Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከመናናቅ ይልቅ መከባበር ከመጠፋፋት ይልቅ መተባበርን ይጠይቀናል ቀድም ብለን እዳነሳነው በዚህ መጽሃፍ ውስጥ ፕሮፌስር ባለፉት ሣያስባት አመታት ውስጥ በተለያየ መልክ ያለ ነው አነሳሱ ጡንቻን በመጥላትና በመቃወም ሆኖ የሚጠሳውን ጡንቻ ለማሸነፍና ለመጣል የሚጠቀመው በጡንቻ ነው ዓላማውም ጡንቻን በጡንቻ ለመተካት ነው ከጅብ ዋሻ ቢሸሹ እጅብ ዋሻ የሚባለው ይኸ ነው ብሐሥጩጨ ክእ ረ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ባለቤትነት ነው የፖለቲካ ትግል ማለት ዴሞክራሲ ማለት ሕዝቡ የሥልጣን ባለቤት ሆኖ የፈለገውን መርጦ የሚሾምበትና ያልፊለገውን የሚሽርበት ሥርዓት ነው።
አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አድማጭ ያጣ ጩኸት ልብ ብለን ያላደመጥናቸው የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ድምጾች ቅጽ ፅ ሐምሌ ዝቨ ዓም አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወለደማርያም ሥራዎች ማባዛትና መልሶ ማሳተም የደራሲው መብት ሆኖ በሁግ የተጠበቀ ነው የመጀመሪያ እትም ሐምሌ ዘ ዓም የሽፋን ዲዛይን ማርያዊት ሽመልስ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አድማጭ ያጡ ጩኸቶች እንደ መቅድም ከፍል አንድ ምዕራፍ ፅ የጊዜው አንገብጋቢ ጥያቄ መስከረም ዓም ምዕራፍ ተባብረን ኢትዮጵያን እናድን ነሐሴ ዓም ምዕራፍ ኢትዮጵያ በ ከየትወዴት ህዳር ዓም ምዕራፍ ምርጫ ችጋር ወይስ ዴሞከራሲሰኔ ዓም ምዕራፍ ጭቆና ጨቁዋኝና ተጨቁዋኝ ሰኔ ዓም ምዕራፍ እኛና ይቺ መሬት ሕይወትና ሞት ሰኔ ምዕራፍ ኒ የጅብ ዋሻ ከመሆን ያልዳነ ሕዝብ ሚያዝያ ዓም ምዕራፍ አድማጭ ያጣ ጩኸት አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ኢትዮጵያዊነትና አገር ተረካቢው ትውልድ ሕይወትና ትግል መጋቢት ቀን ዓም ምዕራፍ ጥር ቀን የፃያ ዓመት ችጋር በገጠሪቱ ኢትዮጵያ መጋቢት ዓም ከፍል ሁለት ምዕራፍ የአፍሪካ ቀንድና አካባቢው ዓም ኢትዮጵያ ከየት ወዴት። አዲስ ነገርና የምሬቱ መግለጫ መገዳደል መጀመሩ ነውገዳይ መለዮ ለባሹ ብቻ መሆኑ እየቀረ ነው አነዚህ ምልከቶች ለውጥ ግዴታ መሆኑን የሚያሳዩ ናቸውችላ ሊባሉ አይገባምየዛሬ ጉልበተኛነት የነገ ደካማነት መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋልአንድ አገዛዝ ከወጣቶች ጋር በጠብ እየተጋጨ ዕድሜ አይኖረውም የወያኔ ሎሌዎች እኔ ስለትግራይ ያለኝን አመለካከት እያጠናገሩ ማውራት ከጀመሩ ዓመታት አለፉ ፋይዳ የላቸውም ብዬ ንቄ ትቻቸው ቆይቻለሁኒአሁን ግን የወያኔ ሎሌዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ ያደረሱትንና የቃጠብትን ከባድ አደጋ በጥልቅ ስለተገነዘብሁ የምችለውን ያህል ለማስተካከል ቆርጫለሁ ከዚህ በፊት ከከንፈ ወልደሚካኤል ጋር ብቻ ተነጋገሬበት ነበርዛሬ አንደከንፈ የሚያምነኝና የማምነው ወያኔ የለምችትግሩም እየተባባሰ በመሄዱ ጊዜን የሚሰጥ አልመሰለኝምስለዚህ አደባባይ ላውጣውና የሌሎች ሰዎች ሀሳብ ተጨምሮበት በጊዜ መፍትሔ ብንፈልግ ተገቢ ይመስለኛል በአጹ ዮሐንስ ዘመን የትግራዩ ራስ አሉላ መረብምላሽን ይገዙ ነበርኢጣልያኖች ለመረብምላሽ ኤርትራ የሚል ስም ካወጡለት እአአከ በኋላ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ኢትዮጵያ በፋሺስት ኢጣልያ በተወረረችበት ዘመናት አአአከ አስከ ኤርትራ ከትግራይ ጋር ተቀላቅሎ እንደ አጹዮ ሐንስ ዘመን በአንድላይ ይተዳደር ነበር እአአከ እስከ ኤርትራ አንድ የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገር ሆኖ ነበር አአአበ ሻቢያና ወያኔ በተቀናጀ ጦር የደርግን የጦር ኃይል ጥሰው ኢትዮጵያን በሙሉ ኤርትራንም ጭምር ተቆጣጠሩ « ኤርትራን በሚመለከት ወያኔ የመጀመሪያውን ብሔራዊ ስሕተት አሰ ከኢትዮጵያ ተገንጥሎ ራሱን የቻለ ሉዓላዊ አገር እንዲሆን ረገ ገና አሥር ዓመታት እንኳን ሳይሞላ እአአበ ሻቢያና ወያኔ በድንበር ጦርነት ተፋልመው በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን አልቀዋልጦሱ አሁንም አልበረደም በዚህ ጦርነት ኤርትራ ልዩና ከኢትዮጵያ ጋር የታሪከም ሆነ ሌላ ግንኙነት ካልነበራቸው አገሮች ጋር ተፈረጀ የኤርትራ ሕዝብ አንኳን ለቀረው የኢትዮጵያ ሕዝብ ይቅርና ለትግራይ ሕዝብም ባዕድ እንደሆነ ታወጀ የኤርትራ ሕዝብ ባዕድ ብቻ ሳይሆን ጠላትም ሆነ ዛሬ ኢትዮጵያ ያለችበት ሁኔታ ዛሬ ኢትዮጵያ ብሪታንያ ፈረንሳይና ኢጣልያ ዙሪያዋሞነ ከብበው አፍነዋት አንደነበረው ዘመን አሁንም ምንም የባሕር መፈናፈኛ ሳይኖራት የተቆለፈባት አገር ሆናለች ከትግራይ ጋር የኢትዮጵያ ታሪክ መካነ ልደት የሚሆነው ኤርትራ ዛሬ በባዕድነትና በጠላትነት ተፈርጄልለብዙ ሺህ ዓመታት አብሮ በመኖርና በመጋባት የተዛመደውን የኢትዮጵያ ሕዝብ በፋሺስት ኢጣልያ የወረራ ዘመናት ከ ዓም አንደነበረው በቅሣና በቋንቋ ተከፋፍሎ እርስ በርሱ ለመተላለቅ እየተዘጋጀ ነውኢጣልያ በአምስት ዓመት የግዛት ዘመኑ የኢትዮጵያን ሕዝብ ለመበታተን ያደረገው ሙከራ አልተሳካለትም ነበርወያኔ ያንኑ ኢትዮጵያን በጎሣና ቋንቋ የመበታተኑን ሙከራ ለአለፉት ሃያ አምስት ዓመታት ሞክረ እውቀትም እምነትም አብሮ ሲከዳ ሰው የሚንቀሳቀሰው አንደ አንስሳ በአውር ድንብሩ ነው ያለፉት አርባ ዓመታትበተለይም ያለፉት ሃያአምስት ዓመታት ኢትዮጵያ በአውርድንበር ስተመራ ቆይታለችቆይታለች ከማለት እዚህ ደርሳለች ማለቱ ሳይሻል አይቀርም የቁልቁለቱ ተዳፋት እየጨመረ ሲሄድ የትእንደሚያደርሳት ገና በውል አናውቅምመቼም ተለይቷት የማያውቀው የእግዚአብሔር ድጋፍ የአባቶቻችንን ወኔ አድማጭ ያጣ ጩኽት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች በዛሬ ወጣቶች ውስጥ አስርጾበያለበት የሚታየውን የጸብ ዝንባሌ ወደ ፍቅርና ስምምነት ለውጦ የፈይሳ ለሊሳን በጎ ማኅበረሰባዊ ግንዛቤ አስጨብጦ ተአምር እናይ ይሆናል ለዚያ ብቁ ያድርገን። የጠቅላላው የሕዝብ ቁጥር የዕድሜ ክፍፍል እንደሚከተለው ነው አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች በመጀመሪያ ኤርትራ ከተገነጠለች በኋላ የኢትዮጵያ ሰንደት ዓላማ ጨርቅ ከተባለ በኋላ ኢትዮጵያ የምትባል አገር ከተፈጠረች መቶ ዓመት ነው ከተባለ በኋላ የኢትዮጵያ ሕዝብ በጎሣ ከተሸነሸነ በሏላ የተወለደውና አሁን ከ ዓመት በታች የሆነው ከጠቅላላው ሕዝብ ቁጥር ነው ይህንን የልጆች ትውልድ እንበለው ሁለተኛ ዘውድ ከተሻረ በኋላ ይሉኝታ ከጠፋ በኋላ ውርንጭላዎች የአገር መሪዎች ከሆነ በኋላ የኢትዮጵያ ሕዝብ ባለርስት መሆኑን ከተሻረ በኋላ የኢትዮጵያ ሕዝብ ታሪካዊ ክብሩንና ኩራቱን ከተገፈፈ በሏኋላ ኢትዮጵያ በችጋራምነትና በተመፅዋችነት በዓለም ከታወቀች በኋላ አገሪቱን እየተው መሰደድ ዋና ባህል ከሆነ በኋላ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን ለጥቁር ሕዝብ በሙሉ የኩራት ምንጭና ተስፋ ብርፃን መሆንዋ ቀርቶ ማፈሪያና የተስፋ ቢስነት ምልክት ከሆነች በኋላ የበቀለው ትውልድ ከ እስከ ዓመት ውስጥ የሚገኘው ከጠቅላላው የሕዝብ ቁጥር ነውቂ ይህንን የወጣት ትውልድ እንበለው ሦስተኛ በቀውስ ጊዜ ተወልዶ በቀውስ ውስጥ ያደገ አንዴ በግራ ኃይሎች አንዴ በቀኝ ኃይሎች እየተጎተተና እየተወናበደ መሣሪያ በመሆን የተጎዳ ከ እስከ ዓመት የፅድሜ ክልል ውስጥ ያለ ትውልድ ነው ይህ ትውልድ ከጠቅላላው ሕዝብ ይሆናል አራተኛ ዛሬ ኢትዮጵያ ያለችበትን የውድቀት መንገድ የቀየሱት ከቀደማቸው ትውልድ ጋር በትራኔ ተጠምደው የኢትዮጵያን የታሪክና የባህል ክብርና ሞገስ ሳይቀስመ ገና በለጋ ወጣትነታቸው ውዥንብር ውስጥ ገብተው ሁለት ጊዜ የታለሉ ትውልዶች ያሉበት ነው እነዚህ ትውልዶች የሕዝብና የአገር ዓላማን ከራሳቸው የግል የሥልጣን ጥማት ለይተው ማየት ያቃታቸውና ሲመቻቸው በአጉል ጀብደኛነትና በጨካኝነት ሳይመቻቸው በጭንቀትና በፍርሃት ጠይ መግቢያ ቀዳዳ እየፈለጉ ለሥልጣንና ለሀብት የሚፎካከሩ ወይ በተጨናገፈ ዓላማቸው ወይ በአመለጣቸው የግል ዝና እያላዘኑ የሚኖሩ ወይ ሁሉንም የአገር ጉዳይ ትተው ለራሳቸው ብቻ ሀብት በማከማቸት የተሰማሩ ከ አስክ ዓመት ዕድሜ ያላቸው ናቸው እነዚህ ከጠቅላላው አድማጭ ያጣ ጩዝት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች የሕዝብ ቁጥር ግድም ይሆናሉ ከፋም ለማም የወደፊቱ የኢትዮጵያ ዕድል በነዚህ ሰዎች ጫንቃ ላይ ነው አምስት የኢትዮጵያን ጥንታዊነት የኢትዮጵያን ሕዝብ የነጻነት ተጋድሎና የአርበኝነት ታሪክ የኢትዮጵያን ሕዝብ በዓለም የተነገረለት ኩራትና ክብር የኢትዮጵያ ሕዝብ በረጅም ታሪኩም ይሁን በቅርቡ በኮሪያ ያስመሰከረውን ጀግንነት እየሰሙና እያዩ ያደጉት ነገር ግን በአሽከርነትና በፍቅር ንዋይ እየቋመጡ በአገር ጉዳይ ላይ ገለልተኛ መሆንን የመረጡ ትውልዶች ከ ዓመት በላይ ዕድሜ ያላቸው ናቸው እነዚህ ከአጠቃላዩ የሕዝብ ቁጥር ይሆናሉ እያለቁ ናቸው በሕዝቡ የእድሜ ክናናፍል ላይ ሦስት ነጥቦችን ላንሣ አንዱ ሁላችሁም እንደምትገነዘቡት የትውልዶች አሰላለፍ እንደመሰላል ሆኖ ተከታዩ ትውልድ በቀደመው ትውልድ ትከሻ ላይ እየቆመ የተቀጣጠለና የተያያዘ ነው በእኛ ሀገር ይህ መሰላል ተሰብርሮ እግሩን የሚያሳርፍበት አጥቶ የተንጠለጠለ ትውልድ አለ እጁን ዘርግቶ የሚጨብጠው ያጣ ትውልድም አለ ይህ ሁኔታ የብዙ ችግሮችቻን መነሻ ይመስለኛል በአፄ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ሥልጣን በሽማግሌዎች እጅ በቅናት ተጨብጦ በመያዙ ወጣቱ ከጊዜ ወደጊዜ ልቡ እየሸፈተ ሄዶ ዐመፅ በመቀተጣጠሉ ወጣት ሽማግሌዎቹን አሸነፈ ሆኖም ሥልጣኑን የተረከበው የቋመጠው የሊቪሉ ወጣት ሳይሆን የወታደሩ ወጣት ሆነ በትውልዶች መሀከል በነበረው ቅራኔ ላይ በወታደሩና በሲቪሉ ወጣት መሀክከከል ተጨማሪ ቅራኔ ተፈጠረ ከወታደሩ ወጣት የተረከበውም የጫካው ወጣት መ ለጫካው ቡድን ያልገበረው ሲቢል ወጣት ለሥልጣን አንደቋመጠ አኩርፎ ከጨዋታ ጡጭ ሆነ አሁንም የነበሩት ቅራኔዎች ሳይፈቱ የጎሣ ቅራኑ ተጨመረ በወጣቶቹና በሽማግሌዎቹ መሀከል የነበረው ትውልድ ከጨዋታ ውጭ ሆኖ አረጀ የትውልድ ቅብብሎኩም እንደተቋረጠ ቀረ ሁለተኛው ነጥቤ አዲስና የሠለጠነ የፖለቲካ ትግል ለመጀመሪያ ጊዜ በአገሪቱ ለማስተዋወቅና ሕዝቡን የሥልጣን ባለቤት ለማድረግ የነበረው ሕልም በሲቪሉም ሆነ በወታደሩ ወጣቶች ያልበሰለ አስተሳሰብና ጥሬ ምኞት በዚህም የተነሣ ባደረባቸው ነፋስ የማያስገባ የተውሶ የፖለቲካ እምነት ምክንያት ለዚያው ለዱሮው የጠመንጃ ትግል በሩን ከፈተ ከአፄ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ መውደቅ ጋር ተጠብቆ የነበረው የዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን መመሥረት ግቡን ሳይመታ ሠላሳ ዓመታት ተቀቆጠሩ ሦስተኛው ነጥብ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያውያን መሀከል የሚገኙ ችግሮች ሁሉ መሠረት ይመስለኛል በአለፉት ሠላሳ ዓመታት ውስጥ ብዙ የተለያዩ ለውጦችን አይተናል ሁሉም ለበጎ አይደሉም ነገር ግን ማኅበረሰባችንን አናውጠውታል የመደማመጥንና የመከባበርን የመተባበርንም ባህል አቃውሰውታል ማኅበራዊ ሥርዓታችንን ሰባብረውታል ልጆች አሸንፈው የበላይነትን ያገኙበት ሁኔታ በመፈጠሩ በባህላችን የነበረውን የመሪነት ባሕርያት ስናጣ የዘመናዊውን የመሪነት ባሕርያት ተገንዝበን የራሳችን ለማድረግ ገና አልደረስንም በዚህም ምክንያት የመደናበሩ ያለመተማመነናና ያለመከባበሩ መሪም ማናራት ያለመቻላችን ኢትዮጵያዊ ጠባዮች እየሆኑ ነው አንግዲህ በቁጥር ብቻ የፄድን እንደሆነ ኢትዮጵያ ያለችው ከሠላሳ ዓመት በታች ዕድሜ ባላቸው ሰዎች እጅ ነው የስፔይነ ፈላስፋ ኦርቴጋ ኢ ጋሴት ታሪክን የሚሠሩት ሽማግሌዎችና ልጆች አይደሉም። ከጥላቻ ምንም ዓይነት በጎ ነገር ሊመነጭ እንደማይችል ተገንዝበን ለበጎ ዓላማ አብረን እንቁም ሥርዓት ለፖለቲካ ለውጥም ሆነ ለኢኮኖሚ ለውጥ በግድ አስፈላጊ መሆኑን ከአኔ የበለጠ እናንተ እዚህ በኢንዱስትሪ የበለጸገ ማኅበረሰብ ውስጥ የምትኖሩት ታውቁታላችሁ ያለሥርዓት ዴሞክራሲን መገንባትና ከጭቆና መውጣት አንችልም ያለሥርዓት ልንከባበርና ልንተባበር አንችልም ያለሥርዓት በየመስኩና በየደረጃው ብቁና የምንኮራባቸውን መሪዎች ማፍራት አንችልም ያለብንን የመከባበርና የመተባበር ችግር መሪን የማፍራት ችግር የግል የሥልጣን ጥም ለምንወድዳት አገራችን ለምንኮራባቸው አባቶቻችንና አናቶቻችን ለምንወድዳቸው ልጆቻችንና የልጅ ልጆቻችን ስንል እንፍታው በአሁኑ ጊዜ ከሁሉም በላይ ጎልቶ መታየት የሚገባው ዓላማችን የአገራችን ህልውናና የኢትዮጵያን ሕዝብ ከጭቆናና ከችጋር ማላቀቁ ነው ከዚህ በላይ የሆነ ምንም ዓላማ ሊኖረን አይችልም የሥልጣን ጥም አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ምዕራፍ ህዳር ዓ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ በሁለት ሺህ ሀያ ከየት ወዴት መግቢያ ያለንበትን ዓለም አጠቃላይ ሁኔታ መገንዘብ የሚያስፈልግ ይመስለኛል መስከረም አንድ ቀን በአሜሪካ ላይ የደረሰው አስከፊና አረመኔያዊ ጥቃት አሜሪካ ለዚያ መልስ በአፍጋኒስታን ቀጥሎም በኢራቅ ላይ የወሰደችው ተመሳሳይ ወታደራዊ አርምጃ በሰሜን ኮሪያ በሶሪያና በፋርስ ላይ የምታሰማው ዛቻ የአስልምና አክራሪዎች በሚባሉት በኩልም በኬንያ በኢንዶኔዥያ በኢራቅና በአፍጋኒስታን የሚደረገው ሁሉ በፍ ያለውን የዓለም ሰላም አያደፈረሰ ነው ምንአልባትም ለዚህ ሁሉ ጦሱ የፍልስጤማውያንና የአስራኤላውያን መጨረሻው የማይታይ ክፋትና ጭካኔ የተሞላበት ግብግብ ሳይሆን አይቀርም በአንድ በኩል በማይመጣጠን ዛይል የሚጠቀም ጭቆና ፍልሰጤማዊነትን ወደ አረብነት ከዚያም ወደአስላምነት ሲለወጥ በሌላ በኩል ደግሞ እስራኤላዊነትን ወደ ምዕራባዌነት ወይም ወደ አሜሪካንነት አየለወጠ ነዐ ስለዚህም የግብግቡ ኢላማ በጣም የሰፋና የተለያየ ሲሆን የግብግቡም መሣሪያ በጣም የተለያየ ሆኖአል በፍልስጤማውያኑና በደጋፊዎቻቸው በኩል ኢላማው የአሜሪካን ወገን የሆነ ሁሉ የአሜሪካ ንብረት የሆነ ሁሉ የአሜሪካ ጥትም የዋለ ነገር ሁሉ ነው በአሜሪካና በእስራኤል በኩል ኢላማው ሽብርተኛ የሚሉት ነው ለቀሪው የዓለም ሕዝብ በሁለቱም ዐገን የሚሰጠው ምርጫ የኔ ወገን ካልሆንህ የጠላት ወገን ነህ የሚል ነው የውጊያውም ዓይነት ከዚህ በፊት በዓለም ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ነው የጦር ሜዳውም ያልተወሰነና ዓለምን በሙሉ የሚያጠቃልል ነው የጦር መሣሪያውም አንደ ሰማይና ኦንደ መሬት የተለያየ ነው የአሜሪካና የአስራኤል የጥቃት መሣሪያ ዘመኑ ያስገኘው ደናጥጦ የሚያነድ ነው የተቃዋሚዎቹ የጥቃት መሣሪያ የሰው ልጅ ሕይወት ነው ከሁለቱም ወገን በየሳምንቱ ብዙ የሰው ሕይወት አየጠፋና ብዙ ንብረትም አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አየወደመ ነው ከሁለቱም በኩል በግልጽ አይሎና አመዝኖ የሚያየው ርኩስ መንፈስ እንጂ ቅን ወይም ቅዱስ መንፈስ አይደለም በአለፈው የፈረንጆች ምፅተ ዓመት ተክብረው የቆዩ ቁምነገሮች እየተሻሩ ናቸው የአንድ አገር ሉዓላዊነት በሃያላኑ ፈቃድ ብቻ የሚገኝ ሆኖአል ዩጎዝላቪያ አፍጋኒስታን ኢራት የደረሰባቸውን እናውቃለን በሰሜን ኮሬያና በኢራን አንዲሁም በሶሪያ ላይ የሚሰነዘረው ዛቻና ያንዣበበውም ስጋት ይህንኑ የሚያመለክት ነው የመረጣችሁትን መሪ ለውጡ የሚል ትእዛዝ ለአንድ ሕዝብ ማስተላለፍ በአሜሪካ ተጀምር አሁን አልቃይዳም የራሱን ትኦዛዝ እያስተላለፈ ነው በአጠቃላይ ሲታይ በብዛት ሰዎችን መግደልና ንብረትንና የልማት መዋቅሮችን ማውደም የጉልበተኞች ብቻ ሳይሆን የደካሞችም ዘዴና መብት ኦየሆነ ነው የመንፈስ ልዕልና ኦንኳን በዓለማዊው ክፍልና መንፈሳዊ በሚባለውም ክፍል ክፉኛ ዘቅጦአልአካላችንን ብቻ ሳይሆን ነፍሳችንንም ለገንዘብ የምንሸጥበት ጊዜ ነው የሰው ልጅ ኩራትና ክብር ዋጋ አጥተዋል ዓለማችን ለአኔ ይህንን ይመስላል መናጢ ደሀዎችና ደካሞች ሆነን ያለነው አዚህ ዓለም ውስጥ ነው ያለንበት የዓለም ሁኔታ በአጠቃላይ ለጭቆና አገዛዝ የማይመች የሚመስል ዝንባሌ ቢናረውም ሃያላኑ የጭቆና አገዛዞችን በአሽከርነት ለማሳደርም ዝንባሌ እንዳላቸው ይታያል የምዕራብያውያን ዋናው የሽብርተኞች ችግር ከጭቆና አገዛዝ ጋር ያላቸው መቆራኘት መሆኑን ገና የተገነዘቡት አይመስልም የጭቆና አገዛዝ እስካለና ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል አስከታፈነ ድረስ አመዕና ሽብርተኝነት ይኖራል የአመፅና የሽብርተኝነት ኢላማም ከጭቆና አገዛዙ በስተጀርባ ያለውን ድጋፍም እንደጠላት እየቆጠረ ማጥቃቱም የማይቀር ይሆናል አሜሪካ የሽብርተኞች ኢላማ የሚሆንበት ሌላ ምክንያት አለ ብዬ አላምንም የአሜሪካ ታሪካዊ ተልዕኮዎች ነጻነት የሕዝብ የስልጣን ባለቤትነት ወይም ዴሞክራሲ ትክክለኛ ፍትህና የንብረት ማፍራት መብቶች ለሰው ልጆች ሁሉ የሚበጅ ቢሆንም የአሜሪካ መንግስት የማያወላውል አቀዋም ሆነው የውጭ ግንኘ ነት መመሪያ አላደረጋቸውም አንዲያውም የአሜሪካ መንግስት በተለያዩ ምክንያቶች የጨቋኞች ወዳጅና ደጋፊ እየሆነ ይገኛል ችግሩ ይህ ይመስለኛል በምዕራብያውያን ሕዝቦችና ከሌሎቻችን መሀከል ያለው ልዩነት እየገዘፈና አየጠለቀ በመፄድ ላይ ነው ሌሉቻችን በአራት ሺህ ዓመት ያልደረሰንበትን እነሱ በአራት መቶ ዓመት አልፈውት መሬት እየጠበበቻቸው አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ወደ ሕዋው አየመጠቁ ነውጡው እኛ አህያ እየነዳን በቀን ሰባት ኪሎ ሜትር ስንገሰግስ እነሱ በሰዓት ብዙ ሺህ ኪሉ ሜትሮች በመንፈላሰስ አእየተጉዋዙ ነው እኛ ጉልሁንና ግዙፉን ነገር ማየት ሲሳነን እነሱ በዓይን የማይታየውን ሁሉ እያዩና እየመረመሩ ነው እኛ እነሱ የሰሩትን መሣሪያ እየገዛን ስንከሳክስና ሞትንም ስንደግስ እነሱ የሕይወትን ሙለ ጣዕም አየተደሰቱበት ነው እኛ በጠባቡ በአገራችን ውስጥ አብሮ መኖር ሲያትተን እነሱ ሰፊውን ዓለም በግድም በውድም አገራቸውእያደረጉ ነው አኛም ያጠፋነውን አገራችንን እየጣልን ወደነሱ አገሮች መሰደዱን ባህላችንን አድርገን ይዘነዋል ገና ላልተሰደድነውም ቢሆን ከአገዛዝ ሥርዓት ጀምሮ እስከ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችና ማህበሮች የምንቀሳቀሰው በነሱ ችሮታ ነው ከነሱ ችሮታ ውጭ ያለን ህልውና ዋስትና የለውም እንግዲህ ጥያቄው ምን አለን። ያላቸው ይህ ባህላዊ አገዛዝ ከውስጥም ከውጭም ተቆጣጣሪ ሃይሉች ነበሩበት ከውስጥም ኀሊና ከውጭ አግዚአብሔርና ይሉኝታ ነበሩበት ሽማግሌዎችም ነበሩ ስለዚህም ከውስጣቸውም ከውጭም የሚሰሙት ድምፅ ነበረ ሆኖም አገዛዝ መማር አይችልምና የ የስዒረ መንግስት ሙከራ አገዛዙን ሳይለውጠው ቀረ በአኔ ግምት የአፄ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ትምህርትን በማስገባትና በማስፋፋት በኩል ወደር የሌለው አርምጃን አሳይቶአል ትምህርት በአጠቃላይ የከፍተኛ ትምህርትም በር ለማናቸውም ችሉታውን ላሳየ ድሀ ክፍት ነበር የልዑላን የመሳፍንትና የመኳንንት ልጆች ከደሀው ልጅ ጋር አብረው እየተማሩ አደጉ አኤአ በ ላይፍ» የሚባለው መጽሔት ኢጎዮጵያ አንድ መሀንዲስ አንኳን የሌላት ደሀ አገር ነች ብሎ መፃፉ አንዴት አንዳናደደኝ አስተውሳለሁ ጥሩው ነገር በዚያው ዓመት የከፍተኛ ትምህርት ተጀመረ ያለምንም ጥርጣሬ የአፄው አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች መንግስት በትምህርት በኩል ኢትዮጵያን ገናቶ ወደ ሃያኛው ምዕተ ዓመት አስገብቶአት ነበር ለማለት ይቻላል ይህ በጦር ትምህርትም ቢሆን እውነት ነበር በሐረር አካዳሚ በደብረ ዘይት አየር ሃይልና በምዕዋ የባሕር ሃይል የነበረው የመኮንኖች ስልጠና ሁለገብና በጣም ከፍተኛ ነበር ኢትዮጵያ ከራስዋ ልጆች አልፋ የብዙ አፍሪካ አገሮች ወጣቶችንም በየመስኩታሰለጥን ነበር ከነዚህ መፃል በአገሮቻቸው ሚኒስትሮችና አምባሳደርች የሆኑ ነበሩ በትምህርት የተደረገውን ከፍተኛ እርምጃ በገሃድ የሚያሳዩ ጥቂት መሥሪያ ቤቶች ነበሩ ኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢትዮጵያ ቴሌኮመሙዮኒኬሽን የመብራት ኃይል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ በኋላ የተዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ በዘመኑ እነዚህ ድርጅቶች ከየትም ሀገር ተመሳሳይ ድርጅቶች ጋር ተወዳድረው የማያሳፍሩ ነበሩ ዛሬ አነዚህ ድርጅቶች ያሉበትን ሁኔታ እንድነግራችሁ የምትፈልጉ አይመስለኝም የአፄ አገዛዝ ለትምህርት ይህንን ያህል ትኩረት ቢሰጥም የትምህርትን ባሕርይ ለመገንዘብ አልቻለም ነበር በመሠረቱ መማር መለወጥ ነው የተማሩ ሰዎች በተማሩት መጠን ይለወጣሉ የጥራዝ ነጠቅ መለወጥ ሳይሆን ጥልቀት ያለው ለውጥ ማለቴ ነው በተለወጡት መጠን አካባቢያቸውን ለመለጠጥ ይፈልጋሉ አካባቢውን ወደተሻለ ሁኔታ ለመምራትና ለመለወጥ የሚደረገውን ማናቸውንም አርምጃ የአገዛዝ ሥርዓት አይፈቅድም ስለዚህም በአስተዳደርና በልማት በኩል የተማረው ሃይል የተመኘውን ያህል መራመድ አልቻለም በአገዛዝና በተማረው ሃይል በኩል ቅራኔው ሰፊና ጥልቅ እየሆነ ሄደ በዚያን ጊዜ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ የተሻለ ደረጃ የነበራት አገር በመሆንዋ ያንን ደረጃ መጠበቅ ብቻ ሳይሆን አንድትገሰግስና ለሌሎች አርአያ አንድትሆን የዘመኑ ወጣት ምኞት ነበር ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን ለጥቁሩ ዓለም የነፃነት ጮራና የተስፋ አርአያ ሆና እንደኖረች ሁሉ በኢኮኖሚውም በኩል የከበረች የበለጸገች አገር አንድትሆን ከፍተኛ ጉጉት ነበር ነገር ግን የኢትዮጵያ አድገት የኤሊ ጉዞ ሆነባት የአገዛዜ ትልቁ ድክመት ትምህርትን ለማስፋፋት ያደረገውን ጥረት ሁሉ የትምህርትን ውጤት ለመቀበል አለመቻሉ ነበር በመጨረሻም ይህ ባህላዊ አገዛዝ ሲወድቅ ኢትዮጵያ ያልፍላታል የኦድገት ግስጋሴዋ ይጣደፋል ተብሎ ነበር ነገር ግን አገዛዙ ሥልጣንን ለብቻው ጨብጦ በአንድ ሰው አጅ ለመቀተጠር ሲል ሰዎች አንዲሰባሰቡና አንዲደራጁ ሀሳባቸውንም በይፋ እንዲገልጽ የማይፈቅድ በመሆኑ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አገዛዙም ሕዝቡም በጮሌ የበታች መኮንናች ተጠለፉና የሳንድኸርስትና የላን ሲር ምሩት ጀኔራሎች በነበሩበት አገር ሻለቃዎችና የበታች ሹማምንት ነገሥሁባት ስለዚህም የባሰና ለሰው ሕይወት ምንም ዋጋ የማይሰጥ የጭካኔ አገቫዝ ተተካ ስደት የኢትዮጵያውያን ባህል ሆነ የትምህርት አድገት በጥራዝ ነጠት ማርክሲስት ሌኒንስት እምነት ቆረቆዝ ተጀምሮ የነበረው ከፍተኛ ደር አድገት እንቅስቃሴ ተገታ ጥሩምባ አየነፉ መግደልና መንጠቅ ባህል በደርግም ዘመን ልክ አንደዘውዱ አገዛዝ ሥልጣን በአንድ ሰው እጅ ተጐጥሮና ሕዝቡ በጭካኔ ታፍኖ በማን አለብኝነት ግፍን አየተቀበለ አስቲያንገስግሸው ድረስ ቆይቶአል በመጨረሻም የነቃ የተደራጀና የታጠቀ ሃይል ያሸንፋል በሚለው የራሱ የደርግ መፈክር መሠረት ተገፍቶ ገደል ገባ ደርግን የተካው ወያኔ ከጫካ የወጣ ጀሌ ነው የአፄ ሃይለ ሥላሴ ጀነራሎች በበታቾቻቸው አንደተበለጡ ሁሉ ደርግም ከጫካ በወጡ ጀሌዎች ተበለጠ ከአፄ መውደቅ ጋር የተጀመረው የቁልቁለት መንገድ ገና አላቆመም ያለንበትን ሁኔታ ስናስበው ይህንን ለመገንዘብ አዳጋች አይደለም ፀ ያለንበት ሁኒታ በአጭሩ በነደፍሁላችሁ ርኩስ መንፈስ በሰፈነበት ዓለም ውስጥ ኦንገኛለን ይህ ርኩስ መንፈስ ሩት አይደለም ድህነታችን የምኞት ባሮች መሆናችን የውስጣችን መንቃት ወይም መሰነጣጠቅ ርኩስ መንፈስን ከያለበት የሚጋብዙ ናቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላማዊና መከራን የሚችል ነው እንደኛ ደግና ትዕግስተኛ ሕዝብ የለም ተዘረፍን ብለን ሳንቶጣ ተጠቃን ብለን ሳንጮህ ሕጋዊ ስርዓት ተፋለሰ ብለን ሳንበሳጭ የደሀውን የሥራ አጡ ለቅሶና ብሶት ሳይሰማን ሁላችንም በዕለት ተፅለት የኑሮ ግዴታ ተጠምደን ተጨንቀን ሳናስብ አንኖራለን የተማረው ያልተማረውን ያልተማረው የተማረውን እየናቀው ወጣቱ በሽማግሌዐው ሽማግሌው በወጣቱ ሀብታሙ በደሀው ደሀው በሀብጮሙ ገጠሬው በከተሜው ከተሜው በገጠራውአእያመካኘ ጠመንጃ ያነገተው ሌጣውን ቀንበር አያሰከመው ትናንት ስንሰግድለት የነበረውን ዛሬ አያዋረድን ነገ የምናዋርደውን ዛሬ አየከበርን የኑሮ ግዴታችንን ማለት በልቶ ማደርን ብቻ ዓላማ አድርገን እንኖራለን ስለነገው አንጨነትም ስለነገ የማንጨነቅበት ዋናው ምክንያት ነገን የሚያንፁትና የሚያቅዱት ጌቶች ስለሆነ አኛን አያገበንም ስለነገ አለመጨነቅ የባሪያ ባህርይ ነው አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወለደማርያም ሥራዎች ስለዚህም ነገ የራሱን ጣጣ ይዞ ሲመጣ ራሳችንን ለአዲሱ ጣጣ ከማዘጋጀትና ጊዜያዊ የግለ ጥቅማችንን ከማረጋገጥ ሌላ ለማሰብ ዝንባሌውም ፍላጎቱም የለንም «ያለው ላይቀር ምን አታገለኝ የሚል ፍልስፍና ነው መመሪያችን የአንድ አገር ሕዝብ የአገርና የስልጣን ባለቤትነቱን ለማሳወጦትና ለመታገል ካልተነሳ አንዴት ያልፍለታል። አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች እያባረረች ነው ይባላል እነዚህ ሰዎች ሁሉ አገርና መንግስት አላቸው። አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ይህንን ጽሑፍ በማዘጋጀበት ጊዘ ከኘሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ በቅርቡ የሚታተም መጽሐፍ ረቂት ደርሶኝ አያነበብሁ ነበር ስለደቂቃ አስጢፋኖስ በአሥራ አምስተኛው ምዕተ ዓመታት መጀመሪያ ላይ የሆነውን ከግፅዝ የተረጎመው ነው ከተጻፈ ስድስት መቶ ዓመታት የሆነው ነገር ሁሉ ዛሬም የሚሆን ነው የሚያሳዝንም የሚያስደንትቅም ነው በሥልጣን ላይ ያሉት ሰዎች የሀሳብ ልዩነትን መቀበል የማይችሉ መሆናቸውንና አንዲህ ያሉትን ሰዎች በተለያየ መንገድ ማሰቃየታቸው የማሰቃያ መንገድም ብዛቱ እንዳለ ምንም ሳንለወጥ መቆየታችንን በግልጽ ያመለክታል ለእኔ አንደሚየኝ አታለልከው ካላላችሁኝ ታሪካዊ ችግሮቻችን ሁለት ብቻ ናቸው አንደኛ በረጅሙ ታሪካችን ውስጥ የምናየው በሕገ አራዊት መመራትን ነው ከሃይል የተሻለ የመተዳደሪያ ዘዴ አልፈጠርንም የበላይና የበታች በመሆን ባለመብትና ባለግዴታ እየተለየ ጌታና ሎሌ በመሆን አጉል መቻቻል አንጂ በእኩልነት ላይ የተመሠረተ ግንኙነት የሚሆን ዘዴ አላገኘንም ሥልጣንን መግራት ሳንማር ደርሰናል ሥልጣንን መግራት የሥልጡን ሕዝብ መታወቲያ ምልክት ነው በሕገ አራዊትና በተልበት እየተገለባበጥን አንቱጥላለን የአድገትና የልማት አንዱ ምስጢር ሥልጣንን መግራት ነው ሥልጣንን በእኩልነት ሕጋዊ ማድረግ ነው ሕገ አራዊትን መመሪያችን በማድረጋችን ነው በአጠቃላይ ባሀላችን የነጻጠኛነትና የጀብደኛነት የሆነው ጠመንጃ ተይዞ በፉከራና በሽለላ ሖታጅቦ ጀግና ገዳይ በመሆን ነው እኔ ያንተ አሽከር ያንተ ቡችላ» የሚባልለት አሁን ደግሞ ማጅራት መቺቼ አከርካሪት ሰባሪ ሆኖ በሕገ አራዊት ለሚያደናብረው ነው አሽከርነት የማያድረው አሽከር ዛሬ ስሙ ተለውጦ ካድሬ ሆኖአል እንጂ አዚያው ነን በባህላችን ብዙ መሳፍንትና መኳንንት ስለነበሩ አሽከር መርጫ ነበረው ዛራ ጌታው አንድ ብቻ በመሆኑ ምርጫም የለም ዘመናዊነቱና ለውጠ አስከዚህ ድረስ ነው የምናየውና የምንሰማው ያንኑ የለመድነውን ጭናፍን አልህ ነው የዲቡቲው ኘሬዚደንት ጉሌድ ዲኘሎማሲያዊ ቋንፈውን ጥለው «የኢትዮጵያና የኤርትራ ሰዎች ከሚገባው በላይ ቁጡና ጠበኛ» ናቸው ብለው መናገራቸው በሕገ አራዊት ላይ የተመሠረተው አገዛዝ ድንበር አልፎ መታጠቁን የሚያመለክት ነጠ ሁለተኛው ችግራችን ሥልጣንና ሕገ ኀልዩት አለመተዋወቃቸው ነዐ ሕገ አራዊት አይሎ ነወ አንጂ ሕገ ኀልዮት ለኢትዮጵያ ባዕድ ሆኖ አይደለም የፈላስፋዎቹን የዘርዓ ያዕቆበንና የወልደ ሕይወትን ጽሑፎች ያነበበ ሁሉ አንደሚረዳው አሁን ደግሞ ኘሮፌሰር ጌታቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ከግዕዝ ወደ አማርኛ አየተረጎመ የሚያሳትማቸው መጻሕፍትም አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አንደሚያሳዩን ማሰብ በጡንቻ አየተጨፈለቀ ደብዛው አንዲጠፋ ተደረገ አንጂ በአዲስ መንገድ ማሰብ የሚችሉ ሰዎች በየጊዜው ብቅ ብቅ ብለው እንደነበረ እናያለን የሀሳብ ልዩነት የማይፈቀድና ለከባድ አደጋ የሚዳርግ መሆኑ ቢያንስ ከአሥራ አምስተኛው ምዕተ ዓመት መነሻ ላይ እንደ ጀመረና ለስድስት መቶ ዓመታት ቆመን እንደቀረን ያሳየናል የኢትዮጵያ ህዝብ ጦርነት ሲሉት ፈንቅሎ የሚወጣውን ያህል ለሰለማዊ ትግል አንድነቱን ቢያሳይ ኢትዮጵያን ከታሪካዊ ችግሮችዋ መገላገል ይቻል ነበር ከኤርትራ ጋር ለተደረገው የወንድማማች ጦርነት የሀብት የእውቀት ባለቤቶች ያደረጉት ባድ አስተዋጽኦ የሚያስደንት ነው በአነሱ አመራርም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ወጣቶች ለባድመ ተማገዱ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ስትገነጠል ግን ከዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በቀር የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጣውን ለማሳየት ኦንኳን አልሞከረም ለሞት በተላሉ እንነዳለን ለሕይወት ግን በሰላም ለመታገል እንፈራለን ዛሬም የባድመ ነገር የሚያንገበግባቸው ብዙ ናቸጡ በአንጻሩ ደግሞ የአሰብ ጉዳይ አይመስልም አንዲሁም ለዚያኛው ለቁጣችንም ሆነ ለትፅግስታችን ሚዛን የለንም ይህ ሁሉ የሚያሳየው ህገ አራዊት ህገ ኀልዮት ላይ ያለውን የበላይነት ነው ይህ መለወጥ አለበት እኛ መለወጥ አለብን እኛ ራሳችንን ሳንለውጥ ምንም ነገር መለጠጥ አንችልም ለጦርነት የምናሳየው የጋለ ስሜት ለሰላማዊ ትግል አናሳይም ሰላማዊ ትግል ወይም ፖለቲካ ገና አልገባንም ደርግ ሰላማዊ ትግሉን ጠደ ሶሻሊስት የመደብ ትግል ለወጠው መደብ በሌለበት አገር ወያኔ ደግሞ በልጅነት ጥበቡ የሰላሙን ትግል መሠረታዊ የሰወ ልጅን አንድነት የሚቃረንና ጦደ ድርድር በማይተርብ የጎሣ ትግል ለወጠው የደርግ ሶሻሊስት ትግል ሁሉንም ድፃ በማድረግ መፍትሔ ማግኘት ይቻል ነበር ሁሉንም ሃበታም ለማድረግ እስኪችል ድረስ የወያኔ እልህ ግን ከመበታተን ሌላ መፍትሔነት ያለው አይመስልም የሚደንቀው የጎሳ ትግሉ በእያንዳንዱ በአመራር ደረጃ ላይ ባለ ሰው ላይ የፈጠረውን የውስጥ ቅራኔ እንኳን መገንዘብ አለመቻሉ ነጡ እንኳን ራቅ ካሉ ጎሳዎችና በጣም በተተራረቡትም በትግራይና በኤርትራ መሀከል መደባለቅ ችግር አየፈጠረ አእናያለን መበታተኑ ወግና ሥርዓት ባለው መንገድ አንደማይሆን ባድመ አያስተማረን ነው ገና ጥንት አብርፃም ሊንከን አንድ ቤት ውስጥ ሆኖ ለመፈፀም ያልተቻለውን ወል ከተለያዩ በኋላ ያስቸግራል ብሎ ነበር በደቡብም በየጊዜው የሚከሰተው ግጭቶች የወደፊቱን ችግር አያመለከቱን ነው መበታተኑንም ቢሆን ሰላማዊ ላይሆን ይችላል የሚል ስጋት አለኝ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ውም ዓይነት አድገትና ልማት በሕገ ጎልዮት የምንመራ ቢሆን የማናሻ የሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት ወይም ዴሞክራሲ የሚባለው ወሳኝ መሆኑን መረዳት አያቅተንም ነበር የተዳፈነውና የታመቀው የሕዝብ የአካል የአእምርና የመንፈስ ሃይል ሊወጣው የማይችለው ሕዝቡ ነዛ ሲወጣና ስልጣንን ተረክቦ በራሱና በሕግ በመተማመን ለኑሮውና ለሕይወቱ ባለቤት የሚሆንበት ሁኔታ ሲፈጠር ብቻ ነው በኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበር በኢትዮጵያ መምህራን ማህበር በኢትዮጵያ ነጻ ጋዜጠኞች ማህበርና በከተማና በገጠር ቀበሌ ማህበራት ላይ የሚደረገው አፈናና ጫና ዴሞክራሲን በኢትዮጵያ ለመገንባት አይረዳም ዴሞክራሲ የሚገነባው በልበ ሙሉ ዜጎች ነው ማስፈራራትና ማሸበር ተርቶ የሥልጣን ትግል ሁሉ ሰላማዊና ሕጋዊ ሲሆን ነው በተጋሌሕማሪም የዴሞክራሲ ጥቅም እያንዳንዱ ዜጋ ሕዝቡም በአጠቃላይ ለራሱ ነርና ለአገሩ እድገት ሃላፊነትን እንዲሸከም ማድረጉ ነው በአገዛዝ ሥር ያለ ሕዝብ ነጻነትም ሃላነትም የለውም የኢትዮጵያን ህልውና ጠብቀን የሚቀጥለውን ትውልድ ከደሀነት ከችጋር ከጦርነትና ከአርስ በርስ አልቂት የሚያደነው የሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነትና የሕግ የበላይነት በሚቀጥለው ምርጫ መደምደሚያ ያገኛል ብለው የሚያምኑ ሰዎች ያሉ ይመስለኛል በምኞትም ሆነ በተስፋ ደረጃ ከእነሱ ጋር አቆማለሁ ግን ከፍተኛ ጥርጣሬ አለኝ የዛሬ አሥራ ሁለት ዓመት ግድም በየዋህነት አንድ ነገር ተናግሬ ነበር ወያኔ ትክክለኛ ምርጫ አካሂዶ ካሸነፈ ጥሩ ካላሸነፈም ለኢትዮጵያ አዲስ ነገር የዳሞክራሲ ምዕራፍ ከፍቶ በክብር የሚጠብቀውን ምርጫ ይጠብቃል ብዬ ነበር ይህ ምኞት ላም ባልወለበት ከብት ለቀማ ነበር ሌላወን ሁሉ ትተን ለአገርና ለወገን የሚያስብ ሰው ከኤርትራ ጦርነት በኋላ ስህተትንና ብዙ ጉዳዮችን ማስተካከል ይቻል ነበር በድንበሩ ምክንያተ የተነሣውንም ውዝግብ በአዲስ መንገድ መፍታት ሳይቻል አይቀርም ነበር በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ያንዣበበወን አስከፊ ችግርና የአገሪቱንም ህልው የሚፈታተነውን ሁኔታኢያቃለሉ መገመቱ በሁሉም በኩል ቁርጠኛነት አንዳይኖር ያደርጋል አውነቱ አስደንጋጭ ቢመስልም ኮስተር ብሰን አንድንዘጋጅ ይረዳናል የአአምሮና የመንፈስ ዝግጅትም ግዴታችን ይሆናል አአምርአችንንም ልባችንም ማዕዳትና መተማመን ያሻናል ጠባችን የሀሳብ ልዩነት አይደሰም አለመተማመንና መፈራራት ነው መንገድ ፈልገን አንተማመን አኛ በሰላም ተከባብረን ሀሳቦቻችን ይጋጩ ይፋጩ በሚወጣውም ብርሃን አገራችንን እንገንባ የአገራችን ጥሩ ባህል ስለነበረውአርት አለቃ አያሌው የሚከተለውን ጽፈዋል አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ወ። አለኝ እየተሳለቀ አፄ ባህላዊ መሪ ስለነበሩ የሚገዙባቸው ብዙ ሥርዓቶች ነበሩ ለምሳሌ ማንም ተራ ኢትዮጵያዊ በአገር ውስጥ ካለው የሥልጣን ቁንጮ ዘንድ ቀርቦ ጉዳዩን የማስረዳት መብት ነበረው በፍርድም ይሁን በአስተዳደር የመጨረሻውን ውሳኔ የሚሰጠኝ ንጉሥ ነው ካለ ንጉሠ ዘንድ የመቅረብ መብት ነበረው ለዚህ ነው ከዘመናዊው ሕግ ውጭ የጃንሆይ ችሉት የነበረው ለዚህ ነው ጃንሆይን በየመንገዱ አያቆሙ አቤቱታ ማቅረብ ልማድ የነበረው ለነዚህ ባህላዊ ለሆኑ የጭቆና ማለስለሻ ሥርዓቶች መገዛት ዋጋ ነበረው ሕዝቡ የጃንሆይን ሥልጣንና መንግሥት አውቆ ተቀበለ ማለት ነበር አማላጅነትና ሽምግልናም ባህላዊ ሥርዓቶች ነበሩፎ በተጨማሪም በባሀላዊ አገዛዝ ከሁሉም በላይ ሆኖና ሁሉንም አስተካክሎ የሚያይ እግዚአብሔር አለ የሚል አምነት አለበት አነዚህን ሁሉ ባህላዊ ሥርዓቶች በክፉና ጎጂ መልካቸው ብቻ አንጂ በበጎውና በጠቃሚ መልካቸው አናውቃቸውም ራሳችንና የራሳችን የሆነውን የምንጠላ ሕዝብ በመሆናችን ለኮሎኔሉ አቤቱታ የሚያቀርብ አልነበረም በየክፍለ ሀገሩ በሚሄዱበት ጊዜ አቤቱታ የሚያቀርቡ ሰዎች አንደነበሩ በዘመኑ ጠይቄ ያገኘሁት መልስ እንዳልነበሩ ነው ይህ የሚያመለክተው ሕዝብ የኮሎኔሉን ሥልጣን አለመቀበሉን ነው አቶ መለስ አንድ ዕድል አጋጥሞአቸው ነበር ባለማወቅ ሳይጠቀሙበት ቀሩ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ሰላማዊ ሰልፉን አኔ አንዳቤቱታ አልቆጥረውም በመሠረቱም ሰላማዊ ሰልፍ ሀይል ማሳያ አንጂ አቤቱታ አይደለም የደርግና የወያኔ አገዛዞች ምንም አንኳን አንደአጹ አገዛዘ በሕዝቡ ፈቃድ ላይ ያልተመሠረቱ ቢሆኑም በጣም የተለዩ ናቸው ምንም ባህላዊ መሠረት ሳይኖራቸው በሕዝቡ ላይ በጠመንጃ ሀይል የተጫኑ ናቸው አግዚአብሔርን አያውቁም አርቅ አማላጅነትና ሽምግልና አያውቁም ባህላዊ መሠረት የላቸውምነሱ ማርክሳዊ ሌኒናዊ አብዮታውያን ነን ባዮች ናቸው ማርክሳዊ ሌኒናዊነትን የመረጡበት ምክንያትም ፍልስፍናውን አውቀውትና አምነውበት ሳይሆን በጠመንጃ ሥልጣን መያዝን የሚፈቅድ ከዚህ እምነት በቀር ሌላ ስለሌለ ነው ዛሬ የማርክሲስት ሌኒኒስት ሥርዓት በያለበት በተንኮታኮተበት ዘመን አንኳን አርግፍ አድርገው አልተውትም ደርግና ወያኔ በአጠቃላይ የአገዛዝ ሥርዓቶች ሁሉ የሚመሳሰሉ ቢሆኑም ደርግና ወያኔከአንድ ወንዝ የተቀዱ ናቸው ወደአገዛዙ ከመሄዳችን በፊት ስለሊቀ መንበሮቹ ትንህ እንነጋገር በ ዓም አንድ መንግሥቱ ሃይለ ማርያም የሚባል አቶ አለቃ የሚከተውን በኦጋዴን አንበሳ መጽሔት ውስጥ ጽፎ ነበር አንድ ነገር ሀያልነቱ በሕዝብ ብዛትና በምድሩ ስፋት ሳይሆን ሀያልነቱ በጥበቡ መጠን ነው ሰው በጥበቡ አራሱንለማወቅና ለማተለቅ መሠረቱ መንፈስ ነው አንዱ ከአንዱ ነገር የተለያየ አንደመሆኑ መጠን በመንፈስም የተለያየ ነው ነገር ግን አንዳንዴ ብርቱና ሀያል መንፈስ ያላቸው ሰዎች የተለያዩትን መንፈሶች ማርከውና ገዝተው በነርሱ ፈር ያስኬዱዋቸዋል አንድ ነገር መመኘትና መወጠን የብዙ መንፈሶች ልማድ ነውጸ ያሰቡትንና የወጠኑትን ገፍቶ በምኞት ጎዳና ላይ ያሉትንና የሚገጥሙትን መሰናክሎች አስወግዶ ውጤትን ማግኘት በአንዳንድ ሰዎች ብቻ የታየ ሰውነት ነው ሰው በተፈጥሮው በተሰጠው ወይም ከትምህርት ባገኘው ችሎታ ብዙ ነገር ለማሰብና ለማቀድ ችሎታ ይኖረዋል ያቀደውንም አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ለማድረግ ቀድሞ ካሰበው ችሎታው ውጭ ያለመሆኑ ሲታወቅ የመንፈስ ብርታት ይጎድለዋል ልብ እንደቅርፅዕዋ ትንህ ነች ነገር ግን በዐለም ላይ ያሉ ነገሮች ሁሉ ሊሞሉዋት አልቻሉም ስለዚህ ልብ ሁል ጊዜ ከመመኘትና ከማቀድ አርፋ አታውቅም ግን ከርስዋ አኩል የማይደክምላት መንፈስ የተባለ ስነና ጉዋደኛ ስላላት ስፋቱ ሜትር ጥልቀቱ ሜትር የሆነውን ገርጉዋድ በቀላሉ ለመራመድ የሚቻላት መሆኑን በማሰብ ለመራመድ ስትንጠራራ መንፈስ አቆልቁሎ ሜትር ጥልቀት ያሳያታል ስው ለአንድ ነገር ሲነሳሳ በሀሳቡ ውጤት እንደሚያገኝ ሲያውቅ ከማድረጉ በፊት ለአሳቡ ተቃራኒ የሆነውን ወላዋይ ሀሳቡን ከፊቱ ይደቅንና ጠቃሚ ሀሳቡን መንገድ ያሳጣል ያደመቅሁት እኔ ነኝ ህ በጎ ይሁን ክፉ መንፈስ ኮሎኔል መንግሥቱን የያዛቸው በልጅነታቸው አንደሆነ ግልጽ ነው በዚህ አጭር ጽሑፍ ውስግኅ ስለተባለው ራሱን የቻለ ትልቅ ጽሑፍ ማዘጋጀት ይቻላል እምቡጡ ፍራ ነገር ማርከውና ገዝተው በነርሱ ፈር ያስኬዱዋቸዋል የሚለው ነው ይህ በልጅነት በቅዙተም በሉት በሕልም ውስጥ ሆኖ የተጻፈ ነው መንበሩ ላይ ከወጡ በኋሳ እንዲህ በግርድፉ አይናገሩም ነበር ባይሆን ዴሞክራሲ ወይም ሕዝባዊ ተሳትፎ ይሉት ነበር አንጂ ብለውታልም የኢትዮጵያ ሕዝብ አእንደፊውዳሉ ዘመን በተገዥነት መንፈስ ተጠሽኛዋ እናጠቃለንልን ባዮች የሚሉትን ለመስማት የሚገደድበት ጊዜ አይደጸም ዛሬ በሀገሩ ጉዳይ በመሳተፍ መብቱ በመጠቀም በጥልቀት አስተውሎ የሚበጀውና የማይበጀው ላይ አቋም መውሰድና መወሰን የሚጠበቅበት ጊዜ ነው ይህ ዲስኩሩ ሲሆን ተግባሩ በጣም የተለየ መሆኑን እናውቃለን ስለአሜሪካ ዴሞክራሲ ደግሞ ኮሉኔሉ በየጊዜው ሲያሰሙን የነበረውን ውርጅብኝ የሚረሳው ያለ አይመሰለኝምና አልጠቅስም ኮሉኔሉ ሰለተሳትፎ ብቻ ሳይሆን በጥልቀት ተሳትፎ ያሉትንና ስለአሜሪካ ዴሞክራሲ የተናገሩትን አያስታወስን ወደ አቶ መለስ እንምጣ አድማጭ ያጣ ጩኽት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አቶ መለስ ስለ ዴሞክራሲ ያላቸው አስተያየት የተለየ ነው አሳቸው ራሳቸው እአንደሚሉት በአሜሪካ ዴሞክራሲ አለ። ሁለተኛው ምክንያት ጨዋነት ነው የተጨቁዋኝነት ባህላችን ተከትሉሎንም ስደት ይሄዳል ከተለየዩ አገሮች ስደተኞች መሀከል በብዙ አገሮች አንደኢትዮጵያውያን ለጭቶና የተመቸ የለም በቅርቡ በአፍሪካ ጁርናል የቢ ቢ ሲ ቴሌቪዥን ኘሮግራም በአሥራኤል የሚናሩ ኢትዮጵያውያን በአንደዚህ ዓይነቱ ሁኔታ ላይ እንዳሉ ተገልጾ ነበር ብዙ ጊዜ የሚሰጠው ምክንያት ኢትዮጵያውያን ስለማይተባበሩ ነው የሚል ነው ራሱ የመተባበር ችግር በኢትዮጵያውያን መሀከል ጎልቶ የሚነገርና የሚታይ መሆኑ የጨቱዋኝና የተጨቁቱዋኝ ጠባይን የሚያመለክት ነው አለመተባበር በኣኩልነትና በቅን መንፈስ ለመገናኘት ካለመቻል የሚመጣ ነው መተባበር ከእኩልነት አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች የሚነሣ ነው አንኳን በአገር ውስጥና በየትም አገር በሚገኙ የኢትዮጵያ ማህበረሰቦች ውስጥ ሁሉም አለቃና እኔን ተከተሉኝ ባይ ሆኖ የከንቱ ፉክክር ትርምስ የሚታይበት ነው በጣም የሚያሳዝን ነው እዚህም ሆነ እዚያ የዕድሜው የትምህርቱ የልምዱ ሀሳብ የማፍለትና የሥራ ችሉታው ሚሜዛን የተሰበረ ነው በሀሳብ የሚለይ ሁሉ ጠላት ነው ይህ ሁሉ ተደምር ሁሉም አምባገነን ወይም ጨቁዋኝ ለመሆን ያለውን የውስጥ ዝንባሌ የሚያመለክት ነው በየመሥሪያ ቤቱ ስንፄድ ከባህላችን የወረስነውን የጨቁዋኝነት ጠባይ መጋትር የምንጀምረው ገና የውጭ በሩን ስንገባ ከዘበኛው ጋር ስንገናኝ ነው ከዚያ በኋላ የጭቆናው ጥንካሬ ከሥልጣኑ ደረጃ ጋር እያደገ ይሄፄዳል ጨቱቁቱዋኝንና ተጨቁዋኝን በተቃውሞ የሚያገናኛቸውና የሚያያዝቸው ጭቆና ነው ጨቁዋኝ አናት ላይ የሚወጣው ባጋጣሚና በተጨቁዋኞች ድጋፍ ነው የተጨቁዋኞች ድጋፍ ነው የተጨቁዋኞች ድጋፍ የሚገኘው ተጨቁዋኞቹ በጊዜው ጨቁዋኝ ሰው ላይ ያላቸው ጥላቻ በማናፈስና ጭቆናን ሳይሆን ጨቁዋኙን ሰው ለማስወገድ በሚደረግ ትግል ነው የጭቆና አገዛዝ ጨቁዋኙን ያረግዛል ጨቁዋኙ ሰው ከተወገደ በኋላ ከተጨቁዋኞቹ መሀል አዲስ ጨቁዋኝ ይወጣል ተጨቁዋኝ ጨቁዋኝን ይወልዳል ጨቁዋኝ ጨቁዋኝን ይተካል ጭቆና ይቀጥላል የሩቅም የቅርቡም ታሪካችን የሚያሳየው ይህንኑ ነው ዛሬ በኢትዮጵያውያን መሀከል ያለው ትልቁና ዋናው ችግር የጨቁዋኞች የገደል ማሚቶ መሆን ነው ይህ በተጨቁዋኞች ላይ በጉልህ የሚታየው የጨቁዋኞች የገደል ማሚቶነት ጭቆናን የሚያጠፋ ሳይሆን ጨቁዋኙን በሌላ ጨቁዋኝ ለመተካት የሚደረግ ጥረት ምልክት ነው ደርግ ባህላዊውን የዘውድ አገዛዝ በመጣል ጭቆናን ሳያስወግድ አዲስ የጭቆና አገዛዝን ዘረጋ ይህንን ያደረገው በተጨቁዋኙ የኢትዮጵያ ሕዝብ ድጋፍና እርዳታ ነው ከዚያም ቀጥሎ የደርግን አገዛዝ ለመጣል የተደረገውን ትግል የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለያየ መንገድ እንደረዳ አይጠረጠርም የተተካው አዲስና የከፋ የጭቆና አገዛዝ ነው ጭቆና የለም የሚሉት አዲሶቹ ጨቁዋኞች ብቻ ናቸው እውነታቸውን ነው አድማጭ ያጣ ጩዝኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች እነሱ በኢትዮጵያ ሕዝብ እርዳታ ከተጨቁዋኝነት ወደጨቁዋኝነት ተረማምደዋል ሕዝቡ ተጨቁዋኝ እንደሆነ ቀርቶአል አሁን በማቆጥቆጥ ላይ ያለው የትጥቅ ትግል በአብዛኛው የጨቁዋኝነትን ተራ ለማግኘት የሚደረግ ጥረት ነው መበጠስ ያለበት ጨቁዋኝንና ተጨቁዋኝን የሚያቆራኛቸው የጭቆና ሰንሰለት ነው ደርግ ይህንን ሰንሰለት ለመበጠስ አልመከረም ወያኔም ሰነሰለቱን ለመበጠስ ምኞቱም የለውም ተጨቁዋኞች በተለያየ መንገድ የጨቁዋኞች ድጋፍ ለመሆን ፈቃደኞች እስከሆኑ ድረስ ጨቱዋኞች የጭቆናውን ሰንሰለት የሚበጥሱበት ምንም ምክንያት የላቸውም የጭቆናን ሰንሰለት የመበጠሱ ሀላፊነት የጨቁዋኞች ነው ለጨቁዋኞች ጭቆና ሀይላቸውና ሀብታቸው ነው የሥልጣናቸው መሠረት ነው ለተጨቁዋኞች ደግሞ ጭቆና የደካማነታቸው የሕይወት ዋስትና ማቀታቸው የነሮዋቸው መቆርቀዝና በአጠቃላይ በሆነው ባልሆነው የመጠቃታቸው ምክንያት ነው ጭቆና ለጨቁዋኙ ሀይልና ሀብት የሆነውን ያህል ለተጨቁዋኙ ድካምና ደሀነት ነው የዚህ ቁርኝት መሠረቱ የጭቆና አገዛዝ ነው መለወጥ ያለበት የጭቆና አገዛዝ ነው ሕዝቡ የሥልጣን ባለቤት በሆነበት ሥረዓት ውስጥ አንደኮሎኔል መንግሥቱም ሆነ እንደ አቶ መለስ ያሉ ሰዎች ከልካቸው አያልፉም ስዎችን ጨቁዋኝ የሚያደርጋቸው በተጨቁዋኙ ድጋና የሚፈጠረው የጭቆና ሥርህት ነው ሕዝቡ የሥልጣን ባለቤት በሆነበት ሥርዓት ለጭቆና ምቹ ሁኔታ ባለመኖሩ ጨቁዋኝ የመፈጠሩ ዕድል የመነመነ ነው በአሁኑ ጊዜ በያለበት የሚሰማውና በየጋዜጣው የሚነበበው ጭቆናን ወይም ጥቃትን ለማጥፋት ሳይሆን ጨቁዋኙንና የጨቁዋኙ ወገን ተብሎ የተገመተውን ሁሉ ወደተጨቁዋኝነት ለመለወጥ ነው ጭቆና ግን ከኛው ጋር ይቀራል ማለት ነው የጭቆናውን ሰንሰለት ለመበጠስ የሚደረገው ጥረት በጣም የመነመነ ነው ስለዚህም ተመልሰን አዚያው መልኩን የለወጠ የጭቆና አገዛዝ ውስጥ እአንዘፈቃለን ለምሳሌ የጭቆናው አገዛዝ የሚረጨውን የጎሠኝነትና የጥላቻ ስሜት መርዝነት አብዛኛው ሰው የሚገባው ይመስለኛል ነገር ግን ያንኑ የጎሠኝነትና የጥላቻ ስሜት አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አንደመልስ አድርገው የሚጠቁመበት ብዙ ናቸው ወይም በሌላ መንገድ ያንኑ ሀሳብ ለመግለጽ የሚፈልገው ጭቆናን በጭቆና ለመለወጥ ነው ያነጣጠሩበት ኢላማ ጭቆና ሳይሆን ጨቁዋኝ ነው ሥርዓቱ ሳይሆን ሰው ነውጡ ፍቅር እውር ነው ማለት የተለመደ ነው ጥላቻ የባሰ እውር ነው ከጥላቻ የባሕርዩ ያልሆነ ጥሩ ነገር ይወጣል ብሎ መመኘት ውሻ ላም ትወልዳለች ብሎ አንደመመኘት ነው ጥላቻ በማንኛውም ጊዜና ቦታ ለሚፈጠሩ የአገዛዝ ሥርዓቶች በግድ ተፈላጊ መሣሪያ ነው የአገዛዛዝ ሥርዓት የሚጠነክረው ጥላቻን እየዘራ አለመተማመንን ሆዳምነትንና አሳባቂነትን እያፈራ ሰውን አርስ በርሱ አያጋጨ በማጨድ ነው ይህ አውነት ከሆነ የአገዛዝ ሥርዓትን አንቃወማለን የሚሉ ሰዎች በጥላቻ አየነደዱ ሌላውን ለማቀጣጠል የሚሞክሩት ለምንድን ነው። የሚል ነው ይህንን ጥያቄ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች በአውነተኛነት ለራሱ መመለስ አለበት ለፍርሃት የሚገዛ ሰው ከጭቆና ራሱን ማውጣት አይችልም ተጨቆዋኙን ከጨቁዋኙ ጋር የሚያቆራኘው በተጨቆዋኙ ውስጥ ያለ የተዳፈነ የጨቁዋኝነት አምሮት ነው ስለዚህም ተጨቁዋኝ ራሱን መርምሮ በውስጡ ያለውን የጨቁዋኝነት ዝንባሌ ሁሉ ማስወጣትና ራሱን ከጭቆና ስሜት ማጽዳት ይኖርበታል የዛሬውን ጨቁዋኝ ነገ በተራው ለመጨቆን ትንሽም ቢሆን ዝንባሌ ያለውና ለራሱ ባለው የሰውነት ክብር ሳይሆን ለጨቁዋኙ ባለው ቅናት ወይም ጥላቻ የሚመራ ሰው ጭቆናን ለማጥፋት አይችልም ራሱ የጭቆና አራማጅ ነውና አንድ ሰው ከጨቁዋኝነት ዝንባሌ ራሱን ማጽዳቱ የሚታወተው ከሌሎች ጋር በሚያሳየው የመተባበርና አብሮ የመሥራት ፍላጎት ነው ለምሳሌ በድምፅ ብልጫ አለመገዛት የጨቁዋኝነት ጽንስ መኖሩን የሚያመለክት ይመስለኛል ተጨቁዋኞችን መተባበር የሚከለክላቸው በውስጣቸው ያለው የጨቁዋኝነት ዝንባሌና በትንህ ጥቅም መገዛታቸው ነው ጭቆናን የሚጠላ ሰው በራሱ ላይ እስቲደርስ አይጠብቅም በሌሎች ላይ የሚደርሰው ጭቆና ሁሉ በአሱ ላይ እንደደረሰ አድርጎ በመቁጠር በሙሉ ልቡ ይቃወመዋል ይህ መተሳሰብ ለተጨቁዋኞች የመተባበር መሠረት ሊሆን ይችላል ጭቆናን ከመታገል ፋንታ መሸሽ የጭቆና ሰለባ ሆኖ ለመኖር መጠሰን ነው ጭቆናውን ከውስጥ አያስወጣወም ከጭቆናው ሁኔታ አንድ አካልን ብቻ ማላቀቅ ነው በሞትጎመሪ አላባማና በደቡብ አፍሪካም ተጨቁዋኞች በመተባበር የወሰዱት የኢኮኖሚ እርምጃ ጭቆናን ለማስወገድ ለሌሎች ትልቅ ትምህርትን ያስገኘ ይመስለኛል ከብዛቱ የተነሣ እያንዳንዱ ይችላል ተጨቁዋኙ ከብዛቱ የሚመነጨውን ሀይል ሲገነዘብና መተባበር ሲጀምር ጭቆና መመንመን ይጀምራል ዋናውን መሠረታዊው ውሳኔ በምንም መንገድ የጨቁዋኙ መሣሪያ ላለመሆን መቁረጡን ነው የጨቁዋኝ መሣሪያ መሆን ነገ ለትዝብትና ለፍርድ ይዳርጋል የጭቆና አድማጭ ያጣ ጩዝክት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አገዛዝም ቢሆን ዛሬ ያገለገለውን ነገ ማጥፋትና በአዲስ አገልጋይ መለወጥ ልማዱ ነው ዓላማችን የኢትዮጵያን ሕዝብ በሙሉ ከጭቆና አገዛዝ ለማላቀቅና የሥልጣት ባለቤት የሀብቱ ማለት የመሬቱና በልፋቱ የአፈራው ሀብት ባለቤት ሆኖ በአኩልነት ቆሞ ራሱ በሙሉ ነጻነት በመረጣቸው ማለት እውነተኛ ወኪሎቹ ባወጡት ሕግ የሚተዳደር ለማድረግ ነው አንድነትን የምናጠነክረውና የኢትዮጵያን ሕዝብ የአካል የአእምሮና የመንፈስ ሀይል ለማዳበርና ለመበልጸግ የምንችለው የጭቆና ባሕርዮችን በተለይ ጥላቻን ስናስወግድና ስንተባበር ነው ተጨቁዋኝ ካልጠፋ ጨቁዋኝ አይጠፋምና እያንዳንዳችን ተጨቁዋኝ ላለመሆን መቁረጥ ይኖርብናል ተጨቁዋኝ ካለ ጨቁዋኝ ይኖራል ጨቁዋኝና ተጨቁዋኝ ካሉ ጭቆና ይደላዋል ስለዚህም ጭቆናን ለማጥፋት ከፈለግን ተጨቱዋኝም ጨቁዋኝም እንዳንሆን ለራሳችን ቃል መግባት አለብን አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ምዕራፍ እኛና ይቺ መሬት ሕይወትና ሞት ሰኔ ልደት የሞት ዋዜማ ነው ሕይወት የሞት ጥሪ ነው ኑሮ የሕይወት ጸዕር ነው ሰው መሆን ይህንን አውነት ማወቅ ነው እንስሳት ይህንን አውነት አያውቁም ይወለዳሉ ተፈጥሮ የሚያስገድዳቸውን ሁሉ ፈጽመው ይሞታሉ ለእንስሳት ሕይወት ኑሮና ሞት የተፈጥሮ ግዴታዎች ናቸው የሰፔይኑ ፈላስፋ ኦርቴጋ ኢ ጋሴት እንዳስገነዘበን በሰው ልጅና በቤኣንሰሳ መሀከል ያለው ትልቁና ዋናው ልዩነት የማስታወስ ችሉታ ነው የዛሬ ስድስት ሺህ ዓመት የተወለደ ማናቸውም እንሰሳና ዛሬ የሚወለድ እንሰሳ ምንም ልዩነት የለባቸውም ሁለቱም ሕይወታቸውን የማገፉትና ኑሮአቸውን የሚያራምዱት በተፈጥሮ ግዴታቸው መሠረት እኢየንዳንዱን ቀን ልክ እንደ አዲስ እየጀመሩት ነው ትናንት የለም ነገ የለም አሁን ብቻ የሰው ልጅ ግን ከአለፉት ትውልዶች የሚወርሰወ ሀብት አለው ሀብት ሲባል ግዙፍ ንብረት ብቻ ሳይሆን የአአምሮ እድገትንና የሥራ ችሉታን መሻሻል ሥረህተንና ሕግን አበጅቶ አብር የመኖርንና የመደጋገፍን የመማማርንና የመተራረምን የመተሳሰብንና የመረዳዳትን የመፈቃተርንና የመከባበርን የመንፈስ ቅርስንም ሁሉ ይጨምራል ጭ ኡጭሙጭው መበመው ሙጠሙ ሠ መ ወውወው አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አሁን በከፍ ተኛ የሥልጣኔ ደረጃ ደርሰው በሀብታምነታቸውና በክያልነታቸው የታወቁት አገሮች የአንስሳ ባሕርያቸውንና የተፈጥሮ ዝንባሌአቸውን አሸንፈው ሰብአዊ ዐወይም የሰወነት ባሕርያቸውን ያዳበሩት ናሻው በአሜሪካኖችና ወይም ጃፓኖችና በአኛ በኢትዮጵያዊያን ሌሎችም አንደኛ ያሉ መሀክል ያለው ልዩነት ይኸው ከሰውነት ባሕርይና ከአንሰሳ ባሕረይ የትኛው ማየሉ ብቻ ነው ገና ከክርስቶስ ልደት በፊት ሶቅራጥስ አንዳስተማረው መማር ማለት ማስታወስ ነው ማስታወስ ማለት መማር ነጡ ጮማር በተማሪ ቤት ገብቶ ዓመታትን መቁጠር ብቻ አይደለም ማስታወስ የምንችል ከሀነ ከኑርአችንና ከአካባቢያችን በየቀኑ የምንማረው ብዙ ነገር አለ ስንደምር በሥልጣኔ ከቀዳሚዎች ጋር የተሰለፍነውና ዛሬ ከውዎቹ ጋር የቆምንበት ምክንያት ሌላ አይደለም የአንሰሳት ባሕርያችን በሰውነት ባሕርያችን ላይ በማየሉና የማስታወስ ችሎታችን ዝቅተኛ በመሆኑ ነው አርነልድ ቶይንቢ የሚባል የአንግሊዝ የታሪክ ፈላስፋ ኢትዮጵያንና ጃፓንን ያወዳድራል ሁለቱም አገርች በምዕራባውያን የጦር ሀይል መመታትንና የመሸነፍን ውርደት የቀመሱት በተቀራረበ ጊዜ ውስጥ ነበር ይላል። ለኢትዮጵያ የሞቱትን ለይስሙላ ብቻ ያለስሜት ኦናስታውሳቸዋለን በአጁ ሀይለ ሥላሴና በደጅአዝማች ባልቻ መሀከል የተፈጠረው ችግር ከዚህ የተነሣ ነበር በዘመናችንም ቢሆን በአጹ ሀይለ ሥላሴና በልዑል ራስ አምሩ በኩል የነበረው አለመግባባት ከዚሁ አሸከር ዙን አልሆንም ከሚል ችግር የመነጨ እንደነበረ አውቃለሆ ኔ ግምት ይህ የአሽከርነት ባህል የተጠናከረውና ስር የሰደደው ልነት አልፎ ጦደባሕርይነት የተለወጠው በአጴ ሀይለ ሥላሴ ዘመን ደርግ በጣም አባባሰው አሁንም በዚያው መንገድ አየቀጠለ ነው ክኔ ግምት ኢትዮጵያዊነትን አደጋ አፋፍ ላይ ያደረሱት አራት ምክንያቶች ናቸው አንደኛ የኢጣልያ ወጠረራ ነው የኢጣልያ ወረራ የኢትዮጵያውያንን ባሕላዊ ከራትና ክብር ገፈፈው ሕዝቡን ታሪኩን አዋረደው ኢጣልያዊ ባዩ ቱጥር እጅን ወደላይ ማንሣትና መገበርንና አሽከርነትን ማሳየተ የተለመደ ሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቅስሙ ተሰበረ አርግጥ እምቢኝ አሻፈረኝ ብለው ጫካ የገቡና ክብርና ኩራታቸውን ያላስነኩ ኢትዮጵያውያን ነበሩ በአጠቃላይ ግን የኢጣልያ ወታደር ሆኖ ወገኑን ብቻ ሳይሆን በሶማልያም በሊብያም የኢጣልያን ቴሣራዊ አገዛዝ ገንብቷል በወንድሙና በወገኑ ላይ ሰላይ እየሆኘ ኑሮውን አመቻችቷል ይህ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች የማይካድ ነው ኢትዮጵያዊነት የሚጠነክረው እርስ በርስ በመተሳሰብና በመረዳዳት ነበር አዚህ ላይ አንድ ስር አየሰደደ የመጣ ስሕተት ማረም አለብን ባንድ ሁሉ ትግርኛ ተናጋሪዎች ነበሩ የሚሉ አሉ ከአውነት የራቀ ነው ጎጃሜውም ጎንደሬውም ሸዌውም ወሎዬውም ወለጌም ሆነ አርስው ሱማሌውም ሆነ አፋሩ ነበረበት ሁለተኛ ዘመናዊ አስተዳደር የሚባለው ነው ዘመናዊ አስተዳደር የየክፍለ የገሩን ራስን የማስተዳደር ሥርዓት ንዶ አንድ ወጥ የሆነ በአንድ ሰው አጅ ሥልጣን የተቋጠረበት ሁኔታን ፈጠረ የጦር ሀይሉ ፖሊሉ የአስተዳደር የገንዘብ የልማትና የዳኝነት ሠራተኞች በሙሉ በአንድ ሥልጣን ስር የሚገዙ ሆነ በኢትዮጵያ ባህላዊ አስተዳደር አገሮች በዘመናችን አነጋገር ክፍለ አገር የሚባሉት ሁሉ ራሳቸውን ችለው ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር ያላቸው ግንኙነት የተወሰነ ነበር በልኩ ሲያልፍ አምቢኝ አሻፈረኝ ይሉ ነበር ስለዚህም ንጉሠ ነገሥቱ ሁል ጊዜም የሥልጣን ተቀናቃኞች ነበሩት ማለት ነው አጁ ሀይለ ሥላሴ በዘመናዊ አስተዳደር የሥልጣን ተቀናቃኞችን ሁሉ አጠፉና ሁሉንም አሸከራቸው አደረጉት በአንድ በኩል ሲታይ ሥርዓቱ ከኢጣልያ አገዛዝ የቀጠለ ነበር ለማለት ይፓላል ኢትዮጵያዊነት በአኩልነትና በመከባበር ላይ የተመሠረተ መሆን ነበረበት ሦስተኛ ዘመናዊ ኢኮኖሚ የሚባለው ነው በባህላዊ ኢትዮጵያ በሀብታምና በደሀ መሀከል የነበረው ልዩነት በጣም ጠባብ ነበር ያም ሆኖ ሀብታም ደደውጡን ለማብላትና ለማጠጣት አንጂ እንዲህ ሀብትን የማካበት ዝንባሌ የነበረው አይመስለኝም ብቻውን የበላ ብቻውን ይሞታል የሚለውን መመሪያ ሁሉም ይከተል ነበር መሬት መግዛት ደገሞ መሬት መግዛት ያንን መልሶ በወድ ዋጋ መሸጥ ሊኖሩበት ሳይሆን ለማከራየት ቤት መሥራት ደግሞ አንደገና ለማከራየት መሥራት ይኸ ሁሉ በባህላችን ያልነበረ ነው ዘመናዊ ኢኮኖሚለመራት ልዩ ፍቅርን ለእንደቡና ላሉ ጥሬ ገንዘብ ለሚያስገኙ ተክሎች አዲስ ጉጉትን በአጠቃላይ ለጥሬ ገንዘብ መስገብገብን አመጣ መስገብገብ የአድገት መሠረት ነው የሚሉ አሉ ይሁንና በታማኝ አሽከርነታቸው በሥልጣን ላይ የወጡ ሁሉ የሰውን መሬት መንጠቅ ያዩትንና ያማራቸወነ ሁሉ መተማት ከዘመናዊ ኢኮኖሚና ከመስገብገብ ጋር የመጣ ነው በዚህም የተነሣ ብዙ ገበሬዎች ጭሰኞች ሆኑ ጭሰኞች በመሆናቸውም ሁለተኛ ደረጃ ኢትዮጵያውያን ሆኑ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ይህ የቀማኛነት ሥልጣን በደርግ ዘመን በጣም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ ሁሉንም ጭሰኛ አደረገው አሁንም ጭሰኛነቱ በዚያው እየቀጠለ ነው አሁን ገንዘብ ያላቸው እየተስገበገቡ የሌሎችን ሰዎች ሀብት ባለንብረቶች ወይም ወራሾቻቸው አያሉ በጨረታ ቤጃቸው ለማስገባት እያቀዱ ነው ሰው ሁሉ በመስገብገብ የዛሬውን እንጂ የነገውን አንዳያይ ታወረ እኔ ከሞትሁ ሰርዶ አይብቀል ችውን አንስሳ መከተል የኢትዮጵያዊነት ውርደት ምልክት ይመስለኛል አራተኛ ዘመናዊ ትምህርት ነው ዘመናዊ ትምህርት በኢትዮጵያዊነት ላይ ያመጣው ውርደት ገና አልተነገረም ማንነታችንንም ምንነታችንን በሙሉ ጥለን ሌሎች የሚሉንን ለመሆን ያዘጋጀን ዘመናዊ ትምህርት የሚባለው ነው ሀሳቤን በተሳሳተ አቅጣጫ በመገንዘብ ዘመናዊ ትምህርት መጥፎ ነው ወደሚል መደምደሚያ አእንዳትወስዱት በቅድሚያ ላስጠነትቅቅ አፈልጋለሁ ችግሩ ከዘመናዊ ትምህርት ሳይሆን ከኦኛ ነው በአገራችን ዘመናዊ ትምህርት የተቀረጸው በኢትዮጵያውያን ሳይሆን ከአኛ ነው በአገራችን ዘመናዊ ትምህርት የተቀረጸው በኢትዮጵያውያን ሳይሆን በውጭ አገር ሰዎች ነው የቱን ችግራችንን በዘመናዊ ትምህርት አንደምንፈታው የትኛውን ችግር ደግሞ በራሳችን ቅርስ ልንፈታው አንደምንችል መለየት አልተቻለም ከቋንቋችን ጀምሮ በተፈሪ መኮንን ሁለተኛ ደረጃ አማርኛ አስተማሪያችን ፈረንሳይ ነበሩ በተዳማዊ ሀይለ ሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ሕንድ ነበሩ ታሪካችንን ባህላችንን ኑርአችንን በአጠቃላይ ከየት እንደመጣንና ወዴት አንደምንሄድ የሚያስተምሩን የውጭ አገር ሰዎች ናቸው ዛሬም የኢትዮጵያን ታሪክ ለመማር ወደብሪታንያ ወይም ወደጀርማንያ ወይም ወደ አሜሪካ መሄድ ያስፈልጋል ከዚህ ትምህርት ኢትዮጵያዌነት ኦንዴት ብሎ በየት በኩል ሊገኝ ይቻላል። በሚል ግጥሜ መጨረሻ ላይ እንዳልሁት ነው አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ወንዱም የሚሽጥ ነው ሴቱም የሚሸጥ ነው ገንዘብ ያለው ይግዛ ይገዛ የሌለው የትውልዶች የመረካከብ ተግባር መቋረጥ በ ኢትዮጵያዊነት ልማት በኅብረት በሚል ርዕስ ባወጣሁት ጽሑፌ ውሰጥ የሚከተለውን ጽፌ ነበረ አንድ የስፓኝ ሊቅ ታሪክን የሚፈጥሩት ልጆችና ሽማግሌዎች አይደሉም ምክንያቱም ልጆቹ አልደረሱም ሽማግሌዎቹ አልፈውታል ይላል ይህ ጥልት አሰተያየት ለኢትዮጵያ የሚሠራ አይመስለኝም በኢትዮጵያ ውስጥ ታሪክን በመፍጠር ላይ የሚገኙት ከስድሳ ዓመት በላይ የሆኑት ሽማግሌዎችና ከዛሃያ አምሰት ዓመት በታች የሆኑት ወጣቶች ናቸው እነዚህ ሁለት ዳርና ዳር የአሉትሉልዶች በዕድሜ የሚራራቁትን ያህል በሀሳብና በአስተሳሰብ በእምነትም ይራራቃሉ ነገር ንግ ሁለቱም ትውልዶች ውይይትን በማይፈቅድ የመከነ አስተሳሰባቸውና ከአካላዊ ሀይል በጡንቻ በአላቸው እምነት ይመሳስላሉ አንደድልድይ ሆኖ ዳርና ዳር ያሉትን ትውልዶች ሊያተርባቸውና ታሪክንም ለመፍጠር የበለጠ ዕድልና ሀላይነት የአለው በመሀከል የሚገኘው ትውልድ በአዲሱ የኑሮ ጣጣ መሬት መግዛት ቤት መሥራት ገንዘብ ማጠራቀም ምቹና የተደላደለ ትዳር ማቂቋም በአንዲያ አንዲያ ዓይነቱ ሥራ ሙሉ ሀይሉ ስለተያዘ ለመደራጀትም የተበታተነ የሀሳብንና እምነቱን ለመሰብሰብ ጊዜን አላገኘ ም ስለዚህም በመሀከል ያለው ትውልድ ሀላፊነተቱን በቆራጥነት ባለመቀበሉ የስፓኙ ልቅ አልፈውታል ያላቸው ሽማገሌዎችና አልደረሱም ያላቸው ወጣቶች በሥልጣን ትግል ተጋትረዋል ያኔም ያዳመጠ አልነበረም በመሀከል የነበረው ትውልድ በአሽከርነት ባሕርይና በፍቅር ንዋይ ተመርዞ አንደሌለ የሚቆጠር ነበር ነገሩ ሁሉ የተበላሸው ኦዚህ ላይ ነው ከአንድ ሕንጻ ላይ ከመሀከል የተገነባውን ጡብ ወይም ድንጋይ ሲያወጡት ግንቡ ይናዳል በኢትዮጵያም የሆነው ይኸው ነው በሌላ መንገድ ስናየው ደግሞ አንድ ሁለቱ መረማመጃ እንደጠለቀበት መሰላል ሆነን እንዘጭ ብለን እንድንወርድ ተገደድን በኋላ የመጣውም ትውልድ ያንን ጎዶሎ መሰላል ለመውጣት ከባድ ሆነበት አንዱ ትውልድ ለሚቀጥለው ትውልድ ድልድይና መረማመጃ መሆኑ ተርቶ አንዱ አንዱን የሚያደናቅፍና ሁሉም አንድ ደረጃ ላይ ሆኖ የሚተራመስበት ሁኔታ ተፈጠረ ትውልድን ከትውልድ የለየወና የቀደመው ትውልድ የሚከተለውን አንዳያስተምረው ያራራቀውና ያናናቀተው ቀደም ብዬ የዘረዘርሁአቸው አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ምክንያቶች ሁሉ ድምር ነበር ብዬ አምናለሁ በ ግድም ይመስለኛል አቶ ሳመኤል ዓለማየሁ የዩኒቨረሲቲው የቀድሞ ተማሪዎች ብጩር ኘ ሬዚደንት በነበረበት ጊዜ ብዙ ትልልቆች ባለሥልጣኖችን ለንግግር አየጋበዘ ግሩምና ለብዙዎች ዓይን ገላጭ የነበረ ትውልዶችን ለማቀራረብ የሚያስችል ትምህርት በጥቂቱም ቢሆን ለማስገብየት የቻለ ይመስለኛል እውቀትን በዩኒቨርሲቲ ዲግሪ የሚለካው የዚያን ጊዜ ወጣት ትውልድ በጣም ዝቅ አድርጎ ሲገምታቸው የነበሩትን ሰዎች ፊት ለፊት አዳምጦና ጥቃቄ ጠይቆ ባገኘው መልስ በጣም እንደተደነተ አስታውሳለሁ መደነቁ የመነጨው ከነበረው ንተትና አለመተዋወት ነበር እንደሚመስለኝ አንዱ ትውልድ የሚተጥለው ትውልድ በጸጋ ሀላፊነትን ማስተላለፍ በባህላችን የተለመደ አይደለም ሥልጣንን ጭምድድ አድርጎ ይዞ አስከመጨረሻ ውድቀት መጠበቅ የቆየ ልማድ መስሎ ይታኃየኛል በአጁጹ ሀይለ ሥላሴ ዘመን ግን በትውልዶች መሀከል የተፈጠረውን መፋለስ በሁለት ዓይነት ጉልህ ማስረጃዎች ማሳየት የሚቻል ይመስለኛል አንደኛ አጁ ሀይለ ሥላሴ የአ ምኒልክን መኳንንት ማዋረዳቸው ሁለተኛ ባንዶችን ከአርበኞች በማስበለጣቸው ከአገር ክብር ይልቅ ሥልጣንን ቋጥሮ መያዙ የሚደልጥባቸው መሆኑን ያሳዩ ይመስለኛል ስለዚህም በአጴጁ ሀይለ ሥላሴ ዘመን የነበረው ቀዳሚ ትውልድ በአሽከርነት ፉክክር ተጠምዶ ዕድሜውን የጨረሰ ነው ለማለት ይቻላል እነዚ ሰዎች ለአገራቸው አልሠሩም ማለት አይደለም ለአገራቸው የሠሩት የአጹ ሀይለ ሥላሴ አሽከር ሆነው ነው ማለት ነው አጁ ሀይለ ሥላሴ ይህንን ቀዳሚ ትውልድ ይዘው ዘመኑ የሚጠይቀውን ለውጥ ደረጃ በረጃ ለማራመድ የሥልጣን ጉጉታቸው አላስቻላቸውም ለሚቀጥለው ትውልድ በታች ዝቅ ብሎ በሚገኘው ትውልድ ተቀሙ ማስረከብና መቀማት የተለየ ነው የአኔ ትውልድ ከቀደመው ትወልድ የወረሰው ከአሽከርነትና ከፍቅረ ንዋይ በተር ሌላ ነገር ያለ አይመስለኝም ከዚህ ትውልድ ከሞትና ከስደት ከተረፈው ውስጥ በዚያው በአሽከርነትና በፍቅረ ንዋይ የተሰማራ ነው እንዲያውም ከበታቹ ላለው ትውልድ የተገላቢጦሽ በአሽከርነት የሚያገለግል ሞልቷል የሚረከበው ነገር አላገኘም ራሱም የኢትዮጵያዊነት ስሜቱን የሚያዳብርበትና የሚቅጥለው ትውልድ አርአያ ሆኖ የሚታይበትን መንገድ ለመዘርጋት አልቻለም ከሁለት ያጣ ሆኖ ቀረ ይህ ትውልድ አድማጭ ያጣ ጩሽት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች እሱም ለሚቀጥለው ትውልድ ከቀደመው ትውልድ አንዳለተረከበ ሁለ ነ ያስረዘብ የሚችለው ነገረ አልነበረውም በቢህ ምክንያት ወጣቶቹ ማግሌዎቹን ደቁሰው እነሱም ገላጋይ ሽማግለ በሌለበት ተደቋቁሰው አገሪቱን ወደኋላ መለሏት ች አገር የነበረችው አትዮጵያ በምንም ዓይነት መንገድ ያልበሰለ መፈንጫ ሆነች የተደገሰውና በአለፉት ፃያ ዓመታት ስናይ የኖነው ስር ነቀል ለወጥ የሚባለውን ነው እውነትም ከስሩ አንደተነቀለ ዛፍ ስሩ ከግንዱ ግንዱ ከቅርንጫፉ በማይለይበት ሁኔታ በተርታ ተጋድመናል ወይም እንተናደ ካብ ተበታትነናል ልጅ ያቦካው ለራት አይበቃም አንዲሉ በትውልዶች መሀከል የተጀመረው ትግል አሁን ደግሞ መልኩን ለውጦ ዘርን ክዘር ለመለየትና ለማበጣበጥ የሚደረገው ሙክራ የኢትዮጵያዊነትን መሠረት የሚንድና ለሌላ መደቋቆስና እልቂት የሚያዘጋጀን ነው አሁን ያለንበት ሁኔታ ይህ ነው ት ባሕርይ ወሰን የሌለው ፍቅረ ንዋይና መናናቅ ን ጽይዊነትን መንፈስ አንደነቀዝ እየቦረቦሩ አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ ጥለውታል እኔ አንደማየው ችግሩ ይህ ነው ወደድንም ጠላንም አሁን ያለውና የሚቀጥለው ትውልድ ወይ መንፈሱን አፈርጥሞ ክብሩንና ኩራቱን ያድሳል ወይ በተያዘው የቁልቁለት መንገድ ቀጥሎ ሲተላለቅ ይኖራል አሁን አእንደተለወጠቸችው ሁሉ ኢትዮጵያም ወደፊትም ትለወጥ ይሆናል የፈለገው ቢሆን ግን ኢትዮጵያዊነት ይጠፋል ብዬ አላምንም መደምደሚያ ኢትዮጵያዊነት ጉራማይሌ ነው ከኢትዮጵያዊነት ውስጥ ጉራማይሌነቱን ማውጣት ወይም እያንዳንዱን ቀለም ለማለየት መሞከር የኢትዮጵያዊነትን መልክና ባሕርይ ውበትና ሀይል ማጥፋት ይመስለኛል ኢትዮጵያዊነት ኦሪት ክርስትናና አስልምና የተዋኀዱበት የተለያየ ቋንቋ ተናጋሪዎችና የተለያየ የኑሮ ዘዴን የሚከተሉ ሰዎች ለብዙ ምዕተ ዓመታት በመጋባትና በመዋለድ የተዛመዱበት ቴበረት ነጻነ ታቸውን አስከብረው የቆዩበት የጋራ ታሪካቸውን በደስታም በስቃይም በመስዋዕትነትም የገነቡበት የልዩ ህልውና መሠረት ነው አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መሰፍን ወልደማርያም ሥራዎች አዚህ የተሰበሰበውን አያንዳንዱን ምንድን ነህ። ስለዚህም በሕዝብ ደረጃ አንድነትን አጠንክሮአል ለማለት ይቻላል ይህንንም ሁሉ ከተናገርን በሏላ ጦርነት በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ያስከተለውን ፍጹም ውድቀት እንደማሸፍነው ማረጋገጥ ያሻናል ስለዚህም ዞሮ ዞሮ ጦርነትን ጀግንነትንና ገዳይነትን እንደትልቅ የክብርና የማዕረግ ምንጭ አድርጎ የሚመለከት ሕዝብ ታሪክ በአጠቃላይ የጦርነት ታሪክ ቢሆን የሚያስደንቅ አይደለም ያለፉት ትውልዶች የነበሩበትን ሁኔታና ያጋጠማቸውንም ችግር በትክክል ለመረዳት ስለሚያዳግት እነሱን አንወቅስም የሚያስደንው ይህ የጦርነት ባህል በሃያኛው ምዕት ዓመት እንኳን ሊለወጥ አለመቻሉ ነው ይበልጥ የሚያስደንቀው ደግሞ የጦርነት ቀስቃሾችና የጦርነት አዝማቸች በተለያየም ደረጃ ቢሆን የተማሩ ወጣቶች መሆናቸው ነው ከማስደነት አልፎ በጣም የሚያሳዝነው ደግሞ አሁንም የተያዘው አቅጣጫ ከጦርነት ባህላችን የሚያላቅቀን ሳይሆን ያንነ የሚያበረታታ መስሉ መታየቱ ነው በዘመናችን ያየናቸው ጦርነቶች ከዱሮዎቹ ጦርነቶች በሦስት መንገዶች የለያሉ አንደኛ የዱሮዎቹ ጦርነቶች በሹማምንት ማለት በነገስታቱና በመሳፍንቱ መሀከል እንጂ በሕዝቡ መሀከል የተደረጉ ጦርነቶች አልነበሩም ዘርን ቋንቋን ወይም ሃይማኖትን ተመርኩኮ ሕዝቡ እርስ በርስ የተዋጋበት ጊዜ ያለ አይመስለኝም የሃይማኖት ጦርነት ዝር ብለው የሚያምኑ ሰዎች አሉ ነገር ግን ክርስቲያኖችና እስላሞ አድማጭ ያጣ ጩዝት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች የተዋጉትን ያህል ክርስቲያኖችም አስላሞችም እርስ በርሳቸው ተዋግተዋል ከዚያም በላይ ክርስቲያኖችና እስላሞች በአንድ ወገን ሆነው የተዋጉበትም ጊዜ አለ ለክርስቲያኖቹም ሆነ ለእስላሞቹ ሃይማኖት ለሥልጣን ትግል መሣሪያ ይሆን ነበር ለማለት የሚቻል ይመስለኛል ከዚያ አልፎ የጦርነቶቹ ዓላማ ሃይማኖት ነበረ ለማለት ግን ያዳግታል ሁለተኛ የዱሮዎቹ ጦርነቶች ዓላማ በየደረጃው የሥልጣን የበላይነትን ለመቀዳጀት እንጂ ለመገንጠል ሆኖም አያውት በዘመናችን ፍጹም ተቃራኒ የሆኑ ዓላዎች በሁለት ተከታታይ ትውልዶች መሀከል አይተናል አባቶቻቸው ኢትዮጵያውያን ነን ብለው የተዋጉና የሞቱ ሰዎች ልጆች ኢትዮጵያውያን አይደለንም ብለው ተዋግተው ዛሬ ድልን አግኝተዋል ተመሳሳይ ዓላማ ያላቸው ሌሎች ቡድኖችም ለተመሳሳይ የመገንጠል ጦርነትና ድል እየተዘጋጁ ሳይሆን አይቀርም ይህ በኢትዮጵያ ታሪክ አዲስ ነገር ነው ሦስተኛ ዛሬ የጦር መሣሪያው ዓይነትና የውጭ ጣልቃ ገብነቱ መጠን በጣም በዝቶአል ስለዚህም አንዱ ቡድን በተቀዳጀው ጊዜያዊ ድል ተዝናንቶና ተደላድሎ ሌሎቹን ሁሉ አስገብር ለመግዛት የሚችልበት ጊዜ አይደለም ለጠመንጃ ያለን ባህላዊ ፍቅር እስካለ ድረስ የአገዛዝ መንፈስ አስካልጠፋ ድረስ አኛን ለማፋጀት የሚረዱን አናጣም ኢትዮጵያም ከድሮው የባሰ የጦር ሜዳ ለመሆን