Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

አዲስ_አበባ_በረራ_ናት_addis_ababa_is_berera_barara2.pdf


  • word cloud

አዲስ_አበባ_በረራ_ናት_addis_ababa_is_berera_barara2.pdf
  • Extraction Summary

ያስከፋል ወይም ያስነቅፋል ብሎ በታሪክ ላይ ሀጢያት መስራት ጉዳቱ ከባድ ነው። ይህ የሆነው ደግሞ በ ዓመተ ምህረት ነው። የተጠበቀውን አንድነት ባያመጣም ስፔናውያን ከተከተሉት ፖሊሲ ይልቅ የኢትዮጵያ ነገስታት የወሰዱት አርምጃ ተራማጅ ነው ይህንን ጽሁፍ በሁለት የማጠቃለያ ነጥቦች እንዝጋው አገደኛው መግቢያው ላይ እንደተገለጸው ታሪክ የራሱ የሙያ ስነምግባር አለው ሀቀኛ ታሪክን መቀበል ስልጡንነት ነው። ታሪክን መካድ ያለሙያ በድፍረት ወይም በድንቁርና መጻፍ ጉዳቱ የከፋ ለመሆኑ የኢትዮጵያ የቅርብ ጊዜ ታሪክ ጥሩ ማስረጃ ነው ሁለተኛው ሀቀኛ ታሪክ ጽኑ የአንድነት መሰረት ነው። የጋፋት ህዝብ ታላቅ እና በጣም ጥንታዊ ህዝብ ነው።ዐዐፀ ፀቦበ እተቋቢበ ል ክፎነሃ ዞዐተዐዓፎከገዚር ዞቋሠፎ ፀከኩፎከ የከፀፎ ፎበከ ቋበበህቋ ከክ ዐቪከ ልበባፀበርቋበ ርዐበየፎፎበርፀ ዐ።ህፀ ል ል ኣ ቧዷበዐ እተቋርዐ ቋየቋጨ ጅበዐዐ ፐከፎ ልወህቋከርፎጩ ፍርፀበርፎ ርፎበፎ የዕ ዛዝፎፀበቋፀ ርዐበፄፀሃልቨርዐከ ከቪፀለለነዉርፎበባፎህ ዩበ ልበ ወሃቋበርፎፀ ርፎበርፎ ርፀበክቭፎ ዐ በ ።ፀር ፍቋበባህፎ ፐከፎፀ ዚዐፍ ርቪፎፍፄ ዐየ ከ።

  • Cosine Similarity

እከ ኮርከ ህቨርበ አምባ ዐዐሀ ሀ ገዐዐ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ አምባ የጥናት እና ምርምር ክፍል ነሐሴ ዓም ዐዐ«ናቋሪሂዐፈ እ ረቂቅ በህቅ ላይ የተመሰረተ ታሪክ ጽኑ የአንድነት መሰረት ነው ፍትሀንም ለማስፈን ወሳኝ ሚና አለው ታሪክ የራሱ የሆነ የሙያ ስነምግባር አለው የታሪክ ባለሙያ ለሙያው ፍቅርም ሲል ሀይወቱን መስዋዕት ለማድረግ ዝግጁ መሆን አለበት። አዋጁ የወጣው የሀገሪቱ ህገ መንግስት ስለዚሁ ልዩ ጥቅም ጉዳይ የደነገገውን መሰረት በማድረግ እንደሆነ ተገልዷጺል በዚህ ጽሁፍ ለማስገንዘብ የምንሞክረው የዛሬዋ አዲስ አበባ ከ ዓመት በላይ ታሪክ እንዳላትና በረራ በመባል በኛው እና ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ሆና እገዳገለገለች ነው ይህ ጽሁፍ ሁለት አላማዎች አሉት አንደኛው የበረራን ወይም የአዲስ አበባን የኋላ ታሪክ ከአህመድ ግራኝ ጦርነት በፊት እና ኦሮሞ ወደ ሸዋ ዳሞት እና ጋፋት ከመስፈሩ በፊት ያለውን ዘመን መዳሰስ ነው። አጹ ምኒልክ ወደ ወጨጫም ሆነ ወደ እገጦጦ የሄዱበት ምክንያት የአጹ ዳዊትን ከተማ በረራን ፍለጋ ነው ስለዚህ አጹ ምኒልክ አዲስ አበባን አልመሰረቱም ምኒልክ አንድ ስንዝር የኦሮሞ ርስት መሬት አልወሰዱም የሸዋ መኳንንትም ሆነ አጹ ምኒልክ ወደ እናርያ ወደ አሮጌው ዳሞት እና ጋፋት የዘመቱት አዲስ አገር ለማቅናት አይደለም። አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ መግቢያ ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነው በቅርቡ የኢትዮጵያ መንግስት ሚኒስትሮች ምክር ቤት ኦሮሚያ የሚባለው ክልል የአገሪቱ ርዕሰ መዲና ከሆነችው ከአዲስ አበባ ስለሚያገኘው ልዩ ጥቅም ያስተላለፈው ረቂቅ አዋጅ ነው። በአጹ ምኒልክ ዘመን የተመሠረተችው አዲስ አበባ ቢያንስ የ ዓመት የኋላ ታሪክ አላት የታሪክ መረጃዎች በማያሻማ ሁኔታ አንደሚያሳዩት የአዲስ አበባ እና አካባቢው የጥንት ስም በረራ ይባል ነበር በመሆኑም የአዲስ አበባ መመስረት የበረራ ዳግም ልደት ተደርጎ መታየት ይኖርበታል። በዐፎ በሀዘበከፎ ኗሦሳ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ በቋንቋ እና በባህል የተቆራኙት የአማራ የጋፋት እና የጉራጌ ነገዶች ርስት ነበር ለአዲስ አበባ ተጨማሪ ስም ካስፈለገ በታሪክ ከማይታወቀው ፊንፊኔ ከሚለው ስም ይልቅ በረራ ቢባል የተሻለ ነው የዚህ ምክንያቱ ታሪካዊ መሰረት ያለው ሰለሆነ እና የአዲስ አበባን ኗሪ ህዝብ የከተማዋን ሀቀኛ ታሪክ ለማወቅ እና ታሪካዊ ቅርሶቿንም ለመጠበቅ እንዲነሳሳ ስለሚሜረዳ ነው ህጉ የወጣው ለወቅታዊ ፖለቲካ ፍጆታ ሲባል እንደሆነ ግልጽ ነው በኢትዮጵያ ለፖለቲካ ትርፍ ሲባል ታሪክን መስዋዕት ማድረግ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተለመደ ሆኗል። የታሪክ እውቀት በድካም በልፋት አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ የሚገኝ ነው ነገር ግን በኢትዮጵያ ያለምንም ድካም የሚገኝ ሳያውቁ አዋቂ የሚባሉበት ሙያ ቢኖር ታሪክ ነው ማለት ይቻላል። አራተኛውና የመጨረሻው ክፍል የበረራን ታሪክ ከሽምብራ ኩሬ ጦርነት ማለትም ከ ዓመተ ምህረት ጀምሮ አጹ ምኒልክ አዲስ አበባን እስከ መሰረቱበት ወይም እስከ በረራ ዳግም ልደት ያለውን ዘመን ታሪክ ያካትታል ይህን ጽሁፍ አንባቢ እንደፈለገ ሊያነበው ይችላል። ፎ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ የቋንቋ የቅድውመታሪክ እና የታሪክ ምሁራን ለሁለት መቶ ዓመታት ስለአፍሮእስያዊ ቋንቋ ተናጋሪ ህዞቦች መነሻ እና ለዓለም ስልጣኔ ስላደረጉት አስተዋጽኦ ሰፊ ጥናት እና ምርምር አድርገዋል። ዛዝህኪከ ላዐወገፀያር ር ፀር ርዐዐጋጋወ ወሪ ቨፐበ ዐ ዐጋጋጋር አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ ምህረት እና የዛግዌ ስርወ መንግስት ዓመተ ምህረት ተወልደው ያደጉት በዚኽው ዘመን ነበር። ዐዘፀ ለዐፀህዐ ደዘዐዐዐፀ ዘተዕሳ ዐ ዐ ል ልከ ዘፎ ፎፎ ሀበክፎሃ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ ዓመተ ምህረት እንዲሁም በ ሀድያን ሰርካን ደዋሮን እና ባሌን ወደ ማዕከላዊ የኢትዮጵያ መንግስት ያጠቃለሉት ጦረኛ ገጉስ የሚባሉት አ ዓምደ ጽዮገ ናቸው ከዚህ ጽሁፍ ዓላማ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው የዳሞት አውራጃ ነው። ሀ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ ማዕከላዊውን ሸዋ እና ደቡብ ምስራቅ ሸዋን ያጠቃልላል። ከየሸፎ ዩከሀ ርከክፎ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ ካርታ ዞየዐህበርፎ ዐየ ከክ እህቨዘብ የፀሸቪ ክ በበ የ የህቪፎ በ ሂከፀ ኦ ርፀበቲህዝ ከ የ ልከር የሸዋ እና የአሮጌው ዳሞች ህዝብ ታሪኩ ረጅም ቢሆንም የታሪክ መረጃ በስፋት ማግኘት የተቻለው አጹ ይኩኖ አምላክ የሰለሞናዊውን ስርወ መንግስት መልሰው ባቋቋሙበት ማግስት በተለይም በ አጹ አምደ ጽዮን ዳሞትን እና ጋፋትን በአስተዳደራቸው ስር ካደረጓቸው ጊዜ ጀምሮ ነው ከ ዓመተ ምህረት ጀምሮ ለሁለት መቶ ተከታታይ አመታት ክርስትናን ለማስፋፋት እና ለማጠናከር የኢትዮጵያ የሃይማኖት እና የመንግስት መሪዎች የተለየ ትኩረት ከሰጧቸው አካባቢዎች ሸዋ ወረብ እገደገብጣገ አሮጌው ዳሞች እና ጉራጌ ይገኙበታል በተለይም ደግሞ በንጉሥ ዓምደ ጽዮን ዘመን የነበሩት አቡነ ያዕቆብ የተባሉት ጳጳስ የደብረ ሊባኖስ ገዳም መነኮሳትን በማሰማራት በተደራጀ መልኩ የክርስትና ኃይማኖት አንዲስፋፋ አድርገዋል። ደያዐዕ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ የበረራ ታሪክ ከአ ዳዊት እስከ አጹ ልብነ ድንግል ስለበረራ የመጀመሪያ የታሪክ ማስረጃ በ ዓመተ ምህረት የተሳለ የዓለም ካርታ ነው በዚህ ዘመን የኢትዮጵያ ንጉስ የነበሩት አጹ ዘርዓ ያዕቆብ ናቸው ነገር ግን የበረራ ታሪክ ከዚህ ይጀምራል ማለት አይደለም። ከ ከ ፀቨሃ ከ ርፀበከህቫ ከሀ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ ስለተባለው ተራራ ጥሩ ማብራሪያ ሰቷል። ድርሳነ ዑርኤል ከ ህየቢ ከከ ሀከ ዖህያሪያ ሪሃ ርወዐሀፎፍ ዐ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ አረብ ፈቂህ በረራ የሚገኘው የአጹ ልብነ ድንግል ቤተ መንግስት በግራኝ ሰራዊት ከተዘረፈ በኋላ እንደተቃጠለ ጽፏል። አረብ ፈቂህ የቦታውን ስም ባይናገረም ተዘርፎ የተቃጠለው የአ ናዖድ ቤተ ክርስቲያን ድርሳነ ዑርኤሉ ላይ አጹው አሰሩት ከተባለው ቤተ ክርስትያን ጋር ፍጹም ተመሳሳይ ነው ሥለዚህ ፍራ ማውሮ ከሳለው የአለም ካርታ ላይ የተመለከተው ሰደይ የተባለው የጳጳሳቱ መቀውሙጨጫ ቦታ በረራ አቅራቢያ የግራኝ ወታደሮች ዘርፈው ያቃጠሉት የአጹ ናዖድ ቤተ ክርስትያን እንዲሁም ድርሳነ ዑራኤል ላይ የተጠቀሰው አጹ ናዖድ ያሰሩት ደብረ ሰይ የተባለው የጳጳሳቱ መቀመጨ ቤተክርስትያን ሁሉም ተመሳሳይ ናቸው ከነዚህ ጠቃሚ መረጃዎች በጓሜነሳት የጳጳሳቱ መቀመጨ ከመናገሻ በስተ ምዕራብ የሚገኘው አሁን ወጨጫ የሚባለው ተራራ ነው በማለት መደምደሚያ መስጠት ይቻላል ይህም የበረራን ትክክለኛ ቦታ ለማወቅ ትልቁን ድርሻ ይይዛል። ብሩስ ከደብረ ሊባኖስ ጀምሮ አዲስ አበባ ድረስ በእግሩ ተጉዞ ሰጫን አዲስ አበባ ለመድረስ ቀን እንደፈጀበት እና የአረብ ፈቂህ መረጃ ትክክል እንደሆነ አረጋግጧል። ቕ ኣፀጻከዐ ፐከፀ እቋበገፀ ዕሺ የከፀ እጸሁ ርሀ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ የበረራው የእንጦጦው የፔንታገን የመከላከያ ግገብ ከዚህ ቀጥሎ የሰፈረው ዝርዝር የበረራን ታሪክ ከሚከታተለው የማርኮ ቪጋኖ የቅርብ ስራዎች ላይ ተመስርቶ የተጻፈነው በቅርብ ጊዜ በሰጫን አዲስ አበባ ፄክታር ስፋት ያለው የተንጣለለ ከተማ መገኘቱ ይፋ ሆኗል ይህ ከተማ ዋሻ ሚካኤል ከሚባለው የድንጋይ ውቅር ቤተ ክርስትያን ጀምሮ እስከ እንጦጦ ማርያም ድርስ ያለውን ቦታ ይሸፍናል። ፔንታገኑን ማንም ያሰራው ያሁኑ አዲስ አበባ በሰለሞናውያን ዘመን ቅልጥ ያለ ከተማ የነበረ ለመሆኑ እና የከተማውም ስም በረራ እንደነበረ ምንም ጥርጥር የለውም ከላይ የቀረበው ማስረጃ በረራ ያሁኑ አዲስ አበባ እንደሆነ ለማረጋገጥ በቂ ነው። ከበረራ በአጭር ርቀት ይገኝ ስለነበረው ባደቄ ስለተባለው ከተማ ያሉትን የታሪክ ማስረጃዎችና የምሁራንን አስተያየት ማቅረብ አልቻልንም በተጨማሪም መረጃው ከበረራ ጋር ተመሳሳይ ስለሆነ ከእዚህ ጽሁፍ ታሪኩን ትተነዋል ፍ ኣብጮበዐ ፐከፀ እቋበገፀፍ ዕ የከፀ እጸሁ ርሀ ው ኣሽጮበዐ ፐከፀ ከቋበገፀ ዕ የከፀ እጸሀ ርየሀ ሙኣሽፀከዐ ፐከፀ እቋበባፀ የከፀ አጸሀ ርንሀ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ የበረራ የጨለማ ዘመን ከሽምብራ ኩሬ እስከ አዲስ አበባ መመስረት ከሽምብራ ኩሬ ጦርነት በኋላ ልብነ ድንግል ዳግመኛ ብዙ ሰራዊት ማደራጀት አልቻሉም ከላይ እንዳየነው አረብ ፈቂህ በረራ እና በአካባቢው ያሉት አድባራት እና የንጉሱ የአጹ ልብነ ድንግል ቤተ መንግስት ከተዘረፉ በኋላ መቃጠላቸውን በዝርዝር ጽፎታል። ከፎ ዩከሀ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ ወኢይገበሩ ዲቤፃ። ከዐቦባቨፎ ከ ከዐበበፀህዘ ርከአ ሀ በአ ህ ባጋፀ ሪያ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ በእንጦጦ እና አካባቢው የተከሰተውን የታሪክ ለውጥ ይናገራል። ርከከርከዕበባፀዩ ከቲቦበ ከርቪ ፎ ርርፎ ልህህ አዲስ አበባ በረራ ናት በረራም አዲስ አበባ ቨፀከሃ ህክበዞህከቨከኗበ ዐህየርፎ ህበ ልሃ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact