Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይህ መጽሐፍ የዛሬ ዓመት ገደማ በደንቡ ምርመራ አልፎ ታትሞ በወጣ ጊዜ ታላቅ ችግር ፈጥሮብኝ ነበር ። የሀገሬን ሕዝብ የሀገሬን ወግ በተለይም ተወልጄ ባደግሁባቸው ክፍሎች ያለውን ሕዝብ ስሜት በሚገባ ዐውቅ ነበር ። አብዛኛው ኢትዮጵያዊ በእግዚአብ ሔር መኖር በአውነት በፍትሕ በቅንነት እንዲሁም ለነዚህና እነሱን ለመሰሉ ነገሮች ሁሉ ተቃራኒ በሆኑ ክፉ ነገሮች መኖር አምኖ እስከቻለ ድረስ ወደይ በጐው ነዝር ለማምራት የሚጣጣር ሕዝብ ነበር ። ነገር ግን በኔ አስተያየት ካገር ወጥቶ በብዙ ነዢ ከማይመሳሰል ሕዝብ ጋር መኖር የሞት ሞት እንጂ ። ከሞት ይልቅ ስደትን የምመርጥ ከሆነስ ለእውነተኛ ነር ሳይሆን ለራሴ ብቻ እታገል ነበር ማለት ነው ። አልወለድም መልካም ። ጥቂት ያሳዘነኝ ሠልጥኗል በሚባለው ጊዜም ጨለማ ይባል በነበረውም ጊዜ ሲሠ ራበት የኖረው ብልግና ሲሠራበት በማየቴ ነው ። እኔም ሁሉንም ተሰናብቼ ከወህኒ ቤቱ ዘበኞች ጋር ወጥቼ ወዶመገዶ ያዬ አደባባይ በደረስሁ ጊዜ በብዙመቶ ሺ የሚቄቁጠር ሕዝብ በአደባባዩ ተሰብስቦ ይጠባበቅ ነበር ። ሕዝቡ ምንም ወንጀል የሌለብኝ ሰው መሆ ኔን ቢያውቅም እኔን ለማዳን የሚችልበት መብትና ዓቅም ስላልነበረው የሚሆነውን ሁሉ ዝም ብሎ በኃዘን ይመለከት ነበር ። ከመኪናው በወረድሁ ጊዜ እጄ በሰንሰለት እንደታሠረ ነበር ። የአምሳ አራቱ ዓመት ሽማግሌ በዕረፍትና በምቾት ሳይሆን በሥራ በመኖሬ ሰውነቴ ገና ጎረምሳ ያስመስለኝ ነበር ። ካለው ሁሉ ጭካኔያቸው ሓሳቤን ሳልገልጽ እንድሞት አልፈረዱብኝም ነበር ። ዓለም በእውነተኛ ኑሮ የተመሠረተች ቢሆን ኑሮ እናንተም ከመግደል እኔም ከመገደል አንደርስም ነበር ። ከሌሎች ፍጡርች የምን ለየው በታላቁ መንፈሳችን ነበር ። ይኸውም አንደኛ ለሰዎች ትምሕርቴን ባለማካፈሌ ሲሆን ሁለተኛ በመ ሞቴ የምትሠቃይ አሮጊት እናቴ በሕይወቷ ስለነበረች ነው ። ኢየሱስ የሰው ልጅም ቢሆን የእግዚአብሔር ልጅ በሁለቱም በኩል ቸር መሪ ነው ። የኔም ክርስቲያንነት በአንድ ወላዋይ ቄስ እጅ በውሀ ተጠምቄ ክርስቶስ የሚጠ ላውን ሐሰትና ማጭበርበር እየሠራሁ ክርስ ቲያን ነኝ በማለት ሳይሆን እንደርሱ ቅን ትምህርትን ሳስተምር በግፈኞች እጅ ደሜ ፈስሶ በደሜ ተጠምቄ የክርስቲያንነትን ጸጋ በመቀበልና የክርስቶስን ምሳሌነት በመከተል ነው ። ከኛ መካ ከል ማንኛውም ሰው መሞት ክፉ ነዝር ነው ብሎ ቢያስብ ሞትን በቀጥተኛ መን ገድ አስቦታል ለማለት የማይቻል ነው ። ምክንያቱም ጥቂት መልካም ነዝር ለማድረግ ካልሞከርሁ በቀር የዘወትር ስሚቴ በርግጥ ይቃወመኝ ስለነበር ነው ። ሞት ሁለት ነገሮችን የያዘ ነው ። ወይም ሰዎች እንደሚሉት ሞት የነፍስ መለወጥና ከዚህ ዓለም ጣጣ አልወለድም «ወዮለት። ብዙ። «የምላችሁ ሁሉ ምንም ካልገባችሁ አልወለድም «እግዜር ልባችሁን ስስ አድርጎባችሁ «እኔን ውስጤ ገብቶ ያቃጠለኝ ኃዘን ገብቶ በውስጣችሁ «እናንተን እንደኔ በጣም ያቃጥላችሁ «እ ይህን ስናገር ሕዝቡ በፍጹም ፀጥታ ያዳ ምጠኝ ነበር ። ኢየሱስ ክርስቶስ ለቀበሮዎች ዋሻ ለዎፎች ጐጆ አላቸው ሶሰው ልጅ ግን ራሱን የሚያስጠጋበት ቤት የለውም ብሎ ነበር ። እንግዲህ እናንተ በፃዕረ ሞት ላይ ከመልአከ ሞት ጋር ይደረጋል የምትሉትን ረጂም ጥያቄና መልስ ኢንተርቪው መቼ ላደርገው ነው ። ሰውነቴ ጥቂት ጥቂት ሽምቅቅ ይል ነበር። ከጥይቱ ተኩስ ጋር ሕይወቴ ተተኩሳለችና ይህን ለማጻፍ የቻልሁትም በመ ንፈስ መጥቼ ነው ።
ብዙ ጸሓፊዎች በማንም አገር በማንም ሕዝብ ላይ አንድ ነገር ለመናገር ሳይፈቅዱ ሲቀሩ አንድ አገር አንድ ሕዝብ በሓሳባቸው ፈጥረው በሰው ላይ ሊደርሱ የሚችሉትን ነገ ሮችና ሰዎች ሊያደርጓቸው የሚገቧቸውን ነገ ሮች ማንንም በማይመለከት ነፃ ዓየር መግ ለጽ ከጀመሩ ብዙ ጊዜ ነው ። የሰውን ልጆች በፍቅር በሰላም በወንድማማ ችነት ለማኖር ችግርን መከራን ድንቁርናን ጥላቻን ግፍን ለማስወገድ ብዙ ተደከመ የብዙ አልወለድም ሰዎች ሕይወትም ጠፋ እንጂ ዓለም ከሚፈለ ግባት መልካም ደረጃ ገና አልደረሰችም ። ሰውን መግደል ጀግንነት ሰዎችን በመከራ ላይ መጣልና መል ካሙን አኗኗር መበጥበጥ የወንድነት ሙያ ሰዎችን እየዘረፉ ካስፈላጊው በላይ የሆነ አልወለድም መሰብሰብ ባለጸግነት ሸፍጥ ማጭ ሀብት ማታለል የፖለቲካ ችሎታዎች ሌሉ የረከሱ ተግባሮች መልካም ሥራዎች የሚባሉበትን ጊዜ ሁሉም ሰው በዕፍረትና ጸጸት ሊያስታውሰው ይገባል። «መልካም ። » «መልካም ። መልካም ። አልወለድም ልዩ የሆነ የሕፃን ምግብ እንዲዘጋጅልኝ አዘዘ ። » አልወለድም «አንተ ሰይጣን መሆን አለብህ ። አልወለድም መተየኝ ሰው ነኝ » አልሁት ። ደኛ አንድ ሰው ቢያንስ ቢያንስ ሬ ንና አካባቢውን እንዲሁም የሚኖርባትን ዓለም የሚያውቅበት መጠነኛ ትምህርት ሳይኖረው እንዳይቀር ማድረግ ። ኛ በማንኛውም ሰው ምክንያት የሰው ልጆች ማኅበራዊ አቋም እንዳይጉዳና እንዳይ በላሽ ለወገን ለዘር ለሀብታም ለደሀ ለታ ናሽ ለታላቅ ሳይል አጥፊዎችንና በጥባምጮችን ያለምሕረት የሚቀጣ ብርቱ ሕግ መመሥረት ኛ ማንኛውም ሰው የሌሎችን መፀት ሳይጐዳ የራሱን መብትና ድርሻ የሚከላኮፅ በት ፍጹም ነፃነት እንዲኖረው ማድረግ ኛ እያንዳንዱ ሰው ሌሎች ከሌሉ ራሱብቻ ሊኖር አለመቻሉን ዐውቆ ለሰዎች አልወለድም ድ ሁሉ ፍቅርና ርኅራጌቴ እንዲኖረው ከልጅነቱ ጀምሮ ፍቅርና ርኅራጌቴን እንደሃይማኖቶች ሁሉ እንዲያጠና ማድረግ ። ኛ በሃይማኖትም ሆነ በሌሎች የአማ ኙን ሰው የግል ስሜት ብቻ በሚመለከቱ መንፈሳዊ እምነቶች ላንድ ሰው ፍጹም ነፃ ነት እንዲኖረውና በነዚህ ነገሮች ምክንያት ከሰዎች ጋር ተባብሮ የመኖር መብቱ እንዳ ይነካበት ማድረግ ። ያስገድዱኝ መልካም አልወለድም «እናንተእንደምትሉት ከሆነ ሰዎች እንዳ ይሠቃዩየሚሟገተውና የሚያስተምረው ጨካኙ ዲያብሎስ ሲሆን በግድ ተሠቃዩ የሚለው ቸሩ እግዚአብሔር ነው ። አልወለድም ዙጄ ሰውን መሬትን በመሰለ መልካም ቦታ የፈጠረ ለሕይወት መኖር ዋና ምክንያት የሆ ነውን ዓየርን ለማንኛውም ፍጡር ያለአድልዎ በሚደርስ ሁኔታ በመላው ዓለም በማያቋርጥ መሥመር የዘረጋ ወደላይም እስከ ከፍተኛ ርቀት እንዲኖር ያደረገ ሰው የፈለገውን ሁሉ እንዲያገኝ ማንኛውንም ጠቃሚ ነገር ከመ ሬት ውስጥ የፈጠረ ሰው የፈለገውን እንዲ ሠራ ከፍ ያለና ተመራማሪ አእምሮ የሰጠ ሰው እንዲረዳዳና እንዲተዛዘን ርኅራጌን ፍቅ ርን የተዘምዶና ሌሎችንም ስሜቶች ከተፈጥሮአችን የቀላቀለ ሁሉም መብቱንና ነፃነቱን ጠብቆ እንዲኖር ሲጠቁ የመቆጨት ስሜትን የፈጠረ አንዱ ሌላውን በመበደል ደስታ እንዳያገኝ በኅሊና የመወቀስን የመሳቀ ቅን በመጥፎሥራ የመሥጋትንና ሰላም የማ ጣትን የመቅጣትንና የመቀጣትን ስሜት የፈጠረ በጠቅላላው ተቄጥሮ የማይዘለቀውን መልካም ነገር ሁሉ የፈጠረ ቸር አምላክ ነው። በልዩ ልዩ አጋጣሚ ጻ አልወለድም ። አልወለድም ዳ የሆነ ሕዝብ ተሰበሰበ ። ይህም ሲሆን ሀ አልተሰማሙኝም የሚል ሰው ቀደም ብሎ በማስታወቅ የሥራ ን ዲሰጣቸው እ ፈለጄም አልወለድም መመመ ሀ ለ ደመወዛቸውን በቂ ባልሆነ ምክንያት እንዳይቆርጥባቸው ሐ በአገልግሎት ላይ በሚኖሩበት ጊዜ ሰብ ኅሊናቸው የማይቀበለው ሥቃይና መን ገላታት እንዳይደርስባቸው ማድረግ ያስፈልጋል። መልካም። አልወለድም ኗ መንገድ አውጥተንለት ነበር ። ከጊዜ በኋላማ ከመንግሥት የተበደርነውን ገንዘብ የተወሰነው ጊዜ ከመድረሱ በፊት ከፍለን ጨርሰን ነፃ ሰዎች ስንሆን አንድ የልጆቻችን ትምህርት ቤት አንድ ጥቂት አልጋዎችያሉት ክሊኒክ ከመሥራታችን በላይ የርሻ መኪናዎችና አንድ የኤሌክትሪክ ጄኔ ረተርሌሎችም አስፈላጊ የሆኑ ዕቃዎችገዛን። መልካም ቦታ ለሚሠራበት ሰው ቁራጭ መሆኑን እግዚአብሔርም ሰውን አልወለድም እንዴት እንደሚወድው የመሬት ጌታ ማድ ረጉ ብቻ በቂ መሆኑን ያስረዳ ነበር ። የልጆቻችን የንባብ መልመጃ ተረቶች ሁሉ አንድ ሰው ጥበብን ለመከታተል መሬትን ለግልማት ሲደክም በሽታ ወይም አደጋ ደር ሶበት ሲጨነቅ ሌላው ሰው ደርሶ እንዴት እንደረዳውና እንዳዳነው በዚህም ምክንያት አንዴት ወዳጆች ሊሆኑ እንደቻሉ አንድ ሰው የነፊና በልጅነቱ በአንድ በሽታ ሙታበት ቃደ በሌላት መጥፎ የንጀራ እናት ሲሠ አድጎየቀሩት ልጆች ሁሉ እንደሱ እና አልወለድም ቶቻቸው ሙተውባቸው እንዳይሠቃዩ እናቴን የገደለበትን ዓይነት በሽታ የሚከላከል መኗ ኃኒት እንዳገኘ ተንኮልና ክፉ ሥራዎች በሬ ሪያቸው ላይ ከፍ ያለ ሥቃይ እንዳደረሱ የሚያሳዩና ይህን የመሰሉ ነበሩ ። ሰዎች በሙሉ ደኅና ካ ሆኑ ወይም ለመልካሞቹ ሰዎች ሌላ የተለየ ዓለም ካልተገኘላቸው ሰላማዊዎች ሰዎች እን ዴት በሰላም ሊኖሩ ይችላሉ ። አልወለድም አልወለድም እግዜር ገነት አድርጎ ቢፈጥራት እንደ ወንድማችን እንደ ከሳሹ ያሉት የማይ ሠሩ የማያሠሩ ሰዎች ገሐነም አደረጓት » አልሁ ። በብዙ ነገር የበሰልሁና ያወቅሁ ሰው በመሆኔ አዲሱ ሁሉ መልካም የቆየ ሁሉ መጥፎ ከሚመስላቸው ሰዎች እጅግ የተለየ አስተያየት ነበረኝ ። አንድ ቀን ከከተማ ወደ ሥራችን ቦታ ተመልሼ ከጓደኞቼ ጋር ስላዲሱ መንግሥት ሁኔታ ስናወራ ከጓደ ኛቼ አንዱ «በአሁኑ ዘመን እውነተኛው ዲሞክራሲ ያለ በየትኛው ክፍል ይሆን። ዲሞክራሲ ያለ በየት አገር እንደሆነ ሊ ውቅ የሚችል ግን ተጠቃሚው ሕዝብራ ብቻ እንጂ አንዳንድ የፖለቲካ ሰዎች የሚ ያወሩትን ወሬ በመስማት ብቻ አንድ የውጭ ሕዝብ የአንዱን አገር አስተዳዶ በሙሉ ለማወቅ አይችልም ። ዳጄናኔ በቀር ከድሮ ን ንቱ ውስጥ ጉዳዩን