ያላት የክፋ ዕድል እየተባባሰ አንጂ እየጠበበ እንዲሄድ ወደማድረጉ የደረስን አይመስልም የጦርነትና የአገዛዝ ባህላችን የፈጠረው አዲስ ነገር የተማሩትና አገሪቱንና ሕዝቡን ከችግርና ከችጋር ማጥ ውስጥ ያወጣሉ ተብለው ተስፋ የተጣለባቸው ሁሉ ስደትን ወይም ሽሽትን እየመረጡ በአውሮፓና በአሜሪካ ከኅሊና ቁስላቸው ጋር እንዲኖሩ መገደዳቸው ነው በዚህ አዲስ ባህል ውስጥ ከኳስ ተጫዋቾች እስከ አምባሳደሮችና ሊቃነ ጳጳሳት ድረስ ገብተውበታል አልተገታም እንዲያውም አዲስ የስደት ጎርፍ እየተከፈተ ነው መመጻደቅ አይምሰላችሁና ለእኔ የኢትዮጵያዊነት መለያ ባሕርይ በጥቃት በውርደትና በግፍ የኑሮ ባሕር ውስጥ መዋኘት ወይም አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መሰፍን ወልደማርያም ሥራዎች መዋዝቅ ነው ግፈኞችን ሁሉ መግራት የሚቻለው እዚው የተናወጠ ባሕር ውስጥ በሚደረገው ትግል ነው የኢትዮጵያ ስደተኞች ፖለ ቲካ የሚያመለክተውም የትም ቢሄዱና የተደላደለ ኑሮም ቢያገኙ ከዚያ ከተናወጠ ባሕር ለመውጣት አለመቻላቸውን ነው የጦርነት ታሪካችን ሌላ መዘዝ ጥሎብናል የሚከበርና ሐውልት የሚሠራለት ሰው ለሚቀጥለው ትውልድ አርአያ የሚሆን ሰው አሳጥቶናል አዲስ የመጣው ሁሉ ሥልጣኑን የሚጠቀምበት ያለፈውን ለማንቋሸሸና ለመወንጀል የኢትዮጵያን ታሪክ ለማጉደፍና አዲስ ታሪክን ለመጻፍ ነው ማበጠርና ፍሬውን ከአንክርዳዱ መለየት ያቃታቸው ሁሉ የኢትዮጵያን ታሪክ ምንም ዓይነት ትምህርትና ጥቅም የማይገኝበት የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቅርጫት አድርገው ይመሰለከቱታል እንዲያውም በታሪካችን ውስጥ ከፍተኛ ሥፍራ ሊኖራቸው የሚገባቸውን ሰዎች እያጎደፍንና እያጥላላን ታሪክ በእኛ ይጀምራል ማለት እየተለመደ ነው ታሪክ ጉድለቶችን አያውጣ የሜል የለም። የአካል የአእምሮና የመንፈስ ኃይሎቻችንን ካዳከሙትና የጋራ እድገታችንን ሰንገው ከገቱት ችግሮች መላቀት አለብን በሃሳብ ደረጃ ሁሉም በአዲሱ የአገዛዝ ስርዓት ላይ ያሉትም ጭምር ይስማማል በኢትዮጵያ ውስጥ ስለ ሰላምና ዴሞክራሲ ሳንሰማ የምንውልበት ቀን የለም በደርግ ዘመንም ቢሆን ይህንነ ስንሰማና ስንዘፍንም ኖረናል ለይስሙላ የሚወረወሩ ቃላት መሆናቸውን የሚያመለክተው በደርግም ዘመን ሆነ አሁን ሰላም በቅድሚያ እየተፈለገ የዴሞክራሲ ተስፋ መከተሉ ነው ዴሞክራሲ ተድሞ ቢመጣ ሰላም እንደሚከተል ግን አያጠራጥርም መንግሥተ ሕዝብ ወይም ዴሞክራሲ ተመስርቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ ራሱ ስልጣን ባለቤት ሆኖ የሚያዳምጠውና በቱጥጥሩ ስር የሚሆን መንግሥት ቢያገኝ የሰላሙ ነገር ሳይታለም የተፈታ ይሆን ነበር ስለዚህም የሚቀድመው አገዛዝንና የሚበጅህን አውቅልሃለሁ ማለትን ማስወገዱ መሆን አለበት በአገዛዝ ስርዓት ውስጥ ምንግዜም ቢሆን ሰላም አይገኝም ጦርነት ከሌለ ሰላም አለ ማለት አይቻልም በከፊልም እንኳን የኢትዮጵያን ሕዝብ የማይወክል ቡድን ሥልጣኑን በሙሉ ጨብጦ መሥሪያ ቤቶችን ሁሉ በቁጥጥሩ ሥር አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አድርጎ በዘፈቀደ የፈለገውን እያነሳና የፈለገውን እየጣለ የራሱን ፖሊሶችና የጦር ኃይል መልምሞ እያደራጀና በነሱም እየተጠቀመ በዘፈቀደ ሰዎችን እያሰረና እየገደለ የዳኝነትን ተግባር በራሱ ቁጥጥር ስር እያዋለ የኢትዮጵያን ሕዝብ ለዴሞክራሲ አዘጋጃለሁ ቢል የሚታለል የለም ደርግ በዚህ ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያን ሕዝብ በደንብ አስተምሮታል ተራራ ላይ ለመውጣጥ የሚፈልግ ሰው ዳገቱን ፈርቶ ታች ታቹን ሲዞር ቢውል ከፍታውን አያገኘውም አሁን ባለንበት አጠራጣሪ ሁኔታ በሩን የከፈተው ቀለል እንዲል ተፈልጎ የተደረገው የሰኔ ዓም ኮንፍረንስ ነው ለጊዜው መቅለሉ ለወደፊት የሚያጋጥመውን ከባድ ችግር ሸፍኖት ነበር ከዚያ በኋላ በሥልጣን ሰይፍ መጠቀሙ እየቀለለ በመጣ መጠን የድጋፍ መሠረት እየተናደና የወደፊቱም ተስፋ እየመነመነ መጣ የሰብዓዊ መብቶች መረገጥ በተለይም በክፍለፃገሮች በጣም አሰቃቂና አሳሳቢ ከመሆን አልወጣም ከግድያ ጀምሮ እስከ አካል ጉድለት የሚያደርስ ድብደባ ከአፈና ጀምረ ከህግ ውጭ በእስር ቤት ለብዙ ወራት አስከማስር ከቤት ፅቃ ጀምሮ እስከ ድርጅት መውረስ ወይም መዝረፍ አሁንም አልተረም ቢሆንም ተስፋችን ገና የተሟጠጠ አይመስለኝም ስለዚህም ማድረግ የምንችለውን መወያየቱ ይጠቅማል በመጀመሪያ በግዴታ ከታሪካችን የወረስነውን የጦርነትና የጦረኛነት ባሕሪ ከውስጣችን ነቅለን ማውጣት እንዳለብን የሚያጠራጥር አይደለም ይህንን መልዕክት የማስተሳልፈው በስልጣን ላይ ላሉትና ለተቀናቃኞቹ ነው በሥልጣን ላይ ያሉት በኃይልና በበተመንጃ መመካታቸውን ትተው ተቃዋሚዎቻቸውን ወደ ጦርነት አይጋብዚቸው አንዲያውም ጦርነት ለመጫር በሚሹ ተቃዋሚዎቻቸው ላይ የመንፈስ የበላይነትን ያገኛሉ ይህንን በማድረጋቸው የኢገዮጵያን ሕዝብ ከብዙ መክራና ስቃይ ያድኑታል ለራሳቸውም ቢሆን ይከበሩበታል ያለጠመንጃ ወደ ስልጣን ኮርቻ ላይ መውጣትና መውረድ የሚፓል መሆኑ እንዲያስተምሩን እንፈልጋለን የስልጣን ጥም አለባቸው ከሚባሉ ሰዎች እንዲህ ዓይነቱን ቅን መንፈስ መጠበቅ የዋህነት ነው የሚሉ መኖራቸውን አውቃለሁ ነገር ግን እስኪ ቅን መንፈሱን እንሞክረውና የባሰ ያመጣ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አንደሆነ እንየው አውነት አውነት እላችሏለሁ በስልጣን ጉጉት ሰዎች ራሳቸውን እያዋረዱ የምናከብረውና ስናየው አልል። የኢሕአዴግ አማርኛ ተናጋሪዎች በቀጥታ የአማራ ወኪሎች ሆነ በቁጥር የሄድን አንደሆነ ኢሕአዴግ ሰዎች ኦነግ ሰዎች የተቀረውን ሌሎች ቡድኖችና ጎሳዎች አንድ ወይም ሁለት ድምዕ እየተሰጣቸው ተቀመጡ የጉባዔው ግልጽ የሆነና የታቀተደም የሚመስል ባህርዩ በጎሰኝነት ላይ ያመዘነና አጠቃላይ ኢትዮጵያዊነት ጎልቶ የማይታይበት ምም ነበር ከሁሉ በፊት ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚለውን ሁሉ ያስደነገጠው ይኸው የጉባኤው ባህርይ ነበር ጣቶች ለየብቻቸው ቆመው አጅ ይሆናሉ የል አመለካከት ያላቸው ስዎች ያዘጋጁት ጉባኤ ስለነበረ ለእያንዳንዱ ብሔረሰብ ለሚባል ጎሣ የቆሙ የሚመስሉ ሰዎች እንጂ በኢትዮጵያዊነት የተወከሉ ሰዎች አልነበረም ምናልባት ከዩኒቨርስቲና ከሠራተኛው ወንን የመጡት የጎሣ ተወካዮች ባለመሆናቸው የተለዩ ነበሩ ለማለት ይሾማው የእነዚህ ተወካዮች የሥራ ባሕርይም ለጎሰኛነት የተመቸ አልነበረም ጉባዔው ለኢሕአይዴሃ ዓላማ በኢሕአዴግ የታቀደና የተዘጋጀ እንደነበረ ሁሉም ሰው የተረዳው ነው የኢህአዶግ ዓላማ ምን ሠ የተባለ እንደሆነ ሁለት መልሶች በተላሉ ይመጣሉ አንደኛውና ምናልባትም ከሙሉ ቅን መንፈስ የሚመነጨው መልስ ኢሕአዴግ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች በመጀመሪያው የሥልጣን ወር ላይ በጣም ግራ ተጋብቶ ተደናግጦና ተሸብሮ ቀላሉን መንገድ መርጦ ነው የሚል ነው ይህ ቀላል መንገድ ምንም ዓይነት ተቃውሞና የማያጋልጥ ክርክር የሌለበትን መድረክ የመፍጠሩ ጉዳይ ነበር ኢህአዴግ ቢያንስ ለሽግግሩ ዘመን በሥልጣን ላይ መቆየቱ የማያጠራጥር ቢሆንም የተፈለገው ያለተቀናቃኝ ለብቻ ሥልጣንን ይዞ መቆየቱ ነበር ሁለተኛው መልስ የኢሕአዴግ ዘደ የተለመደው ከፋናዋናለህ ግዛ የሚለው ዘይቤ መሆኑን ያመለክታል የኢትዮጵያን ታሪክ ፈጽሞ ሠ በመለወጥና ለኢሕአዴግ በሚመቸው መንገድ ማሰናዳቱ አስፈላጊ ነበር ሌላው ቀርቶ በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ላሉ ምሑራን አዲሱን የኢሕአዴግሽ የኢትዮጵያን ታሪክ ለማስተማር ሁለት የኢሕአዴግ አባላት ተልከው ነበር ትርኢቱ እውቀትን በጉልበት ለመለወጥ የተደረገ የሚያሳፍር አዋጅ ነበር የዚህ ዓይነቱ ሁኔታ በደርግ ዘመንም ተደጋግሞ የታየ ስለነበረ አዲስ አይደለም የኢትዮጵያን ታሪክ በአዲስ መልክ ማቅረቡ ኢትዮጵያን በጎሣና በሃይማኖት ከፋፍሉ ከዚህም የተነሳ በሚፈጠረው የእርስበርስ ንትርክና ግጭት ኢሕአዴግ የበላይና አስታራቂ ሲያስፈልግም ወሳኝ ሆኖ ራሱን ለማጠናከር የሚሻ ሆኖ የሚታያቸው አሉ ብዙ ጊዜ ለዚህ የኢሕአዶግ አላማ በማስረጃነት የሚቀርቡት ያለምንም የማንጠሪያና የማበጠሪያ ሚዛን የፖሊስ ኃይልን በሙሉ የደኅንነቱን ሠራተኞችና የበላይ የሥራ ኃላፊዎችን በሙሉ በማሰር ወይም ከሥራ ያለደሠመዐበገዝ በማገድ የፈጸመው ከባድ እርምጃ ነጡ ለነዚህ ሀሳቦች ኢሕአዴግ መልስ አለው የደርግ የጭቆና መዋቅሮች በሙሉ መደምሰስና መጥፋት አለባቸውጡ ስለዚህም ኢሠፓ ደኀንነትና የጦር ኃይሉቹ መጥፋት አለባቸው የሚል ነውጡ የተጠቀሉት ድርጀቶች ለደርግ ሥርዓት በአጠቃላይ ዋና መሣሪያዎች አንደነበሩ አያጠራጥርም እስክዚህ ድረስ ከኢሕአዴግ ጋር የማይስማማ ብዙ ሰጡ አይኖርም ነገር ግን በአጠቃላይ መዋቅሮቹን ከመኮነን አልፎ በየድርጅቱ ማለት በኢሠፓ በፖሊስ ሠራዊት በደኅንነትና በጦር ኃይሎች ውስጥ ኸት አድማጭ ያጣ ሠ ፌሰር መስፍን ወልደ ሥፊኞች ጣ ከፕር ሉ ወንጀለኞች ናቸው የሚለውን የኢሕአዴግ የነበሩት ሰዎች በመ በጣም ያስቸግራል ድርጅቶቹ በአጠቃላይ መደምደሚያ ተነስቶ በውስጡ የሚሰሩት ሰዎች ሁሉ ወሃለኞች ናቸው ር ናቸው ማለት የአስተሳሰብ ሚዛንን በአንድ ደረጃ የሚቆሙ ንቀውን እውነትም የሚያስክደን ነው በጣም የሚያዛባ ተመር ሃደርግን ሥርዓት በተለያየ መንገድና በተለያየ በሦስቱም ድርጅቶች ን እንደነበራ በዚህም ምክንያት የታሰሩም የሞቱም ለንአዘዚህም ድርችች የቻል አሮሮችች ር እንዳሉ እናውቃ ስጡ የነበሩት ሁሉ ወንጀለኞች ናቸው ማለት ከማለት ተነስተን በው ሰቃዩትን ጭምር ማውገዝ ይሆናል ከእውነት ቋን ተያ መል አዕምሮአችንም ሊተበሉት ይቸገራሉ ይህንን ር ጋር ሁኔታ ያረጋገጠው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሰራተኞች በተልህና ድዮ የሁለት ተናት ስብሰባና ለዩኒቨርስቲ መምህራን ተዘዙ ሁለት የኢሕአዴግ ተወካዮች ያደረጉት ሙከራ ነው ን በመሰረታዊ ጉዳዮች ላይ ምንም ዓይነት የሀሳብ በሁለ መጣጣም አልነበረም ታዊ ነገር አለ ወንጀል ምንጊዜም ህም በላይ አንድ ሌላ መሰረ ጆን ሐ ቢሆን ህክ ነው የጥትል ወንጀለኛነት ኛለም እያንዳንዱ ሰው ቁፍ ሊሆን ወይም ላይሆን የሚችለው ርሕ ቸም ባልፈጸመው ተግባር ነው አብሮ ኢ መት ከር በዝምድና ወንጀል አይጋባ ብፍትሐሰ አ ል መል ጥኑ አቡሁ ወአብ በአበሳ ወልዱ ትርጉሙ በናርድስ ን ቁ ወይም አባት በልጁ ሥህተት አይከሰስም ስ ምን ው ጠናክር ሃሕግ ሥርዓት ነበር ደርግ ሥልጣኑን ሲ ነ ነፉ ፖናምን የሚላቸውን ሁሉ ወንጾለኞች የሕዝብ ጠላቶች ያ ው ቢሆንም አብረውት የተሰለፉት መደባቸውን የከዱ እያለ ያስጠ ነበር አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች በደርግ ዘመን ብዙ የተለያዩ ዓይነቶች ወንጸሎች መፈጸማቸው የማያጠራጥር ነው እነዚህን ወንጀሎች ያስፈጸሙና የፈጸሙትን ሰዎች ለይቶ ለፍርድ ማቅረብ ተገቢ ነው ነገር ግን አንጀራ ለመብላት ሲል አሁን በተወነጀሉት መሥሪያ ቤቶችና ድርጅቶች ውስጥ የሰራውን ሁሉ በጀምላ ወንጀለኛ ማድረግ ከኦሪትም ቀደም ማለት ይሆናል በዚህ ሁሉ መሐከል በለንደነ የግንቦት ስብሰባ ላይ የተወሰነው