ ለማስረዳት ነው በታሪክ አሰብ ማለት ጠቅላላው የአፋር አውራጃ የኢትዮጵያ አካል እንደነበርች አጴጹ ምኒልክ ግዛታችውን ለዓለም ያስታወቁበት ደብደቤና ሌሎችም መረጃዎችም እያሉ አሰብ አለ ኢትያጵያ መንግሥት እውቀት ለጣልያን ኩባንያ እንደተሸጠችና ቆይቶም በጣልያን መንግሥት መጠቃለሏ ከላይ ተገልጸጾአል ከዚህ በታች ደግሞ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ አሰብ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ የኤርትራ ባለ አደራ በነበሩት በአራቱ ኃያላን አገራት በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔና በኤርትራ ፖርላማ ውሳኔ እንዴት ወደ ኢትዮጵያ እንደተመለሰች እንተነትናለን ጣልያን በጦርነቱ በተሸነፈች ማግሥት በአፍሪቃ የቀድሞ የጣልያን ቅኝ ግዛቶች ጉዳይ የተረከቡት አራቱ ኃያላን አገራት ፉረንሳይ እንግሊዝ አሜሪካና የሶቭየት ሕብረት የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒነስትሮች የጣልያን ተወካይ በጊዜው የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም በግፍ የገደላቸው ጸሐፊ» ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ እአአ በ ፔብርዋሪ ዓም የሰላም ነት በፖሪስ ከተማ ፈርመው ነበር በዚህም ውል መሠረት ጣልያን በአፍሪቃ ቅኝ ግዛቶችዋ የነበራትን ማንኛውም መብትና በቅኝ ገዢነትዋ ጊዜ የተፈራረመቻቸው ውሎችንም ጨምሮ አራቱ ኃያላን አገራት ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለእነዚሁ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የቀድሞዋ የጣልያን ቅኝ ግዛት መጻኢ አድሉ ምን መሆን እንዳለበት የውሳኔ ሐሳብ እንዲያቀርቡ ታዘዙ። ሀፍታሖሥ አብዛኛው የኤርትራ ሕዝብ ከኢትዮጵያ ጋር መቀላቀል እንደሚፈልግ ይኸው ቡድን አረጋግጠናል አለ ኣ ርትራ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥትም መው ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንድትቀላቀል ፍላጐቱ የጸና ቢሆንም በላብ ምዕራቡ ጠቅላይ ግዛቶች ከዚህ የተለየ ፍላጎት ካላቸው ይ በመቀበል ለምዕራቡ ክፍል እንደሚያከብር ለኮሚሽኑ አረጋገጠ ተወካይ አስተያየታቸውን ሲስጡ ጣልያን ደግሞ ከዚህ ቀደም እንደጠየቀችው አሁንም ኤርትራን የሚሰጠው ልዩ መፍትሔ የፈረንሳይ መንግሥት ለኤርትራ መፍትሔ የኢትዮጵያና የጣልያን ትብብር አስፈላጊ መሆኑን ከገለጹ በኋላ በአደራ እንድታስተዳድር የምትጠይቀውን ለቅቃ በኤርትራ ለሚገኙ ጣልያኖችና ልጆቻቸው ጥበቃ ብቻ እንዲደረግላቸው ነነ የነበረው የቀይ ች እንግሊዝም ቀደም ሲል ሲያራምደው የነ በህር አውራሻ ምጽዋንም ጨምሮ አክለጉዛይ ሠራዬና ሃማሴን ወደ ኢትዮጵያ ተጠቃልለው በኤርትራ ለሚኖሩ ጣልያኖች ልዩ ጥበቃ እንዲደረግላቸው አሳሰበ በመቀጠልም ቡድኑ ኤርትራ ለብቻዋ እንደ አገር ሆና ብትቆም የምሥራቅ አፍሪቃ ሰላምና ደህንነት አደገኛ ሁኔታዎች ውስጥ ይወድቃል ሲል ገለጸ ስለሆነም የአብዛኛው የኤርትራ ሕዝብ ፍላጎት ያንጸባርቃል በሚል ኖርዌይ ኤርትራ ሙሉ በሙሉ ከኢትዮጵያ ጋር እንድትዋሃድ አቋም ስትይዝ በርማና ደቡብ አፍሪቃ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ባ በፌዴሬሽን እንድትተሳሰር የሚል አቋም ለጠቅሳላው ጉባዔ አቀረቡ ሌሎቹ ሁለቱ የኮሚሽኑ አባላት ጉዋታማላና ፖኪስታን ኤርትራ ለአሥር ዓመታት በተባበሩት መንግሥታት ከተዳደረች በኋላ ነፃነትዋን እንድትጐናጸፍ የሚል የውሳኔ ፃሳብ ለተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ አቀረቡ ይህ አምስት አባላት የያዘው ኮሚሽን በተሰጠው መመርያ መሠረት ስምምነት ስላልደረሰ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ በውሳኔ ቁጥር ኤርትራ በኢትዮጵያ ዘውድ ስር በፌዴሬሽን እንድትቀላቀለ ተወሰነ በኢትዮጵያና በኤርትራ በ ዓም ፌዴሬሽን ተመሠረተ ፌዴሬሽኑ በሆይሆይታ ሳይሆን በጥንቃቄና በትዕግሥት የተከናወነ ለመሆኑ ግልጽ ነው። ተስማምተው ነው አስመልክቶ በሬፖሬሽ የሚከተለውን ብሎአል ድርጅት በግልጽ ባያስቀምጠውም ጉዳይ ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት በዓለም አቀፍ ሕግ መሠረት አንድ የተቋቋመበትን ዓላማ ለማስፈጸም የሚያስችል ሥልጣን ይኖረዋል በማለት ወሰኛአል ዛ ስለሆነም የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ የኤርትራ ጉዳይ ከአራቱ ኃያላን አገራት ተረክቦ ለኤርትራ ጉዳይ መፍትሔ ይህ ነው ብሎ ያቀረበው የፌዴሬሽን ውሳኔ ከሥልጣኑ በላይ ነበር ማሰት አይቻልም ስለሆነም ኤርትራ በፌደሬሽን ከኢትዮጵያ ጋር ግ በመመ እርከይበጩር እብር በ ቅሎ እንድትተሣሰር የተሰጠ ውሳኔ ተዋዋዮቹ የተባበሩት መንግሥታት ጠ አሪ አራትን የሚያ መ ጠቅላላ ጉባዔ ጣልያን አራቱ ኃያላን የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፋቸው ቁጥር ሰሃ አራቱን ኃያላን አገራትን ወክሎ በተባበሩት መንግሥታት በጣልያንና በኢትዮጵያ መፃከል የተፈረሙ ውሎች በሸጩልሀ ናቸው የዋናውን ውል የውሳኔ ቁጥር ቤባ ይዘትን ሰመደገም ያህል እንደሚከተለው ይነበባል ኤርትራ ሕዝብ የተለያዩ ኃይማኖቶች ምዕመናንና የጐሣ አባላትን ፍላጐት አንናዝቦ ትም ንዲሁም ጋሳ ሕዝብ እራሱን ለማስተዳደር ቡ ሥራቅ አፍሪቃን ሰላምና ደህንነት ከስሌት አስገብቶ የኢትዮጵያ ከኤርት በኢኮኖሚ በዘር ያላትን ትስስር ተገን። ዛሬም ቢሆን ከሻቢያን ከሕወሓትኢሕአዴግ በስተቀር ኢትዮጵያ ወደብ አልባ ትሁን ሲል የተደመጠ አገርም ሆነ መሪ የስም የ ህሀንኑ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቀደም ሲል በ ዓም በአራቱ ኃያላን አገራት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ የኤርትራ ምሥራቃዊ ክፍል ምጽዋንም ጨምሮ ወዲ ኢትዮጵያ መታጠፍ አለበት ብለው ነበር የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በንግግራቸው ኤርትራ ነዓ መሆን ይገባት ነበር ሲሉ የኢትዮጵያ የባህር በር መብት ተጠብቆ ለመሆኑ ግልጽ ነበር። ስለሆነም ፌዴሬሽኑን ያፈረሰው የኤርትራ ሕዝብን የሚወክለው አካል ከመሆኑም በላይ ፌዴሬሽኑ የተመሠረተባቸው መሠረታዊ ዓላማዎችን ስለማይጻረር መፍረሱ ሕገ ወጥ ነበር ማለት አይቻልም ለማጠቃለል ያህል የኢትዮጵያ የባህር በር መብት ብሎም አሰብ ቢያንስ በሁለት መንገድ ወደ ኢትዮጵያ ታጥፎአል የኢትዮጵያ የባህር በር መብትም ተረጋግጦአል በጦርነቱ አሸናፊ የነበሩና ኤርትራን ከጣልያን ተረክበው የጉዳዩ ባለቤቶች የሆኑት የአሜሪካ የእንግሊዝ የፈረንሳይና ሶቭየት ሕብረት ተወካዮችና የተባበሩት መንግሥታት ጣልያንን ጨምሮ በ ዓም አሰብ ወደ ኢትዮጵያ መጠቃለል እንደሚገባው በውሳኔ ሃሳብ ደረጃ ተስማሙ አራቱ ኃያላን አገራትን ወክሎ የተባበሩት ምንግሥታች ጠቅላላ ጉባዔ በውሳኔ ቁጥር ቦነ በተለይ በዋናነት ሕጋዊና ፍትሐዊ የኢትዮጵያን የባህር በር መብት ለማረጋገጥና የኤርትራ ሕዝብ ፍላጎት ገቢራዊ ለማድረግ ኤርትራና ኢትዮጵያ በፌዴሬሽን ተቀላቀሉ ይህም ፌዴሬሽን ሊጣስ በማይችል የኤርትራን ባለአደራ በነበሩት በአራቱ ኃያላን አገራት ወኪሎች በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ በኢትዮጵያና በጣልያን ጳሷፈረም ኢትዮጵያ የባህር ባለቤት ሆነች ምዕራፍ የኤርትራ በጦር ኃይል መገንጠል ኢሕጋዊነትና በኢትዮጵያ የተሰጣት ዕውቅና የራስን ዕድል በራስ መወሰን እስከ መገንጠል ያለው መብት በማያጠራጥር መልኩ በሕግ የተረጋገጠው ከሦስት ሁኔታዎች ቢያንስ አንዱ ሲኖር ነው እነዚህም አንድ በቅኝ ግዛት ሥር የሚገኝ ሕብረተሰብ ራሱን ከቅኝ ግዛት መውጣትና ነፃ መንግሥት ማቋቋም መብቱ ሲሆን ይህንን ለማሳካት ኃይል መጠቀም ከመቻሉም በላይ ሌላውም የዓለም አቀፍ ሕብረተሰብ ድጋፍን እንዲሰጠው ዓለም አቀፍ ሕግ ይደነግጋል ቀጥሎም አንድ ሕብረተሰብ በባዕድ ጦር ኃይል ተይዞ ከሆነ ይህንን ጦር ከአገሩ ለማባረርና ሉዐላዊነቱን ለመጐናጸፍ መብት አለው በመጨረሻም ብዙ ዘሮች ባሉበት አገር አንዱን ዘር ከሌላው ሕዝብ እኩል ተሳትፎ ከተነፈገ ይህንንም በሰላሚዊ መንገድ በውይይት ይህንን መብቱ ማስከበር ካልቻለ የመገንጠል መብት እንዳለው የዓለም አቀፍ ሕግ ይደነግጋል። ስለዚህ አሰብን ወደ ኢትዮጵያ ለማጠፍ ከሚያስችሉ ብዙ ፅድሎች አንዱ ይኸው ሲሆን በዚህና በተመሳሰይ ወደፊት በሚጠቀሱ እድሎች ኢትዮጵያ ሳትጠቀምባቸው አልፎአል በአጠቃላይ በኢትዮጵያና በኤርትራ መሃከል በተደረገው ጦርነት ኢትዮጵያ አንደ አሸናፊነትዋ ከአሸናፊነት የሚመነጩ መብቶች አልተጠቀመችባቸውም ይልቁንም በሕገወጥ አልጄርስ ስምምነት ምክንያት ለጉዳት ተዳረገች ምዕረፍ በአልጄርስ ሰምምነት መሠረት የተቋቋመው የድምበር ኮሚሽን አመሠራረትና ኮሚሽኑ የሰጠው ውሳኔ ሲገመገም በኤርትራና በኢትዮጵያ መፃከል የነበረው ዛሬም በሁለቱም ባላጋራዎች ያልተገለፀ የም ዙ ኢትጵያውያንና ኤርትራውያን ወንድማማቾችና እህትማማቾች የተላለቁበት ጦርነት ብዙ ዋጋ ብትከፍልም በኢትዮጵያ አሸናፊነት ተደምድሞ የሁለቱም አገሮች መሪዎች በወቅቱ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ሲቀ መንበር በነበሩት በአልጀሪያው ፕሬዝደንት በአብዱል አዚዝ ቡተፍሊካ አደራዳሪነት ሰላም ለማውረድየድምበር ለመፈራረምና ለሥ አልደርስ አት ምና ለመካለል ወደ አልጄሪያ ዋና ከተማ ድርድሩ በአጭር ቀናት ውስጥ ተጠናቅቆ ኣቁም በተኩስ አ ስምምነት የድምበር ኮሚሽንና የካሣ ኮሚሽኑ በሚያቋቁመው ሰነድ ላይ የሁለቱም አገሮች መሪዎች አቶ መለስ ዜናዊና አቶ አስ ልለ ርመው ጥላቻና ቂም በሚያንፀባርቅ መልክ ወቅት እንደተለማደው ሳይ ቃል ሳይሰዋወጠ ተለ ማደው ሳይተቃቀፉና አንዲት በሁለቱ ወንድማማች የሐበዥ መሪዎች አቶ አንድ የአረብ አገር መሪ መፃል ገብቶ ለያጨባሰጣቸው ማምን ሕሊናን የሚሰብር ትዕይንት ነክበር እአአ በዲሴምበር ቀን ዐዐቦ ዓም የሁለቱ መሪዎች ድንበር ማካለሉ በቅኝ ግዛት ውሎችና በሌሎች ሕጐች መሠረት እንዲሆን ተስማምተው ሲጨባበጡ የተላለፈው መልእክት የኢትዮጵያ የባህር በር ተዚጋ ኸቃ ተዘጋ የሚል ለኢትዮጵያውያን አስደንጋጭ መልዕክት ነበር የአልጄርስ ስምምነትና ውሰኔ ከውጫሌው ውል ባልተናነስ ምናልባትም በከፋ መልኩ በአገር ላይ ጉዳት ያደረሰ ውል ስለሆነ ከድርድሩ ቀጠና በኔህፀጩ አመራረጥ ጀምሮ የሊቀ መንበሩ አሰያየምለድርድሩ መሠረት የሆኑ ሕጎችንና የዳኞቹ አመራረጥና ገለልተኛነት የድርድሩ አካሄድ መመርመር ያስፈልጋል እነዚህን የዓም ዓም እና የዓም ስምምነቶችን በሥራ ላይ ለማዋል በአልጀርስ የተፈረሙው ስምምነት በኢትዮጵያ ላይ ዘላቂ ጉዳት የሚያስከትል የኢትዮጵያን የባህር በር የሚዘጋና አለብን ለኤርትራ የሰጠ ስምምነት ሲሆን ይህ የአልጀርስ ስምምነት አጹ ምኒልክ እንደፈረሙኣቸው ውሎች በኢትዮጵያ ላይ በግድ የተጫነ ሳይሆን የኢትዮጵያ መንግስት ሕወሓትኢሕአዴግ ፈቅዶ ምናልባትም ለምኖነ ዳኛ መርጦ ሥልጣናቸውና የሜዳኙበት ሕግ ወስኖ የገባበት ስምምነት ነው የዚህም ውል ዋናው ዓላማ የኢትዮጵያና የኤርትራ የጋራ ድምበር የሚያካልል አምስት ዳኞች የያዘ ኮሚሽን አቋቁሞ ኮሚሽኑ የተባበሩት መንግሥታት የአውሮፖ ኀብረት የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትና የአሜሪካ ተወካዮች በአስፈጻሚነት በተገኙበት የተቄረጠ ይግባኝ የሌለበት ውሳኔ መስጠትና ድምበር ማካለል ነበር የየአገራቱ ተወካዮች ማንነት በኮሚሽኑ ፊት የኢትዮጵያን ቡደን የመሩ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ክብረ ወሰን የያዙት በጊዜው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት የሕወሓት መሥራች አባል አቶ ሥዩም መስፍን ሲሆኑ በተባባሪነት ደግሞ የህግ ባለሙያ የሆኑት አምባሳደር ፍሰሐ ይመር ተመድበው ነበር። የአንድ ኢትዮጵያዊ እንኳን በቡድኑ መካተት ወደ ፊት እንደሚታየው ግልጽ የሆኑ የኤርትራና የኢትዮጵያ ታሪካዊ በንኙነቶችን በተመለከተ የተሠሩ ስህተቶችን ማረም ያስችል የኤርትራው ቡድን በውጭ ጉዳይ ሜኒስትር አሊ ሰይድ ሲመራ ተባባሪአቸው ደግሞ ፕሮፌሰር ሊያ ብሪልሜየር ዘህጠልሃፀ ነበሩ የኤርትራ ቡድን በውስጡ ሦስት የመንግስት ባለስልጣናትና አንድ የኤርትራ ዩኒቬርሲቲ ፕሮፌሰር ያቀፈ ሲሆን አንዲሁም አስር የውጭ ዜጎች አካትቶ በጠቅላላው ኤርትራ በአሥራ አራት ሰዎች ስትወከል በሕግ አማካሪነትና በጥብቅናው ዘርፍ ከውጭ አገር ዜጐች በተጨማሪ የአሥመራ ዩኒቨ የፖለቲካል ሳይንስ ኘሮፌሰር የማነ ምሾጊና ተመድበው ሁለቱ ቡድኖች ሲነፃፀሩ ኢትዮጵያ በኮሚሽኑ ውስጥ አ አራት ሰዎች ስታሠማራ ኤርትራም እንደዚሁ አስራ አራት ሰዎችን መድባ ነበር በኢትዮጵያ በኩል ሁሉም የመንግሥትን አቋም የሚያቀነቅነ ግለሰቦች ሲሆነ የአልጀርስን ስምምነት የተቀበሉና የኢትዮጵያ የባህር በር እንዲዘጋ የተስማሙ ነበሩ ማለት ይቻላል የኢትዮጵያን የባህር በር መዘጋት የሚቃወሙ ቢሆኑ ኖሮ ጣልያን በኢትዮጵያ ላይ የጫነቻቸው የኢትዮጵያ የባህር በር በእርግጠኝነት የሚዘተና የፈረሉ የቅኝ ግዛት ውሎችን ተቀብለው ኢትዮጵያን ወክለው በድርድሩ ባልተገኙም ነበር ሁለቱ ቡድኖች የሚለያቸው ነገር ቢኖር የኤርትራ ዜጎች በኮሚሽኑ ውስጥ የነበራቸው ተሳትፎ የጎላ ሲሆን የኢትዮጵያውያን ተሳትፎ አነስተኛ ነበር ማለት ይቻላል ከላይ እንደተጠቀሰው ኤርትራ ከውጭ አገር ዜጎች ሌላ በሕግ ጻ። የኢትዮጵያ ሕዝብ ደስ ይበልህደስታህን አደባባይ ወጥተህ ግለጽ ማለታቸው ይታወሳል ይኸ ደግሞ ሳይውል ሳያድር ፈጽሞ ሐለት ሆኖ ባድመ ወደ ኤርትራ መታጠፉ ተረጋገጠ ሃፍረቱ እጥፍ ድርብ የሚያደርገው ኢሕአዴግ በድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ ኤርትራን አሸነፍን ከማለት ውጭ የኢትዮጳያ ሉዐላዊ ግዛት አሰብ ወደ ኤርትራ መታጠፍና የኢትዮጵያ የባህር በር መዘጋት አንድም ቃል ትንፍሽ አላሉም ኢትዮጵያ በጦርነቱ ክአሸነፈች በኋላ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መግለጫ በሰጡባቸው ጊዜያት ሁሉ በኢትዮጵያ በኩል የጦርነቱ ዋናው ዓላማ አቶ ኢሣያስን ሕግና ሥርዓትን ማስተማርና ሕገ ወጥነትን መቀልበስ እንጂ በኤርትራ የተያዙ የኢትዮጵያ ሉዐላዊ ግዛቶችን ማስመለስ ነው ያሉበት አንድም ጊዜ የለም እንደ ጠቅላይ ሜኒስትሩ አባባል ወረራውን የመመከት ጉዳይ የመሬት ጉዳይ አይደለም። ይህም ማለት በቡሬ በኩል የጣልያኖች ውል ከመደበው ክ ኪሉ ሜትር በላይ ኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ ዘልቃ ገብታለች ማለት ነው የድምበር ኮሚሽኑ ጥናቱ ለድንበር መካለሱ ውሳኔ መሠረት ከማድረግ ፈንታ የጣልያን ኪሎ ሜትር ስምምነት ማጽደቅ ነበረበት አንድ ጥናት ሁለት ወገኖች በውል የተስማሙበትን ጉዳይ ሊሽር በፍጹም አይችልም የድምበር ኮሚሽኑ ይህ ጥናት ተብየው ኢትዮጵያና ኤርትራ ሁለቱም ባለጉዳዮች የተስማሙበት አዲስ ውል ነው የሚል አቋም ነው የያዘው ምዕራብ ትግራይ ከምዕራብ ብኩልም የተደረገው መካለል ኤርትራ ያነሳቻቸው አንዳንድ የይገባኛል ጥያቄዎች ኢትዮጵያ የበኩልዋን ክርክር አቅርባ ኮሚሽኑ ውሳኔ እንዲሰጥበት ከመተው ፈንታ የጥብቅና ሥርዓት በማይፈቅደው መንገድ የኢትዮጵያ ጠበቆች የኤርትራን ጥያቄ አምነው ተቀበሉ በኮሚሽኑ ችሎት የኢትዮጵያ ወኪሎች የተጠቀሙችባቸው ቃላት እነዚህ ነበሩ ፎርት ካርዶና ሞኖክሲቶ ጉና ጉና እና ጾረና የማያጠራጥሩ የኤርትራ ግዛቶች ናቸው። ይህም ውሳኔ ቅኝ ግዛት የነበሩ አገራት ነዓ በሚወጡበት ጊዜ በቅኝ ግዛት ወቅት የነበረውን ወሰን ድንበር ማክበር እንዳለባቸው ይደነግጋል ዐየአፍሪቃ አንድነት ደርጅት የመሪዎች ጉባዔ ቁ ውሳኒ ልክ በመጀመሪያ ደረጃ ኤርትራ ከቅኝ ግዛት ነጻ የወጣችው በ ዓም በፌዴሬሽን ከኢትዮጵያ ጋር ስትቀላቀል ሲሆን ኤርትራ ከኢትዮጵያ በተገነጠለች ጊዜ በሁለቱ አገራት የነበረው ግንኙነት የቅኝ ገዢና ተገዢ አልነበረም ስለሆነም ይህ የክፍሪካ አንድነት ድርጅት የመሪዎች ጉባዔ ውሳኔ ለኢትዮጵያና ለኤርትራ ወሰን መካለል አግብባነት የለውም ይህ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ውሳኔ ከቅኝ ግዛት ነዓ ለሚወጡትና በተጨማሪም ለሌሎች በመገንጠልም ይሁን ወይንም በሌላ መንገድ ነፃነት ለሚጎናጸፉ አገራት አግባብነት አለው ክተባለ ኤርትራ ነፃ ስትወጣ የነበራትን ግዛት ይዛ ትሄዳለች እንጂ ነፃ በወጣች ጊዜ በግዛትዋ ውስጥ ያልነበረውን አሰብን ልትወስድአትችልም። ይህ መርህ በጊዜው ያለው ድምበር እንዴት ተፈጠረ ሳይባል የተረጋጋውንና መሬት ላይ ያለውን ማጽደቅ አንደሚገባ የዓለም አቀፍ ሕግ ያስገነዝባል ስለዚህ ኤርትራ ከአሰብ ጋር የነበራትን ወሰን ጥሳ አሰብን ስትይዝ በሁለት መንገዶች የዓለም አቀፍሕግን ጥሳለች ማለት ነው ሕወሓትና ሻቢያ በዚህ ጉዳይ አስተሳሰባቸው የጨቅላ ቢሆንም ኤርትራን የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት በመሆንዋ ነፃ መውጣት ይገባታል በማለት ለዚህም እኩይ ዓላማቸው ስኬታማነት ብዙ ዋጋ ክፍለው ኤርትራ ነፃ ወጣች ወይንም ከኢትዮጵያ ተገነጠለች እንግዲህ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ቅኝ ተገዢነት ነዓ ስትወጣ ቅኝ ግዛት የነበሩ አገራት ነጻ በሚወጡባት ጊዜ በወቅቱ የነበራቸው ግዛት የቅኝ ግዛቱ ወሰን ሳይለውጡ ነፃነታቸውን እንደሚጎናፀፉና ይህም የህግ መርህ በካይሮ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የመሪዎች ጉባዔ ጸድቆ በአፍሪካ ተፈጻሚነት አግኝቶ የአለም አቀፍ ሕግ አካል ሆኖአል ስለዚህ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ ነፃ ስትወጣ የኢትዮጵያ ቅኝ መ ከነ እፅክርሺክ በሮ » ግዛት በነበረችበት ጊዜ አሰብ ራስ ገዝ አንጂ የኤርትራ አካል አልነበረችም ስለሆነም ኤርትራ ነፃ ስትወጣ የአሰብን ራስ ገዝ ሳይጨምር ከአሰብ ራስ ገዝ ሰሜን የሚገኘውን አገር ይዛ መፄድ ይገባት ነበር ስለሆነም በአሁኑ ጊዜ የዓለም አቀፍ ሕግ አካል የሆነውን የ ዓም የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የመሪዎች ጉባዔ ውሳኔን ጥሳ የኢትዮጵያ ሉዓላዊ ግዛት አሰብ ራስ ገዝን ይዛለች ማለት ነው ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነበረች ከተባለ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ ነዛ ስትወጣ የኢትዮጵያ የውስጥ አስተዳደር ድምበሮችን ማክበር ይኖርባት ነበር። ይኸም ማለት ራስ ገዝ በነበረችው በኤርትራና በሌላዋ ራስ ገዝ በአሰብ መዛሃከል የነበረው ኢትዮጵያ መሠርቶት የነበረው ድምበርን ኤርትራ ማክበር ነበረባት ኤርትራ ይህ ከአሰብ ጋር የሚለያትን ወሰን ጥሳ አሰብን ጠቀለለች ይህ ኤርትራ የፈጸመችው ጥሰት በያዝከው እርጋ ህሽ ኗኗ የሚደነግገውን የሕግ መርህንና የአፋሪቃ አንድነት ድርጅት የ ዓም የመሪዎች ጉባዔ ውሳኔን ይሸራል እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ሁለት የህግ መርሆች ማለት የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የካይሮ ውሳኔና በያዝከው እርጋ የሚሰው መርህ ተፈፃሜ መሆን አለባቸው ስንል አውነትም ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነች ወይንም ነበረች የሚለውን አምነን ተቀብለነው ሳይሆን ሻቢያና ሓወሓትኢሕአዴግ ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነበረች ካሱ ውጤቱን በፀጋ መቀበል ነበረባቸው ሰማለት ነው እነዚህን ሁለት የሕግ ጥሰቶችንና የአሰብ እራስ ገዝ በኤርትራ መነጠቅን በድምበር ኮሚሽኑ ችሎት ኢትዮጵያን የወከሉ ጠበቆች አላነሱትም ምናልባት አሰብ የኢትጵያ አካል ነች ብሎ መከራከር የአሰብ ኢትዮጵያዊነት በተነሳ ቁጥር በቁጣ የሚገነፍሉ አንዳንድ ኢሕአዴጐችን ስለሜያስከፋ ሆነ ብለው ቼ ዘልለውት ወይንም በክርክሩን ውቅት ነጥቡን እንዳያነሱ መመርያ ተሰጥቶአቸው ሊሆን ይቸችላል የኢትዮጵያን ጥቅም ተከታትሎ የሜያስጠብቅ አካል ቢኖርና ይህ ምናልባት አዋጪ ሊሆን ይችል የነበረ ክርክር ለድምበር ኮሚሽኑ ቢቀርብ ምናልባትም አሰብ የኢትዮጵያ ሉዐላዊ ግዛትና የባህር በር ሆና ልትቀርና የቀይ ባህር አፋሮችም አንድ አን ሉያዊነት ሊከበርላቸው በተቻለ ነበር። ይህን አብይ የእን ክርክር ሚሽኑ ችሉት አለማንሳት አሁ መብት አሳልፎ መስጠት ነው ም የኢትዮጵያ የድምበር ኮሚሽኑ ዳኞች ይህን የመሰለ የሕ ቢቀርብላቸው ኖሮ የኢትዮጵያ የባህር በር መብት ዓለም የደገፈው ጉዳይ ስለነበርና ዐ ሚልዮን የኢትዮጵያ ሕዝብ በእግር መንገ እርቀት ወደብ አልባ ማድረግ ፍጹም ኢፍትሐዊ ስለሆነ አሰ ወደ ኢትዮጵያ እንዲታጠፍ ዳኞቹ ሊወስኑ ይችሉ ነበር የድምበር ኮሚሽኑ መሬታቸውን ወደ ኤርትራ ያ ኢትዮጵያውያን የዜግነት መብት ያለላቸው በአልጀርስ ስምምነት የኢትዮኤርትራ ድንበር ኮሚ የቅኝ ግዛት ውሎችን ከመቃብር ቆፍሮ አውጥቶ የበበበዬጠ አወሉ በሰጠው ሳኔ ሰረት የቀይ ባህር አፋርን በከፊል ን ለኤርትራ መ በዝርዝር ተገልፀአል የ መሰጠቱ ከዚህ በላይ የድምበር ኮሚሽኑ እነዚህን አካባቢዎች ለኤ በቦታው ነዋሪ የሆነውን ሕዝብ ታሪክ መመዝገብ አደመጠ። ኤርትራ የዓለም ሕብረተሰብ እውቅና ንደመሆንዋ መጠን የኢትዮጵያ መክ ኃይል አሥመራን ቢይዝ ኖሮ በተባበሩት መ የጸጥታው ቀግሥታት የጸጥታው ምክር ቤትና ዓለም አቀፉ ሕብረተሰብ ቤሳ ብ በኢትዮጵያ ላ ከመሰንዘሩም በላይ ሌላም አሰገዳጅ አርምጃ ሲወስድ ይችል ነበርነ ማለት ነው ይህንን ቢያደርግ ኖሮ መከላከያ ኃይሉ በአ ደር የሌሰው ውለታ ጥሉ ነበር ይህንን ማስፈጸም ይቃል እንደነበረ የአገሩ ህልውናና ደህንነት አምኖ ለሰጣቸው የጦሩ አዛች አንድ ቀን ሃቁን ትዮጵ ተስፋ ይደረጋል ሰኢትዮጵያ ህዝብ አንደሚነግሩቅ የኢትየጵያ መክለክያ ኃይል በቡሬ ግንባር ከጠሳት በሚፋለምበት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ፖርላማ ተገኝተው ለፖርላማ እባላት ስለጦርነቱ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የመከላከያ ኃይላችን በጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳለና ዘልቆ አሰብን ከመያዝ የሚያግደው ምንም ነገር እንደሌለ የኢትዮጵያ ሕዝብና የፖርላማ አባላትን ባስደመመ በጭብጨባ በታጀበ ንግግራቸው አብስረው ነበር ኩሌኔል ተወልደ ገብረ ተንሣይም ስለምሥራቁግንባር ሲጽፉ ይህንኑ የጠቅላይ ሚኒስትር አባባልን አረጋግጠዋል ኩሎኔሉ ኤርትራ መንግሥት ሰኔ ቀን ዓም በቡሬ ግንባር በከፈተው ድንገተኛ ማጥቃት የአፋር ሕዝብ ከሠራዊታችን ጐን በመሰለፍ ወራሪውን በጀግንነት ሲገጥም የኛው የኤርትራ ኮማንዶ ክፍል ጦር በውጊያው ተሸንፎ መበተን ሲጀምር በየመንገዱ እያደፈጠ አንድ በአንድ ለቅመውታል ብለዋል ሎሌኔል ተወልደ ገብረ ተንሳይ በመቀጠል የካቲት ቀን ዓም ከንጋቱ ላይ በቡሬ ግንባር የተጀመረውና ኢትዮጵያ በአየር ጥቃት ያፋፋመችው ውጊያ የኢትዮጵያ ሚግ ተዋዒ ጄቶች ከኢትዮጵያ ደንበር ወደ ውስጥ ኪሎ ሜትር ክዝልቆ በመግባት ከአሰብ ኪሎ ሜትር ርቆ በሚገኘው በርስፌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በኤርትራ ጦር ላይ ድል መቀዳጀቱና በቦታው ተክማችቶ የነበረው የጦር መሣርያና ተሸከርካሪዎች ማውደሙን የኤርትራ ተከላካይ ጦር የኢትዮጵያ ጀቶችን ለመጣል ያደረገው ጥረት እንዳልተሳካለት የኢትዮጵያ መንግስት ቃል አቀባይና አጃንስ ፍራንስ ሬድዮ አረጋግጠው እንደ ነበረ ገልጸዋል ይህም የሚያሳየው የኢትዮጵያ ጦር ቢፈቀድለት ኖሮ አሰብን የሚያግደው ምንም ነገር እንዳልነበር ነው በዚህ አይነት የኢትዮጵያ መከላክያ ኃይል አለብ ደርሶ ተመለሰ ማለት ለመያዝ ፆያቻላል ተወልደ ገብረ ትንሳይ ኩሎኔል ባድመ ኋ የፍ ባድመ እንደ ምክንያት የፍዓሜው መባቻ የኢትዩኤርትራ ጦርነት እውነተኛ ታሪክ አዲስ አበባ ገፅ መከላከያ ኃይላችን ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳረጋገጡት ይህንን ያህል እየቀናው አቅሙም እያለው የኢትዮጵያ ሕጋዊ መብት ወይንም በተባበሩት መንግሥታ አባባል የኢትዮጵያ ሕጋዊና። የዓረና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊም አቶ አስራት አብርፃምበጻፉት ከአገር በተሰኘው መጽሐፋቸው ለኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ትኩረት በመስጠት የኢትዮጵያ የባህር በር መዘጋት የሚያስከትለውን ጉዳት በብዙ ቦታዎች ይተነትናሉኞ አቶ ገብሩ አሥራት ከሕወሓት መሪዎች አንዱ በነበሩበት ጊዜ ከተደረጉ ቼ ጥፋቶች ቭታሥሉ የኢትዮጵያ ወደብ አልባ መሆን በቀዳሚነት ያስቀምጡታል ከዚህ ቀደምም ለዚህ ጥፋት ከአንዴም ሁለቴ በድፍረት ወጥተው የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ መጠየቃቸው ያስመሰግናቸዋል ዓረና ስለኢትዮጵያ የባህር በር መብት በኘሮግራሙ ሰፊ ቦታ ሻ ሰጥቶ አስተናግዶታል በዚህ መሠረት ዓረና ከዓለም አቀፍ ሕግጋትና ከታሪክ አንጻር ኢትዮጵያ ራስዋ ባለቤት ሆና የምታስተዳድረው የባህር በር እና መተሳለፊያ ኮሪደር የማግኘት መብት እንዳላት ዓረና ያምናል የባህር በር ጠቃሚነቱ ለኢኮኖሚ እድገት ብቻ ሳይሆን የስክገር ደህንነትና ሕልውና ጉዳይ መሆነንም ይገነዘባል ዓረና የኢትዮጵያ የባህር በር መብት ለማስከበር የሚሠራ ሲሆ በይበለጥ የግሞ የትግራይ ሕዝብ አሥራት አብርፃሦ ጊዢኒ ከማሁ ሓረና ትገራይ ለጻ ሞህሬሲኒ ዕዐጳኋዷኒ ነከዔ ታን ዐፀ ሠ ዝነ ከማሁ በዲኘሎማሲያዊና ሰላማዊ ትግል ሀሰ ብን ለማስመ ት እንዲቆም ያለ መታክት እንደሚሠሪ ቃል ግብፃእ ሰስ በጽና የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፖርቲ ዴፖ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፖርቲ አሰብ በኤርትራ እጅ የኢትዮጵያ የባህር በር ተዘግቶ አገሪቷ ወደብ ክኛ መሆን ብን ቱ ላይ የሚያስከትለው ጉዳት ከሁሉም ፖርቲዎች ቀደም የተገነዘበ ሲሆን በተለያዩ ወቅቶች መግለጫዎችን የአፋር አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ግንባር የአፋ ይደ ኤርትራ አንዳይካለል ከፍተኛ ጥረት ካደረጉት ፈሰ ዝብ የፖለቲካ ድርጅቶች የአፋር አብዮታዊ መፈሲያዊ አንድነት ግንባር አንዱ ነጡ። የመላው አማራሕዝቦች ድርጅት አቶ መለስና መንግሥታቸው የአሰብ ጉዳይ ያለቀስት ስለሆነ አትከራከሩ ቢሉንም ኢትዮጵያዊ የሆነ መንግሥ ት ሲመሠረት ያቄው መነሳቱ የማይቀር መሆኑ ድርጀት ዋና ጸሐፊ ገለጹ ቅና ጸሐፊው አቶ ቦጋለ አሰፋ ከአዲስ አድማስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የአሰብ ኤርትራዊነት ተቀበ ማለት መራራ ኮሶ እንደመኃት ነው ሲሉ ተልአውታ ል አቶ ሰስ ጵያና ለኢትዮጵያውን ያልዐነኑ ለጹት ዋና እሐራው አቶ መለስ የአንድን አገር አካል ቆርሶ ለሌላ የመስጠት መብት እንደሌላቸው አቶ ቦጋለ አስረድተዋል ሜጦቢያ የካቲት ቀን ዓም አዲስ አድማስ ሚያዝያ ቀን የሲቪክና የኃይማኖት ተቋማት በውጭ አገር ያደረጉአቸው ትግሎች በተለያዩ አካላት የተደረጉ ትግሎች በውጭ አገር በተለይም በአሜሪካ የሚገኙ ልዩ ልዩ ኢትዮጵያውያን የሲቪክና ሕዝባዊ ድርጅቶችና ማህበራት የሃይማኖት ተቋማት ማለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ኣቢያተ ክርስቲያናት ካህናት ሞአ አንበሳ የኢትዮጵያ የዘውድ ምክር ቤት አባላት የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ የተግባር ሊግ ወኪሎች የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት ተወካዮች የትግራዊያን የዓለም አቀፍ የአንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ አባላት የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ሕብረት ፖርቲ ተወካዮች የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፖርቲ አባላት እንዲሁም ብዙ ኢትዮጵያውያን የተገኙበት ሰተባበሩት መንግሥታት ጽህፈት ቤት ደጃፍ እአአ የካቲት ቀን ዓም ሰላማዊ ሰልፍ ተደርጐ ነበር በዚህ ሰልፍ ተሰላፊዎቹ ሣፕኢትዮጵያ የባህር በር አይዘጋም አሰብ የኢትዮጵያ ሉዐላዊት ግዛት ነሞ የአፋር ሕዝብ አንድነት ይከበር የአፋር ሕዝብ የራሱን ዕደል በራሱ የመወሰን መብቱ መከበር አለበት የሚሉ በእንግሊዝኛ የተፃፋ መፋክሮችን ይዘው ነበር በዚሁ ሰልፍ ኢዴፖ አሰባስቦት የነበረ ሺህ ኢትዮጵያውያን የፈረሙት የኢትዮጵያ በባህር በር እንዳይዘጋ የተማጽኖ ዳብዳቤ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጆት ዋና ጸሐፊ ለሚስተር ኮፊ አናን ተሰጠ ከሰልፉ በኋላ ኢትዮጵያውያኑ በቡድን በቡድን በመከፋፈል የጸጥታው ምክር ቤት አባላት ተወካዮች ቢሮ ድረስ በመፄድ የኢትዮጵያ የባህር በር በተመለከተ ታሪክን ሕግንና የአካባቢውን ሰላም በዋቢነት በመጥቀስ ሰፊ ማብራሪያ ሰጡ። የኢሮብ የጾረናየኩናማ የዛላአምበሳን እና የአፋርን ሕዝብ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ የባህር በር ባለቤትነት መብት ያላወቀ ውሳኔ በኤርትራና በኢትዮጵያ መሃከል ያለው ችግር በዘላቂነት እንደማይፈታ በመግለጫቸው አስገንዝበዋል ጓሠ ነርርዚርድርሠኢፌመሥብብርዐክ ል ዕክ ለሀቨ ዝኒ ከማሁ የትግራውያን ዓለም አቀፍ ትብብር ለፍትሕና ለዴሞክራሲ የትግራውያን ዓለም አቀፍ ትብብር ለፍትሕና ለተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፈ በጻፈው ደብደቤ የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ በተለይም የኢትዮጵያ የባህር በር መዘጋት የሚቃወም መሆኑን ገልጾአል በአሁኑ ወቅት እነዚህ ድርጅቶችና ተቋማት ዮጵ የባህር በር መብት እውን ለማድርግ የሚያደርጉት አንቅፈሉ የቀዘቀዘ ነው ሆኖም ግን ይህ ጉዳይ በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሥነ ልቦና ተቀርጾ የሚገኝ ነገር ነው ምናልባትም ይህ ችግር በአንድ ጀምበር የሚፈታ ሆኖ ኢትዮጵያ በቅርብ ቀን የባህር በር ባለቤት ላትሆን ትችላለች ሆኖም ግን ጊዜ የሚያመጣው አይታወቅም ዋናው ነገር ይህንን የባህር በር ባለቤትነት ጉዳይ ጊዜ እስኪፈታው ኢትዮጵያውያን ከልባቸው እንዳይፍቁትና የተቻላቸውን ሁሉ ማድረግ ያስፈልጋል የዚህም ኣላፊነት የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ነው ሪፓርተር ዝኒ ከማሁ ሃናዓ ነቬ በጂ ምዕረፍ አሰብ የኢትዮጵያ የተፈጥሮ የባህር በር አሰብና ታሪኳ በአንድ ጉዳይ በፍሬ ነገሩ ለመስማማት በቃላት ትርጉም የጋራ ግንዛቤ መጨበጥ የግድ ይላል ስለሆነም አሰብ ስንል ምንን እንደሚያካትት የባህር በር መብት ስንልን ማለታችን እንደሆነ መግለፅ ያስፈልጋል በተለምዶ አነጋገር አሰብ ሲባል ብዙዎች ቃሉ ወደቡን ብቻ የሚሸፍን አድርገው ይወስዱታል በዚህ ፅሁፍ አሰብ ስንል ግን ሕወደቡ ዓለም አቀፍ የባህር በር ሕግ እንደሚደነግገው ኖቲካል ማይልስ ወደ ባህር ዘልቆ ገብቶ ላይ ታቹን የባህርና የመሬት አካባቢን በ የሚሸፍን ሲሆን በአዔ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግስት የአሰብ አውራጃ በደርግ ዘመን ደግሞ የዋአሰብ ራስ ገዝ ይባል የነበረውን ውሀውና መሬቱን ደሴቶቹንም ያጠታልሳል እንዲሁም በተለያዩ ፅሁፎች በተባበሩት መንግስታ ሰነዶችም ጭምር የኢትዩጵያ ወደ ባህር የመዝለቅ መብት ህነ የሚል ሐረግ ይነበባል ይህም ማለት ኢትዮጵያ በራስዋ ወደብ በአሰብ አድርጋ ወደ ባህር መዝለቅ ማለት እንደሆነ አንባብያን ሊገነዘቡት ይገባል ወደብ አልባ አገር ባለወደቡ አገር የሚጠይቀውን ክፍያ እስከ ፈፀመና ሌሎችም ባለወደቡ አገር የሚያስቀምጣቸውን ሕጋዊ ግዴታዎችን እስካሟላ ድረስ በሌላው ። ኢትዮጵያ ለ ዓመታት በከፍተኛ ወጪ የገነባቻችው የባህር በሮች አንድ የነበረ አገር ለሁለት ተከፍሎ አንዱ ሁሰቱንም የባህር በሮች ጠቅልሎ ሲይዝ ሌላው ደግሞ ባዶውን ይቅር ማሰት ፍትሕና መልካም ጉርብትና የማይቀበለው ጉዳይ ስለሆነ የኤርትራና የኢትዮጵያ ስላም አሰብን ወደ ኢትዮጵያ በማካለል ላይ መንጠልጠሉ ያለ ማመንታት መተንበይ ይቻላል በመጨረሻም ኤርትራውያንስ የኢትዮጵያ የባህር በር መብትን በተለይ አሳብን አስመልክቶ ምን ይላሉ የሚለው ጥያቄ ኢትዮጵያውያን አሰብ መፈተሸ ያለበት ጉዳይ ነው ብዙ የኢትዮጵያ ሉዐላዊ ግዛት ነች እያሉ ስፍር ቁጥር የሌላቸው ጽሁፎች ሲያወጡ በየአጋጣሚው ሲሴከራክሩ ኤርትራውያን ለዚህ ለኢትዮጵያውያን አቋም መልስ ሲሰጡበት ብዙ ጊዜም መ መመ መሠ መ መ መመመ ዝኒ ከማሁ ለከ ፐ ከሃ ህ ከር። በዓለም ዙርያ በሁለት አገራት ጣምራ ሉዓላዊነት ስር የሚተዳደሩ ብዙ ከተሞች ወይንም ክልሎች ይገኛሉ ለምሳሌ ቻንዲጋር ርከክወሀ የተባለ ከተማ የሕንድ ሁለት ክልሎች አ ዬእ ተሩ ንኡ እ ታታ አፌ ዋና ከተማ ሆኖ ሁለቱም ክልሎች ያልተከፋፈለ ጣምራ ሉዓላዊነት አላቸው አንዲሁም ሕንድና ፓኪስታን ካሽሚር ይገባኛል በሚል ብሜሊዮኖች የሚቆጠሩ ወታደርች በየወሰኖቻቸው አሰልፈው የኑክሴር ጦርነት ለለባ ከመሆን ብዙ ሰዎች ካሽሚርን ሁለቱም አገራት በጣምራ መያዝ ይበጃቸዋል ይላሉ በተመሳሳይ መልኩ አንዶራ የተባለ አገር ፈረንሳይና ስፔን በጣምራ ከያዙት ከ ዓመታት በላይ ሆኖአልኞ አገራት ሌላው አጎራባች ወደብ አልባ አገር የባህር በር ባለቤት አንዲሆን ከግዛታቸው እንኳን ቆርጠው የሰጡባቸው ሁኔታች አሉ የተባበሩት መንግስታትም ሆነ መላ ዓለም አቀፍ ሕብረተሰብ አገራት መንገድ የባህር በር ባለቤት በከተማው ላይ ከአንደኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ብበቬርሳይ ውል መሠረት ፖላንድ ወደ ባህር የሜያዘልቃት መሬት ክጀርመን ተቆርሶ ተሰጠቶአት ወደብ አልባ የነበረችው ፖላንድ የወደብ ባለቤት በኮንፌዴሬሽን ተሳስረው ቢቆዩ ለዘላቂ ሰላማቸውና ለብልጽግናቸው የተሻለ መሆኑ ማንም አይስተውም ሬ ን ማሞ ዞወሪ ኮዕቨክክ በ የነሮ ክፀፀዚ ከከ ዖ ከክዝ ን ኢትዮጵያ በአንድ ወይንም በሌላ መንገድ አሰብ ካልተመለሰላት ችግሩ ከአንድ ትውልድ ወደ ሌላው እየተላለፈ በቦሊቪያ እንዳለው ሁኔታ ቁስሉ እያመረቀዘ ይሄዳል እንጂ ኢትዮጵያውያን መቼም የሚተዉት ጉዳይ አይሆንም ቦሊቪያ በ ዓም ከቺሊ ጋር ባደረገችው ጦርነት የባህር ጠረፍ ግዛትዋ በቺሌተወሰደባት ቦሊቪያ የባህር በር ሲወሰድባት ነፍሷ ከዚያው ጋር ሄደ እያሉ ቦሊቪያውያን ይገልጹታል። ዛሬ ዴሞክራቲክ ኮንጎ የምትባለው አገር በ ዓም በተደረገው ኮንፈረንስ ክአንጎላ ወደ ባሕር ሊያዘልቃት የሚያስችላት መሬት እንደተሰጣት ሁሉ ኢትዮጵያም ከወሰንዋ አንስቶ ወደገነባቸው ወደ አሰብ የሜያዘልቃት ካሪዶር ሊኖራት ይገባል ይህም የሚሆነው የወደቡ ባለቤትነት በኢትዮጵያ እጅ ሆኖ ነው በተመሳሳይ መልኩ ከሁለተኛ የዓለም ጦርነት በኋላ በቨርሳይ ስምምነት መሠረት ፖላንድ እንደዚሁ በጀርመን መተላለፊያ ተሰጥቷት ወደ ባህር ለመዝለቅ የሚያሸትላት መተላለፊያና ወደብ እንዲኖራት ሆኗል መደምደምያ የኢትዮጵያ የባህር በር መብት እስከተረጋጠ ድረስ የኢራን ይሁን ወይንም የሌላ ባዕዳን አገር ጦር አሰብ ላይ የሚሰፍርስት ምክንያት አይኖርም ስለዚህ የውጭ ኅይሎች ጣልቃ ገብነት ለማሰወገድ በሁለቱ አገሮች መፃክል ሰላም ኖሮ ይህንን አሳፋሪ ድህነት በአስቸኳይ እንዲቀረፍ ሁለቱም አገሮች በአንድ ጀምበር ጠፍተው ቢያድሩ ደስ የሚላቸው ኅይሎች በዛፍረት እንዲሟሽሹ ለዚህ ሁሉ ቁልፍ አሰብን ወደ ባለቤቱ ወደ ኢትዮጵያ ማጠፍ ነው ወይንም በአንድ ወቅት አቶ ኢሣያስ እንዳሉት የኢትዮጵያና የኤርትራ ወሰን በህዋው ሀ ሳይ ነው ያሉትን ተከትሎ በሁለቱም መሃከል መኖር የማይገባው ሰው ሠራሽ የድንበር መሰመር ማጥፋት ነው ምናልባት ፌዴሬሽን ወይንም ውህደት በቅርብ ጊዜ እይታ ሕልመኛነት ነው ብሎ መፈረጅ ይቻል በምናል ሆኖም ግን ማንኛውም ትልቅ ፃሳብ ከሕልም ይጀምራል። የባህር በር ባሳቤት መሇን ዓለማቀፍ የባህር ህግ በሚፈቅደው መሠረት ከባህር ክልሉ በርካታ ኢኮኖሚዊ ጥቅሞችን ማገጋት ያስችላል የባህር በር ያለው አገር የተቀላጠፈ የወጭና ገቢ ንግድ ማካሄድ ይችላል የባህር በር ያለው አገር በሌሎች አገሮች ዓይን የሚሰጠው ግምትና ሊኖረው የሚቸለው ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ አጅግ ከፍተኛ ነው የባህር በር በአንድ አገር ብሔራዊ ፀጥታ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴና ፅድገት የውጭ ግንኙነት ውስጥ ያለው ድርሻና ሜና እንዲህበቀላሉተዘርዝሮ የሚያልቅ አይደለም ኢትዮጵያ ባላት ተፈጥሯዊና መልከዓምድራዊ አቀማመጥ ታሪዛቺ የባህር በር ባለቤት መሆን አስችሏታል።