Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከከከሰከ ፖስታ ግ የጸሐፊው ዝዘብረከት እንዲህ አለ አሉላ የደበበን አኳ ኋን ኮስተር ብሎ እየተመለከተው። «የሴት ልጅ ያምልጠኛል።አሁንም እንይ ሆነ ተቆጡትና ይመለስ ከተባለ ዋና ጉዳያችን ነውና ተላ ልከንም ሆነ ተሯሩጠን አንመልሰዋለን» አሉ ። በዚያ ወቅትም አሉላ እጁን ሲበጥ ሦስት ራሱን ብቻ ነበር። አንድ መንደር ቀርቶ ሕንድ ገበሬ ሊከፍል የሚገባውን መዋጮና ግብር አውሎ ካሳደረ ያሚላከው አሉላ ነበር። ታውንም እየወከስ በየሠርጉ በየለቅሶውና ቨየበዓላቱ የሚገኘ ውም እርሱ ነበር ። በተለይም አጋፋሪ ስብሐት ይበበና አሉላን ከባልገዳ አርአ ግቢ ቀርቶ ከመላዋ ትግራይ ቀርቶ ከምድሪቱ ለማጥፋት ወጥመድ መዘርጋት የተንኮል ክር መግመድ የዕስት ተፅለት ሥራቸው ሆነ። አንዳንድ የበቁ ሰዎችም ከአጠገብዎ ራቅ እንዲል ንገሩ ብለውናልና ሁኔታው አላማረንም ብለው ለጌታቸው ሹክ አሉ። ይሁን እንጂ የእርሳቸውንም ሥልጣን የሚፎካከሩ በየ ወንዙ ማቶክቶክ ጀምረው ነበር ። አባ በዝብዝ ካሣ መላዋን ኢትዮጵያን ሰመጨበጥ ሠራዊትና መሣ ሪያ ማከማቸት ጀምረው ስለነበረ ለዚያ አዲስ ጉልበትና የጋለ ምኞት እንደ አሉላ የመሳሰሉ ጀግኖች የበለጠ ሙያ ሊያበረክቱ እንደሚችሉ የታመነ ጉዳይ ነበር ። አሉላም ይህነኑ ጉዳይ ከፍ ተኛ ትኩረት ሰጥቶት ነበር። እያለ የትግ ራይ የዋግና የቤጌምድር ሕዝብ በሐሳብ ይዋልል ነበር ። ወንድነቱን ለአልጋቸው ማጠናከሪያ ማድረግ ዋናው ምኞታ ሆነ ። በተለይም ግብጽ በዐባይ ወንዝ አዋሳኝ የሚገኙ አገሮችን በቁጥጥርዋ ሥር ሰማድረግ በነበራት ምኞትና ዕቅድ ሁለት ኺጂዜ በጐንደር በኩል ያዘመተችው ጦር በቋረኛው አባ ታጠቅ ካሣ እጅ እየተወቃ ብትንትኑ ከወጣባት በኋላ የቴዎድሮስን ሽመነመንግሥት ፍጻሜ አድፍጣ ስትጠባበቅ ቆይታ ነበር።በዚያ ዘመንደግሞ ራሱዋን ግብጽን በበላይነት ይቆጣጠራት የነበረውየእንግሊዝ መንግሥት ስለነበሬሪየራሱን የቅኝ ግዛት ፍላጐት ከግቡ ለማድረስ ሲል ይፋፈርና ማስታጠቅ ዋናው ጥረቱ ነበር ። ከዚያም የላቀ ዱ ወራሪ ምቹ በር እየከፈተ ከዐሥራ አምስተኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያን ለመውረር ጽኑ ፍላጐት የነበራትን ግብጽን ግጠናክር ኣሩ በዚህም መሠረት የግብጽ ጦር እጅግ ምቹና የተሟላለት ነበር ። ግብጡን ገዳይ ከነጥሩሩ ክንደ ብርቱ ልበኩሩ የጠላት ምሽግ አደባላቂ ጠላት ከማሪ ጠላት ወቂ የበዝብዝ አሽከር የጦር ከተፎ ነጭ ጦር ገዳይ በጡዋት ቀበፎ ግብጥ ማራኪ ክነመድፉ የበዝብዝ ኣቐክር አሉላ ወንዱ ወደነበረው የግብጽጦርገሠ ው ተባዱመ ሥፍራ አንድ ህሦስት መቶ ወታዴሮች ደንበኛ ከታማኞቹ የመረጃ ሰዎ እርግጥ ነው ። የስብሰባውም ፍሬ ነገር በሠራዬና በሐማሴን ሠፍሮ የነበረውን ርዝራዥ የግብፅ ጦር ጠራርጎ ለማስወጣት እንዴት እንደሚቻል ስልት ለማውጣት ነበር። እንደኔ እንደኔ ከሆነ በዚህ ብንስማማና ጉዞውን በአስቸኳይ ብንጀምር ይሻል ይመስለኛል አሉ። ጫኸ አያስቸግረንም በጥቂት ቀናት ውስጥ ልንደርስበት እንችላለን አሉ ሊጋባ አሉላ። አጹ ዮሐንስ ተበሳጩ ተወራጩና የወልደሜካኤል እብጠትና ድፍረት ዛሬ እርቅ የጠየቄንን ተኖ ያሳብጣቸዋል ያልከው እውነትህን ነው ። አይወቅስ ና ነበር። አሁንምመድ ኃኒቱ ከነጌቶቹ መውቃት ነው። የራስ ባርያው ልጅ ደጃዝማች ገብረመድኅን ባርያው ያባታ ቸውን ግዛት ለማግኘት ባለተስፋ ነበሩና ለሐርስታይ ልጅ አልታዘዝም ብለው ተነሠ። ከየትኛው ጋር ይፋለሙ። ገፍቶ ከመ እንዳይሔድ በቀስታ እያስታመምክ ጣብህ ግን የወንድነትሀን ሥራ ፈጽም የሚያመች ከሆነ ደግሞ ወልደሚካኤል አገር እንዳያበላሽ ጦር ሳክበት አንተ ግ ዐድዋን ለቀህ እንዳትሔድ የሚል ሆነ። ባቸው ወይዘሮ ብትወጣ ሰባት ሰባት ዓመታት ከኖሩበትና ሦስት ልጆች ከወለዱበት ቤት ለመውጣት ምክንያት አላጡም ነበር ። ከዚያው ትግራይ ውስጥ ስለዋስሐርቲ ከተባለው መንደር ትወላጅ ከነበሩት ወይዘሮ ለምለም ከተባሉ ሴት ራስ አሉላ ልጅ ማስ ወለዳቸውንና ከራስ አርአያ ልጅ ከወይዘሮ አምለሱም ጋር መልእክተኛ በየጊዜው መመላለሱን ሰምተው ነበር ። በትግራይና በሐማሴዓ የተነባቸው ጠላቶች መች አነሠ ዋቸውና ነው እርስዎ ዶግሞ ከቤት ውስጥ የተነሠባቸው። ማንንስ ለመጥቀም ነው። ብለው የነፍስ አባታቸው ቢለምኑዋቸውም የሁሉንም አልፈልግም በቃኝ ብለው አሻፈረኝ አሉ ። የውስጥና የውጪ ጠላቶች ባስጨነቁኝ ወቅት የችግሬና የብስጭቴ ተካፋይና ረዳት መሆኑዋን ትታ ከሚጋፋኝ ጋር ተባባሪ ሆና እሔዳለሁ ካለች ምን አደርጋለሁ። ካልተስማሙ ምን ይደረግ ብለው የሆዳቸውን በሆዳቸው ይዘው ዝም አሉ። ከመጀመሪያውም ቢሆን የአሉላን ክንድ በጋብቻ ለመያዝ ተመ ኝተው ነበር ።ነ የሚል ቅሬታ ስለነበረአሉላን በጋብቻ ክር ለመያዝ ላይመዎ ቸው ቀርቶ ነበር። ሥመ ው ምን ቢያሰብ ነው። እንዴ ቴዎድሮስ በጋብቻ ተንጠልጥሎ ለመ ንገሥ ነው።
