Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ግን የምግቡ ብዛት የዓይነት እንጂ መጠኑ ር ንዳትነ አይነት ነበር በዚህ ጊዜ ነው ደስታ ን ምግቦች የደነገጡና የጨነቃቸው ቁ ቤት የሚቀርቡ ነገጡና ነ ት ያለው ከአንግዶቹ አንዲ ተረቡን ለማስቆ በሷ ፈሰግ ድን ነው። አሮጌ ጣሪያ ዛፎች በሩቅ የሚታይ ተራራ ምናምን ሌለ ምንም የሰም አለች ለምን በተራ ወራ ጊዜ እንደሚያሳልፍ ነው። አላት በዚያ ላይ ደግሞ አንተ ብትወደኝ እንኳን እኔ ላልወድህ እችላለሁ ሸ ይ ባክሸ አላት አጁን እየዘረጋላት ሄሽው ብላ ማለችለት ለመሃላ የዘረጋችውን እጅ እንደያዘው ቀረ ነብለ እንደማፈር ብለ ጎንና ጎኗን ቃኘት ልቀቀኝ እንጂ አለችው አላት ገኮሳ ነዋ አለችው ድብኝ ብሎ እጂን በሁለት እጆቹ ይዞ እውነቴን ነው ።
አለና ፀጉሩን እንደማከክ ብሎ ሳቁ ክፀ ት ዕቃ እንደሚፈለግ ሰው አጐነበሰ ደስታ ተከትሎት አንፍዖ ፈበኻችችሻሽ ለማየት ይመስልብሃል አለው ክብሩ ከት ብሎ እየሳቀ ውን ማሳለፍ ስላልፈለገ የውቢትን እግር በጨረፍታ ዘም ሊል ከውቢት ጋር ዐይን ሰዐይን ተጋዥ ከ ፊቱን ወደ ደስታ መለሰ ደስታ የሆነውን ሁሉ አስተውሎ ደን ን ተመልካች መሆን አን ከኮ አንተ እንደሆነ አያልቅብህም ሲል መለሰ ክብሩ ዴት ደስ ይላል መሰለህ አለው ሰውዬዮ ክብሩ ደስታ ይህን ያህል በያንዳንዱ የህይወቱ እንቅስቃሴ እንዴት ተፅዕኖ ፈጣሪ አንደሆነ መረዳት ያቅተዋል ከመጠን ያለፈ የራስ መተማመን ስላለው ይህን በጓደኛው የአስተሳሰብ ተፅፅኖ ሥር መሆንን እንደ የበታችነት አይቆጥረውም ደስታም ቢሆን የሚለውንና የሚያደርገውን ድርጊት በላይ ነኝ ከሚል ወይም የበላይ ለመሆን ከመፈለግ በመነጨ ተነሳስቶ አይደለም ክብሩ እርግጠኛ አይደለም እንጂ ደስታ ውስጥ አንድ አይነት እውነትን ለመናገር የመፈለግ ፍጥነት አለ ታዲያ ከሁሉም ሰው ጋር አይደለም ይመርጣል በጣም ይመርጣል ክብሩ ራሱን ደስታ ከመረጣቸው ጥቂት ሰዎች አንዱ እንደሆነ አድርጉ ያስባል ለምንድን ነው የመረጠኝ። ደስታ በጥያቄው ቀጠለ ክብሩ። አለ ክብሩ ሩ ፃኪም ነህ አይደል ደስታ ጠየቀ ቁጥራለሁ አለ ክብሩ እሱን እኔ ልመስክርልህ በጣም ጥሩ ሃኪም ነህ አለው ደስታ። ክብሩ ረዘም ቂ ጠየቀ ለምን አፍራለሁ። ክብሩ ሌላ ጥያቄ ወረወረ አዋቂ የሚባለ ነገር አለ ብዬ አላምንም አለ ደስታ ለምን ታስዝ ደኛለህ በሚል ስሜት ፍራሽ አለ ክብሩ ትንሽ ያበዛህው አይመስልህም ሲል ቀጠለ በፍፁም ደስታ ፈርጠም ብሉ መለሰ በአቋሙ እንደሚፀና ምንም አልነበረውም ዴት ይሆናል። ክብሩ ነበር ክ ሀ አለ ደስታ ከሃ ከ ። ንግዲያውስ ለማለት የፈለግኩት አዋቂ የለም መልብቻ ለማለት አይደለም የትም ቦታ ቢሆን አልገባኝም አለ ክብሩ ሾ ይሌ ገ እንጂ አዋቂ የለም አለ ደስታ በአጭሩ ለማስረጐጉ ኒን ሺ አለ ክብሩ። አለ ክብሩ እየቀለደ አለ ደስታ እየቀለደ ግን አልነበረም ጉሺ አለ ክብሩ ዙሪያውን ለመቃኘት እየተዘጋ ደስታ ቀጥሏል ተመልከት እዚያ ኩኪስ ምናምን የተደረደረበት ጋር ያለውን ትርምስ ክብሩ ወደ ተባለው አቅጣጫ ተመሰከተ ከረባታቸውን ያሰሩ የዲዛይነር ኮትና ሱሪ የለበሱ ሰዎች ጠረጴዛ ከበው በሰው ትከሻና ወገብ መሃል