Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አቋቋም ማለት የመቆም ሥነ ሥርዓት ጥንታዊ ሲሆን የተጀመረውም በቅዱስ ያሬድ ጊዜ ነው። መቋሚያውን ከቀኝ ወደግራ ከወዘወዙ ወይም ከዘመሙ በኋላ ወደ ላይ አንስተው ወደታች ይወረውሩታል የዚህም ምሳሌ አለው እርሱውም አይሁድ ክርስቶስን ከሐና ወደቅያፋ ከቀያፋ ወደሕና ከአመላለሱት በኋላ በመስቀል ላይ እንደሰቀሉት ቀጥለውም ከመስቀል አውርደው እንደቀበሩት የሚገልጥ ትምህርት ነው ። ጸናጽል የተባለው መሣሪያ ራሱ ያማረ ድምፅ ያለው ውስጡ የተፈለፈለ እንጨት ሁኖ በቆዳ የተጠፈረ ነው። ልዩነታቸው ግን ከበሮው ት አፍ ያለው ሲሆን ነጋሪቱና አታሞው ደግሞ አንድ አፍ ብቻ ነው። ጅ ይኸ ዓይነት እገል ገዳማት አይፈጸምም አይፈለግም ምክን ያቱም ዓለማዊን ስሜት ስለሚያስከትል ነው ።
የአቋቋም ትምህርትም ዋጋ የሚሰጠው በዚህን ጊዜ ነው ማለት ዝማሜውም ጸና ጽሉም በመፈራረቅ በቀኝና በግራ ይባላል ድርብ አደራረስ ይባላል። መሪ ከመይሠቅዮ ብሎ ጊዜ ይዘልቃል። አንሺ ከመይሠቅዮ ብሎ ጊዜ ይዘልቃል ። ወደኋላ ተመልቦ ይሥቅየሂኒ ጊዜ ብሎ ከመ ይሠቅዮን ጊዜ ይዘልቃል አንሺ በመረግድ ይሥቅየኒ ጊዜ ብሎከመ ይሠቅዮ ውጊዝ ከመ ይሠቅዮ ውኒቲዝ ጊዜ ብሎ ወደኋላ ተመልሶ ይሥቅየኒን ጊዜ ብሎክመ ይሠቅዮን ጊዜ ይዘልቃል ። መሪ በቁም ማርያም ድንግል ብሎ አንድ ጊዜ እስከ መጨረሻው ይዘልቃል ። አንሺ በመረግድ ማርያም ድንል ማርያም ድንግል ጊዜ ብሎ ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ ጊዜ ሲል መሪ አንድ ጊዜ ለባሺኪተ ዓቢይ ትእዛዝ ሲል አንሺ አንድ ጊዜ ለባሲት ዓቢይ ትእዛዝይላል ። መሪ ማርያም ድንግል ማርያም ድንግል ጊዜ ብሎ ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ ጊዜ ሲል አንሺ ይሥትየኒ ብሎ ጊዜ ይዘልቃል። መሪ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ ጊዜ ይላል። መራ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ ጊዜ ይልና ይዌድስዋን ብመ ረግድ ጊዜ እያለ ይዘልቃል። በቀኝ አማን በአማን ካለ በኋላ ጊዜ መንክር ት ጊዜ አማን በአማን ይላል። ይኸውም እንደተፈጸመ እስመ ኪያከን ጊዜ እየመላለሰ ይለዋል ይኽውም ጊዜ በቁሙ ጊዜ በዝማሜ ነው። ሥላሴ ቅኔ ይደርሳል ከዚህም በኋላ ምፅዛሎች ይባላሉፀወንነ ይባላል መዝ ሙር ህላዌ ቤት ይዘመራል ይትባረክ ይባላል ይኸም ሲፈጸም ጊዜ ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ ይባላል ። በበዓለ ሐዋርያት በሕንፄሃ ፈንታ ሐረየ ወክልኤተ ይባላል አቡን ቅንዋት ቁራ ቤት ምዕዛል ወበከመ ብዝኃ ምሕረትከ ይባላል ከዚህም በኋላ እግዚኦ ሰማዕኩን ያስተዛዝላሉ ሥላሴ ቅኔ ይቀኛሉ አርያም መስቀልከ ይባላል አቡን ናሁ ቤት ይባላል ። ጊለባለባ ፎር ርቲኬር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያገፕ ሃይማኖትና ሥርዓት ፒይሬ ፎረከክጩልቨ ዛጄከዕዕሯ ር«ልከነርን ርጋአከርዉዕክ ይርከ ልበተ ር ታዜሪርዉ ኣሎኒ ያህሆ ከነሺከር ሥላሴ ቅኔ ይደርሳልአርያም ንሴብሕ ይባላል አቡን በይባላል ወይም በ ባዑ ቤት ይባላል ፍትሐት ያለ እንደሆነ ኃላፊ ንብረት ይባላል ይኸውም ህየንተ ንሴብሕ ነውየሌለ እንደሆነ ንሴብሕ ባረከ አዳም ይባላል ሥላሴ ዋሕድ ይባላል። በዚህ ያልቅና ሥላሴ ይደርሳል መስቀል ኣብርሃ ናሁ ቤት አቡን ይባላል አርያም ለዘገብርኤል ይባላል አቡን ጊዜ ይባላል በዚህን ጊዜ መዋሥዕት ይደርሳል ። አርያም ለዘገብርኤል ይባላል አቡን ጊዜ ብሎ መዋሥዕት ይባላል በተቀ ዳሚ ግን አቡን ጊዜ ዶባላል ከዚህ ከኋላ ግን ወእንተኒ ሕፃን ብሎ ዘካርያስን ያም ንሴብሕ አበ ኪያሁ በኅብረ ኮ ይባላልአቡን በ አድኅነነ እግዚኦ ይባላል። በዚህን ጊዜ ሠለስት የለም ዕዝልና ሰላም ግን ይባላል እንዲሁም ጊዜ እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ ይባ ልና ክርስቶስ ጋዳ ቅዱስ እግዚኦ መሐረነ ጀ ጊዜ ይባላል።