ከራስ አሉላ የልጅ ልእ ጊዜ ወዲ ቁቢ የቁቢ ልጅ እየተባሉ ነው የሚጠሩት ምን ማለት ነው አልኳቸው ። በተኳሽነቱና በአዳኝነቱም ብቻ ሳይሆን አሉላ ለጌታው ቤት አሳቢ ተቆርቋሪና ታማኝ በመሆኑ በጌትዮው ዘንድእጅግ ተወዳጅ ባለ ሆነ ቆይቶም ከልጆች አሽከርነት ዶጃ ጥቶ የራሳቸው የባልገዳ አርአያ አንጋች ሆነ። ከፍተኛ አድናቆትና አክብሮት ያተረፉ ጸጻፍ ስልቶች እጅግ ምቹ ሆኖ እንዲገኝ አድርጎነታል በዚሀ በእውነተኛ ታሪክ ላይ ተመሥርቶ የጸሐፊው የልብ ወለድ ሥራ ተጨምሮበት በቀረበው ጽሑፍ እንደሚታየው አሉላ ክዝቅተኛ ኑሮ ተነሥተው የአጹ ዮሐንስ የማስፈራሪያ ዱላ ው የጻፉት የእሥራኤላዊው ዚህ ጽሑፍ መሠረት ሆ ብዕር ቀርቶ በመረሩ ጠላቶ በመሆናቸው ታሪካቸውን ለልብወሰድ ለትያትርና ለግጥም የአ ምኒልክ የጦር ስልት አማካሪና ለዐድዋውም ጦርነት የመ ረጃ ሥራዎች አቀነባባሪና ኃይል አስተባባሪ እስከመሆን ቢደ ርሱም ገና የራስ አርአያ ድምፁ የቤት አሽከር ከነበሩበት ጊዜ ቐምሮ እስከ ፅለተ ሞታቸው ድረስ የመረሩ ጠላቶችና ተፎካኳ ሪዎች ነበሩዋቸው ። » አሉና መምሀር «አሉላን ። ይህን ከተነጋገሩ ከሦስት ቀናት በኋላ ከረፋዱ ላይ አሉላ ሰስ ገድሎ ልጅ አሸክሞ ወስዶ ሰጣት ። ገና ክምድረግቢውሲገባ ደበበ ከበር ጠበቀና «እንተ የሴት ልጅ ማን ፈቅይልህ ነው እነዚሀን አሽከ ባልገዳ አርአያ በምፅዋ በኩል አተሩርለመ ጌጣጌጥ ፅዋ በኩልሲደርሳቸው አክ ዕቃና በተለይም ጠመንጃና ጥይት ልባቸው ልከውታል ። «የሴት ልጅ። » እያሉ የባልገዳ አርአያ አጋፋሪ የአሉላን እስራት እያጠበቁበት ሔዱ ። «የጌታዬ ልጅ ተደፍሮ የጌታዩን ልጅ ከአቧራ ላይ ዋጥሎ የጌታዩን ልጅ ደም አፍስሶ የጌታዬን አጥር ጥሶ « የጌታዬን አሽክሮች አባብሎ እንዴት የድሃ ዝበሬ ልጅ እንዴት ያ የሴት ልጅ ያምልጠኛል። አጋፋሪ ስብሐቱ «የዴሃ ልጅ የገበሬ ልጅ የሴት ልጅ» እያሉ ያሳዝኑት የነበረው ቋንቋቸው ደግሞ የባልገዳ አርአያን አሽከሮች እያስቆጣና እያስኮረፈ በየልባቸው ቂምና ጥላቻ እየመሠረተ ሒደ ። ጠጉረልውጥ ሰው በአንድ ቀበሌ ታይ ቷል ከተባሰ ገሥግሦ የሚደርሰው ተወርዋሪው ጦር አሉላ ነበር ሽባልገዳ አርአያ አዳዲስ ጠመንጃዎችና የጌጣጌጥ ባሕርመጥ ዕቃዎች ለመግዛት ወደ ከሰላና ምፅዋ የሚላከው አሉላ ነበር ከወሎ በጐንደርና በጐጃም ለነበሩ መኳንንት የባልገዳ እርአያን ተ አኣክትና ገጸበረክት የሚያደርሰ ያለ አሉላ ማንም አልነበረም ። የእርባቸውን በሐሳብ መዋል የተረዱት አጋፋሪ ደግሞ ነገሩን ለማባባስ ብለው ይኸ ልጅ መ እያሉ ጡዋት ማታ ያላዝኑበት የነበሩት አጋፋሪ አሉላን ከዚያ ሽ ያሥጋዎታል ለቤትዎ ጠንቅ ነው ልጅዎንም ለመድፈር አይመ ለስም ። ከእነርሱም አንዱና