እጆቻቸውን አሾልከው በወጉ ያላዩትን የቆየ ኩኪስ በዘይት የተቀቀለ አትክልት ሳንዱችና የለዘዘ ከጨ ፍርኳከብ ከሃ ርቤከር አለመኖር የድንች ጥብስ ለማግኘት ይጣጣራሉ ክብሩ ጊ በጭንቅላቱ ደስታን ጠየቅው ዳኣ ንት ሰዓት ነው አሁን አለ ደስታ በረጋ መንፈስ ክብሩ ትዕግስቱን እየተማጸነ አራት ሰዓት ተኩል የምትሄድበት አለህ። አብጀው አንዲህ አይነት ምግብ ከመብላት እንዲቆጠቡ የሚ ን ት ነው አለ ክብሩ በመሃል ዝህ ፌ ሃኪም ማለት እኮ በሁለት ህግ መተዳደርን ከታ ብረተሰብ አካላት አንዱ ነው አንድ ለራሱ አንድ ካው ሰ በለ ዕድል ማን ነው ክብሩ ነገር ለመቆስቆስ በመፈለግ መልሱን ገምቷል ዝሩ አታናግረኝ ወዳጄ አለ ደስታ ዝለው ተናገረው ምን አስፈራኽ አለ ክብሩ መዛል ያሉት ሰውዬ አይነቶች አለ ደስታ ክብሩ ማንን ማለቱ እንደሆነ ገብቶታል። ደስታ ጠየቀ። ዲ የሄድኩበትን ሃገር የሚለውን ሰው አጥብቆ እንደሚጠላ ያዐቅ ነው ለው ሁሉ የሌለውን ያውቃል አስታዋሽ አይፈልግም ፈጠነ ይህን በለመረዳቱ ምክንያት ሰው ሁሉ አንዲርቀው የሚያደርገው ራሱ መሆኑን አያውቅም በዚህ ምርጫ ውስጥ ፈጠነን ማንም ሰው አእንደማይጠቁመው ደስታ ብቻ ሳይሆን ፈጠነም ያውቃል ምክንያቱ ደግሞ ሰው ሁሉ ቢያንስ የፈጠነን ያህል እየኖረ እንደሆነ ስለሚሰማው ልዩነቱን ማወጅ አይዋጥለትም አስመራጭ መሆን የፈለኩት አንተ አንዳትመረጥ ለማድረግ ነው አለ ደስታ ከጐኑ ወደተቀመጠው ክብሩ ዞሮ ለምን። ክብሩ መልሶ ጠየቀው ሰው መርጦ የማይሰማውን ሰው መሾሙ ይገርማል አሱማ መቅረት ያለበት ነገር ቢኖር ምርጫ ነው ምክንያቱም እውነቱ አማራጭ በህይወት ውስጥ የለም አለ ደስታ እስኪ አስበው እኔ እና አንተ አሁን እዚህ ተገኘን እዚህ የተገኽው እኮ በብዙ አጋጣሚዎች ስብስብ ምክንያት ነው። አለ ክብሩ ከፈ ር ከተቀመጠው ውጪ ለሌላ ምን መንገድ ሊኖር ይችላል ብሉ ዓፍ በ ተመልከት አለና ደስታ በድጋሚ እጁን አወጣ ዶር ደስታ አስመራጭነትህን ተቀብለናል አለው ሰብሳቢው ሌላ ፃሳብ ለማቅረብ ነው አለ እሺ ቀጥል አለው ሰባሳቢው ለምን ምርጫ እና ቆጠራ ውስጥ ከምንገባ አምስት ሰዎች እጃሻቤን አውጥተው አይገቡም አለ በአዳራሹ ውስጥ ጉምጉምታ ተሰማ የተቃውሞ ይሁን የድጋፍ አልለየም ይህን ፃሳብ እደግፋለሁ አለ አንድ ሌላ ተሰብሳቢ ሁሉም ሰው በድጋፍና በጭብጨባ ተስማማበት አየህ እንዴት በቀላሉ ሰው ሰውን እንደሚከተል አሁን ይፄ የአብላጫው ድምፅ ነው ትላለህ። አንዳንድ ጊዜ የአብላጫው ድምጽ ሲባል የአምባገነንነት ድምጽ ጐልቶ መሰማቱ ይመስለኛል አለ እና በመቀጠል ሰው ለመኖር ሌላውን ሰው ይከተላል አንድ ብቻህን የራስህ የሆነ ድምጽ አለኝ ብለህ ካስብክ ተሳስተፃል አለ እሺ በፈቃደኝነት እጅ አውጡ አለ ሰብሳቢው ፈጠነ እጁን ቀድሞ ዮ ቀሰረ ከሃ ቤከ ር የልጅነት ስሜት ነው ሲል አሰበ ደስታ ልጅነት እውነት ስሜት ደግሞ የማይዙትና የማይቆጣጠሩት ፍቅር የማይዙት የማይቆጣጠሩት እውነት ነው ከተሰማ ሊክዱት የማይችል ከሌለም የማይፈጥሩትና ሊያስመስሉት የማይችል እውነት ፍቅር ለምን ተፈጠረ። አለችው ልፈልግም አላት ለምን። አላት ወዳጅነቱ ነዋ አለች እሱንም ብቻውን አልፈልግም አላት ታዲያ ሌላ ምን አለ።