Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ህህ ሲን ን ንን ንን ን ን ተ ንን ሄ ተ ሄን ሄን ሄሄ ሄሄ ፈፋ ሄሄ ፊፋ ሄሄ ፈፈ ሄና ሩቴ ሩቴ ን ዓንሩ። እኔም እሱው እገዳየው እሱው ጽፎ እሱው ያሳትመዋል በማለት ተስፋ አድርጌ ሳለ በልዩ ምክንያት ሊጽፈው ሳይቻለው ቀረ ማለትን ስለሰማሁ ያሰበው እገዳይቀርበት እሱን ሁኝ በሱ ተገብቼ ከብዙ በጥቂቱ ተገልጾ ሐሳቡ በጽሑፍ ጐልቶ በማኅተም ተራብቶ ለሁሉ ይደርስ ዘገድ በማለት ይህገ ትንሽ መጽሐፍ አሰናድቼ ሳቀርብ ተመልካቾች በውስጡ ባለው ፍሬ ነገር እንዲጠቀሙበት እየተማመገሁ ነው ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ።
እኔም እሱው እገዳየው እሱው ጽፎ እሱው ያሳትመዋል በማለት ተስፋ አድርጌ ሳለ በልዩ ምክንያት ሊጽፈው ሳይቻለው ቀረ ማለትን ስለሰማሁ ያሰበው እገዳይቀርበት እሱን ሁኝ በሱ ተገብቼ ከብዙ በጥቂቱ ተገልጾ ሐሳቡ በጽሑፍ ጐልቶ በማኅተም ተራብቶ ለሁሉ ይደርስ ዘገድ በማለት ይህገ ትንሽ መጽሐፍ አሰናድቼ ሳቀርብ ተመልካቾች በውስጡ ባለው ፍሬ ነገር እንዲጠቀሙበት እየተማመገሁ ነው ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ መግቢያ ይህ መጽሐፍ ከዚህ ቀደም በቿ ዓም ከሙሉ በክፍሉ ባዲስ ዘመን ጋዜጣ እየተከፋፈለ ይቀጥላል እየተባለ ታትሞ ስለ ነበረ ሑረተ ቃሉንና ሐሣበ ፍኖቱን የተከታተሉ ከቶውንም ስለ ባሕረ በር አከፋፈት ብዙ የትንቢት ቃል ስለ ነበረበትና ይሀም ዛሬ ስለ ተፈጸመ ለምን በመጽሐፍነት መልክ አሳትመውም እያሉ ስለጠየቁኝ ከዚህ ቀደም በጋዜጣም የወጣውገና ከጋዜጣ ተቆርጦ የቀረውን አንድነት ሰብስቤ ለግርማዊ ገጉሠ ነገሥት ለቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለኛው ዓመት የልደት በዓል መታሰቢያ እንዲሆን ታተመ አግዐዚ የአሳብ መነሻ ያደረገው መቅድም በዚች በምታስገርም ዓለም በአስገራሚነቷ ላይ አስገራሚ ነገር ሲደረግ ከመኖሩ የተነሣ ከመንገድ ላይ ቁሞ ፍጥረትን በሚያስተላልፈው በዓለም ፖሊስነት የሚዘዋወረውን የደቂቀ አዳምን መንገድ ሲመረምሩት ደንና ጥሻ ገደልና ዋሻ ወጣ ገባና ስርጉጥጉጥም ሆኖ ይገኛል እገደ መንገዱም የመንገደኝኖቹ ታሪክ የዚያን ያህል ነው። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ እንደዚህ ያለውን የብልሆችንና የትጉሆችን ኑሮ ሲያዩት መፈጠርን ያስመሰግናል። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ በዚህ መሠረት ግርማዊ ገጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የሕዝባቸው ዓይን እንዲከፈትና የአእምሮው ዓይነ ሞራ እገዲገፈፍ ዓይን አብራ የሆነውን ትምሀርት ከሕፃናት ጋር ስለ አስተዋወቁት ወጣቶቻችን ተምረው በዕውቀት አብበው ሥልጣኔን አፍርተው ከፍ ያለውን አገልግሎት የሚያበረክትበት ጊዜ ደርሷል። ስለዚህ በውጭ አገር ከተገኘው ትምህርት እዚሁ ያለው የዱሮው ልማድ ይሻላል። በእንደዚህ ያለው ነገር ከዚህ ቀደም ወደ ውጭ አገር ሒደን ነበር ያሉ ሁሉ አሰልቸተውናል። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ መውለጃው ሳይኖር ልጅ ልውለድ ብሎ የሚያስብ እገዴት ያለ ጃንደረባ ነው። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ እንዲያውም በመላ ስገገምተው ዛሬ ወደ ውስጥ የሚሰበሰቡበት እንጂ ወደ ውጭ የሚወጡበት ገዜ አይደለም። ከማኅፀናቸው ከወጣው ማኅፀን ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ የወጣሁ ስለሆንሁ በርኅራጌ ቃል አባክሀ ልጄ ይሀን ዕብድ ዓለም አምነህሀ አገርሀን ጥለህ ወደማታውቀው አገር ልሒድ ማለት ይቅር እያሉ ስለ ለመኑኝ እኔም ረገብ ባለ ቃል አያቴ ይሀን ፈርቼ ሳልማር ብቀር የልጅ ልጅ እሀል ፈጅ በኋላም ጅብ አስፈጅ። ይሁን እገጂ ሕልምን ፈርቶ ሳይተኙ አያድሩም እገደሚባለው ገና ጦርነት ሳይነሣ አይቀርም ተብሎ ትምህርት የሚቀር አይደለም ዓለም እንደሆነ መቼም ጦረኛ ነው አንድ ጊዜም አንኳ ቢሆን ጦሩን የሰቀለበት ጊዜ የለም። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ አንዳንድ ወጣት ዉደ ፈረንጅ አገር ለትምሀርት ለመሔድ ሲነሣ እንደዚህ ያለ ዝብዝብና ንዝንዝ የሚቀርብለት ከሆነ አገር ምኑን ሠለጠነ። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ አራተኛ ክፍል። ልጃችንን ከሸፈተብገና የውጭ አገር ካስመኘብ አገዱ ይህ ነው «አግዐዚ» ገና በልጅነቱ ባቡር ሲያይ ይሀን ጊዜ ጊዜ እኛም ተምረን ቢሆን እንደዚሀ ያለ በሠራን ነበር እንዲሁም አኤሮፕላን የሚባል ነገር ባየ ጊዜ እኛም እኮ አኤሮፕላን እንደሠሩ ሰዎች ያለ ዕውቀት ኑሮን ቢሆኑ በራሪዎችንና ተሽከርካሪዎችን በመሥራት በቻልን ነበር እያለ ልቡ ስቅል ብሎ ታንድ ቀን አንድ ቀን ያለ ትምሀርት ሌላ ነገር ባሳቡ ሳይገባ ጧት ማታ ይሀኑ ብቻ በማውጣት በማውረድ በማገሣት በመጠል በኅዘገና በትካዜ ይኖር ነበር። የፈረገጅ ትምህርት ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ አያስፈልግም ማለታቸው የሚገርም ነው። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ስድስተኛ ክፍል። የባዕድ አገር ውበት ልቤን ከማረከው ትምህርቱን ምን ጊዜ ልማረው ነው እያልሁ እጨነቅ ጀመር። ተሟጋቺቹም ከዚያው ውስጥ ለውስጥ ያሉት አሳቤና አሳቤ ስለ ሆነ አንደኛው አሳቤ ከዚህ በላይ ምቐቱን ለገለጸው አሳቤ እንዲህ ሲል ይመልስለታል ይሀን ያህል የሚያስጨገቅህሀና የሰው አገር ዓይተሀ ይሀን ያህል የሚያስጐጮጅህ ምገድ ነው ከእኛ አገር የበለጠ ህብታም አገር የት ቢሔዱ ይገኛል። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ የሁላችን መጋቢያ ሆኖ የሚያሟግተን ይህ «አግዐዚ የሚባለው ወጣት አገር ለቆ መውጣቱ ወደ አገሩ በተመለሰ ጊዜ በዚ ያየውን ሁሉ እገዳየው አድርጎ ሠርቶ አገራችንን ሊያለማትና ሊያቀናት አይደለምን። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ነገር ግን የቆዳ ነገር አስቸጋሪ ሆኖ ነበር። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ በጃንሆይ ትግል አገራችን ኢትዮጵያ የኤውሮፓ አምሳያ ትሆን ዘንድ ዕድሏ ፈቅዷል። እረ ስማ አገሬ ደስ ብሎኛል ዛሬ እየተባለ ተገጠ ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ነገሪቱ በየተራራዎቹ ተጐሰመ። እኔም ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ወዲያው ወዘኔ ወዘኔ ነፋስ አወዛውዞ በጣለሽ ወደኔ እያልሁ ስለ ሀገሬ ደስታ እወዘወዝ ጀመር። በዚህ ታላቅ ብስጭት ሳለሁ ባለሁበት አገር እንደ ገና አገዳንድ ወሬ ይሰማ ጀመር። ዓለም ከፍርድ ተሳስቷል ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ይግባኙ ሁሉ ለአገተ ቀርቧል። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ዋ ሀገሬ እንደ እንጀራ ጠቅልየ አገዳልጐርስሽ ወይም አንቺ አገከብክብሽ አእንዳትጐርሽኝ ያለሁት በባዕድ አገር ነው። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ አገበሳችን በግርማ ተመለሰ። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ እገግዲህ የማን አሳብ ቀልሎ ቀረ። ኩሶን በጭካኔ የዋጠ ጉሮሮ ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ አፉን የሚያጣፍጥ አለው ማታ ዶሮ። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ተምበድብዷልጳ። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ አሥራ ሁለተኛ ክፍል። ከዚህ ላይ ደግሞ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ስለ ሕዝባቸውና ስለ ሀገራቸው ወደ ውጭ አገር ሔዱ ማለትን በሰማሁ ጊዜ በገና ምት ዐውቅ ነበርና ከዚሀ በታች ያሉትን መዝሙሮች በበገና አገጐራጉር ጀመር። ምን ወሬ ይዞልኝ መጥቶ ይሆን እያልሁ ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ዓይን ዓይኑን ስመለከት እዬዬዬ ዋዬ ዋይ ዋዬ እያለ ለቅሶውን ያገባርቀው ዕገባውን ይዘረግፈው ጀመር። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ይልቁንም በአገሬ አንድ መከራ አይምጣ እንጂ እኔስ እንደ ሆንሁ ልሁን እያልሁ ከራሴም ይልቅ ለሀገሬ እጨነቅ ጀመር። በሀገሬ ሳለሁ የዚህኑ የግፈኛ ታሪክ እያነሣን ካንድ ባልንጀራየ ጋር እንደ ናትናኤል ከበለስ ሥር ቁጭ ብለን የተጨዋወትነው ታወሰኝና እሱን አሱን ሳሰላስል መንፈስ ገና ውጭ አገር ሳይጠራሀ ከበለስ በታስ ተቀምጠሀ አይቼሀ ነበር የምትል ወሬ ነገሪት ኢትዮጵያን ጉጡመሙስለኛለችያ መጣችና ከፊቴ ድቅን አለች ዋ የኔ እናት ነሽን ብዬ ከናፍቆቴ የተነሣ ከእግሯ በታቸ ወድቄ እግሮቿን ስላለም ከበለስ በታቸ አየሁህ ስላልሁሀ ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ አመንህን ገና ከዚህ የበለጠ ደስታ ታያለህ ብላ ትንቢት ስትጀምርልኝ ወሬ የተጫነ የነፋስ ፈረሰኛ ጮጣና ጭነቱን ያራግፈው ጀመር። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ ጆግናዷቱ ኢትዮጵያ በዚህ ጊዜ ከአራት ዓመት በሚበልጥ ዘምን መካከሉ ሳያቋርጥ የቆየው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደገና በጠላት ላይ አራስ ነብር ሆነበት። ይሀን ከዚሀ በላይ የተጠቀሰውን ደስታ እንደ ሰማሁ ሻምፓኝ ገዛሁና የደስታዬ ተካፋይ ለመሆን የተሰበሰቡት እንግዶች ሻምፓኝ የያዘውን ብርጭቆ ከጨበጠው በኋላ ሁሉም «ጅመልካም ጤና እያሉ ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ እኔ ግን ዓለም ጠቡንና ግጭቱን አንደ ዋዛ የሚጀምረው በደስታ ጊዜ መሆኑን ተገንዝቤ ይህ የብርጭቆ ግጭት የመድፎችን ትግል አስከታይ እገደ ሆነ ማንም አላወቀው ይሆን እያልሁ በአሳቤ እገረም ጀመር ከቶውንም የጨበጥነው የሻምፓኝ ብርጭቆ የአዳም ልጅ በጦር አውድማ በሚያደርገው ግጭት የሚራጨው የደም ጽዋ ምስሎ ታየኝ በዚሀም ጊዜ የሻምፓኝ ጽዋ ከተጫበጥነው አገዱ ስለ ዓለም ሰላም ጽዋየን አነሣለሁ ሲል ላደረገው ንግግር መልስ እኔ ቃሌን ከፍ አድርጌ «እርግጥ ነው ዛሬ ሁሉም ጽዋው ስለ ደረሰው በተራው ተነሥቶ እስኪወድቅ ድረስ መራራም ሆነ ጠፋጭ በጽዋው የተቀዳለትን መጨበጥ አለበት። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከዚሀ አስቀድሞ የነበረው ያምስት ዓመት ኑሮው ምንም እንኳ በጭንቅና በብርቱ አደጋ ላይ ቢሆን ተስፋ አልቆረጠም ነበርና ተስፋው ሰለደረሰለትና ገጉሠ ነገሥቱ በድል አድራጊነት ሰለተመለሱት ጮቤ መሙቃ። ያ አምስት ዓመት ምንም ሆድ ለፕጥድ የሚያሸካክርና በእምነት መካከል ጥርጥር የሚያሳድር ምክንያት ቢፈጥርም ያንን ወደ አገሩ ከተሰናበተው ጠላት ጋር አብሮ ማሰናበት ለማኅበራዊ ጥቅማችን አስፈላጊያችን ነው ታላቁ አሳቢያችንገና ብርፃናዊዌው መሪያችን ላገለገለ ቸርነት ሲያደርጉ ለበደለላም ምሕረት ጣድረጋቸው ኢትዮጵያ የሆነ ሁሉ ባዲሲቱ ኢትዮጵያ ዙሪያ አዲስ ሕዝብ ሁኖ በጎብረታዊ አገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆን መልካም ፈቃዳቸው ስለሆነ ነው ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ በዚሀም ረገድ ዓለም የኢኮኖሚገና የአስተያየትን ዘዴ ያውቅ ዘንድ ግዱታ ስለ አለበት ዛሬ ወጣቱ የኢትዮጵያ አስተዳደርና ተዳዳሪ ከመቸውም ይልቅ ትዳር ዐዋቂና ኑሮ አሻሻይ ለመሆን ጊዜው እንደሚያስገድደው ያውቅ ዘንድ ያስፈልገዋል ሳያውቀውም አይቀርም። ሀ ዐበ ፐፎፎጀየቋበባ ርመቋበበከኋቨርኩዐዐዚ።