ያማከርናቸው የድሮው የትምሀርትና የማስታወቂያ ሚኒስቴር አንድ ወጣት ይክተር አንድ ነጋዴ አንድ ባለእን ዱስትሪ ሰውዬ አንድ የማተሚያ ቤት ባለ ቤት ሌሎችም ብዙ ሰዎች አብረውን ተቀም ጠው ዓፃበሩ ። ወታደ ፎጀ አልወለድም ሮች ያገራቸውን ሕዝብ ለጦር አለቆቻቸው ለማስገዛት ከመታጠቅ ይልቅ ወገናቸውን ወደ መልካም ዕድል ሊያደርሱ የሚችሉ መሪዎችን ቢደግፉ ሕዝብ የነሱ ጠላትና ተቃዋሚ ሁና ከመነሣት ይልቅ በሰላም አርፎ እየሠራ ኑሮ ቫሽል የነሱም ኑሮ አብሮ ይሻሻል ሮች ጥቅማቸውን የሚያገኙት ከሚከፍለው ሕዝብ እንጂ ከማ ሠርቶ ግብር ከጄኔራሎቻቸው ጌጣጌጥ አይ ርሻሎቻቸውና ደለም ። ከዚያም ከዚያም ሲል ሁለት መቶ ሺህ ያህል ሕዝብ በጥቂት ጊዜ ውስጥ ተሰበሰበ። ፍርድ ቤቱ የተለመደው መጠነኛ ቤት መሆኑ ቀርቶ ብዙ መቶ ሺ ሕዝብ የሚይዘው የስፖርት ጨዋታ ሜዳ እንዲሆን ተደርጎ የእ መ አልወለድም ጀጁ ጄ ውነትና የነፃነት ስሜት ያላቸው ሁሉ ዐይተው በኔ ቅጣት ተስፋ እንዲቆርጡ በጨ ዋታሜዳ የተደረገው ፍርድ ለማንኛውም ሰው ክፍት ነበር ። ሁነው እንዲኖሩ ማሳወቅ አልወለድም ኒ ኛ እያንዳንዱ ሰው ሲቻለው የሌ ችግርና መከራ ለማቃለል እንዲሞክር በርሄ ለው ደግሞ የራሱ የሆነውን መልካም አኗኗር እንዲጠብቅ እንጂ ሌሎችን እንዳይጐዳ መከ ከል ኛ ሰዎች ሁሉ ኑሯቸውን በማሻሻል ከሰላ ማዊና ንጹሕ ኑሮ እንዲደርሱ በተቻለ መጠን በትምህርትና በሥራ መገፋፋት ለነዚህም አር አያ ሁኖ መገኘት እነዚህ ሥራዎቼ ወንጀሎች ናቸው ። አልወለድም አይደሉም ። አልወለድም መልካም ። መልካሙ ሰው ሶክራትስ ሞት በተፈረደበት ጊዜ ከተናገረው ቃል ጥቂት ልንገራችሁ ። ከታገሣችሁኝ የታላቁንና በኔ ስሜት ቅዱሴ የሆነውን ሰው የሶክራትስን ቃል ልጥቀስላችሁ «በነ ሳዶ የተደረገው የሞት ፍርድ መልካም ነገር ኔ አልወለድም ነድዊጳ ነ አልወለድም እንደሆነ በእውነት እነግራችኋለሁ ። እንዲሁም በሌላ መንገድ መልካም የሆነ ተስፋ እንዴት ያለ ታላቅ ነገር እንደሆነ እንመልከት ። ወይም ሰዎች እንደሚሉት ሞት የነፍስ መለወጥና ከዚህ ዓለም ወደሌላ ቦታ መጓዝ ነው ። ከሞቱ በኋላ ምንም ማወቅ ከሌለ እንደእንቅልፍ ከሆነ አንድ ሰው ምንም ሳያይ በሕልሙ እንኳ ምንም ሳይሰናከል እንደሚተኛበት ጊዜ እንቅልፍ ያለ ከሆነ ሞት አንድ አስደናቂ መመረቅ ነው። አንድ ሰው ሕልም እንኳ ሳያይ በከባድ ዕንቅልፍ ተውጦ ያሳለፈውን ሌሊት የሚመርጥ ከሆነ በሕይወቱ ሙሉ ያሳለፋቸውን ሌሊቶችና ቀኖች ከዚያ ሌሊት ጋር እያመዛዘነ ከተመ ለከተ በኋላ በሕይወቱ ሙሉ ካሳለፋቸው ሌሊቶችና ቀኖች ከዚያ ሌሊት ይበልጥ የሚ ጣፍጡ እንዳሉ ካነጸጸረ ማንኛውም ሰው ተራው ሰው ብቻ ሳይሆን ታላቁ የፋርስ አልወለድም ንጉሥ እንኳ ከዚህ መልካም ሌሊት ጋር ሊያነጸጽራቸው ከሚችላቸው ሌሊቶችና ቀኖች የሚያገኘው ተመሳሳይነት ጥቂት ይመስለኛል ። ነገር ግን በሌላ መንገድ ሞት ከዚህ ዓለም ወደሌላ ቦታ መጓዝ ቢሆን የሞቱት ሰዎች ሁሉ እዚያ አሉ የሚ ሉትም እውነት ቢሆን የፍርድ ቤቱ ዳኞች ሆይ። ከዚያም ፓለሜዴስን የቴላ ሞንን ልጅ አያስንና ሌሎችንም በጥንቱ ጊዜ ትክክለኛ ባልሆነ ፍርድ የሞቱትን ሰዎች አገኝቼ ለራሴ ያጋጠሙኝን ነገሮች እነሱን ከገጠሟቸው ነገሮች ጋር ሳነጻጽራ ቸው አንድ ዓይነት የሚሆኑ ይመስለኛል ። ይሁን እንጂ በዚያም ይሁን በዚህ ከዚህ ዓለም ኑሮ የሚሻል ካልሆነ በቀር ከዚህ የከፋ ዓለም እንደማያጋጥመኝ ስለማምን ሞቴን በጭራሽ ክፉ አልለውም ። በኔ ላይ ሞት የፈረደው መንግሥት እኔን የመሰሉት ሰዎች ሥልጣን እንዲይዙ የረዳናቸው ሰዎች ያቋ ቋሙት መንግሥት ነው ። እኔ የፈለገው ይድረስብኝ ግዴለም ሞትን የማልፈራ አልወለድም አንድ ሰው ነኝ ። «እኔስ ይኸው አረፍሁ መገላገሌ ነው ከዚህ ዓለም ጣጣ አልወለድም «ወዮለት። «የዋሁ ይቅርና ክፉው ትፅቢተኛው «ጸድቁ ይቅርና ክፉው ኃጢአተኛው «ሌላው ሁሉ ቀርቶ ምንም ግፍ ሳልሠራ ሞት የፈረደብኝ ዓመፀኛ ዳኛው «ባይኔ ማየት ቀርቶ መስማት ስለማል ፈቅድ መከራ ሲያገኘጡ «ፈጣሪ ባለበት በወዲያኛው ዓለም ባል ታወቀው አገር «በእሥራት በቅጣት በሥቃይ በችግር «የሚገኝ ከሆነ የሚሠቃይ ፍጡር «ደግሞ በሌላ ዓለም ያውም ሙቶ ማረፍ በማይገኝበት የሰውን ልጅ ሥቃይ እያ የሁ ዘወትር «ሳለቅስ ስጨነቅ ስከፋ ከምኖር «ሁሉን የፈጠረ ሁሎን የሚፈትን እግ ዚአብሔር ይመስክር «ለኔ ቀ ብ እንዳልነበርሁ ሁቼ በመ ቃብር ብቀ ና ካልቀረ እርግማኔን አሁን ላሳር ፍባ በጭራሽ አልልም እግዚአብሔር ያጥ ሳላም ክፉ ነገር አልመኝላችሁ አልወለድም «ግን ሳትረዱልኝ ሲጐዳኝ የኖረው ለሰው ልጆች ማዘን ገብቶ በልባችሁ «እኔን በሕይወቴ ሰላም እንዳሳጣኝ እናንተ ንም ደግሞ ሰላም ያሳጣችሁ። ስለዚህ ዓለም ጉዳይ የማውቀው እስከዚህ ጊዜ ነበረ።