Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ጦርነቱ ተጀምሮ በተጋጋለበት ወቅት የኢትዮጵያ ሠራዊት ባንድ ከንፍ የነበረውን የጠላት ጦር አጥቅቶ ሲገባ በሁለተኛዉ ክንፍ በኮረብታማ ሥፍራ ላይ እርድ ይዞ የነበረው የማሕዲስ ቶች ጦር ገጠመው።ሦ ሺህብቻ ሩን ከዐይኖቻቸው ነቅለው ከላላቸው ለነበረ ጋና ጃግሬ ሰጡና ከንፈራቸውን ነክሰው ራሳቸውን እያወዛወዙ ዖ ጃሬ መ ገ ቻ ገሬ ላይ ጠላች ሠፍሮ ቀኝእጄ ገብሩወድቆ ጀግኖችወምጅድ ደሮ ረግፈው እኔ የዮሐንስ አሸከር እኔየዮልንስ ባሪያ ከድር ቼ በሕይወቴ ቁሜ ያገሬን መፊት እንይ ማላስነካ ይወቁት ብለው ከአጠገባቸውየነበረችውን ከዘራ አንሥተውመሬቱን እየቆረቆሩ ተጫጭኖአቸው የነበረውን ትካዜ በግፊት ለማስወጣት ደጋግመው ተዓፍሰው ናንተ ሰንሰለት አሥራችሁበት የነበረውን ደበበን ፈትተው አሣውርታ ውስጥ በጉልበቱ አዳሪ አድርገው አንተ ነጋዴ ዝረፍእኛ ደግሞ ጸጥታውን ለመጠበቅ ነው እያልን አገር እን ይዛለን ብለው ነው።አባቶቻችን ጠላትን በጦር አባትን መጦር ጠላት ይቀበል ጥላት እንዲሉ አሁንም እንደሆነ የእነዚህኞቹ ቀድሞ መምጣት ለብልሃታቸው ነውና የአመጣጣቸው ምክንያቴ በጥ ብቅ እንዲታይ ይገባል አሉ። ምጅ ጂጊ ማለፊያ ነው ሕዝቡም እርሷል የእርስዎ መምጣት ደግሞ ያጠግበናል ያስደስተናል ግን የዛሬው አመጣጥዎ በድንገት ስለ ሆነብን የተገኘውን ቤት ያፈራውን ነው ያመጣነው አሉ። ውለን ማደራችንም ሠራ ገና የሚመጣ ስለሆነ የሚቻላች ያሀል ስንቅ እንድትረዱ አሉ ራስ ። ደጃዝማችም ፈገግታ እየቃጣቸው «እሳት ካየው ምን ለየው። አሉ።ምነው «ክዚህ ብትቀር የበለጠ ትጠቅመኛለህ ታገለግለኛለ ብዬ ነወ እስና ራስ አማይናውን ቁጣ ለግብረ ሊሉ ገሥ መኳንንቱና ሹዋቹ ሲመጡ እንዲገቡ » አሉና ከወን በራቸው ላይ ትቀመጡ።«ዓታዬ መኳገንቱ ብሁለት ሐሳብ ተክ ድን ነው። ብር ነው። እኔን ነው የምታሞኘው። ራስ ንግ ቼ ልጆቹ አንበሶቼ » ብለው ግ በስ ክማሪው ማሲንቋቸው «ዝምበል ዝምስል የሚል ዜማ ሲያስተጋቡ አዳራሹ ረጭ አለ። አቤት ጌታዬ አቤት ብሎ ሲጮህ «ተናገር ተብለሃል ተናገር» አሉ አጋፋሬ። «አኛ አገራችንን በውዴታችን አልወጋንም ተታለን ተገድ ደንና ሳናውቅም ነው የወጋነው።
አንደዴኛዉ የቦታው የተፈጥሮ አቀ ማመጥ በርከት ያለ ሠራዊት ሊይዝ እንደማይችል ያለመገንዘባ ቸው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ አንድ ጊዜ አጥቅተው ወደኋላ ቸው እንዲያፈገፍጉና መልስው ቦታ ይዘው ጠላት ከእርዱ ወጥቶ እንዲገጥም ማስገደድና ማባበል ዋናው ስልታቸው እንዲሆን ክራስ አሉላ የተሰጣቸውን ትአዛዝ ችላ ብለው ፊት ለፊት እርድ ውስጥ ገብቶ ከሚጠባበቅ ጦር ጋር መግጠማቸው ነበር። ዮጉራዕ ጦርነት ጊዜበአጴ ዮሐንስ ይመራ የነበረው ዋናዉ የኢትዮጵያ ሠራዊት ከጦርነቱ መሥመር ከመግባቱ በፊት በራስ አሉላ አዝማችነት ዘምቶ የነበረው ጦር ጠላትን ድል አድርጐ ምሽጉን ይዞ ንጉሠ ነገሥቱን እንደጠበቃቸው ሁሉ ብሳታ ገብሩም የማሕዲስቶችን ጦር ድል መትተው ሠፈሩን ይዘው ራስ አሉላ ሲደርሱ ምርኮኛና ምሽግ ለማስረከብ ብቻ ነበር ቁርጥ ዓላማቸው። አሉላ እግረኛ ተዋጊ ይዘው ደጀን ሦስተኛዉ ዘርፍ ደግሞ ለመከላከልም ከአልቻለበት ሁኔታ ሳይ ወደቀና ወደፊት መግፋ ብላታ ግብሩ አባ ጨቁንና የኢትዮጵያ የማያወላውል እም የብላታ ገብሩ ጦር ድል መሆኑንና ራሳቸውም ሳይ መውደቃቸውን አሉላ እንደ ሰሙ እጅግ አዘኑ። ራስ አሉላ የሺህ እረይ ፈረሰኛ ጦር መንገድ እንዲዘጋ የሰጡት መመሪያ ሌላ ታላቅ ውጤትም አስገኘላቸው ። ራስ አሉላ የጦር አለቆቻቸውን ሰብስበው ስሰ ጦርነቱና ስሰ ወደ ፊቱም ጠቅላላ ጉዳይ በተወያዩበት ስዓት ራስ አሉላ በዚያ ወርነት ቀድመዋቸው የወደቁቂን የታማኝ ፍነ ልጆቼ ወዳጆቹ። ራስ አሉላ ከኩፊት ጦርነት ተመልሰው ከረን ላይ ሹም ሽር ሽልማትና ቅጣት ሲስጡ ቆይተው የወታደሮቻቸውንና የራሳቸውን ቁስል ከጠጋገኑ በኋላ ወደ አሥመራ ጉዞ ጀመሩ። ራስ አሉላ ከነሠራዊታቸው ሕዝቡ ወደ አዘጋጀላቸው ዳስ ገቡ። ልጄ ወዳጄ ቱርክ ባሻ ራስ አሉላ የላክሀልኝ የምሥራች በደረሰኝ ጊዜ ሰውነቴን ደስታ ወረረው። ምንም እንኳን ራስ አሉላ ያፋጠጡዋቸውን ችግሮች በዲ ። በዚህም መሠረት ምፅዋ የነበረው የጣሊያን ጦር በተቻለ መጠን እንዲጠነቀቅ ከኢጣሊያ ወደ ኢትዮጵያ የሚላኩ መልእ ከተኞችም ከራስ አሉላ ጋር ሳይገናኙ በቀዋታ ወደ አጹ ዮሐ ንስ ሔደው እንዲነጋገሩ ራስ አሉላ ከመረብ ምላሽ ገዥነት እንዲነ ዛእርሳቸው ተቃዋሚዎች የሆኑ ሽፍቶችና የጐሳ ተጠ ነባበረ። የተጠሩት ሰዎች እየገቡ እጅ እየነሠ እንደ ተቀመጡ ራስ አሉላ መሬት መሬት እያዬ ቆይተው እንደገና ህይኖቻቸውን ወደ መኳንንቱ እየወረወሩ እንድ ጉዳይ ስለ አጋጠመኝ የታያችሁን