ጐላ ብለው ይታዩ የነበሩት የባልገዳ አርአያ የእኅት ልጅ በፈረስ ስማቸው አባ በዝብዝ በመባል የታወቁት ደጃዝማች ካሣ ነበሩ ። ምክንያቱም ባልገዳ አርአያ ገና በማገገም ላይ የነበሩ የቴዎድሮስ ክንድ አድቅቋቸው ጉልበ ታቸው እንደሟሸሸ የነበሩ ሲሆኑ በዝብዝ ካሣ ግን በምዕዋ በኩል ለገባው የእንግሊዝ ጦር ከቴዎድሮስ ጋር ጦርነትእንዲ ዓጥም የትግራይን በር ከፍተው በማስገባታቸው ይኸው ውለታ ቸው የከበደው የእንግሊዝ ጦር አዝማች የነበረው ጀኔራል ናፒ ለይ ጨምረው ጉልበታቸውን አዳብረው ትግሪይን ዐል ጋጠኝያቸው የበዛ ምድረግቢያቸው የደመቀ ነበሩና ። አጋፋሪ አሉላም ከራሳቸው አሽከሮች ሌላ በርካታ ወታደሮች ተጨዉምረውላቸው በአንድ አቅጣጫ አባ በዝብዝ ካሣ የእጎታቸውን ባል አጹ ተክለ ጊዮርጊስን እጅ ከጨበጡ በኋላፀድል አድራጊነት ወደ መቀሌ እንደ ተመ ለሱም አሉላን ከአጋፋሪነት የሻለቃነት ማእረግና ድንጉላ ፈረስ አባ ነጋ ብለው ሠይመው ሁለተኛ ሸለሙዋቸው ። በጐናቸውም በወቅቱ የታወቁት የጦር አለቆች እነ ራስ አርአያ ራስ ባርያው ገጻድቅ እነደጃዝማች ገብሩና ወልደ ሚካኤል ተስሰለፉ። በዚህ ጊዜ ሊጋባ አሉላ ሲቁነጠነጡና ሲወራጩ አ ዮሐንስ ተመስከቱ ዋቸውና አሉላ የምትሰጠው ምላሽ እንዳለህ ተናገር ሲሉዋቸው አሉላ ፈጠን ብለው ከአ ዮሐንስ ፊት ቆሙና መላ አካላቸውን አስቆጥተው ትላንትና የአጴ ተክለ ጊዮርጊስ ጦር ከወንዛችን ድረስ መም ጣቱን ዐውቆ ነው የግብጽ ጦር ዛሬ ከበራፋችን ድረስ የመ ጣው ። በዚሁ መሠረት የሊጋባ አሉላ ጦር በሦስት አቅጣጫ ተጉዞ መረብ ወንዝ ላይ አድፍጦ ጡዋት የመረብን ወንዝ ተሻግሮ አስቀድሞ በተወሰነው ስልት መሠረት የግብጽ ጦር የሠፈረበ ትን ምሽግ ከበበና ጦርነቱን ጀመረ ። ከዚያ በኋላ ደጃዝማች ወልደ ሚካኤል ከአጺ ዮሐንስ ጋር ሇሇድና ጀርባ ሆኑ። » አሉ ባልገዳ አርአያ። ብ ን እያጐረስን ያሳደጥነው ልጅ ይህን ያህል የአእምሮ ብሩ ባልገዳ አርአያ ንጉሠ ነገሥቴ ደግሞ ቀበል አደረጉና ብቻውን ሆነ ። ራስ አሉላም በዚያ ወቅት ከዐሥር ሺህ በላይየሚሆን ሠራ ዊት ነበራቸውና ከዚሁ ጦር ላይ አንድ ሺህ የሚሆን ባለሰና ድር ጦር በብላታ ገብሩ አዝማችነት ደጃዝማች ወልደ ሚካኤልን አንዲወጋ ወደ አይለት እዘመቱ ። ቀጥለውም ወልደ ሚካኤል ወዴ በጐስ ሸሽተው እንዳያመልጡዋቸው ሲሉ መንገዱን ራሳቸው ራስ አሉላ ዘጉባቸው ። ዩማለፊያ ነው» አሉና ራስ አሉላ አሜሪካኑን በተሽናና ሁኔታ ተመለካክተው ራቅ ብሎ ደግሞ በሠፈራቸው ውስጥ ይተ ረማመስ የነበረውን ሕዝብ በዐይኖቻቸው