Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መጽሐፈ አስቴር መቅድም አስቴር የተናገረችው ነገር ይህ ነገር ንጉሥን ደስአሰኘው ወገብረ ከማሁ እንዲሁ አደረገ ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ውስተ ሱሳ ሀገር ኀበጋይ ንጉሥ ባዘዘ ጊዜ ብዙ ልጆች ሱሳ በሚባል ሀገር ከጋይ ዘንድ ሰበሰቡለት ወአምጽእዋ ለአስቴር ኀበ ጋይ አቃቤ አንስት አስቴርን ሴቶችን ወደሚጠብቅ ጋይ አመጧት ወአደመቶ ይእቲ ወለት ይህች ልጅ ደስ አሰኘችው ዘአስቴር ምዕ ወአርመምኩ እስመ ኢይደልዎ ለመስተዋድይ ይባእ ውስተ አፀደ ንጉሥ ኽ ነገረ ሠሪ ሐማ ወደንጉሥ መግባት አይገባውምና ምንም ባይገባው ጊዜ ይግለጠው ብዬ ዝም አልኩ ወይቤ ንጉሥ መኑ ውእቱ ዝንቱ ዘተሀበለ ይግበር ዘንተ ግብረ ንጉሥ እንዲህ አለ ይህን ሥራ ይሠራ ዘንድ የደፈረ ማነው ወትቤ አስቴር ዝኩ ብእሲ ጸሳዒነ ሐማ አስቴርም ጥንተ ጠላታችን ሐማ ነው አለችው ወሶበ ሰምዐ ሐማ ፈርሀ እም ንጉሥ ወእምነ ንግሥት ሐማ ግን ከዙፋኑ ሥር ወድቆ ንግሥትን ይለምን ነበር ወይቤሉ ንጉሥ ብእሲትየኒ ትትገዔለኒ በቤትየ ያደረግኸኝ ነገር አልበቃህ አለና ሚስቴን ከቤቴ ልትቀ ማኝ ነው።
ዘአስቴር ምዕፅ ወበቃለ ዚአሆሙ ተደለዉ አሕዛብ ለጸብእ በነዚያ ቃል አሕዛብ ለሰልፍ ተዘጋጁ ከመ ይጽብእዎሙ ለሕዝብ ጻድቃን ጻድቃን እስራኤልን ይወጓቸው ዘንድ ወናሁ ዕለተ ልመት ወቆባር እነሆ ጭጋግ ጨለማ ናት ማለት መከራ የሚደረግባት ቀን ናት ወሥቃይ መከራ የሚቻልባት ቀን ናት ወምንዳቤ ወሕማም መከራ ጸዋትወ መከራ የሚደ ረግባት ቀን ናት ወሁከት ዓቢይ ውስተ ምድር በዚህ ዓለም ዓቢይ ጽኑ ሁከት የሚደረግባት ቀን ናት ወተሐውኩ ጻድቃን ጻድቃን እስራኤል ታወኩ ወኩሎሙ ሕዝብ ፈርሁ እምነ እኪቶሙ ከክፋታቸው የተነሣ ሕዝቡ ሁሉ ፈሩ ወተደለዉ ለተኀጐሉ ለጥፋት ተዘጋጁ ወጸርሑ ኀበ እግዚአብሔር ወደ እግዚአብሔር ጮሁ ወእምነ ጽራሆሙ ኮነ ንስቲት ነቅዕ ኣ ከጩኸታቸው የተነሣ አስቴር ተወለደች ወእምዝ ውኅዘ ፈለግ ዓቢይ ዘብዙኅ ማዩ ተድላ ደስታው ብዙ የሆነ አርጤክስስ አስቴርን አገባት ወብርሃነ ፀሐይ ሠረቀ ላዕሌሃ እቴጌነት አደረሰላት ወትሑታን ተለዓሉ የተዋረዱ እስራኤል ከፍ ከፍ አሉ በልዕዎሙ ለክቡራን እስራኤል አሕዛብን አጠፏ ቸው ል ወተንሥአ መርዶክዮስ ርእዮ ዘንተ ሕልመ መርዶክዮስ ይህን ሕልም አይቶ ተነሣ ወአእመረ ከመ እግ ዚ አብሔር ፈቀደ ይግበር እግዚአብሔር ያደርገው ዘንድ እንደ ወደደ ዐወቀ ወዐቀቦ ውስተ ልቡ በልቡናው አስተዋለው ወፈቀደ ያአምር ኩሉ ነገሮ በሌሊት ሌሊት ነገሩን ሁሉ ሊያውቅ ወደደ ወነበረ ዓፀድ ምስለ ገ ሕዕዋኒሁ ለንጌ ሀገረ መርዶክዮስ ብቁ ለንጉጮ ሆኑ ከታራ በቤተ መንግ ወሰምዐ ያሰቡትን ምክ ወአእመረ ወ ዳለዉ ማዕሌተ ይቅትልዎ ለአር ንጉሥ አርጤ መርዝ ጨምረን ደለው ብለው አወቀተረዳ ቸውስ ልብ አንድ ሁኖ በውስጡ እንግደለው ወነገሮ ለንኙ የነዚያን ነገር እሱ ነግሮት አ ክዮስ ለአስቴ ለንጉሥ ነግራዋ ወሐተቶሙ ሆሙ ሕዕዋኒሁ ንጉሥ ሁለቱ መራቸው ዐአምኑ አዎን አሉ ኮነ ንስቲት ነቅዕ የተነሣ አስቴር መርዶክዮስ ርእዮ ሕልም አይቶ እግ ዚ አብሔር ያደርገው ዘንድ ተዋለወ ኩሉሎ ነዝ ን ሁሉ ሊያውቅ ዘአስቴር ምዕጵ ወነበረ መርዶክዮስ ውስተ ዓፀድ ምስለ ገቦታ ወታራ ቱ ሕፅዋኒሁ ለንጉሥ እለ የዓቅቡ ሀገረ መርዶክዮስ ሀገሩን ከሚጠ ብቁ ለንጉሠ ባለሟሎች ከሚ ሆኑ ከታራ ከጐኾቦታ ጋራ በቤተ መንግሥት ተቀመጠ ወሰምዐ ምክሮሙ ዘይሔልኮዩ ያሰቡትን ምክራቸውን ሰማ ወአአመረ ወጠየቀ ከመ አስተ ዳለዉ ሣማዕሌተ ይቅትልዎ ለአርጤክስስ ንጉሥ ንጉሥ አርጤክስስን በጫማው መርዝ ጨምረን ሰፍተን እንግ ደለው ብለው እንደ መከሩ አወቀተረዳ አንድም በሀገራ ቸውስ ልብ አልባና ጫማ አንድ ሁኖ ነው የሚሰፋ በውስጡ ዕባብ አድርገን እንግደለው ብለው መከሩ ወነገሮ ለንጉሥ በእንቲአሆሙ የነዚያን ነገር ለንጉሠ ነገረው እሱ ነግሮት አይደለም መርዶ ክዮስ ለአስቴር አስቴር ለንጉሠ ነግራዋለች ወሕሐተቶሙ ንጉሥ ለክልዔ ሆሙ ሕፅዋኒሁ ንጉሥ ሁለቱ ባለማሉቹን መረ መራቸው ወአምኑ አዎን አሉ ወተኩነኑ ተቀጡ ወጸሐፎ ንጉሥ ለዝንቱ ነገር ውስተ ተዝካረ ኖብያት ንጉሥም የነገሥታቱ ወግ ታሪክ በተጻፈበት በመጽሐፈ ነገሥት ፎ አኖረው ወመርዶክዮስኒ ጸሐፎ ለዝንቱ ጎገር መርዶክዮስም ይህን ነገር ጳዳፈው ወአዘዞ ንጉሥ ለመርዶክዮስ ይፀመድ ውስተ ዓውድ ንጉሥ መርዶክዮስ እንደ ጸበል ረጭ ሁኖ በቤተ መንግሥት ይኖር ዘንድ አዘዘው ወፈተቶ እንበይነ ዝንቱ ስለዚህ ነገር ድርኀ ዳረገው ሐማሰ ዘአምዶቱ ብግያዊ የሀገር ስም ነው አንድም ዘተዘምዶቱ አጋጋዊ የአጋግ ወገን የሚሆን ሐማ ግን ክቡር ውእቱ ክቡር ነበረ ወይቀውም ቅድመ ንጉሥ በንጉሠ ፊት ይቆም ነበር ወይፈቅድ ይግበር እኪተ ላዕለ መርዶክዮስ በመርዶክዮስ ላይ ክፉ ነገር ያደርግ ዘንድ ይወድ ነበር ዘአስቴር ምዕ ወላዕለ ሕዝቡ በእንተ አልክቱ ቱ ሕፅዋኒሁ ለንጉሥ የንጉሠ ባለሟሉች ስለሚሆኑ ስለ ታራ ስለ ገቦታ በወገኖቹም ላይ ክፉ ነገር ሊያደርግ ይወድ ነበር ዘመዶቹ ነበሩና አንድም በምክሩ ነበረበትና ምዕራፍ ፅ ወእምድኅረዝ ነገር በመዋዕሊሁ ለአርጤክስስ ንጉሥ ከዚህም በኋላ በአርጤክስስ ዘመን ውእቱ አርጤክስስ ዘነግሠ ላዕለ ወቱ በሐውርት ይህም አርጤክስስ በመቶ ሃያ ሰባት አህጉር የነገሠ ነው እምብሔረ ሕንደኬ ከሕንደኬ ጀምሮ በመቶ ሀያ ሰባት አህጉር የነገሠ ንጉሥ ነው ወበዉአቱ መዋዕል አመ ነግሠ በሱሳ ሀገር በሣልስ ዓመት አምዘ ነግሠ በዚያ ወራት ሱሳ በሚባል ሀገር በነገሠ ጊዜ በነገሠ በሶስተኛው ዘመን ገብረ በዓለ ለአዕርክቲሁ ወአምድኅረዝ ያለውን አመ ጣው ለወዳጆቸ በአዳራሽ ተገኘላቸው ወለአለ ተርፉ አሕዛብ ለቀሩትም አሕዛብ ለፋርስ ወሜዶን ለፋርስ ለሜዶን ሰዎች ወለክቡራኒሆሙ ለኮባሩ መኳንንቱ ወለመላእክተ ሠራዊት ለሠራዊቱ አለቆች በአዳራሽ ተገኘ ወአምድኅረ አርአዮሙ ብዕለ መንግሥቱ ወክብረ ትፍሥሕቱ በትወጅ ፅለት በመቶ ሰማንያ ቀን ፍጹም ጌትነቱን ካሳያቸው በኋላ ወሶበተፈጸመ መዋዕለ መርዓ በዓል የሚደረግበት ቀን ከተፈ ጸመ በኋላ ገብረ ንጉሥ በዓለ ዳግመ ለአሕዛብ አለ ተርፉ ውስተ ሀገር ወዓዘፀደ ንጉሥ በቤተ ንጉሥ በከተማ ለቀሩ ንጉሥ በዓል አደረገ ሰዱሰ ዕለተ ስድስቱን ቀን በከተማ ላሉ ወሰኑየ ዕለተ ሁለቱን ቀን ለቋሚ ለለጓሚሟ በአዳራሽ ተገኘ ወሥርግው በሜላት ቤቱ በነጭ ሐር ተጐዝፐዞ ነበር ወበዐጌ ንጹሕ የጌጥ ልብስ ለ ወዕውድ በሜላት ቢሶስ በሕልቀተ ላዕለ አዕማደ ጵርንሶ በሚባል ምሰሶዎች በወርቅ ቀለበት ሐርዙሪያውን ወዐራታት ዘወርቅ የወርቅ የብር ተዘርግተው ወጽፍኡጹፍ በዕብን መረግድ የሚባል ፎበታል ወበዕንቅቄ ሴኒኖ ሏርኑ ጴኒኖ ተነጥፎበሪ ወጥቀ ሠዓይ ኅብረ አስሩ ልዩ ልዩ የሚሆን የሆነ ዕንቀነ አዳራሹ እጅግ ወእንተ አውዱ ጌ በመጋረጃውም ረዳ ተነስንሶበ ወጽዋዑኒ የወርቅ የብር የሚ ሙቃ ሽ አዮሙ ብዕለ ትፍሥሕቱ ያ ቀን ፍጹም ቸው በኋላ መ መዋዕለ መርዓ ግበት ቀን ከተፈ ዳግመ ለአሕዛብ ተ ሀገር ወዓፀደ በከተማ ለቀሩ አደረገ ን በከተማ ላሉ ለቋሚ ለለጓሚሟ በሜላት ሐር ተጐዝፐዞ ጄነ ዘአስቴር ምዕ ወበዐጌ ንጹሕ የጌጥ ልብስ ለብሶ ነበር ወዕውድ በሜላት ውስተ አሕባለ ቢሶስ በሕልቀተ ወርቅ ወብሩር ላዕለ አዕማደ ዕብን ዘጵርንሶ ጵርንሶ በሚባል ዕንቀ አዕማድ ምሰሶዎች ላይ በሐር ገመድ በወርቅ ቀለበት የተያዘ ነጭ ሐር ዙሪያውን ተጋርዶ ነበር ወዐራታት ዘወርቅ ወዘብሩር የወርቅ የብር የሚሆኑ ዙፋኖች ተዘርግተው ነበር ወጽፍጹፍ በዕብን ዘኅብረ መረግድ መረግድ የሚባል ዕንቀነ ተነጥ ፎበታል ወበዕንቁ ጴኒኖ ወበዕብነ ሏርኑ ሏርኑ ጴኒኖ የሚባል ዕንቀተ ተነጥፎበታል ወጥቀ ሠናይ ጸፍጸፉ ዘዘዚአሁ ኅብረ አስሩ ልዩልዩ የሚሆን መልኩ ብዙ የሆነ ዕንቀ የተነጠፈበት አዳራሹ እጅግ ያማረ ነው ወእንተ አውዱ ጽጌ ረዳ ሥሩዕ በመጋረጃውም ዙርያ ጽጌ ረዳ ተነስንሶበታል ጁ ወጽዋዑኒ ዘወርቅ ወዘብሩር የወርቅ የብር የሚሆን ዕዋውም ወዘዕንቀ እንተ ረቂኖን ወዘኪል ቅያን የኪልቅያን የረቂኖን ዕንቀ ያለበት ዋው ድልው በሐሳበ ሠለስቱ አልፍ መካልያት ሚዛኑ ሶስት አልፍ መክሊት ይሆናል ወወይኑ ብዙኅ ወይኑም ብዙ ነው ማለት መናኛውን ሠራዊቱ ይጠጣሉ ወሠናይ መዓዛሁ ዘይሰቲ ንጉሥ ንጉሥ የሚጠጣው መዓዛው ያማረ ነው ማለት ማለፊያውን እሱ ይጠጣል ወበዓሉሰ አኮ በሕገ ቀዳሚ ዘገብረ በዓሉን ግን እንደአባቶቹ ያደረገ አይደለም አላ በከመ ፈቀደ ውእቱ ንጉሥ አሱ እንደወደደ አደረገ እንጂ ወአዘዞሙ ለመገብቱ ይግበሩ ፈቃደ ዘዚአሁ ወፈቃደ ሰብእ የሱን የሰውንም ፈቃድ ይፈ ጽሙ ዘንድ ሹማምንቱን አዘዛ ቸው ወአስጢን ንግሥት ገብረት በዓለ ለአንስት እለ ውስተ ቤተ መንግሥታ እምኀበ አርጤክስስ ንጉሥ ንግሥት አስጢንም ከንጉሥ አስፈቅዳ ከቤተመንግሥቷ ላሉ ሴቶች ምሳ አደረገች ዘአስቴር ምዕ ወበሳብዕት ዕለት ሶበ ተፈሥሐ ንጉሥ ይቤሎ ለሐማ በሰባተኛዬቱ ቀን ደስ ባለው ጊዜ ንጉሥ ሐማን እንዲህ አለው ወለባዛን ወለታራ ወለዑላዚ ወለዘ ተወልታ ወለዘአባጦ ወለታባ ቱ ሕፅዋኒሁ ለንጉሥ እለ ይት ለአክዎ የሚያገለግሉት ባለሟሎቹን የንጉሥ ባለሟሎች የሚሆኑ ሰባቱን እንዲህ አላቸው ል ከመ ያምእዋ ለንግሥት ወያንግሥዋ አምጥተው ያነግሷት ዘንድ አምጧት አለ ስለምን ቢለ መልከ መልካም ነበረችና መልኳን ለማሳየት አንድም እቴጌነት አሳደረሰላትም ነበርና እቴጌነት ለማድረስ ወያሠርግውዋ አክሊለ ዘውድ ይደፉላት ዘንድ ወያርእይዋ ለኩሉ መላእክተ አሕዛብ ስና ለአሕዛብ አለቆች መልኳን ለማሳየት እስመ ሠናይት ይእቲ መልከ መልካም ነበረችና ወዐበየት ሰሚኦቶ አስጢን ንግሥት አስጢን ንግሥት መስማቱን እምቢ አለች ወኢፈቀደት ትምጻእ ምስለ ሕፅዋኒሁ ከባለሟሎቹ ጋራ ትመጣ ዘንድ አልወደደችም ተከዘ ንጉሥ ወተምዐ ንጉሥ አዘነ ተቆጣ ወነገሮሙ ለአፅርክቲሁ በከመ ትቤ አስጢን አስጢን የተናገረችውን ነገር ለወዳጆቹ ነገራቸው ወይቤሎሙ ግበሩ እንከሰ ሕጎ ወኩነኔሁ ከእንግዲህስ ሥርዓቱን ፍር ዱን አድርጉልኝ ወመጽኡ ኀቤሁ አርቄስዮስ ወርስቂስ ወማሌስየል ወመሳእክቲሁ ለፋርስ ወሜዶን አለ ቅሩባን ኀበ ንጉሥ ወደንጉሥ የሚቀርቡ የፋርስ የሜዶን አለቆች እኒህ ሁሉ ወደሱ መጡ እለ ይነብሩ እቱተ ምስለ ንጉሥ ከንጉሥጋራ ቆይታየሚቀመጡ ወደሱ ቀረቡ ወነገርዎ ለንጉሥ ሕነሙ ዘከመ ይሬስይዋ ለአስጢን ንግሥት አስጢንን እንደምንም አንዲያ ደርጓት ሥራታቸውን ለንጉሥ ነገሩት አስመ ኢገብራ ለሕፅዋን ባለማሎቹንእ ረገችምና ወይቤ ወለመላእክቲሁ ንግሥት ንጉሠሥን ብቻ አላ ላዕለ ኩሉ መገብተ ንጉሥ በንጉሥ ሹ ላይ ነው እን ወነገር ዘከመ ዐበየቶ ለ ንጉሥሙን የንግሥ ወሶበ ዛቲ አርጤክስስ ከማሁ አ ንንተ ፋርስ ኩሉ ዘከመ በፋርስ ያሉ ሜስቶች እንዳለችው ትምጻእ ምስለ ጋራ ትመጣ ዘንድ ወተምዐ ተቆጣ ለአዕርክቲሁ በከመ ችውን ነገር ግበሩ እንከሰ ሕጎ ሥርዓቱን ፍር ኝ ኡ ኀቤሁ አርቄስዮስ ሌሴስየል ወመላእክቲሁ ን እለ ቅሩባን ኀበ የሚቀርቡ የፋርስ ቆች እኒህ ሁሉ ጡ እቱተ ምስለ ንጉሥ ቆይታየሚቀመጡ ለንጉሥ ሕጎሙ ዘከመ ን ንግሥት ንደምንም እንዲያ ታቸውን ለንጉሠ ዘአስቴር ምዕ እስመ ኢገብረት በከመ አዘዞሙ ለሕዕዋን ባለማሎቹን አንዳዘዛቸው አላደ ረገችምና ወይቤሎሙ አኬዎስ ለንጉሥ ወለመላአክቲሁ አኬዎስ ንጉሠንና አለቆችን እንዲህ አላቸው አኮ ላዕለ ንጉሥ ባሕቲቱ ዘአበሰት አስጢን ንግሥት ንግሥት አስጢን የበደለች ንጉሥን ብቻ አይደለም አላ ላዕለ ኩሉ መላእክት ወላዕለ መገብተ ንጉሥ በንጉሠ ሹማምንት ባለቆችም ላይ ነው እንጅ ወነገርዎሙ ቃላ ለንግሥት ዘከመ ዐበየቶ ለንጉሥ ንጉሥራን እምቢ እንዳለችው የንግሥት ቃሏን ነገራቸው ወሶበ ዛቲ ዮም ዐበየቶ ለንጉሥ አርጤክስስ ይህች አስጢን ንጉሥን እምቢ ያለችው