እንድትነግሩኝ ብዬ ነሙ። በኋላ ወደ ራስ አሉላ ቤት ተወሰዱ። ራስ አሉላም ከመኳንንቶቻቸው ጋር ሆነው በታላቁ አዳ ቢኒ ወደ ራስ ቀረብ አለኖ ፒ ኤ ታላቁ ጀኔራል ሆይ። በዚህ ጊዜ ራስ አሉላም ፒፒ ምነው ምን ያስፈልገዎታል ። ብለው ራስ ጠየቁ። አሉ ራስ። እኛ ቅሬታ አይኖርብንም ባህላችሁ ከሆነ እንምላለን በህላችን ብቻ ሳይሆን እምነታችንም ነው ብለው ራስ አሉላ እንዴ መለሱለት ቄሱ ትልቅ መስቀል ይዘው ገቡ። አሉ ራስ አሉላ። ብለው ራስ አጋፋሪውን ጠየቁ። ዑ አጋፋሪ ቸውን ጠርተው ወደ ማታ የጦር አለቆቹ እንዲመጡ ብለው ሲያንጐራጉሩ ራስ ከፊታቸው የነበረውን ዋንጫ ልብ በር በሩንም ወታደር እንዲሠፍርበትና ጥንቃቄ እንዲደረግ ንገር አሉና ትእዛዝ ሰጡ ። እሉ ራስ። እሉና ራስ ጠየቁት። አሉ ራስ አንገታቸውን እያወዛወዙ። አሉ ራስ ቆፍጠን ብለው። አሉት ራስ። ለመሆኑ ፒያኖ ሻሸቃ አይደለም ብለው ራስ ሲጠይቋቸው አዎ ጌታ። አሉና ራስ ጠየቁ። ራስ አሉላ ሠራዊታቸውን አስከትተው ስንቅ አደላድለው ወደ ሰሐጢ ለመውረድ የባሻይ ተድላን መልእክት ። » አሉ ራስ ። » ሓለንት ቦታ ጠምዷል «እኔ እንዳየሁት ካራት ቦታ ላይ ጠም «በየት በየት በኩል ነው የጠወመሂውክ እፍ «ከወንዙ ወዲህ ከየኮረብታዎቹ ላይ ጠምዶል በጣም ቀርቧል ከጣሊያኑ ጦር ጋር ያለው ርቀት ብዙም መ ድን ከኃያሉ የኢጣሊያ መንግሥት ጋር መሆኑን አሳ የኢጣሊያ ጦር አዛዥ የምወስደውስ መልስ ይኖራል አዎ ጧት ይስጥሃል » ራስ አሉላ ለመጠነኛ ጊዜ ያሀል ሲተክዙ ቆዩና በአጠገ በቸው ወደ ነበሩት የጦር አለቆች መለስ ብለው «እንግዲህ ሰማ ችሁት አይደለም። » ብሰው ራስ ጠየቁት ። » ብስው ራስ አሉላ ጠየ ቁት ። እንግዲህ ለማንኛውም ቢሆን ስጣሲያኑ ጦር አለቃ የመ ጨረሻውን ማስጠንቀቂያ እንልክለታለንና አለቃን ጥራልኝ» አሉና ራስ አሉላ አጋፋሪያቸውን አዘዙ። ራሳቸው ራስ ዳገት እየዘለሉ ከጠላት ጦር ጋር ተደባለቁ። ራስ አሉላ የነጭ ሬሳ ክተቆለለ በት ቁብታ አለፍ ብላ ከምትገኘው ቁብታላይ ወጥተው ወደ ምፅዋ የሚወስደውን መንገድ በመነጽር አየተመለከቱ ፁ «ንሣ አሽከር እዚያ ማዶ ሩጥና በዚያ በኩል ያለው ጦር ወንዙን ተሻግሮ በእነዚያ ኮረብታዎች ላይ ሆኖ ከምጥዋ የሚ መጣ ጦር እንዳስ እንዲገጥመው ንገር» ብለው እዘዙ ። በሥርዓቱም መሠረት ራስ አሉላ ከመካከል የጦር አለ ቆቹ ግራና ቀኝ ተቀመጡ።