Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አልገረመኝም አለ ደስታ ያው መድኃኒት ሰርቀህ ነው።
ሲል ጠየቀ ክብሩ። ሲል ጠየቀ ክብሩ ደስታ ክብሩ ጥፋት እንዳጠፋ ሲያውቅ ለአመክንዮ በማይመች ሁኔታ ድርቅ እንደሚል ያውቃል እዚሁ መጽሐፍ ውስጥ የሌለህን ችግር ለመፍታት እየጣርክ ትኖራለህ አለው ማለት። አለ ክብሩ። አለ የውቢትን ደህንነት ለማወቅ በመፈሰኘገ በጣም ደህና ከመሆኗ የተነሳ አንድ ቤት አብሬ ባላድር ኖሮ ትናንት የተፈጠረው መፈጠሩን አጠራጠር ነበር አለው ይፄን ያህል ጠየቀ ክብሩ ርጳከከ ከነ ጳርከኬከ ገርማል ስሉ ወገን በሌላ ወገን ደግሞ ለምን ጣ ከ አሠ ጠየቀ ክብሩ። ጠየቀ ክብሩ ደስታ የተለየ መፍትሄ ያመጣለት ህ ስኮ። እኔን አይደለም እኮ የደፈርከው ችሎቱን ነው ካሳ ዳኛው መ ቢከበ ከሃ በቤከ ኀተዋወቃላችሁ እንዴ አለች ሰብለ በተራዋ በመገረም ወንድሜ ነው አለ መኮንን ሰብለ ግራ ተጋብታ ያባታችሁ ስምኮ አንድ አይደለም ኣለች ነገሩ እንዲብራራላት በማሰብ ባባት አንገናኝም መለሰ መኮንን ብቸኛ ልጅ ስለሆነች ያባት ስም አንድ ነጡ የሚመስላት ስለ ደስታ በደንብ ታውቃታለህ ስለ መኮንን ግንኙነታቸጡ የጠበቀ መሆኑን በመረዳት አዳም ሄዋንን ባወቀበት መልክ አውቃታለሁ ስለ ደስታ ወደ ሰብለ እየተመለከተ ሰብለ ፊቷ በአንድ ጊዜ ደም መሰለ ዳኛጡ መኮንን በጣም የተፈራ ስለሆነ በአንድ ዜ ወደ አማችነት መለወጡን ማመን እየከበዳት እንዴ። ሲል ጠየቀ ደስታ። ይፄን ማድረግ እንደማይገባኝ ታውቃለህ አይደል አለ መኮንን ከመቀመጫው ተነስቶ ወደ ደስታ ፋይል እያመራ ወንድም ለመቼ ነው ለወሬ ማቀበል ካልሆነ አለ ደስታ እየቀለደ መኮንን ደብዳቤውን አውጥቶ ሰጠው ደስታ ደብዳቤውን በእጄ ይዞ ትንሽ እንደማንገራገር ብሎ ማንበብ ጀመረ ዶር ደስታ በሥራው ታማኝና ትጉህ ነው በመልካም ምግባሩ ይታወቃል ራስ ወዳድነት የለውም ሆኖም ግን ለተለመዱ ስራተኛ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ ይህን ተገንዝቦ ፍርዱን ቢያቀልለት እአመኛለሁ ይላል ደብዳቤው ደስታ በአዎንታና በፈገግታ ራሱን ነቀነቀ ምነው። አለች ወደ መኮንን የ ች በመማፀን መልክ ወንድሜ ላይ ይግባኝ የምልባት ዳኛ የለችኝም አለ ደስታ አንባው ቡኩንጮቹና በአፍንጫው ጠርዝ ይወርዳል ነ ስለ መኮንን የእሱም እንባ በጉንጩ እየወረደ ደስታን ተቀመጠበት ስቦ እንደ ልጅነቱ አቀፈው ከሃ ጳርኪከ ከመኖር እስር ቤት ወደ ማረፊያ ቤት የተፈታው ደስታ የማረፊያ ቤት ኑሮው የተስማማው ይመስላል ታራሚ ደስታ ብለው ፖሊሶች ሲጠሩት ፈገግ ይላል ስንት ተቀጽላዎችን