Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ያን አንባቢዎች ስለሆነ በታሪኩ ውስጥ እንዳንድ ለኢትዮጵያዊ አንባቢ ስሜት የማይሰጥ አነጋገር ወይም ስያሜ ይገኝበት ነበር። የሰማዩ ብልጭታና ነጐድጓድ በፍራት ያርበደብድ ነበር።ከዚ ያም ቀስ በቀስ ሰማዩ እየጠራ ሔደና የፀሐይዋ ብርሃን ድምቀት እየገነነ ሞቅ ሲል የባሕሩም ቁጣ በርዶ ውሃው ለጥ ብሎ ተንጣልሎተኛ። በዚያን ጊዜ ትንሹ አፍንጮ ልብሶቹን አወላልቆ ፀሐይ ላይ አሰጣና ጸጥ ባለው ባሕር ላይ ዐይኖቹን በማንከራተት ወዲያና ወዲህ እያተኩረ በጀ ልባዩቱ ላይ የነበረውን አባቱን ለማግኘት በከንቱ ተስፋ ብዙ ጊዜ በዚህ ታሪክ ውስጥ ያነሣነው እጅግ ሆዳ ምና አስፈሪ በመሆኑ የዓሣዎችና የዓሣ አጥማጆች መቅሠፍት በሚል ስም የታወቀው መዐተኛው ዓሣ ነባሪው አነጠሰና ካነጣጠሱም ኃይለኛነት የተ ነሣ አፍንጮንና ጀቡዴን መልሶ ወደ ውስጥ አሽቀንጥሮዋቸው እንደ ገና ተመ ልሰው ከጨጓራው ውስጥ ተፈነገሉ። ና አትፍራ ብቻ። እኔ ግን ይኸው ጠረፉም ይታየኛል አለ አፍንጮ ። የሆነ ሆኖ ተፍጨርጭሮና ጥሮ ግሮ ለመኖር በሙሉ መንፈስ ታጥቆ ስለ ሠራ ተዳክሞ የነበረው አባቱን በመልካም ሁናቴ ደግፎና አንከባክቦ ከማስተ ዳደይሩም በላይ ለራሱም አንድ ሻል ያለ አዲስ ሙሉ ልብስ ለመግዣ አርባ ቤሳ የለ ኝም እንዲያውም በዚሁ አዲስ ልብስ ልገዛ መሔዴ ነበር ። እስከ ዛሬ ድረስ አባብዬን ብቻ ለመጦር እሠራ ነበር ። ጭሽ የእኔ አፍንጮ ።
አለና አፍንጮ በመጣደፍ ጠየቀ። ሲለው ጊዜ አፍንጮ ገና በዚህ ብቻ ፍራት ፍራት አደረበትና ይህዓማሣነባሪ የተባለውበጣም ትልቅ ነው። የፅንጨት ፍጡር ሆኖ መኖር ሰልችቶኛልኮ አለና አፍንጮ በብስጭት ከተንፈራገጠ በኋላ አሁንስ እኔም እንደ ሌሎቹ ሰዎች ሰብአዊ ፍጡር ብሆን እወድ ነበር ብሎ ሲያዝን ጊዜ ተጠ ሆነህስ ከተገኘህ ሰው ልትሆን ትችላለህ ዓውነትሽን ነው። ምነው ታጉረመርማለሀ ብላ አድባሪት በቁጣ ቃል ብትጠይቀው ግለም እኮ አለና አፍንጮ ድምፁንም ሳያጐላ ከእንግዲህ ወዲያ ተማሪ ቤት ለመሔድ ተላልፎኛል ብዬ ነው ዕድል አገኝ አፍንጮ የደ መልሶ መላልሶ ት እንዲህ ሰሲል ኃዘን ተሰ ነው። ቃል ገብቹልሃለሁ እንግዲህ የሚቀረው ያንተ ፈንታ ነው ምዕራፍ አፍንጮ ከትምህርት ቤት ጓደኞቹ ጋ ትልቁን ዓሣ ነባሪ ለማየት ወደ ባሕር ዳር ይሔዳል። በማግሥቱ አፍንጮ ከቀበሌው ትምህርት ቤት ገባ ። ነገርግን ገና ሳይዘው