Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የሐንስ ወል ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘዐርብ ።
ውዳሴ ማርያም ከዐርብ ውዳሴ ማርዖም ዘዐርብ ውዳሴሃ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል ዐላዲ አሦላአ ዘይትነበብ በዕለተ ዐርብ ይዞት አንደ መጣው ረቡዕ ነመስ አያ ነበር ወዶ ርን ና ሄዶ ዐርብ አለ ጌታ ከእሑድ እስከ ዐርብ ኻያ ን ሯን ር ሲፈጥር ስንብቶ በዕለተ ዐርብ ፈጽሟልና የመታ የብ ቢኦዕ ነው ወአመ ሳብዕት ዕለት አዕረፈ እግዚአብሔር አዖ ከኒሲ ብሩ ከአንክ ይግበር እንዲል አንድም የመና መካተ ጓ ሰል በን ሙሴ ዐርብ ዐርብ ሁሰት አ ሃነቡ ቀዳሜ መና ሲለትም የተገኘ ግን በድንጊዖ ተወግሮ በአስ ገን መሙ ብሎ ሥርበት ዐር ክበር በ ፓን ስ ያበላ ውም የትዳ ን ብ ር መና በፊንቆን ወበልዑ እክለ ፊንቆን እንዲል አንድም ሕገ ተሰብኦን የፈጸመበት ቀን ሲል ነውሱ ጌታ በዚህ ዓለም ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር የሰውነትን ሥራ ሲሠራ ኖሮ ቤዛነቱን የፈጸመበት ቀን ዐርብ ነውና አንድም ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨልሟልና ወዐርበ ፋሲካሆመ ለአይሁድ እንዲል አለፈ ተከተተ ሲል ነው አንድም ዐርበ ብነ ዐርበ ብነ ይላል አይሁድ ጌታን ሳንሰቅለው መሸብን መሸብን ተባብለዋልና በዚሁ ዐርብ ተብሏልፎ በዚህ ዕለት እመቤታችን ትመጣለች አስቀድሞ የብርሃን ድንኳን ይተከላል የብርፃን ድባብ ይዘረጋል የብርሃን ዙፋን ይነጠፋል የብርሃን መጋረጃ ይጋረዳል ከዚያ ላይ ሆና ሰላም ሰከ ኦ ፍቁርየ ኤባሬም ትለዋለችፅ እርሱም ታጥቆ አጅ ነሥቶ ይቆማል ወድሰኒ ትለዋለች ክርክር በሰኞ ተፈጽሟልና ባርክኒ ይላታል በረከተ ወልድየ ወአቡሁ ወመንፈስ ቅዱስ ይኅድር በላዕሌከ ትለዋለች ምስጋናዋን ይጀምራል ውዳሴ ዘዐርብ ውዳሴ በዐርብ ውዳሴሃ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምሳክ ዘይትነበብ በዕለተ ዐርብ ቢል አንድ ነው ቃለ ጸሐፊ ነው እርሱ ግን ነገሩን ቡርክት አንቲ እምአንስት ብሉ ያመጣዋል በዕለተ ዐርብ ሰ መጥቶ ነበርና ሰዱስ ባለ በቀና ሂበላውን ያህል ይልቀም በድንኳነ ባሉት ነፍሶች እግዚአብሔር ያዘዘው ነገር ይህ ነው አያንዳንዱ የሚበላዐን ያህ ቁጥር ለአንድ ሰው አንድ ጎሞር መና ውሰዱ አላቸፀ ኦሪተ ዘሀአተትተ ፉ »። አልቦና መነ ይወራረሳሉ እስመ መኑ ር ለልዑል ወአልቦ ዘአምድኅሬሁ አንዳል ኦ ማርያም መሳእክት ያዐብዩኪ እመቤታችን ማርያም ሆይ መላአክት ያገነሻል ያከብሩ ያመሰግኑሻል ወሱራፈል ይሴብሔከ ሱራፌልም በፍጹም ምስጋና ያመሰግነጓል አስመ ዘይነብር ዲበ ኪሩቤል ወሱራፌል መጽአ ወነኀደረ ውስተ ከርሥክ በኪሩቤል በሱራፌል አድሮ የሚኖር ጌታ ከሥጋሽ ሥጋ ከነፍስሽ ነፍስ ነሥቶ በማኅፀንሽ ተወስኗልና መፍቀሬ ሰብአ አቅረበነ ኀቤሁ ዘዚአነ ሞተ ወእንቲአሁ ሕይወተ ወሀበነ ዘሉቱ ክር ወስብሐት አ የነበር ክብር ያለው ሰው ወዳጅ እርሱ የእኛን ሞት ቦ የእርሱ የባሕርይ ሕይወቱ መንፈስ ቅዱስን ለእኛ ሰጥቶ ወ። ሥ ሰአሊ ሰነ ቀድስት ክብር የክብር ክብር ካለው ልጅሸ ጽንዕት በድንግልና ሥርጉት በቅድስና አመቤታችን ጸጋውን ክብሩን አንዳይነሣን ለምጊኒልን አዕምሮውን ለብዎን በልቡናችን ሣይልን አሳድሪልን ቡርክት አንቲ ማርያም አመቤታችን ቡርክት መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ የለብሸም በረከተ ሥጋ በረከተ ነፍስን እያማለድሽ የምታሰጭ ነሽ አማናቱ አበው ዘቂርሉስ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘዐርብ ወቡሩክ ባዓሬ ከርሥኪ ማን የማኅፀንሽ ባረ ኢየሱስ ክርስተስሃ ቡሩክ ር ሥጋ »ጦ። ዘርአ ን በሴቶች ላይ ነበረ ያለ እናት ሔዋን ተገኝታ ነበርና ስለህ ድንግል ገ አንዳይመካ ድንግል አላን የሔዋንን ብድራት ለአዳም ትከፍለው ዘንድ አዳም ያለ እናት ዋንን ስላስ ያለ አባት ክርስቶስን ዐለደች ሃይማኖተ አበው ዘዮሐንስ አፈወርቅ ሀ ገጽ ህ ሁለቱም አንድ አካል ይሆናሉ ኤፌሶን ፆን የማቴዎስ ወንጌል ሉ ፅ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘዐርብ ሃማሯ ሦትድመ ዓለም ህልው ተሰብአ እምነክኪ ዘኦ ቅድመ ዓለም የነበረ ጌታ ከሥጋሽ ሥጋ ከነናስሽ ነፍስ ነሥቶ ሰው ሀ በሱ ብሉየ መዋዕል ለማለት ደገመው ይህን ጊዜ ነበረ በዚህ ጊዜ ተገኘ የማይባል ንታ ካንቺ ተወለደ መዋዕል ዐዕአ አምከርሥክ ሥጋነ ነሥአ ወመንፈሶ ቅዱሰ ወሀበነ ወረሰየነ ዕሩያነ ምስሌሁ በብዝኀ ጊሩቱ። የእኛን ሥጋ ነሥቶ የአሱን የባሕርይ ሕይወቱ መንፈስ ቅዱስን ለኛ ሰጥቶ በይቅርታው በቸርነቱ ብዛት ከእሱ ጋራ አስተካከለን አርሱን አንድንመስለው አደረገን በሕማም በሞት በመምህርነት በከመ ዐረይነ ሕማመ ንዔሪ ክብረ ወበከመ ዐረይነ ትዕግሥተ ንዔሪ ነጊሠ ምስሌሁ አንዲል ፍጡርስ ከፈጣሪ ጋር መተካከል የለም ብሎ ከአመቤታችን የነሣውን ሥጋ በተዋሕዶ የባሕርይ አምላክ አደረገው ሲል ነው ውእቱ አምላክ ዘኮነ ሰብአ ወውእቱ ሰብእ ዘኮነ አምላክ በተዋሕዶተ መሰኮት ወዝንቱ ሥጋ አምላክ ኮነ እንዲል አንቲ ተዐብዬ አምብዙኃት አንስት ከብዙዎች ሴቶች አንቺ ትበልጫለሽ አንዲቱማ ካንዲቱ ብትበልጥ ምን ይደንቃል ብሎ እለ ነሥኣ ጸጋ ወክብረ ክብር የክብር ክብር ካላቸው ሴቶች ይልቅ አንቺ ትበልጫለሽ አንድም በሴቶች የሁሉንም መናገር ነው ጸጋ ክብር ልዕልና ቅድስና ካላቸው ሰዎች ይልቅ አንቺ ትበልጫለሽ ኦ ማርያም ወላዲተ አምላክ ሀገረ መንፈሳዊት ዘኀደረ ላዕሌፃ አግዚአብሔር ልዑል ልዑል እግዚአብሔር የከተመባት ረቂቅ ከተማ አምላክን የወለድሽ አመቤታችን ጸጋ ክብር ቅድስና ካላቸው ሴቶች ይልቅ አንቺ ገበልጫለሽ ሀገር መንፈሳዊት አላት እመቤታችን ንጉሥ በከተማ እ አድርጎ እንዲኖር ጌታም ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን ማኅፀኗን ቿደርጎ ኖሯልና አንድም ነኪር ነገሩ በእንቲአኪ ሀገረ ዞልን በካይጠትሥ እንተካከላለን በትዕግሥትም ከተካከለን ክመንገሥም እንተካከላለን ሪኛ ለ ጫሜ ጃ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ በ ውዳሴ ማርያም ዘዐርብ ዛ አግዚአብሔር አንዲል የአግዚአብሔር ከተማ ሆይ ባንቺ የሚደረፎዚ ነገር ድንቅ ነው ብሎ ዳዊት ትንቢት የተናገረልሽ አማናዊት ኬ ነ አምላክን የወለድሸ አመቤታችን ጸጋ ክብር ልዕል። ዋድስና ካላቸር ሴቱት ይልቅ አንቺ ትበልጫለሽ ከተማ ጳጳሱን ከነመርዔቱ ሃ ከነሠራዊቱ አንድ አድርጋ እንደምትይዝ አመቤታችንም ሰጣ ከነግሠ ምድርን ከነልብሱ በመዳፉ የያህውን ንታ ይዛለሰትና አንኤ በከተማ ሁሉም ይገኛል እመቤታችንንም የተማሀነ ሰው የሚያጣኪ ሃገር የለምና አንድም ከተማ የንጉሥ መናገሳጓ በመሆኗ የተገፋ የተከፋ ያዘነ የተበደለ ሁሉ ከንጉሥ ዘንድ አቤት ለማለት ደጅ ይጸኑባታለ አመቤታትንም የንጉሥ ክርስቶስ አናት በመሆኗ የተፐገረ የተበለ ሁሉ አማልጂኝ እያለ ደጅ ይጠናታልና አንድም ፈለግ ዘይውኀ ያስተፈሥሕ ሀገረ እግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ ወንዝ የማሚረስበ ሀገረ እግዚአብሔር አንቺ ነሽ ብሎ ዳዊት የዘመረልሸ ድንግል ሆፅ ጸጋ ክብር ልዕልና ቅድስና ካላቸው ሴቶች ይልቅ አንቺ ትበልጣለቬ ወንዝ ከላይ ወደ ታች እንደሚፈስ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወደ ምድር ወርዶ እመቤታችንን ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅ ትወልቫሻለሽ ብሎ ደስ የሚያሰኝ ብሥራት ነግራታልና። አንድም የነአልዓዛር ትንሣኤ ትንሣኤ ዘጉባዔን ይጠብቃል እርሱ ግን ፈጥኖ ተነሥቷልና ወአሕፀረ ዕድሜ ለርእሱ አንዲል አች እኛም አይተናል አብ ልጁን የዓለም መድኃኒት ሊሆን እንደ ላከው እንመሰክራለን ለኛ ዮክ ነ በመስቀሉ ደም በሰማይም በምድርም ከምድርም ሰላምን አደረገ ድርሳን ዘዮሐንስ አፈ ወርት ሃይማናተ አበው ዘቂርሎሰ ፀ ገጽ ሮ ክርስቶስ ዳገመኛ እንደማይሞት እንግዲህ ወዲህ ሞት አንደማይገዛው እናውቃታለን ሮሜ ሽሽ ደርሳን ዘዮሐንስ አፈወርቅ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘዐርብ ሰአለ ለነ ቅድስጎ አዳምን ወደ ቀደመው ቦታው ወደ ቀደመ ክብሩ ወደ ቀደሂፊ ከመለሰው ልጅሽ ጽንዕት በድንግልና ሥርጉት በቅድስና እሬ ንነ ነ ጸጋውን ክብሩን አንዳይነሣን ለምጊሂጊልን አዕምርዑን ኾ በልቡናችን ሣይልን አሳድሪልጎ ማርያም ንጽሕት ድንግል ወላዲተ አምላክ ማአምንተ ሰብ። ርኪዮ በከርሥኪ ተሰዐተ አውራን ኮንኪ ታቦቶ ቢል ወታቦት ዘንጉሥ እንዳለው ያይደለ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በማኅፀንሽ ወሰንሸው መጽሐፍ የሞላውን አገድሉሱ የጎደለውን ሞልቶ መናገር ልማዱ ነው ወነበርኩ ውስተ ከርሥ አዖም አሠርተ አውራኃ በደም ርጉዓ አንዳል ኮለፁ ገ ን ማንም አያውቃቸውም ነበር እግዚአብሔር ዐልድ ከቅድስት እናቱ ተወልዶ ሰ ን ለሰስ ሁሉ ገለጥኩ እኔ የባሕርይ ልጅህ እንደሆንኩ ያውቁ ዘንድ ዓለም ሳይፉቦ መው ስረዳ በኋላ ነው እነጂ ጎርጎርዮስ ዘአርማንያ ዞ ጸ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ገሮሯይ ዘዐርብ ሪያ አጎቱቲ ማእምንት ለዘኢያገምርዎሥ ሰማያት ጠምድር ኔ ስማይና ምድር የማይወስነትን ጌታ ለመወሰን የታመንሽ አንቺ ነሽ ኮንከ ተንከተመ ለዕርገጉ ውስተ ሰማይ ክምድር ወደ ሰማይ ለመውጣት መሰላል ሆንሽ በዚች በመሳሳል የላዩ ወደይ ታች ይወርድባታል የታቹ ወደ ላይ ይወጣባታል የታቹ ወደ ላይ እንዲወጣባት ሥላሴ በአኛ መመስገናቸው በአመቤታችን ነውና የላዩ ወደ ታች እንዲወርድባት ሥላሴ በአኛ ማደራቸው በአመቤታችን ነውና አንድም የታቹ ወደ ላይ አንዲወጣባት መለኮት ከትስብአት ትስብእት ከመለኮት ቃል ከሥጋ ሥጋ ከቃል ጋር መዋሐዳፐቸው በእመቤታችን ነውና አንድም መሸጋገሪያ ድልድይ ሆንሸ በድልድል የወዲያው ወዲህ የወዲሁ ዐዲያ ይሸጋገሩባታል በአመቤታችንም ከጎንሣር ወደ ክብር ከሞት ወደ ሕይወት ከባርነት ወደ ነጻነት ከጨለማ ወደ ብርሃን ከሲኦል ወደ ገነት ተስጋግረንባታልና ብርሃንኪ የዐቢ አምብርሃነ ዐሐይ ልጅሽ ከብርሃነ ፀሐይ ይበልጣል እርሱንስ አሁን በደገኛው ኮከብ ብሩህ ብሎ ያመጣዋል ብሎ ክብርሽ ከብርሃነ ፀሐይ ይበልጣል ሀሐይ ከማትደርስበት ደርሳ የምትመሰገን ስለሆነት አንቲ ውአቱ ምሥራቅ ዘወዕአ አምኔከ ኮከብ ብሩህ ዘነጸርዎ ቅዱሳን በፍሥሓ ወበሐሜት ጽኑዓን ሰብአ ሰገል በፍጹም ተድላ ደስታ ያዩት የብሩህ ኮከብ መገኛ ምሥራቅ አንቺ ነሽ ርኢኩ ረሲዓነ እንዘ ይወርዱ ውስተ መቃብር ቅዱስ እንዲል አንድም ቅዱሳን ነቢያት ቅዱሳን ሐዋርያት በፍጹም ተድላ ደስታ ያዩት የብሩህ ኮከብ መገኛ ምሥራቅ አንቺ ነሽ ዘፈትሐ ላፅለ ሔዋን ትለድ በፃዕር ወሕማም በሕማም ለዲ ወወለሊደኪ ይኩን ምግባእኪ ኀበ ምትኪ ወውአቱ ይቅንይኪ እንዲል ሔዋን ጻዕርሽን ገዓርሽን ምጥሽን የብዙ ብዙ ደርገዋለሁ የሚል የመርገም ቃልን ሰማጓት እ ር ንን የመንን እንዲሁ ያንጊዜ ኀጥአን ወደ ጽኑዕ መቃብር ሲገቡ አየሁ መክብብ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሰ ማርያም ዐርብ አኳ ዓ መ ኣን ጣር ሀ ሰማዕከ ዘነብል ተፈሥሐ ኦ ምልእተ ጸጋ ። ተፈሥሒ ኦ ምልእተ ጸጋ እግዚአብሔር ካክ ሜል ሠልን ሰምተሰ ባሰከ ዐለድከ ለነ ንጉሠ አግዚአ ኩሉ ባጥረት ሞትን የሚያስወግድ ሕይወትን የሜሰጥ የባጥረቱ ሁሉ ገዥ አ የሚሆን ንጉሥ ክርስቶስን ወለድሽልን ወኅጠ ሞት ፌ« ኃየለ ሠዐረ እግዚአብሔር አንብዐ እምኩሉ አንዳል መጽአ ወአድነጎነነ ተወልዶም ከመከራ ሥጋ ከመክራ ነዋስ አዳነን መሓሪ ጡአእቱ ወመፍቀሬ ሰብእ ይቅርብ ባይ ሰው ወዳጅ ነውና በእንተዝ ንዌድሰከ በከመ ገብርኤል መልአክ እንዘ ንብል ቡርክት አንቴ አምስንስኑ ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ ስለዚህ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ተፈሥሒ ኦ ምልእተ ኣጋ አግዚአብሔር ምስሌኪ ብሎ አንዳመሰገነሽ አኛም ቡርክት አንቲ አምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ ብሰን አናመሰግንሻለን አንድም መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል አንቺ ከሴቶች መካከል ተለይተሽ የተባረክሽ ነሽ የማኅፀንሽም ናሬፊ ቡሩክ ነው ብሉሎ እንዳመሰገነሽ አኛም ጸጋን የተሞላሽ ድንግል ሆይ ደስ ይበልሽ እግዚአብሔር ካንቺ ጋር ነቦና ብለን አናመሰግንሻለን ወካዕበ ጮጤኢቬኢሞጅጮጮኢ መ ጦትን ለዘለዓለም ይውጣል ጌታ እግዚአብሔር ከፊት ሁሉ ዕንባን ያብሳል የሕዝቡን ስደብ ከም«ር ላይ ያስወግዳል ኢሳይያስ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ሥርጉት እዲ ሽያን ረሚ ለም ሂል ን ለአዕምሮወ አሳድሪል ሰ ን ታ እንደ ሰኞ ርበበፎዐ ከሃ ር በባ ርቋበበፎ።