ከማሁ አንስትያሆሙ ለመኳ ንንተ ፋርስ ወሜዶን ሰሚያዖን ኩሉ ዘከመ ተዋሥአቶ ለንጉሥ በፋርስ ያሉ የሜዶን መኳንንት ሚስቶች ንጉሠሥን አምቢ እንዳለችው ከሰሙ ከማሁ ይትኀበላ እማንቱኒ አምታ ቲሆን እነዚያም ባሎቻቸውን ይደፋ ፈራለ ወያስተሕቅራ ይንቃሉ ያቃልላሉ ወእመሰ ፈቀደ ንጉሥ የአዝዝ ለቤተ መንግሥቱ ለዝንቱ ሕገ ፋርስ ወሜዶን ንጉሥ ሊያዝ ቢወድ በቤተ መንግሥቱ ይዘዝ አንድም ከወደደ የፋርስ የሜዶን ሥር ዓት የሚሆን ይህነን ይጽፉት ዘንድ ይዘዝ አንድም ለፋርስ ለሜዶን ሰዎች ይጻፉት ወከመዝ ይግበርዋ ለይእቲ ኢትባዕ እንከ ኀቤሁ ወደሱ እንዳትገባ ይህችን ይሻሯት ወመንግሥታኒ የሀብ ንጉሥ ለካልእት ብእሲት እንተ ትቴጌይሳ ንግሥትነቷንም ከሷ ለምትበ ልጥ ለሌላ ይስጥ ወይስምዕዎ ለዝንቱ ሕግ ዘገብረ ንጉሥ በመንግሥቱ ንጉሥ በመንግሥቱ የሠራውን ሥርዓት ይስሙት ወእምዝ ኩሉን አንስት ያከብራ አምታቲሆን ባዕለኒ ወነዳየኒ ከዚህ በኋላ ድኀም ባለጸጋም ቢሆን ሴቶች ባሎቻቸውን ያከብራሉ ዘአስቴር ምዕ መ ። የመርዶክዮስ የ የአሚናዳብ ተራ በደረሰ ኀበ ንጉሥ ዘንድ የእኒህ ጊዜያቸው ወር በተፈጸመ መዋዕል ቆብራ ወይነያ ዘመን እየተንከባ ጌጧቸው ይኖ እንዘ ይትቀብዓ የላዩን ገላ የሚ ወአምዝ እንከ ይእተ አሚረ ከዚህም በኋላ ቀኑ በደረሰ ጊዜ ይበውኣ ኀበ ንጉሥ ወደንጉሥ ይገባሉ ወእንተ ውእቱ ፈቀደ ያመጽኡ ሎቱ እምቤተ አንስት እሱ የወደደውን ሴቶች ከአሉበት ያመጡጤለታል ወፍና ሠርክ ትበውእ ሲመሽ ትገባለች ወጸቢሖ ትገብእ ቤተ አንስት ኀበ ጋይ ሕፅወ ንጉሥ ዓቃቤ አንስት በነጋ ጊዜ ሴቶችን የሚጠብቅ የንጉሥ ባለሟል የሚሆን ጋይ ወደአለበት ወደ ሴቶች ቤት ትመለሳለች ወኢትደግም እንከ በዊአ ወገቢአ ኀበ ንጉሥ ዳግመኛ ወደንጉሥ አትወጣም አትገባም ለእመ ለሊሁ ኢጸውዓ እሱ ካልጠራት ወአመ በጽሐ ዕለተ ዕብሬታ ለአስቴር ወለተ አሚናዳብ እኅወ አቡሁ ለመርዶክዮስ የመርዶክዮስ የአባቱ ወንድም የአሚናዳብ ልጅ የአስቴር ተራ በደረሰ ጊዜ ዘአስቴር ምዕ ከመ ትባእ ኀበ ንጉሥ ገብረት በከመ አዘዛ ሕዕው ዓቃቤ አንስት ወደንጉሥ ትገባ ዘንድ ሴቶችን የሚጠብቅ የንጉሥ ባለሟል እንደ አዘዛት አደረገች እስመ ባቲ ሞገስ ለአስቴር በኀበ ኩሉ ዘይሬእይዋ በሚያይዋት ሰዎች ዘንድ ለአስቴር መወደድ ነበራትና ወቦአት አስቴር ኀበ ንጉሥ አርጤክስስ በቱወ ቱ አውራኀ በወርኅ አዳር በሳብዕ ዓመት ዘመንግሥቱ በነገሠ በሰባት ዓመት በዐሥራ ሁለተኛው ወር በመጋቢት አስቴር ወደ አርጤክስስ ገባች ወአደመቶ አስቴር ለንጉሥ አስቴር ንጉሥን ደስ አሰኘችው ወረከበት ሞገሰ ፈድፋደ እምነኩ ሎን ደናግል ከሴቶች ሁሉ ይልቅ ፈጽማ ባለሟልነትን አገኘች ወአሠርገዋ አክሊለ አንስት እቴጌነት አደረሰላት ወገብረ ንጉሥ በዓለ ለኩሉ አዕርክቲሁ ወለሠራዊቱ ሰቡዓ መዋዕለ ንጉሥ ለወደዳቸው ለሠራዊቱ ሰባት ቀን ምሳ አደረገ ዘአስቴር ምዕ ጭጻ ወአዕበዮ ለመርዓ አስቴር የአስቴርን ሠርግ አበዛው አከበረው ለነዚያ ሁለት ቀን ሦስት ቀን ሠርግ ሲያደርግ ለእሷ ሰባት ቀን አድርጎ ላታልና ወገብረ ኅዳጋቲሃ ኩሉ ደወለ መንግሥቱ በሚዝው አገር ጉልት ሰጣት ወመርዶክዮስሰ ይፀመድ በውስተ ዓፀዱ መርዶክዮስ ግን በሷ ምክንያት እንደ ጠበል ረጭ ሁኖ ያገልግል ነበር ወአስቴርኒ ኢያይድአት ብሔራ አስቴር አገሯን አልተና ገረችም እስመ ከማሁ አዘዘ መርዶክዮስ ከመ ትፍራህ እግዚአብሔርሃ እግዚአብሔርን ትፈራ ዘንድ ጣዖት እንዳታመልክ መርዶ ክዮስ ነግሯት ነበርና ወትግበር ትእዛዞ በከመ ሀለወት ምስሌሁ ከሱ ጋራ ታደርገው እንደ ነበረች ትእዛዙን ታደርግ ዘንድ ወአስቴርሰ ኢሐደገት ሕጋ አስቴር ግን ሥርዓቷን አልተ ወችም ወተከዙ ቱ ሕፅዕዋኒሁ ለንጉሥ ሊቃነ ዓቀብተ ርእሱ ንጉሥን የሚጠብቁ ሰዎች አለቆች ባለሟሎቹ እዘኑ እስመ ዓብየ መርዶክዮስ መርዶክዮስ ከብሯልና ወፈቀዱ ይቅትልዎ ለንጉሥ በመርዶክዮስ ቀንተው ንጉሠን ሊገድሉት ወደዱ አንድም በሀገራቸው ልብ አልባና ጫማ አንድነት ነው የሚሰፋ በውስጡ ዕባብ አድርገን እንስጠው ብለዋልና ወሰምዐ መርዶክዮስ ወነገራ ለአስቴር መርዶክዮስ ሰምቶ ለአስቴር ነገራት ወይእቲኒ አይድአቶ ለንጉሥ ምክሮሙ አስቴርም ለንጉሥ ምክራቸ ውን ነገረችው ወሶቤሃ ሐተቶሙ ንጉሥ ለእልክቱ ቱ ሕጽዋን ያን ጊዜ ንጉሥ ሁለቱን ባለሟ ሉሎቹን መረመራቸው ወአምኑ አዎን አሉ ወአምዝ ሰቀሉሙ ከዚህ በኋላ ሰቀላቸው ወአዘዘ ንጉሥ ውስተ መጽሐፈ ለተዝካር በእ ለመርዶክዮስ መርዶክዮስን ሰቢያ ሊሆን ታሪክ በተጃጂ ነገሥት ይጽፉት ምዕ ጵ ወእምድኅረ ንጉሥ አርጤክስስ ብግያዊ አርጤክስስ ከሱ ዶቱ ልጅ የ አንድም ዘተዘም ይላል ትውልዱ የሚሆን ሐማን አገነነው ወአንበሮ ላ ቲሁ ከባልንጀሮቹ መጠው ወይሰግዱ ውስተ ዓፀዱ በቤተ መንግሥ ሰገዱለት አስመ ከማሁ ይ ንጉሥ ይሰግ አዝዚልና ቱ ሕዕዋኒሁ ዓተብተ ርእሱ ለንጉሥ አንድም አልባና ነው የሚሰፋ መርዶክዮስ ወነገራ ሰምቶ ለአስቴር ድአቶ ለንጉሥ ሥ ምክራቸ ሐተቶሙ ንጉሥ ን ሁለቱን ባለሟ ራቸው ዘአስቴር ምዕ ወአዘዘ ንጉሥ ይጽሐፍዎ ለዝንቱ ውስተ መጽሐፈ ኖብያተ ነገሥት ለተዝካር በእንተ አኩቴቱ ለመርዶክዮስ መርዶክዮስን ስለ ማክበር መታ ሰቢያ ሊሆን የነገሥታቱ ወግ ታሪክ በተጻፈበት ታሪከ ነገሥት ይጽፉት ዘንድ አዘዘ ምዕራፍ ወእምድኅረ ዝንቱ አዕበዮ ንጉሥ አርጤክስስ ለሐማ ዘአምዶቱ ብግያዊ አርጤክስስ ከሱ በኋላ የአም ዶቱ ልጅ የብግያ ሰው አንድም ዘተዘምዶቱ አጋጋዊ ይላል ትውልዱ ከአጋግ ወገን የሚሆን ሐማን አከበረው አገነነው ወአንበሮ ላዕለ እምነ ኩሉ አዕርክ ቲሁ ከባልንጀሮቹ ሁሉ በላይ አስቀ መጠው ወይሰግዱ ሎቱ ኩሉሎሙ እለ ውስተ ዓፀዱ በቤተ መንግሥት ያሉ ሁሉ ሰገዱለት እስመ ከማሁ ይግበሩ አዘዘ ንጉሥ ንጉሥ ይሰግዱለት ዘንድ አዝዚልና ወመርዶክዮስሰ ባሕቱ ኢይሰግድ ሎቱ መርዶክዮስ ግን አልሰገደለ ትም ኦሪት ዘሰገደ ለፍጡር ርጉም ውእቱ ትሳላለችና የ ወይቤልዎ አለ ውስተ ቤተ ዓፀደ ንጉሥ በቤተ መንግሥት ያሉ ሰዎች እንዲህ አሉት አንተ መርዶክዮስ ለምንት ኢትት ኤዘዝ ለቃለ ንጉሥ አንተ መርዶክዮስ ለንጉሥ የማትታዘዝ ለምድነው አሉት ወኩሎ አሚረ ይቤልዎ ከመዝ ሁልጊዜ እንዲህ ይሉታል ወየአቢ ሰሚዖቶሙ እሱም አይሆንም ይሳቸው ነበር ወነገርዎ ለሐማ ከመ የአቢ ትእዛዘ ንጉሥ መርዶክዮስ የንጉሠን ትእዛዝ አልሰማም እንዳለ ለሐማ ነገሩት ወነገርዎ ከመ አይሁዳዊ ውእቱ አይሁዳዊ እንደሆነም ነገሩት ወሶበ አእመረ ሐማ ከመ ኢይ ሰግድ ሎቱ መርዶክዮስ ተምዐ ጥቀ መርዶክዮስ እዳልሰገደለት በሰማ ጊዜ ሐማ ፈጽሞ ተቆጣ ዘአስቴር ምዕ ወፈቀደ ያጥፍዖሙ ለኩሎሙ አይሁድ እለ ደወለ መንግሥቱ ለአርጤክስስ ሀለዉ አርጤክስስ በሚዝው ሀገር አውራጃ ያሉ አይሁድን ሁሉ ያጠፋቸው ዘንድ ወደደ ወገብረ ከመዝ በቱወቱ ዓመት እምዘ ነግሠ አርጤክስስ አርጤክስስ በነገሠ በዓሠራ ሁለት ዘመን እንዲህ ሆነ አስተዓፀወ ዕለተ እምዕለት ወወርኃ እምወርኅ ከመያጥፍዖሙ ለዘመደ መርዶክዮስ በአሐቲ ዕለት የመርዶክዮስን ዘመዶች በአንድ ቀን ያጠፋቸው ዘንድ ከቀን ቀን ከወር ወር ቢያወጣጣ ወወረደ ዕፁ ሳዕለ ዐሥሩ ወረቡቡዑፁ ለሠርቀ ወርኀ አዳር ፈላስፋ ነበርና እስራኤል የሚ ጠፉበት በመጋቢት በአሥራ አራትቀን እንደሆነ ተገለጸለት ወነገሮ ለአርጤክስስ ወይቤሎ ለአርጤክስስ ነገረው እንዲህ አለው ሀሉ ሕዝብ ፀላዊ እምውስተ ኩሉ ሕዝበ መንግሥትከ በምትገዛቸው ሀገር ካሉ ወገኖች ወንጀለኛ ወገን አለ ወሕጎሙኒ ካልዕ እምነ ኩሉ አሕዛብ ሕጋቸው ሥርዐታቸው ከአሕ ዛብ ሁሉ ልዩ ነው ወኢይትኤዘዙ ለሕገ ንጉሥ ለንጉሥ ሥርዐት አይታዘዙም ወኢርቱዕ ይኅድኅሙ ንጉሥ ንጉሥ ይተዋቸው ዘንድ አይገ ባም ወአመሰ ፈቀደ ንጉሥ የአዝዝ ያጥፍዕዎሙ ንጉሥ የምትወድስ ከሆነ ያጠ ፏቸው ዘንድ እዘዝ ወናሁ አነ አጽሕፍ ወአበውአእ መካልየ ብሩር በመዝገበ ንጉሥ እነሆ እኔ በንጉሥ ደብዳቤ ፌ እልፍ መክሊት ብር አገባለሁ ወአውጽአ ንጉሥ ሕልቀቶ ወመጠዎ ውስተ እዴሁ ለሐማ ንጉሥ ቀለበቱን አውጥቶ ለሐማ በእጁ ሰጠው ከመ ይሕትም ሶበ ጸሐፈ በአንተ አይሁድ የአይሁድን ነገር በጻፈ ጊዜ አርጤክስስ እንዲህ አለ ብሎ ያትም ዘንድ ወይቤሎ ንጉሥ ለሐማ ንጉሥ ሐማን እንዲህ አለው ወርቅከኒ ይኩን ለከ ጠላት ብታጠፋልኝ ወርቅ እከፈ ልሃለሁን ወርቁ ላንተ ይሁን ሕዝበኒ ግበር በከመ ፈቀድከ ሕዝቡን እንደወደደድህ አጥፋ ወጸውአ ጻጸ በቀዳሚ ወርኅ ወሠሉሱ ለሠርቅ ሚያዝያ በባተ ቀን የንጉሥን ወጸሐፉ በከመ ለመላእክት ወለ በሐውርተ ሕንደኬ ለያወጵቋወቷቱ በ በሕንደኬ አው ለሹማምንቱ እንደ አዘዛቸው ድረስ ለመቶ ሃ ጻፉ ለለምልክና አ በሚገዝው ሀገር በየቋንቋ ወፈነወ ሐ ደወለ መንግሥቱ አርጤክስስ አውራጃ መ ያጥፍእዎሙ በአሐቲ ዕለት ዐሥሩ ወረቡዑ የአይሁድን በዐሥራ አራ ቀን ያጠፏቸ አይታዘዙም ንጉሥ ዘንድ አይገ ዴ ንጉሥ የአዝዝ ደብዳቤ ፌ ብር አገባለሁ ንጉሥ ሕልቀቶ እዴሁ ለሐማ አውጥቶ ለሐማ ሶበ ጸሐፈ በእንተ እንዲህ አለው ለከ ኝ ወርቅ እከፈ ላንተ ይሁን ፈቀድከ ደድህ አጥፋ ዘአስቴር ምዕ ወጸውአ ጸሐፍተ ንጉሥ በቀዳሚ ወርኅ አመ ዐሥሩ ወሠሉሱ ለሠርቅ ሚያዝያ በባተ ዐሥራ ሦስት ቀን የንጉሥን ጸሐፊዎች ጠራ ወጸጺሐፉ በከመ አዘዞሙ ሐማ ለመላእክት ወለመሳፍንት ዘኩሉ በሐውርተ ሕንደኬ እስከ ኢትዮጵያ ለወወቱ በሐውርት በሕንደኬ አውራጃ በአሉ ሁሉ ለሹማምንቱ አለቆች ሐማ እንደ አዘዛቸው እስከ ኢትዮጵያ ድረስ ለመቶ ሃያ ሰባት ሀገሮች ጻፉ ለለምልክና አሕዛቢሆው በሚገዛው ሀገር ላሉ ሁሉ በበነገረ በሐውርቲሆሙ በቃለ አርጤክስስ ንጉሥ አርጤክስስ እንዲህ አለ ብለው በየቋንቋቸው ጻፉ ወፈነወ ሐዋርያተ ውስተ ደወለ መንግሥቱ ለአርጤክስስ አርጤክስስ ወደሚገዛው አውራጃ መልክተኞችን ሰደደ ያጥፍእዎሙ ለዘመደ አይሁድ በአሐቲ ዕለት በወርኀ አዳር አመ ፀሥሩ ወረቡዑ የአይሁድን ወገኖች በመጋቢት በዐሥራ አራተኛ ቀን በአንዲት ቀን ያጠፏቸው ዘንድ ወይበርብርዎሙ ንዋዮሙ ገንዘባቸውን ይበዘብዚቸው ዘንድ ወከመዝ ይብላ መጻሕፍቲሁ ለንጉሥ አርጤክስስ ዓቢይ ገናና የሚሆን የንጉሥ አርጤ ክስስ ደብዳቤዎች እንዲህ ይላሉ እምነ ሕንደኬ እስከ ኢትዮጵያ ለ ወ ወ በሐውርት ከሕንደኬጀምሮእስከ ኢትዮጵያ ለመቶ ሃያ ሰባት አህጉር ለመላእክት ወለመሳፍንት ወለመኳ ንንት ላለቆቹ ለመሳፍንቱ ለሹማም ንቱ ወለሥዩማን ለሹማምንቱ ለተወራጆቹ ከመዝ ጸሐፈ እንዲህ ብሎ ጻፈ ብዙኃነ አሕዛበ ኩኒንየ ብዙ አሕዛብን ገዝቼ ወኩሉ በሐውርተ አግሪርየ ሀገሩን ገዝቼ ፈቀድኩ አይሁድን አጠፋ ዘንድ ወደድኩ አንድም ለሰው ሁሉ በጎ ነገር አደርግዘንድ ወደድኩ ዘአስቴር ምዕ ኬኬ ተ ወአኮ በጽንዓ መንግሥትየ ዘአዓቢ ርአስየ ራሴን የማከብር የማገን በጽንዓ መንግሥቴ አይደለም አንድም የሚወዱኝን ሰዎች የማጠፋ አይደለሁም አላ በጽምው ወበየውሃት ለዝሉፉ ሁልጊዜ በየውሃት በጸጥታ ጸንቼ እኖራለሁ እንጂ በጽምው ባለው በፀሐይም ይሳላል አስተናቢርየ ኩሎ ዘሊተ ይትኤዘዝ ዘአንበለ ድንጋፄ ዝሞገደ ሣዕበል ሞገድ ፀጥ አንዲል ያለድንጋፄ የሚታዘዙልኝን ሁሉ አዘጋ ጅቼ ሠሪዕየ ኩሎ በከመ መንግሥትየ ሥሩዕ ወህዱዕ መንግሥቴ ጸጥ ያለ የተከናወነ እንደሆነ በፀጥታ በየውሃትችቾ እኖራለሁ እንጂ ወትብጻሕ አስከ አጽናፈ በሐውርት እንዲህ የምትል ክታብ ከንፍ እስከ ጽንፍ ድረስ ትድረ ስላቸው ወእሔድስ ሰላመ ዘአምኀበ ኩሉ ስብእ ይትፈቀር ከሕዝቡ ሁሉ የተገኘ ፍቅርን አጸናለሁ ኦሆ ብሂልየ ለመማክርትየኒ መካሮቼን እሺ በጎ ብዬ በዛ አክል ሠሪዖቶ ለዝሉፉ ለዝንቱ ይህን በእውነት ሠራርቶ ማኖር በሚቻለኝ ገንዘብ መጸእኩ አሠኒ በልብዬ ዘአንበለ ንስሐ ያለመፀፀት በልቡናዬ በጎ ነገር አደርግ ዘንድ መጣሁ ወበአማን ዘተልእከ በንጹሕ በእውነት በንጹሕ ያገለገለ ዘአምታሕቴየ ሐማ ከኔ በታች ያለ ሐማ መርሐነ ወደነገሩ መራን ወኢያይድአነ ከመ በኩሉ በሐው ርት በየሀገሩ ሁሉ ወበኩሉ አሕዛብ ዘውስተ ኩሉ ዓለም። አለ ወይቤልዎ ደቁ ለንጉሥ አልቦ ዘገበርከ ሎቱ እግዚኦ ብላቴኖች አቤቱ ለመርዶክዮስ ያደረግህለት የለም አሉት ወእንዘ ይትናዢ ንጉሥ አኩቴቶ ለመርዶክዮስ በጽሐ ሐማ ኀበ ንጉሥ ንጉሥ የመርዶክዮስን ምስጋና ሲናገር ሐማ ከቤተ መንግሥት አደባባይ ደረሰ ወይቤ ንጉሥ መኑ ዝ ዘውስተ ዓፀድ ንጉሥ ነጐዳ ሰምቶ ካዳራሽ የቆመ ማነው አለ ወይቤልዎ ሐማ ሐማ ነው አሉት ወእምዝ ቦአ ሐማ የተላለፈ ነው ይንግሮ ለንጉሥ ከመ ይስቅሎ ለመርዶክዮስ ውስተ ዕፅ ዘአስተ ዳለወ ከዚህ በኋላ ባዘጋጀው ተራዳ ላይ መርዶክዮስን ይሰቅለው ዘንድ ሐማ ለንጉሠ ይነግረው ዘንድ ገባ ወይቤልዎ ደቁ ለንጉሥ ናሁ ሐማ ይቀውም ውስተ ዐፀድ የንጉሥ ብላቴኖች እነሆ ሐማ ከደጅ ቁሟል ብለው ነገሩት ወይቤ ንጉሥ ጸውእቃ ንጉሥ ጥሩት አለ ወእምዝ ቦአ ሐማ ብለህ ግጠም ወይቤሎ ንጉሥ ለሐማ ምንተ እግበር ሎቱ ለብአሲ ዘአነ አፈቅር አክብሮ ንጉሥ ሐማን አከብረው ዘንድ እኔ ለምወደው ሰው ምን ይገባዋል አለው ወይቤ በልቡ ሐማ መነ ያፈቅር ያክብሮ ንጉሥ ዘእንበለ ኪያየ ሐማ በልቡ ከኔ በቀር ንጉሥ የሚወደው ማን አለ ብሎ ወይቤሎ ለንጉሥ ለብአሲ ዘይፈቅድ ንጉሥ ያክብሮ ንጉሥ ያከብረው ዘንድ የወደ ደውን ሰው ያምጽኡ ሎቱ ደቀ ንጉሥ ሜላተ ዘይለብሶ ንጉሥ የንጉሥ ብላቴኖች ንጉሥ የሚለ ብሰውን ነጭ ሐር ያምጡለት ወፈረሰ ዘይጹዓን ንጉሥ ንጉሥ የሚቀመጥበትን ፈረስ ያምጡለት ወየሀብዎ ለአሐዱ አእምአፅ ርክቲሁ ለንጉሥ እለ ክቡራን ከከበሩ ከንጉሥ ባለሟሎች ለአንዱ ይስጡት ወያዕዕንዎ ዲበ በፈረሱ ላይ ያ ወይስብክ ሎቱ መርህበ ሀገር አዋጅ ነጋሪ ይንገርለት እንዘ ይብል ለብእሲ ዘንጉሥ ንጉሥ ያከበረው። ይሆንለታል ወይቤሎ ን ትቤ ግበር ሎቱ ክዮስ አይሁዳዊ ዓፀድ ንጉሥ ሐማን ተናገርህ በቤተ መ ለመርዶክዮስ ወኢትሕድግ ነበብከ ከተናገርከው አ አታስቀር አለው ወነሥአ ሐማ ሐማፈረሱንል ወአልበሶ ለመር መርዶክዮስን ደቁ ለንጉሥ ናሁ ውስተ ዐፀድ ቴኖች እነሆ ሐማ ብለው ነገሩት ጸይውእፖ አለ ወእምዝ ህ ግጠም ንጉሥ ለሐማ ምንተ ዘአነ አፈቅር ው ዘንድ ሰው ምን ቋማ መነ ያፈቅር ሸእንበለ ኪያየ ከኔ በቀር ንጉሥ አለ ብሎ ለብእሲ ዘይፈቅድ ው ዘንድ የወደ ደቀ ንጉሥ ላተ ኖች ንጉሥ የሚለ ያምጤለት ንጉሥ መጥበትን ፈረስ ለአሐዱ አእምአዕ እለ ክቡራን ሥ ባለሟሉች ወጁ ዘአስቂር ምዕ ጃ ወያልብስዎ ለውእቱ ብእሲ ዘያፈቅር ንጉሥ ንጉሥ የሚወደውን ሰው ያልብሰው ወያዕዕንዎ ዲበ ፈረሱ በፈረሱ ላይ ያስቀምጡት ወይስብክ ሎቱ ዓዋዲ ውስተ መርህበ ሀገር አዋጅ ነጋሪ በአደባባይ አዋጅ ይንገርለት አንዘ ይብል ከመዝ ይከውን ሉቱ ለብአሲ ዘንጉሥ አክበሮ ንጉሥ ያከበረው ሰው እንዲህ ይሆንለታል ብሎ ወይቤሎ ንጉሥ ለሐማ ሠናየ ትቤ ግበር ሎቱ ከማሁ ለመርዶ ክዮስ አይሁዳዊ ዘይዐመድ ውስተ ዓፀድ ንጉሥ ሐማን በጎ ነገር ተናገርህ አሁን እንደተናገርህ በቤተ መንግሥት ለሚያገለግል ለመርዶክዮስ አድርግለት ወኢትሕድግ አሐተ ቃለ እምዘ ነበብከ ከተናገርከው አንዲት ቃል አታስቀር አለው ወነሥአ ሐማ አልባሰ ወፈረሰ ሐማ ፈረሱን ልብሱን ተቀብሎ ወአልበሶ ለመርዶክዮስ መርዶክዮስን አለበሰው ወአጽአኖ ዲበ ፈረስ በፈረስ ላይ አስቀመጠው ወአዖፆደ ውስተ መርህበ ሀገር በአደባባይ አዙርሮ ወሰበከ እንዘ ይብል ከመዝ ይሬሲ ንጉሥ ለኩሉ ብእሲ ዘፈቀደ ያክብሮ ንጉሥ ያከብረው ዘንድ ለወደደው ሰው ሁሉ እንዲህ ያደርግለታል ብሎ አዋጅ ነገረ ወእምዝ ገብአ መርዶክዮስ ውስተ ዐፀድ ከዚህ በኋላ መርዶክዮስ ወደቤተ መንግሥት ተመማመለሰ ወሐማኒ አተወ ቤቶ እንዘ ያቴሕት ርአሶ ሐማም አንገቱን ደፍቶ ወደ ቤቱ ተመለሰ ወነገራ ሐማ ለሱዛራ ብእሲቱ ወለአዕርክቲሁ ሐማ ለሚስቱ ለሱዛራ ነገራት ለወዳጆቹም ነገራቸው ሁሉ ሲሰግድልኝ መርዶክዮስ የሚባል አይሁዳዊ ሳይሰግ ድልኝ ቀረ ብሉሎ ወይቤልዎ አዕርክቲሁ ወብእሲቱ ሚስቱ ወዳጆቹ እንዲህ አሉት ዘአስቴር ምዕ ሦ » እመሰ ለመርዶክዮስ ዘእምዘመደ አይሁድ ተትሕትከ ሎቱ ቅድሜሁ ወደቀ ለአይሁድ ወገን ለሚሆን ለመ ርዶክዮስ ራስህን ካዋረድህ እንዳዋረድህ መቅረትህ ነው ወኢትክል መዊዖቶ እሱን ማሸነፍ አይቻልህም እስመ እግዚአብሔር ምስሌሁ እግዚአብሔር በረድኤት ከሱ ጋራ አለና ወአጐጐዕዎ ለሐማ ውስተ በዓል ዘገብረት አስቴር ሐማን አስቴር ወደአዘጋጀችው ምሳ ለመምጣት አስቸኩሉት ምዕራፍ ወቦኡ ንጉሥ ወሐማ ይምስሑ ምስለ ንግሥት ከንግፃሥት ጋራ ምሳ ይበሉ ዘንድ ንጉሥና ሐማ ገቡ ወይቤላ ንጉሥ ለአስቴር አመ ሳኒታ በዓል ንጉሥ አስቴርን በሁለተኛው ቀን በዓል እንዲህ አላት ምንተ ኮንኪ አስቴር አስቴር ምንሆንሽ ወምንት ውእቱ ስዕለትኪ ልመናሽ ምንድር ነው ወምንት ውእቱ ዘአስተብቋዕክኒ የለመንሽኝ ልመና ምንድር ነው ወሶበ ፈቀድኪ መንፈቀ መንግሥትየ እምወሀብኩኪ ከወደድሽ የመንግሥቴን እኩ ሌታ በሰጠሁሽ ነበር አላት ወአውሥአቶ ወትቤሎ መለሰችለት እንዲህ አለችው እመሰ ረከብኩ ሞገሰ በቅድመ ንጉሥ በንጉሥ ፊት ባለሟልነት ኦግኝቼ እንደሆነ ይትወሀባ ለነፍስየ ስእለታ ወቃለ አስተብቁያትየ የልመናዬን ነገር የልቡናዬን አሳብ አድርግልኝ እስመ ተሰየጥነ አነ ወሕዝብየ ወገኖቼና እኔ ተሸጠናልና ወኮነ ለሞት ሞት ተፈርዶብናልና ወለተበርብር ለመበዝበዝሁነናልና ወለቅንየት ንሕነ ወውሌድነ እኛም ልጆቻችንም ለመገዛት ሁነናልና ፈራ ይሰቲ ንጉሥ ወአምሦን ሐማ ይህን ከንግሥትና ወተንሥአ ለሷምላሽሳ ከሚጠጣበት ወቦአ ውስተ ዝቅ ተክል ለማየት ጽአስተብቋዕክኒ ልመና ምንድር ስአለታ ወቃለ ነገር የልቡናዬን ኝ አነ ወሕዝብየ ቺ ዘአስቴር ምዕ ወአርመምኩ እስመ ኢይደልዎ ለመስተዋድይ ይባእ ውስተ አፀደ ንጉሥ ኽ ነገረ ሠሪ ወደንጉሥ ከተማ መግባት አይገባውምና ነገር ሠሪ እመስል ብዬ ዝም አልኩ አንድም ነገረ ሠሪ ሐማ ወደንጉሥ መግባት አይገባውምና ምንም ባይገባው ጊዜ ይግለጠው ብዬ ዝም አልኩ ወይቤ ንጉሥ መኑ ውእቱ ዝንቱ ዘተሀበለ ይግበር ዘንተ ግብረ ንጉሥ እንዲህ አለ ይህን ሥራ ይሠራ ዘንድ የደፈረ ማነው ወትቤ አስቴር ዝኩ ብእሲ ጸሳዒነ ሐማ አስቴርም ጥንተ ጠላታችን ሐማ ነው አለችው ወሶበ ሰምዐ ሐማ ፈርሀ እም ንጉሥ ወእምነ ንግሥት ሐማ ይህን በሰማ ጊዜ ከንግሥትና ከንጉጮ የተነሳ ፈራ ወተንሥአ ንጉሥ እምኀበ ይሰቲ ለሷ ምላሽ ሳይመልስላትንጉሥ ከሚጠጣበት ተነስቶ ወቦአ ውስተ ገነት ተክል ለማየት ገባ ሐማሰ አስተብቀዓ ለንግሥት ሐማ ግን ንግሥትን ማለዳት እስመ አእመረ ከመ በሐቶ እኪት መከራ እንደደረሰችበት አውቋ ልና በዚህ ጊዜ ሐማ ከጥግ ሁኖ ይሰማ ነበረ ገብቶ አንቼ የሰቀልሽውን እንቺ አውርጂው ብሎ ከእግሯ ወደቀ ወገብአ ንጉሥ እምነ ገነቱ ንጉሥ ከተክሉ ቦታ ተመለሰ ሐማሰ ወድቀ ውስተ አራት ወይትጋነይ ሳቲ ለንግሥት ሐማ ግን ከዙፋኑ ሥር ወድቆ ንግሥትን ይለምን ነበር ወይቤሉ ንጉሥ ብእሲትየኒ ትትገዔለኒ በቤትየ ያደረግኸኝ ነገር አልበቃህ አለና ሚስቴን ከቤቴ ልትቀ ማኝ ነው። አለው ወሶበ ሰምዐ ሐማ ፀልመ ገጹ ይህን በሰማ ጊዜ ሐማ ፊቱ ጠቆረ ወይቤ ቡክታን አሐዱ እምሕፅ ዋኒሁ ለንጉሥ ሀለወ ዕዕ ዘአስተ ዳለወ ለመርዶክዮስ ዘአይድአነ በእንተ ንጉሥ ከንጉ ባለሟሎች አንዱ ቡክታን እንዲህ አለ የንጉሥ ያንተን ነገር የነገረን ለመርዶ ክዮስ ያዘጋጀው መስቀል አለ አለ ጨዉ ዢ ጨጨ ዘአስቴር ምዕ ዕዕሰ ትኩል ውስተ ቤተሐሣ ዘዛ በእመት ቁሙቱ አምሳ ክንድ የሚሆን መስቀል ግን ከሐማ ደጃፍ ተተክሏል ኣለው ወይቤ ንጉሥ ይስቅልዎ ቦቱ ንጉሥ በመስቀል ይስቀሉት አለ ወሰቀልዎ ዲበ ውእቱ ሰፅዕ ዘአስተዳለወ ለመርዶክዮስ ለመርዶክዮስ ባዘጋጀው ዕፅ ተራዳ ላይ ሰቀሉት ወእምዝ ኀደገ ንጉሥ መዓቶ ለመርዶክዮስ መርዶክዮስን የተቆጣውን ቁጣ ተወ ማለት እስራኤልን አጥፋ ማለቱን ተወ ምዕራፍ ሀ ወበይእቲ ዕለት ጸገዋ ንጉሥ አርጤክስስ ለአስቴር ኩሉ ንዋየ ለሐማ መስተዋድይ በዚያች ቀን ንጉሠ አርጤክስስ የነገረ ሠሪ የሐማን ገንዘብ ሁሉ ለአስቴር ሰጣት ወጸውዖ ንጉሥ ለመርዶክዮስ ንጉሥ መርዶክዮስን ጠራው ወአይድዓቶ አስቴር ለንጉሥ ከመ በቤቱ ልህቀት አስቴርም በመርዶክዮስ ቤት እንዳደገች ለንጉሥ ነገረችው ወነሥአ ንጉሥ ኅልቀቶ ዘነሥአ እምእደ ሐማ ንጉሥ ከሐማ እጅ የተቀበ ለውን ሐቲም ቀለበት ወወሀቦ ለመርዶክዮስ ለመርዶክዮስ ሰጠው ወጫመቶ አስቴር ለመርዶክዮስ ላዕለ ኩሉ ዘሐማ አስቴር መርዶክዮስን በሐማ ገንዘብ ላይ ሾመችው ወአምዝ ዳግመ ነበበቶ ለንጉሥ ወአስተብቀዐቶ ዳግመኛ ንጉሠን ተናገረችው ለመነችው ወሰገደት ታሕተ እገሪሁ ከመ ይህድግ ኩሉ እኪተ እንተ ገብረ ሐማ ላዕለ አይሁድ ሐማ በአይሁድ ላይ ያደረገውን ነገር ይቅር ይል ዘንድ ከእግሩ በታች ሰገደች የቀደመውን መናገር ነው አንድም ሁለተኛ ነው ወአንሥአ ንጉሥ በትሮ ዘወርቅ ወአንበረ ዲበ ርእሳ ለአስቴር የወርቁን ዘንግ አንሥቶ በአስቴር ላይ አስቀመጠው ማለት በወርቁ ዘንግ ነካ ነካ አደረጋት ወተንሥአት ወቆመት ቅድመ ንጉሥ ተነሥታ በንጉሥ ፊት ቆመች እኔን ትወደኝ ወረከብኩ ሞገሰ በፊትህ ባለሟ እንደሆነ ለአክ ያምጽኡ ሐሚ ከመ ይ በውስተ መንግ በምትዝው ድን ያጠፉ የጻፈውን ዴ ያመጡ ዘንድ ወእፎ እክል ለሕዝብየ የወገኖቼን አንደምን ይቻ ወእፎ እክል ኩሉ ወጸገውኩኪ ንጉሥም አላት ኅልቀቶ ዘነሥአ እጅ የተቀበ ቀለበት ዮስን በሐማ ፄበበቶ ለንጉሥ ን ተናገረችው እገሪሁ ከመ እኪተ እንተ ገብረ ድ ሳይ ያደረገውን ዘንድ ከእግሩ ች የቀደመውን አንድም ሁለተኛ ቭ ሥ በትሮ ዘወርቅ ለአስቴር ዘንግ አንሥቶ ይ አስቀመጠው ቁ ዘንግ ነካ ነካ ወቆመት ቅድመ ሥ ፊት ቆመች ወትቤሎ አስቴር ለእመ ትፈቅደኒ አስቴር እንዲህ አለችው እኔን ትወደኝ እንደሆን ወረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ በፊትህ ባለሟልነትን አግኝቼ እንደሆነ ለአክ ያምጽኡ መጻሕፍተ ዘጸሐፈ ሐማ ከመ ይቅትልዎሙ ለአይሁድ በውስተ መንግሥትከ በምትገዛው ሀገር ያሉ አይሁ ድን ያጠፉ ዘንድ ሐማ የጻፈውን ደብዳቤ መልሰው ያመጡ ዘንድ ላክ አለችው ወእፎ እክል እርአይ እኪቶሙ ለሕዝብየ የወገኖቼን ጥፋት አይ ዘንድ እንደምን ይቻለኛል ወእፎ አክል ሐይወ እምድኅረ ሞቶሙ ለሕዝብየ ወገኖቼ ከሞቱ በኋላ በሕይ ወት መኖር እንደምን ይቻለኛል አለችው ወይቤሳ ንጉሥ ለአስቴር ናሁ ኩሉሎ ንዋዮ ለሐማ ወሀብኩኪ ወጸገውኩኪ ንጉሥም አስቴርን እነሆ የሐማን ገንዘብ ሁሉ ሰጠሁሽ አላት ወኪያሁ ሰቀልክዎ ዲበ ዕዕ እሱንም በመስቀል ሰቀልሁት አ ዘአስቴር ምዕ እስመ አንሥአ እዴሁ ላዕለ አይሁድ እስራኤልን አጥፏቸው ብሎ ቃሉን ከፍ ከፍ አድርጓልና ምንተ ትፈቅዲ እንከ እንግዲህ ምን ላደርግልሽ ትወጃለሽ ይሐፉ እንከሰ በስምየ ወይኅትሙ በማኅተምየ ዘከመ ትፈቅዲ ከእንግዲህ ወዲህስ አንቺ እደምትወጂው አርጤቅስስ አንዲህ አለ ብለው በስም ይጻፉ ያትሙ እስመ ኩሉ ዘተጽሕፈ በትእዛዘ ንጉሥ ወተሐትመ በማኅተምየ አልቦ ዘየአቢ በንጉሥ ትእዛዝ ተጽፎ በኔ ማኅተም የታተመውን እንቢ የሚል የለምና ወጸውዐ ጸሐፍተ በቀዳሚ ወርኀ ኔሳን አመወቱ ዓመት ከነገሠ ባሥራ ሦስተኛው ዘመን በመጀመሪያ ወር በሚያዝያ ጸሐፍቱን ጠራ ወጸሐፉ ለአይሁድ ዘከመ አዘዞሙ ንጉሥ ለመገብቱ ወለመኳንንቱ ንጉሥ ለሹማምንቱ ለመኳን ንቱ ለመሳፍንቱ እንዳዘዛቸው ለአይሁድ ጻፉ እምነ ህንደኬ እስከ ኢትዮጵያ ከህንደኬ ጀምሮ እስከ ኢትዮ ጵያ ድረስ ላሉ ዘአስቴር ምፅ ሀ በበበሐውርቲሁ በበነገረ ብሔሮሙ በየቋንቋቸው ለየሀገሩ ጻፉ ወጸሐፉ በቃለ ንጉሥ አርጤክስስ እንዲህ አለ ብለው ጻፉ ወኀተሙ በማኅተሙ በማኅተሙ አተሙት ወፈነዉ መጻሕፍቲሁ ምስለ ሐዋርያት ከመ አዘዞሙ ይግበሩ በስሙ ይጽፉ ዘንድ እንዳ ዘዛቸው መጻሕፍቱን ከመላክ ተኞች ጋራ ሰደዱ ለኩሉ በሐውርት ወአህጉር በከተማም በገጠርም ላሉ ላኩ ይርድእዎሙ ወይዕቀብዎሥ እምእደ ፀሮሙ እስራኤልን ይረዲቸው ዘንድ ከጠላቶቻቸው እጅ ይጠብቁ ዋቸው ዘንድ ወእምእለ ይቀውሙ ላዕሌሆሙ በነዚያ ሳይ በጠሳትነት ከሚነሱ በከመ ፈቀዱ እሙንቱ በይአቲ ዕፅለት በዚያች ቀን እነሱ ይገድሏቸው ዘንድ እንደወደዱ በሹሉ መንግሥተ አርጤክስስ አርጤክስስ በሚገዝው ሀገር ሁሉ ላሉ አመ ወደ ለሠርቀ አዳር ዘቱ ወቱ አውራኅ በዐሥራ ሁለተኛ ወር መጋቢት በባተ ባሥራ ሦስት ቀን ኀበ ተጽሕፋ እማንቱ መጻሕ ፍተ ንጉሥ ዓቢይ አርጤክስስ እኒህ የተጻፉ ገናና የሚሆን የአርጤክስስ መጻሕፍት ለብሔረ ህንደኬ ወለኢትዮትጵያ በህንደኬ በኢትዮጵያ አውራጃ ላሉ ይድረሳቸው ለ ወቱ በሐውርት ለመቶ ሐያ ሰባት አህጉር ወለመሳፍንት ወለመኳንንት ለመሳፍንቱ ለመኳንንቱ ይድ ረሳቸው ምዕራፍ ጉባዔ በመልእክተ ዚአነ ይግበሩ ትፍሥሕተ ለክሙ ብዙኃ በአፈድፍዶ ለእዕ ይበሦጐለዎሙ በአስተምሕሮ ትበቀዯዕዎሙ ሲል ነው በኛ ደብዳቤ አሕዛብን በማስተሣር የምትረቧቸው የምትጠቅሟ ቸው ለናንተ ብዙ ተድላ ደስታ ያድርጉላችሁ አንድም ለምትረቧቸው ለናንተ በማዘን የነበሩ ብዙ ሰዎች በኛ ክታብ መምጣት ለናንት ተድላ ደስታ ያድርጉ ዓ ወበ አፍጥኖ ሚ ትዕቢተ አለ ሐማ ፈጥ በማግኘት ትዕቢ ቸው የምንጠ ወአኮ አኩቴተ ባሕቲቶ የመርዶክዮስን የሚክዱ አይ እማንቱ መጻሕ እርጤክስስ ገናና የሚሆን ወለኢትዮትጵያ ለመኳንንቱ ይድ ፍ ዚአነ ይግበሩ ለክሙ ብዙኃ እዕ ይበሦዕፅዎሙ ሲል ነው በኛ ብን በስተማር የምትጠቅሟ ብዙ ተድላ ጃ ዘአስቴር ምዕ ወበ አፍጥኖ ሚመት አብዝጉ ትዕቢተ እለ ሐማ ፈጥነው ሹመትን በማግኘት ትዕቢትን አበዙ ወአኮ ለእለ ይትኬነኑ ለነ በእንቲአሆሙ ዘይፈቅዱ ያሕሥሙ ላዕሌሆሙ የበደሉ የሚገዙልንን አይሁድን ብቻ የበደሉ አይደለም ወጽጋቦሙ ኢይክሉ ፀዐዊረ ጥጋባቸውን መታገስ የማይችሉ እለሐማ ጋቦሙ ባለው ራፍቆሙ ይላል አላ ለእለ ይበቀፅዎሙ ይሔልዩ ዘከመ ይትሜነይዎሙ አሳ አሁን ቀሪ ነው የምንረባ ቸው የምንጠቅማቸው እኛንም ነው እንጂ አንድም አላን ለማ ውጣት ጥጋባቸውን የማይችሉ ክፉ ሊያደርጉ የሚወዱ አለ ሐማ ለኛ በሚገዙ ለአይሁድ ብቻ አይደለም አላ ለእለ ይበተጐዕዎሙ በመገዛት በሚጠ ቅሟቸውም ሊተነኮሉ ያስባሉ እንጂ ወአኮ አኩቴተ ሰብእ ዘይክሕዱ ባሕቲቶ የመርዶክዮስን ምስጋና ብቻ የሚክዱ አይደለም ወዓዲ ከመ ሐዲሳነ ብዕል ያሌዕሉ ርእሶሙ በትዕቢት ዳግመኛም ሐዲሳነ ብዕል እንደ መሆናቸው በትፅቢት ራሳቸ ውን ያከብራሉ ያገናሉ እንጂ ወለእግዚአብሔርኒ ዘኩሉሎ ይእኅዝ ዘልፈ ይክሕዱ ሁሉን እንደጥና እንደ እንቁ ላል የሚይይዝ እግዚአብሔ ርንም ሁልጊዜ ይክዱታል እንጂ ወእምእግዚአብሔር ጸላዔ እኪት ይመስሎሉሙ ዘያመስጡ እምኩ ነኔሁ ክፋትን ኃጢአትን ከሚጠሳ ከእግዚአብሔር ፍርድ የሚያ መልጡ ይመስላቸዋልና ወመብዝሕቶሙ ባሕቱ ለብዙኃን ለአለ ይትኬነኑ ወሥሩዓን ለእለ ተአመናሆሙ ይትኬነኑ በተአኅዎ ከመ ይትለአኩነ እሙንቱ ተሳተፉ ላዕለ ደም ንጹሕ ከአሕዛብ የሚበዙ አሕዛብ አንድም ከእሥራኤል የሚበዙ እስራኤል ይገዙልን ዘንድ የም ናምናቸው አይሁድን ደማቸ ውን በማፍሰስ ከሐማ ጋራ አንድ ሆኑ ወሠርዑ ላዕሌሆሙ ሕማመ ዕፁበ በሳቸው ላይ ጭንቅ መከራ አመጡባቸው ዘአስቴር ምዕ ኒ በሐልዮ እኩይ ወበሐስዎ ምክር ክፉ ነገር በማሰብ በሐሰተኛ ምክር ነጺጦሙ መንግሥተ እንተ ትነብር በየውሃት ወበኅድአት በየውሃት በጸጥታ የምትኖር መንግሥትን በማታለል ወባሕቱ በሐልዮ ይከውን ሰላም ነገር ግን አሳብ ሁኖ ይቀራል ወአኮ ከመናፈድፍድ እምነ ዘቅድ ሜነ ዘከመ ተወፈይነ ሐሳቦሙ ከማሁ ሀለውነ ከኛ አስቀድሞ ከነበሩ ከአባ ቶቻችን ሥርአት እኛ የምን በልጥ አይደለም የአባቶቻ ችንን ሥርዓት ሥርዓት አድር ገን በዚያው ጸንተን እንኖ ራለን እንጂ ወእምድኅረ ዝንቱ ባሕቱ ነሐሥሥ ዘተገብረ ዘእንበለ ሕግ ነገር ግን ከዚህ በኋላ ያለ ሥርዓት የተደረገውን እንመረ ምራለን እስመ ረከቡ ክብረ ዘኢይደልዎሙ እለ ኢይክሉ ርቱዐ ኩንኖ የቀና ፍርድ መፍረድ የማይቻ ላቸው ሰዎች መንግሥትን አግኝተዋልና ወሐለይነ እምድኅረ ዝንቱ በዘትነብር መንግሥትነ ዘእንበለ ሀውክ ከዚህም በኋላ መንግሥታችን ያለሁከት ጸንታ በምትኖር ገንዘብ በግፍ የተደረገውን ነገር መረመርን ወበዘይትራታእ ንብረተ አሕዛብ ወዘሰ ያስተርኢ ዘልፈ ንዜንን በየውሃት የኛ የአሕዛብ አነዋወራችን ፀንቶ በሚኖር ገንዘብ የተገለጠ ውንም ፍርድ ዘወትር በየውሃት ጸንተን እንፈርዳለን ወከመ ሐማሰ ወልደ አምዶቱ መቄዶናዊ ጥንቆላ የተማረ የአምዶቱ ልጅ ሐማ ግን ውጹእ ውእቱ እምጽድቅ ከእውነት ፍርድ የወጣ እንደ መሆኑ ወእምቅድመ ፋርስ ርቀ ኮነ ከፋርስ ሥራት የራቀ እንደ መሆኑ ብዙኀ እምጊሩትነ እኛ ለሱ እሱ ለኛ ከሚያደ ርገው በጉነት የራቀ እንደ መሆኑ ወኮነ ነኪረ እንዘ ንቡር ውስቴትነ ከኛ ጋራ ሳለ ባዕድ ሆነ ረኪቦ ውእቱኒ ሕዝብ ሚመተ ከሰው በላይ ሹመትን ባለ ወሀዘፈድፋደሰ አቡነ ንብሎ ወምስለ መንበር ከሹመት ጋራ አግንቶ ዓዲ ኢአ ከሰጠነው ችንማ ብሎ አላ አእበየ አብዝኃ ሲል አበዛ እንጂ ወሐለየ ያውጽአኦ ከመንግሥታች አሰበ ወይትማልአነ ሰውነታችንን አሰበ ኦምድኅረ ዝንቱ ሥትነ ዘእንበለ መንግሥታችን ንታ በምትኖር የተደረገውን ንብረተ አሕዛብ ኢ ዘልፈ ንኬንን ኒኔዋወራችን ብ የተገለጠ ዘወትር በየውሃት ን ወልደ አምዶቱ ማረ የአምዶቱ ስ ርቀ ኮነ ት የራቀ እንደ ለኛ ከሚያደ የራቀ እንደ ንቡር ውስቴትነ ባዕድ ሆነ ዓ ዘአስቴር ምዕ ረኪቦ ውእቱኒ እንተ ላዕለ ኩሉ ሕዝብ ሚመተ ወምሕረተ ከሰው በላይ የምታደርግ ሹመትን ባለሟልነትን አግኝቶ ወዘፈድፋደሰ ሚመተረከበ እስከ አቡነ ንብሎ አባታችን አስክንለው ድረስ ይልቁንም ሹመትን አግኝቶ ወዳግመ መንግሥትነ የመንግሥታችን ሁለተኛ የሚሆን አንድም መድምመ በመንግሥታችን የተደነቀ አባታችን እስክንለው ድረስ ወምስለ መንበር ረኪቦ ከሹመት ጋራ ባለሟልነትን አግኝቶ ዓዲ ኢአከሎ ዝንቱ ከሰጠነው ሹመት ጋራ አባታ ችን ማለት ይህ አልበቃው ብሎ አላ አእበየ ተዐብዮ አብዝኃ ሲል ነው ትዕቢትን አበዛ እንጂ ወሐለየ ያውጽአነ እመንግሥትነ ከመንግሥታችን ይለየነ ዘንድ አሰበ ወይትሣማልአነ ነፍሰነ ሰውነታችንን ያጠፋ ዘንድ አሰበ ወለመርዶክዮስ ዘበከሉ ይበቀነአነ ወይፌውሰነ ጸበል እየረጨ የሚረባን የሚጠ ቅመን መርዶክዮስን ወያሰ ልጥለነ ችግራችንን የሚፈጽምልንን ወለአስቴርኒ ሱታፌ መንግሥትነ ዘእንበለ ጊስ ነውር ነቀፋ የሌላትን የመን ግሥታችን ተባባሪ የምትሆን አስቴርን ምስለ ኩሉ ሕዝቦሙ ነውር ነቀፋ ከሌላቸው ከእሥራ ኤል ጋራ በብዙኅ ተመይኖ በብዙ መተንኮል ወበአስተጥእሞ ነገር ነገር በማጣፈጥ ስእነ ያማስኖሙ ማጥፋት ተሳነው ወበይነ ዝንቱ ነገር እስመ በየውሃት ንነብር ረኪበባነ መንግሥተ ፋርስ የፋርስን መንግሥት አግኝተን ስለዚህ ነገር በየውሃት እንኖ ራለን ወውእቱሰ ፈቀደ ያፍልሰነ በሕገ መቄዶናዊ እሱ ግን የመቄዶንያ ሰዎች በሚጠነቁሉት ጥንቄላ እስራ ኤልን ያጠፋቸው ዘንድ ወደደ ዘአስቴር ምዕ ጭ ወንሕነሰ ባሕቱ ለእለ ፈቀደ ያማስኖሙ ለአይሁድ ነገር ግን ያጠፋቸው ዘንድ የወደደ አይሁድን ረከብናሆሙ ከመ አኮ በአእከዮሙ ያጠፋቸው ዘንድ የወደደ በክፋ ታቸው እንዳይደለ አገኘናቸው አላ በጽድቅ ንብረተ ሕጎሙ በእውነተኛ ሕግ ጸንተው ስለ ኖሩ ነው እንጂ ወአማን ውሉደ እግዚአብሔር ልዑል ወዓቢይ ወሕያው ሕያው ገናና ልዑል የሚሆን በእውነት የእግዚአብሔር ልጆች ስለ ሆኑ ነው እንጂ ዘያስተዴሉ ለነ መንግሥትን ያዘጋጀልን ወለእለ ዘቅድሜነ መንግሥተ ከኛም አስቀድመው ለነበሩ መንግሥትን ያዘጋጀ ወለነኒ ዘከመ ልብነ ለማለት ደግሞ ታል ለኛም መንግሥትን ያዘጋጀልን ወሠናይ ባሕቱ ለእመ ኢሰማዕክሙ ትእዛዘ ሐማ ወልደ አምዶቱ የአምዶቱ ልጅ የሐማን ነገር ባትሰሙ የኔን ነገር ብትሰሙ መልካም ነው ወቃለ መጽሐፉ ዘፈነወ የላከውን የመጽሐፉን ነገር ባትሰሙ በጎ ነው እስመ ለሊሁ ውእቱ ሐለዮ ለውእቱ ግብር ይህንን ሥራ አሱ አስቦታልና በቅድመ አንቀጸ ሱሳ ሀገር ሱሳ በሚባል ሀገር አደባባይ ተጸልበ ምስለ ኩሉ ሰብኡ ከቤተሰቦቹ ጋራ ተሰቀለ ተፀልበ ባለው ተጸብለ ይላል ተሰቅለ ማለት ነው እስመ ፍዳሁ ዘኩሎ መልክ እግዚአብሔር ፍጡነ ፈደዮ ከነኔሁ ፍዳሁና ኩነነኔሁ አንድ ወገን ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር ፍዳውን አምጥቶበታልና አንድም ፍዳሁ በኩነኔሁ በሚፈርድበት ጊዜ ፍዳውን አምጥቶበታልና ወአርእይዋ ለዛቲ መጽሐፍ ሰፊሐክሙ በኩሉ መካን ገሐደ ይህችን መጽሐፍ በየቦታው ሁሉ ባደባባይ ዘርግተው አሳዩዋት ወኅድግዎሙ ለአይሁድ ይንበሩ በከመ ሕጎሙ አይሁድን እንደሕጋቸው ይኖሩ ዘንድ ተዋቸው ወርድእዎሙ ሆሙ ዘአጠቅዎሙ በመከራቸው ቋቸው ጊዜ ዲቻቸው አን ቀዲሙ ባሳጨ ራቸው ወ እርዷቸው አመ ወ ለ ወቱ አውራኅ ባሥራ ሁለተኛ መጋቢት በባተ ቀን ወእምይእቲ ሰዓት ዘአምኩሉ ብሔር ህየንተ ኅሩያን ዘገብረ ከዚያች ቀን ሰዓት ድረስ አደረገሳቸ ያጸንዕ ይላል ወአንትሙኒ በአላቲክሙ የታወቁ በዓለ መጸለትን እን ወፍሉጥ ዕለት በዓለ ፋሲካን እ ከማሁ ግበሩ እንዲህ አድርጉ ዘኩሁዙሎ ፎኗሠልክ ነ ፈደዮ ኩነኔሁ አንድ ወገን ጊዜ ፍዳውን ና ዋ ለዛቲ መጽሐፍ መካን ገሐደ ለአይሁድ ይንበሩ ቸው ይኖሩ ዘአስቴር ምዕ ሠርድእዎሙ በመዋዕለ ምንዳቤ ሆሙ ዘአጠቅዎሙ ቀዲሙ በመከራቸው ወራት ባስጨነ ቋቸው ጊዜ አስቀድማችሁ እር ዷቸው አንድም ርድዕዎሙ ቀዲሙ ባሳጨነቋቸው በመከ ራቸው ወራት ፈጥናችሁ እርዷቸው አመ ወ ለሠርቀ አዳር ዝቱ ወቱ አውራኅ ባሥራ ሁለተኛ ወር በመጋቢት መጋቢት በባተ ባሥራ ሦስት ቀን ወእምይእቲ ዕለት እስከ ዛቲ ሰዓት ዘእምኩሉ ይጸንዕ እግዚአ ብሔር ህየንተ ሙስናሆሙ ለሕዝብ ኅሩያን ዘገብረ ሎሙ ትፍሥሕተ ከዚያች ቀን ጀምሮ እስከዚህ ሰዓት ድረስ ከሁሉ የሚጸና እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ጥፋት ፈንታ ተድላ ደስታ አደረገላቸው አንድም ዘኩሎ ያጸንዕ ይላል ወአንትሙኒ ከመ ስሙይ በአላቲክሙ የታወቁ በዓለ ሠዊትን በዓለ መጸለትን እንድታከብሩ ወፍሉጥ ዕለት በዓለ ፋሲካን እንድታከብሩ ከማሁ ግበሩ እንዲህ አድርጉ ወይእዜኒ እምድኅረ ዝንቱ ሕይወት ይከውን ለአለ ይፈቅዱ ወናየ ለፋርስ ወለእለ ኪያነ ይፈቅዱ ይዕልዉ ተዝካረ ሙስናሆሙ አሁንም ይህ ሕይወት ከተደረገ በኋላ ለፋርስ ሰዎች በጎ ነገርን የሚወዱ እኛን ይወነጅሉ ዘንድ የሚወዱ ይጽሐፉ ያለበት ነው የጥፋታቸው መታሰቢያ የሚሆን ደብዳቤ ይጻፉ ወኩሉ ብሔር አው ሀገር ኩለሄ ዘኢገብረ በከተማውም በገጠሩም ባራቱ ማዕዝን ዘኢገብረ ከመዝ እንዲህ ያላደረገ በኩናት በጦር ወበእሳት በእሳት የሐልቅ በመዓት በመዓተ እግዚአብሔር ይጠ ፋል ወአኮ ለሰብእ ባሕቲቶሙ ዘይከውን ሙስና ጥፋት የሚደረግ በሰዎች ብቻ አይደለም አላ ለአራዊትኒ ወለአዕዋፍኒ ለዝሉፉ ይከውን በአራዊትም በአዕዋፍም ፈጽሞ ይደረጋል እንጂ ዘአስቴር ምዕ ጓ ወያርእይዋ ለይእቲ መጽሐፍ ገሐደ ይስፍሕዋ ወይርአይዋ ይችን መጽሐፍ ባደባባይ ያሳ ይዋት ሲያሳዩዋትም ዘርግ ተው ያሳዩዋት ወይከውኑ ድልዋነ ኩሎሙ አይሁድ በይእቲ ዕለት ከመ ይቅትሉ ፀሮሙ ጠላታቸውን ያጠፉ ዘንድ አይሁድ ሁሉ በዚያች ቀን የተዘጋጁ ሆኑ ወወጽኡ እለ ይጹአኑ አፍራሲሆሙ እንዘ ይጌጐኡ ከመ ይግበሩ ትእዛዘ ንጉሥ የንጉሠን ትእዛዝ ያደርጉ ዘንድ በፈረስ የተቀመጡ ሰዎች ፈጥነው ወጡ ወተሠይመ ዝንቱ ትእዛዝ ውስተ ሱሳ ሀዝር ይህ ትእዛዝ ሱሳ በሚባል ሀገር ተደረገ ወወጽአ መርዶክዮስ እንዘ ልቡስ አልባሰ መንግሥት ዘቦ አክሊለ ወርቅ መርዶክዮስም ዝርግፍ ወርቅ አክሊለ ወርቅ ያለበት ልዩ ልብሰ መንግሥቱን ለብሶ ወጣ ወንብል ሲራየ ሜላት ሐር አጥላስ ሐር ጭንብል እንደ ኒሻን ያለ ነው ወርእዩ እለ ውስተ ሀገረ ሱሳ ሀለዉ ወተፈሥሑ ሱሳ በሚባል ሀገር ያሉ ሰዎች ይህን አይተው ደስ አላቸው ወለአይሁድሰ ኮነ ብርሃን ጦእ ሥ።