Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይቅርታ መጠየቅስ የራስን ሕሊና ነው ። በዝርዝር ለመተረክ የፈለግሁበት ኒ አንዱ ምክንያት ይኸው ነው ። ታሪኬን በዝርዝር አንድ ጊዜ ብቻነበር። » እጄን ሲጨብጥ በዓይኑ ዕንባ ችፍፍ ብሎ ነበር።ገንዘቡ ሳይሆን ኩራቷ በኔ እንደሆነ ከፊቷ ላይ ይነበብ ነበር።
ታሪኬን በዝርዝር አንድ ጊዜ። የለም ። ያን ጊዜ እኔ አላወቅሁም ። ለማባበልም ይሁን ይሉኝታ ይዞኝ አንድ ቤት ተከራይቸ የቤቱን ፅቃ አሰናድቸ አንድ ሺህ ብር ሰጠኋት ። እንደሎተሪ ዕጣ አንድ ጊዜ ዘርገፍ ሲል ደግሞ በጣም በጣም ብዙ ነው። ከዚያም በፊት ሚስት ሳላገባና ካገባሁም በኋላ አንዳንድ ጊዜ ጐብኝቸዋ ለሁሠግን ማን እንደዚያን ቀን ። «ሐኪም ቤት አልአሔድኩም» «ታዲያ አንድ የመንግሥት ሠራተኛ ታሞ ሲቀር ማስታወቅ አለበት» አለኝ ። ወደቤቴ ደግሞ ከሁለት ቀን አንድ ቀን ከሦ ስትቀን አንድ ቀን በውድቅት ሌሊት ወይም በጧት ገደማ እሔድ ነበር ። የለም። አንድ ቀን በአጋጣሚ ሳልፍ ቤቱን ሌላ ሰው ገብቶበት አየሁ ። አንድ ሰው ስድ ለመሆን ከፈለገና ከጀመረ የሚያግደው ነገር የለም ። አንድ ቀን ገንዘብ ለማውጣት ባንክ ሔድኩና ሰባት መቶ ሥላሳ አምስት ብር ብቻ ቀርቶኝ አገኘሁ። በዚህ አጭር ጊዜ ያ ሁሉ ገንዘብ እንዴት ያልቃል ። በኔ አወጣጥ ሰባት መቶ ብር ምን ያሀል ጊዜ ሊያቆየኝ ይችላል ። ወዲያው አንድ ደላላ ፈለግሁና ገዥ አምጥ ቶልኝ በሁለት ሺህ አንድ መቶ ብር ሸጥኳት ። ምናልባት አንድ ሁለት ቀን ባድር ኖሮ በአንድ ሺህ አምስት መቶ ብር ስንኳ ሳልሸጣት አልቀር እንደነበር ይሰማኛል ። ሃምሳ ሺህ ብር እንዲያ በአጭር ጊዜ ውስ ጥቡንሲል ሁለት ሺህ ብዙ አልነበረም ። ለምን ጊዜ ። ከዚያ ቤት ያን ያህል ለእገሊት አሥራ ሁለት ብር ለሲ ጋራ» ለታክሲ ምነው ገንዘቡ መቅኖ አጣ ። አብዛ ኛው ንም ጊዜ የማሳልፈው ከገዳም ሠፈሯ ልጅ ቤት ነበር ። ብዙ ጊዜ ፈጽሞ ራሴን እስክረሣ ድረስ እሰክር ነበር ። ሥራ የለም ። «የምን ሰው ። ሁለት ቀን ሙሉ ፈጽሞ አልተነጋገርንም ነበር ። አንድ ጊዜ እኔም ሴቶችን እንደ አሻንጉሊት እጫወትባቸው ነበር ። «ከዚህ ቤት ሰው የለም እንዴ ። ሌላ አንድ ሰው ገባ ። ከዚያ በኋላ የሆነውን ግን ፈጽሞ አላውቅም ። እኔ ግን ከልጅቷ ቤት በፖሊስ ተገፍትሬ መውጣቴን ብቻ እንጅ ይህ ሁሉ መሆኑን ፈጽሞ አላውቅም ። ተሽሉህ የለም እንዴ ። በዚህ ጊዜ መካከል አንድ ቀን እሑድ ከመ ኝታ ክፍላችን ተሰ ብስበን ስንጫወት አንዱ በሽ ተኛ መጥቶ ሰው ይፈልግሃል አለኝ ። ያስጠራችኝ ቤት ቀን ቆጠራውን ረሳሁት እንጂ አንድ ጊዜ ቤቱን ዘግታ ጥላኝ የሔደችው ባለቤቴ ነበ ረች ። ከሦስት ቀን አንድ ቀን ከአራት ቀን አንድ ቀን የቤት ምግብ በሳሕን ይመጣል ሃል ። አንድ ጊዜ አስመርሬ ያባረርኳት ሴት እንደ ትልቅ ባለውለ ተኛ አሁን የኔ አስታማሚ መሆኗ የሚያኮራ ወይም የሚያስደስት ስሜት አልሰጠኝም። አንድ ጊዜ አንድ ትልቅ ጐብኝ መጥተው አልፎ አልፎአን ዳንድ ነገር ሲጠይቁን በአመላለሱ ተደስተው ሲያመሰግኑት «አለቻ ። በዚሁም ጊዜ የአማኑኤሉን ዶክተሬን ሦስት ጊዜ ያህል ጐበኘሁትና መረመ ረኝ። ይህ ጥያቄ በአእምሮዬ መመላለስ ሲጀምር ባለቤቴ ስሜቴን ከፊቴ ላይ አንብባው ይሆናል አንድ ቀን «አየለ ሥራ ብትጀምርስ » ሰትል ጠየቀችኝ ። ጊዜ ያሳልፋል ኣንድ ቀን አንድ መሥሪያ ቤት አካውንታ ንት ይፈለጋል ሲባል በራዲዮ ሰማሁና ማመልከቻ የን እንደዋዛ አስገባሁ ። አንድ ብር ደግሞ ብዙ የሚያሳስብ ገንዘብ አይደለም ። እንሆ ከሁለት መቶ ሃምሳ ብር በላይ በኪሴ አጭቄ አንድ ጊዜ ከለ ከፈኝ አካባቢ ውስጥ ራሴን አገኘሁት ። የለም የለም ።