ቃኝተውወደሚችል ዘወር አሉና «እንግዲህ ወደ አጹ ዮሐንስ እሰድህና ሐሳብህን ትነግራ ቾቸዋጸህ ። ጥበቡ እኮ ከኛም ጋር ጥነት ነ አሁንም ፊታችንንና ልቦናችንን ካዞርንበት እስከ እነርሱ ገ ፓ ለመዝለቅ ምን ያግደናል ወንድነቱ እንደሁ ከኛ ወዲደሳሳር ነው» ራስ አሉላ ሁልጊዜም ለመኳንንቶቻቸው ደ የህ ሆነ አሉላ ከሚችል ብዙ የጥበብ ዜናዎችን በዘሃስ ቅም ዕውቀት ያለው ሰውዓውና በሚገባ ያነጋግሩት» ብለው ወደ መቀሌ ምንም እንኳን ግብፅ ሁለት ጊዜ የላከችው የጦር ሁለት ጊዜ ሙሉም ድል ቢሆን የአ ዮሐንስ እምነትና ጥረት የነበረው ግን ከግብፅ ጋር በወዳጅነትና በሰላም ለመኖር ስለ ነበረ ይህነኑ እምነታቸውን የሚገልጽ ደብዳቤና መልእክተኛ ወደ ካይሮ ልከው ነበር። አሉ ራስ አርአያም የእኅታቸውን ልጅ እንዴ ንጉሠ ነገሥት ሳይሆን በንቀት እየተመለከቱ ። በዚህ ነገር መኳንንቱም አዝነዋል ተክዘዋልና አስብ በት ብለዋቸው ወጡ የአጹ ዮሐንስ ማስፈራሪያ ዱላ የሆኑት ቱርክ ባሻ ራስ አሉላ የንጉሠ ነገሥቱ ቀዳሚ ጦር ዋና አዝማች ሇሆነው ተክ ዜን ተሻግረው ጉዞአቸውን ወደ ጐጃም ኣቀኑ ። አጹ ዮሐንስ ያ መራራ መልእክት እንደ ደረሳቸውም አል ጋቸውን እንዲጠብቁቄ መቀሌ ላይ ትተዋቸው የነበሩት ራስ ባር ያው ወደ ሐማሴን ተሻግረው ደጃዝማች ወልደሚካኤልን ወግ ተው አጥሩን እንዲያደላድሉ ላኩባቸው። አጹ ዮሐንስ ለራስ አሉላ መርዶውን ሲ አዬ ጌታዬ ሰአሽከርነትስ መች በቃና ቀላዋጫቸው ነው እንጂ አሉ አሉላም የደረሰውን ነገርና የተጠሩበትንም ምክንያት ያወቁት መሆናቸውን ሲያረጋግጡላቸው ። ብለው እንደገና በሐሳብ ተውጠው መናገር ሲያቅታቸው ራስ አሉላ ቀረብ አሉና የወልደሚካኤል ጦር እኔን መክቶ የሚያቆይ እንደማይሆነ መኑኝ። ከዚያው ትግራይ ውስጥ ስለዋስሐርቲ ከተባለው መንደር ትወላጅ ከነበሩት ወይዘሮ ለምለም ከተባሉ ሴት ራስ አሉላ ልጅ ማስ ወለዳቸውንና ከራስ አርአያ ልጅ ከወይዘሮ አምለሱም ጋር መልእክተኛ በየጊዜው መመላለሱን ሰምተው ነበር ። የራሶች ራስ ማዕረግ የታወቁትን ቱርክ ፓሻ ያሉዋቸውን የማስፈራሪያ ዱላቸውን ራስ ለሆነው የገበሬ ልጅ አሽከራቸው የልጃቸውን የአምለሱን ። ንጉሠ ነገሥቲ ያላቁትንና ያከበሩትን የአሉላን ጀግንነት ጎ ታማኝነትና ፈላጭ ቆራጭነት ያልተቀበሉ መኳንንትም አሉላን ጠልፈው ለመጣል ወጥመድ ሲዘረጉባቸው መኖራቸውን አጣ ርተው የሚያውቁት ኣጹ ዮሐንስ አሉላ ሳይጠየቅ አሉላ ሳይስማማበት አሉላ ይሁን ሳይል አይሆንም እያሉ መኳንንቶ ቻቸውንና ባለሟሎቻቸውን ማሣፈር ያውቁበት ነበር ።