አፍንጮ ከጠረጴዛው ሥር እግሩን አሾልኮ አንድ ጊዜ በሾኬ ቀርጭምጭሚቱን ቢለው ግረረረ። አፍንጮ ተጠንቀቅ። አባብዬ የሰጠመ ጊዜ የነበረው ዓሣ ነባሪ ይሆን እንዴ። ከዚያ በኋላ ያየው አይቶ ያላየም ቀረበት ማለት ነው ይህን ጊዜ አፍንጮ ከዚህ እባሕሩ ዳር ለመድረስ ምን ያህል ጊዜ ይፈ ጃል ብሎ ጠየቀ። ስለዚህ ወደ ጓደ ኞቹ መለስ አለና ታዲያ ዓሣ ነባሪ ያላችሁት የት አለ። አፍንጮ። አፍንጮ ግን እዚያው ቀርቶ ነበር ። ይኸን ጊዜ አፍንጮ ወደ ፖሊሶቹ መለስ አለና ቆቤን ሔጄ እንዳመጣ ትፈ ቅዱልኛላችሁ። አፍንጮ ስለ ነፍስ። እዚያ መረብ ውስጥ የቀረው አፍንጮ ብቻ ሆነ። አለና ዓሣ አጥማጁ በመደነቅየዕንጨት ፍጡር ዓሣ የሚባለው ለእኔ አዲስ ነገር ነው። የዕንጨት ፍጡር የሚባል ዓሣ እዚህ ባሕር ዘወትር እኮ አይገኝም። ይህን ጊዜ በዋሻው ውስጥ አንድ ድክም ያለ ድምፅ እንዲህ ሲል ጮኸ። ይኸን ጊዜ አፍንጮ እንዳላወቀ ሰው ማነው ይህ አፍንጮ ማለት። ምዕራፍ አፍንጮ ሰብአዊ ፍጡር ልጅ በመሆን ፈንታ ከጓደኛው ከብ ልጮ ጋር ተደብቆ ወደ ሀገረ ዳንኪራ። አፍንጮ ። ከአንድ ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ አፍንጮ ጓደኞቹን አዳርሶ ጠራ ። ረ እንዲያው ለመሆኑ አለና አፍንጮ በማቋረጥ አሁን እርግጠኛ ነህ እዚያ አገር ትምህርት ቤት የሚባል ነገር እውነትም የለ። አለና አፍንጮ መለሰ። አፍንጮ ይኽን ጊዜ በል እሺ እንግዲያውስ በጨዋ ደንብ አንድ ውለታ እናድርግ ይለ ያኛውም መልሶ እሺ በል ውለታውን እንስማው። አለና አፍንጮ ጮክ ብሎ ንድ ሁለት ሦስት። ዝን ጊዜ አፍንጮ የባሰ እንዳይመጣበት በመፍራት ቶሎ ብሎ ጸጥ አለ። ኦንግዲህ አፍንጮ ያንን ጉድ ባየ ጊዜ ምንኛ እንደ ደነገጠ አስቡ ። ልብ አድርግ አፍንጮ ። ብቻ የእኔ አፍንጮ ይህ ሁለት ዓመት እኮ ሁለት መቶ ዓመት ያህል ረዝሞብኛል አኮ ታዲያ እንዴት ብለህ መኖር ቻልሀ ። እንዲያው በአንድ አፍ ዋጠው ብሎ አፍንጮ በመደነቅ ጠየቀ። ምስኪኑ አዌ ከሆነ ተስፋ ዉ መተንፈስ ጀምሯሽ ኦስከ ቻለ ራሱን መልሶ ትቹ አባብዬ እደ ሲሉእንዲህ የ ምዕራፍ በመጨረሻው አፍንጮ የዕንጨት ፍጡር መሆኑ ይቀርና ሰብአዊ ፍጡር ልጅ ይሆናል «። ኣ« ጭይ አፍንጮ ። አይ ምስኪን አፍንጮ ። እያለ አፍንጮ ምርር ብሎያለቅስጀምር። ከዕለታት አንድ ቀን ጧት አባቱን እንዲህ ይለዋል ። አፍንጮ ቤት ሲመለስ አይሂሂ ። ጭሽ የእኔ አፍንጮ ።