በህይወት ዘመኑ እንደቀያየረ ያስብና የሚቀጥለው ምን ይሆን ሲል ራሱን ይጠይቃል ልጅ ደስታተማሪ ደስታ ዛኪም ደስታ አሁን ደግሞ ታራሚ ደስታ ከንት ስው ሆኝ ኖርኩ። ጠየቀው ደስታ ሽበይቅህ ነው አለው ክብሩ ምን አዲስ ነገር አለው በማለት ሄንድን ነው የምትጠይቀኝ። መለሰ ክብሩ ሞክረኛ ራስህ ካልነገርካት በሚቀጥለው ላምንት ስትመጣ እነግራታለሁ ብሎ ግንባሩን በአጁ እንደመጫን አለ ደስታ ይፄ ራስ ምታት አሁንም አልጠፋም አለ ክብሩ እንዳንተ ዓይነቱ በጥባጭ እያለ ራስ ምታት ብቻ መሆኑም ተመስገን ነው አለ ደስታ አይ ግን ብትታየው ጥሩ ነው እየተደጋገመ ነው አኮ እ ንደቀልድ ስንት ጊዜ ሆነው ከስድስት ወር በላይ አለ ክብሩ ዝም ብለህ የሰው ራስ ምታት ቁጠር ኑሮህን አታበጅና ልጂ እንደሆነ ያንተው ነው አሁን ደግሞ ወስዶ የሚጥልልህ ጓደኛ የለህም አለ ደስታ በጣም አማርር እሱን አታንሳው ብዬ ነበር አለ ክብሩ ስላላነሳሁት ከአዕምሮዬ የሚጠፋ ይመስልፃል ዐይኔን ገልጩ ልጅ ባየሁ ቁጥር ፀፀት የማይለሰበልበኝ ይመስልፃል በህይወቴ የሰራሁትን አንድ ስህተት ላንተ ብዬነው የፈፀምኩት አለና ደስታ በ በቃ እንደውም አይ ቻው ብሎ የክብሩን መልስ ሳይጠብቅ ጥሎት ፄደ ጻጳስታ አንዴ ምን ሆነሃል ክብሩ ሊመልሰው ሞከረ ከደስታ ጥሎት መሄድ በላይ ግን የደስታ እንደዚህ ቶሎ ቱግ ማለትና ተቆጥቶ መሄድ የጤና ስላልመሰለው በጣም ተጨነቀ ደስታ እንዲህ ድንገት ተቆጥቶ ሲሄድ ይህ ሶስተኛ ጊዜው ነው ኣርኬከ ከሃ ጳርኪኬ አለመኖር ስታን ጠይቆ በመመለስ ላይ ሆኖ ጓደኛው ለምን እንዲህ ለተናገረው ማሰብ ጀመረ ምን ሆኖ ነው እንዲህ ቁጣ ቁጣ ሽ ሲል ራሱን ጠየቀ ፀፀቱ ከሆነ የኔ ከሱ ይብሳል በዚያ ላይ ። አለ ደስታ። ጠየቀ ክብሩ። አለ ክብሩ ደስታ ፊቱ መከራ እንዳረገዝ ያስታውቅ ነበር ክብሩ ይሄንን ፊት ደስታ ላይ ያየው እናቱ በሞቱ ጊዜ ብቻ ነበር ደስታ ክብሩን እንዳየ ራሱን አረጋግቶ ከተቀመጠበት በመነሳት ከኤ ከሃ ጳከከከ መዓዚ ብሎ ከአፉ ሳያወጣው ምን ሆነች ብሎ ክብሩ ደስታን በመገፍተር ወደ ማዋለጃኩ ከለላ ደስታ ከተነሳበት አግዳሚ ላይ ተመልሶ ተቀመጠ ክብሩ ከዚያች ቅፅበት በኋላ ለወራት የተከሰተውን ደህና እደሪ ብሎ እስከ ቤቷ የሸኛት መዓዛ ደህና እደር ብላጡ እንደዋዛ የቀረችው በዚያ ምሽት ነበር ዓመት አለ ለራሱ ሣ ዓመት ሙሉ በነጋ ቁጥር ከረጅም ቅዥት የባነንኩ ይመስለኛል አለ ቀጥሉም ህይወት ትልቅ እንቅልፍ ናት ያለ ፈላስፋ መኖር አለበት ኣለ ሞት እንዴት ደግ ነጡ። ክብሩ ከመዓዛ በላይ ይወድና ይመኝ የነበረው ልጅ እንዲኖረው ነበር አላት ለምን። እሱም እኮ ወግ ነወ አላት ደስታ።