በሰሄው ጉባዔ አላማ ተረሳ። የቻርተሩ አንቀጽ አሥራ ስምንት ይህንን ቻርተር የሚጻረር ማናቸውም ሕግና ውሳኔ ተፈጻሚነት አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ኖረውም ይላል ስለዚህም ከአዋጅ ቁጥር የተጠቀሰው ከቻርተሩ አንቀጽ አንድ ጋር የሚጻረር በመሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም ማለት ነው ከሁሉም የሚያስደንቀው ደግሞ በኣርተሩ ውስጥ ከሰፈሩት ፃያ አንቀጾች ውስጥ አንዱም ሰለ ኢትዮጵያ የግዛት ክልል ወይም ስለ ኢትዮጵያውያን አንድነት አይናገርም በደፈናው ስለ ኢትዮጵያ ይናገራል ፅር ግን በአንቀጽ ሁለት ሐ ኢትዮጵያ ልትፈራርስ የምትችልበትን በመክፈት ያውጃል ክርክሩም የመከፋፈል መብት አብሮ ለመኖር ኢዳል የሜል ነው ይህ የማርክሲስት ሌኒኒስት ዘዴ መሆነ የታወቀ ነው ውጤቱም አሁን በሶቭየት ኅብረትና በሌሎች የኮሚዩኒስት አገሮች አያየነው ነው አዚህ ላይ አሁን በመስከረም በቴሌቪዥን የተናገሩትን መጥቀስ ተገቢ ይመስለኛል የሰማሁት ትክክል ከሆነ የኢሕአዴግ ባለሥልጣኖች ይህንን ለመናገር ለምን አንድ ዓመት ፈጀባቸው የሚያሰኝ ነው አቶ ሰዬ የተናገሩት እንደሚከተለው ነበር በመጀመሪያ በኢትዮጵያ ሕዝብ መካክል የቋንቋም ሆነ የሃይማኖት ልዩነቶች አሉ አነዚህ ልዩነቶች የመብት መዛባትና የግጭት መነሻዎች እንዳይሆነ እያንዳንዱ ክልል የየራሱን የውስጥ አስተዳደር መምራት ይገባዋል ሁለተኛ ደግሞ የኢትዮጵያ አንድነት መጠበቅ ስላለበት የእያንዳንዱ ክልል ሥልጣን በአንድነት ሥልጣን ስር ይሆናል ያሉ ይመስለኛል ይህንን አስተሳሰብ በመሠረቱ የሚቃወም የሚኖር አይመስለኝም በተጨማሪም የኢሕአዴግ ዓላማ ኢትዮጵያን ለመገነጣጠል ነው የሚባለውን በሰፊው የተሰራጨ አምነት ይንደዋል ለጊዜው እዚሁ ላይ አቁመን ወደ ዋናው ጉዳያችን አንመለስ በአጠቃላይ ቻርተሩ በኢትዮጵያ ሕዝብ ዓላማና ፍላጎት ላይ ያልተመሠረተ የኢህአዴግ የብቻው የሕግ መሣሪያ ነው ሆኖም የኢተዮጵያን ሕዝብ እድገት የሚገፉ ብዙ ጠቃሚ ነገሮች አሉበትከነዚህም ውስጥ ዋነኛው የተባበሩት መንግሥታትን የሰብአዊ መብቶች መግለጫ ያላንዳች ገደብ ሙሉ በሙሉ ተክብረዋል በማለት የኢትዮጵያ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች መተዳደሪያ የበላይ ሕግ ማድረጉ ነው ይህ በሥራ ላይ ከዋለ በሽግግሩ ወትቅት ለኢትዮጵያ ሕዝብ ከዚህ የበለጠ መመኘት ያስቸግራል መሠረታዊው ጥያቄ የሽግግሩ መንግሥት የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች መግለጫ ሕግ ሆና በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ ፈቃዱና ምኞቱ አለው ወይን። አድማጭ ያጣ ጩዝት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አገር ማለት በአንድ ዓይነት ሕግና በአንድ መንግሥት ጥላ ሥር የሚተዳደሩ ሰዎች ሕዝብ ባለመብት የሆነብትና የነሮዋቸው መሠረት የሚያደርጉት በወሰን የተክለለና የማይደፈር መሬታቸውን ጨምሮ የሚገልጽ ህብረት ነው አገር የሚሆነው የሶስቱ መሬት ሕዝብ መንግሥት መኖር ብቻ ሳይሆን የሶስቱ ህብረት ነው ሕዝቡ የመሬቱን የመንግሥቱ ሲሆን መሬቱ የሕዝቡና የመንግሥቱ ሲሆን መንግሥቱ የሕዝቡና የመሬቱ ሲሆን አገር ይባላል የመተባበሪያቸውና የመተሳሰሪያቸው ዘዴውና መንገዱ ብዙ ነው ለብዙዎቻችን አንደሚመስለንና በባህላችንም እንደቆየልን መንግሥት ከንጉሥ የተለየ አይደለም ንጉሥ በበኩሉ የእግዚአብሔር ወኪል ነው እግዚአብሔር ያልፈተደለት አይነግሥም ስለዚህም መንግሥት በመሠረቱ የአግዚአብሔር ሆኖ ከሕዝብ ቁጥጥር ውጭ እንዳለ ሆኖ ይገመታል ሆናም ስለመንግሥት እግዚአብሔርንና ሕዝብን የሚያገናኝ የሚመስል አነጋገር ዶርን ሲያታልሏት በመጫኛ ጣልዋት የሚባለው ዓይነት ሳይሆን አይቀርም አግዚአብሔር አለ ሕዝብ አለ ማለት ገዢዎች ሥልጣናቸውን በእግዚአብሔር ቃል ላይ ለመመስረትና ለማጠናከር የሚያስችላቸው ነው እግዚአብሔርና መንግሥት አንድ መሆናቸው ነው አግዚአብሔር በመንግሥት አድሮ ያለውን ሕዝብ ይቀበላል ማለት ነው ከላይ የጠቀስኳቸው ባለስልጣንም አስተሳሰብ ከዚህ አምብዛም የተለየ አይደለም በአንጻሩ ሕዝብ አለ እግዚአብሔር አለ የሚለው አብዛኛውን ጊዜ እንዲያውም ምንም ጊዜ የሚገለጥበት መንገድ በኢትዮጵያ ውስጥ እስከዛሬ ተፈጥሮም አያውቅ እንደገና ከኢትዮጵያዊነት ልማት በሕብረት ከሚለው ፅሁፌ ልጥቀስ መንግሥት ማለት የአንድ ሕዝብን መሠረታዊ አቅዋሞች አንድነትና ነጻነት ከውጭ ጠላት የሚከላከል አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ርሰ ድ ን ከን ፓት ናትና ንታ በሕግና በሥርዓት እየወሰነ የሥልጣን ባለአደራ ዊና የሚያስተዳድር ድርጅት ነው መች ው ራሳቸውን የቻሉ ክፍሎች አሉት ደ ር ክፍል ሕግ አውጪ ነው ይህ ጄ ም በፓርላማ ተሠይሞ ሕግንና ስና አርትን የሚቆጣጠር ነውፎ ሁለተኛው ክፍል ሕግ አ ተርጓሚ ነው ይህም በፍርድ ቤቶች ተሠይ ፍረ ሥርዓትን እየተረጎመ ችው አልጋ ር ንስ መጋልቹ ች አህት ቶችና ድርጅቶች ተሠይሞ በክ ሥርዓትን እያስከበረ ሰላምንና ህል በመጠበቅ አገሩን በማልማት ሕዝቡን ለማ መስ ለማጠንከር የሚሠራ ክፍል ነው ሀሳቡ መር ሕቀ ክፍሎች አንዱ አንዱን ሳይጫነው በመደጋገፍ ረው አንዱን እየተቆጣጠረ እያረመ በሕዝቡ መ ። ሕዝባዊ መንግሥት ማለት ዴሞክራሲ ማለት ነው ሕዝባዊ መንግሥት ማለት ሪፐብሊክ ማለት ነው አውነት ቢሆን አንድ ትርጉም ያላቸውን ሦስት ቃላት መደርደር አያስፈልግም ነበር የኮሚዩኒስቶች የማታለያ ዘዴ የቃላት ውዥንብርን መፍጠርና ግራ ማጋባት ነው አሁንም በተግባር የዴሞክራሲ ሥርዓት አይታይም ዴሞክራሲ የሕዝብ መንግሥት ነው የጠመንጃ አገዛዝ አይደለም በዴሞክራሲ ሕዝቡ የሚሜተዳደርበትሕግ የራሱ ወኪሉች በግልጽና በሙሉ ነጻነት ተወያይተው የሚያወጡት ነው በዴሞክራሲ ሕዝቡ ሥልጣን የበላይነት ስላለውና መንግሥትን በሰላማዊ መንገድመለወጥ ስለሚችል የሚፈራና የሚከበር ነው ስለዚህም ዴሞክራሲ በኢትዮጵያ ገና ከሕልም እንጀራነት አልወጣም በጠመንጃ ሥልጣን የያዘ ቡድንም ሥልጣኑነን ለሕዝብ ለማስረከብና ከትጥቅ ትግል ወደ ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል ለመሸጋገር ትልቅ አቀበት እንደሚሆንበት ተደጋግሞ በያለበት የታየ ነው ሆኖም የኢትዮጵያ ሕዝብ ከአገዛዝ ሥርዓት በናጹም ለመላቀቅና አዲስ መሠረት ለመንግሥተ ሕዝብ ለዴሞክራሲ በሰላማዊ መንገድ መገንባት ከፈለገ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች እንደሚችል ምንም ጥርጥር ሊኖረን አይገባም ነገር ግን ዴሞክራሲን ፍ። ፍሬ ነገሩ ተናግሮ ጽፎና ተደራጅቶ ውጤት ማስገኘት መቻሉ ላይ ነው ሥልጣን የሌለው በአገዛዝ ሥርዓት ስር ያለ ሕዝብ ቢናገር ቢጽፍና ቢደራጅ ሀሳቡና ዓላማው ወጠደ ተግባር ሲተረጎም ዜሮ ባዶ ነው በብዙ የአፍሪካ አገሮች የንግግር የመጻፍና የመደራጀት ከፖለቲካ ውጭ ነጻነቶች አሉ ነገር ግን ሥርዓቶቹ ሁሉ የአገዛዝ ናቸውበደቡብ አፍሪካም ነጮች በጥቁሮች ላይ ሙሉ የአገዛዝ ሥርዓት በአቋቋሙበት ጊዜ እንኳን ጥቁሮች የንግግር የጽሁፍና የመደራጀት ነጻነቶች ነበሯቸው በአሜሪካም ቢሆን ጥቁሮች በጭቀና አገዛዝ ስር በነበሩበት ዘመን እነዚህን ነጻነቶች አላጡም ፍሬ ነገሩ የተነገረውና የተጻፈው ውጤት ማስገኘቱ ላይ ነው በደቡብ አፍሪካም ሆነ በአሜሪካ ጥቁሮች ሀሳባቸውን የመግለጽና የመደራጀት ነጻነት ቢኖራቸውም ምርጫ በሚደረግበት ጊዜ የድምጽ ሥልጣን አልነበራቸውም ቁም ነገሩ ይኸ ነው መንግሥተ ሕዝብን ከአገዛዝ የሚለየው ዋናው መሰረታዊው ማረጋገጫ የሥልጣን ባለቤትነት ነው በዴሞክራሲ ወይም በመንግሥተ ሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት የሕዝቡ ስለሆነ መንግሥትን የመሰየምና መንግሥትን የመሻር ችሉታ አለው ያለሕዝቡ ፈቃድ በጠመንጃ ኃይል የተቋቋመ መንግሥት ሚመሠርተው የአገዛዝ ሥርዓትን ነው እንጂ መንግሥተ ሕዝብን አይደለም የአገዛዝ ሥርዓት መሪዎች ሁሉ ስለ መንግሥተ ሕዝብ ጥሩነት ይናገራሉ አነሱም የሚያራምዱት ይህንኑ መሆኑ ጠዋት ማታ ባለመሰልቸት ይሰብካሉ ይህንን እውነት ለማረጋገይ የፈለገ የኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያምን ዲስኩሮች ያንብብ ዴሞክራሲ ፍትህ አኩልነት ነጻነት ሰላም እነዚህ ቃላት ተደጋግመው የማይገኝበት ዲስኩር የለም ተግባር ግን ሌላ ነው ሕዝብን ማታለል መሸንገልና ተስፋን መመገብ የአገዛዝ የአገዛዝ ሥርዓቶች ሁሉ ጠባይ ነው የዜና ሙቋቁ አድማጭ ያጣ ጩዝት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ማሰራጫዎቹም ዋነኛው ተግባር ሕዝብን ማታለል ነው ቋቱ ሲሞላ የመጋለጫው ጊዜ ለአገዛዝ ሥርዓት ሁሉ የማይቀር ነው መንግሥት ማለት ሕዝብ ራሱን ለማስተዳደር የሚፈጥረው ድርጀት ነው ብለናል ዓይነቱንም ሆነ ሥርዓቱን በፈለገው መንገድ ለባህሉና ለታሪኩ ለልዩ ሁኔታውና ለችግሩ መፍትሔ እንደሚመቸው አድርጎ ሊያደራጀው ይትላል በፈለገም ጊዜ ሊለውጠው ወይም ሊያሻሽለው ይችላል ለምሳሌ የመንግሥት ዓይነትን የተመለከትን አንደሆነ ፈረንሳዮችና ኢጣሊያናች የዘውድ ሥራዓትን አስወግደው ወደ ሪፐብሊክነት የሕዝብ መንግሥት ማለት ነው ለውጠዋል እንግሊዞች ስዊድኖችና ሌሎችም የአውሮፓ አገሮች ግን ዘውድ ሥርዓትን አሻሽለው ከመንግሥተ ሕዝብ ጋር አዛምደው ታሪካቸውን ይጠብቃሉ ቁም ነገሩ ግን ሁሉም ዘንድ የሥልጣን ባለቤት ሕዝብ ነው ንጉሦች ባሉበት የመንግሥተ ሕዝብ ወይም የዴሞክራሲ ሥርዓት ንጉሦች በሥልጣን ትግል ውስጥ በፖለቲካ ማለት ነው ወይም በመንግሥት አስተዳደር ውስጥ በናጹም አይገቡም ጌጥ ሆነው ከሥልጣን ትግሉ በላይ ሆነው መንግሥትን ሳይሆን አገራቸውንና ሕዝባቸውን ይወክላሉ መንግሥትን የሚመራውና የሚዐክዘለው በሕዝብ የተመረጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ነው በተለያዩ የፖለቲካ ቡድኖችና በተለያዩ የፖለቲካ አምነቶች የተከፋፈለውን ሕዝብ በሙሉና በአንድነት ንጉሥ የሚወክል ሲሆን በመሠረቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚወክለው በድምጽ ብልጫ እንዲያስሸንና ያደረገውን ክናል ነው አርግጥ በሥልጣን ላይ ላለበት ዘመን የመንግሥት ኃላፊ በመሆኑ የጠቅላላውን ማለት የተቃዋሚዎቹን ጭምር ሕዝብ የሚወክል እሱ ነው መንግሥተ ሕዝብ የተለያዩ ሥርዓቶች ሊኖረውም ይችላል የስዊትዘርላንድ ሥርዓት በብዙ መልኩ ከሌሎች የተለየና የሕዝቡ ሥልጣን ይበልጥ ጎልቶ የሚታይበት ነው የአሜሪካነ ከፈረንሳይ። ይህንን ጥያቄ ከመመለሳችን በፊት ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎች ምን ያህል አጥፊና ምን ያህል ውድሬመሆናቸውን መረዳት አለብን ድሀ አገሮች አርስ በርሳቸው እየተዋጉ ሐብታሞቹን የሚያከብሩበት ምክንያት የለም አርስ በርሳቸው ካልሆነ ደግሞ የሚያከማቹት የጦር ኃይልና መሣሪያ ተልልቆቹን ለመመከቻ አይሆንምበዘመናችን በኢራቅና በኢራን መሀከል የተደረገው ጦርነት አንዳቸውንም አልጠቀመም ከቀድሞው ይበልጥ ድህ አድርጓቸው አለፈ ከትልልቆቹ ጋር መዋጋትም ዕብደት መሆኑን ኢራቅ ኩዌትን በመውረሯ ከምዕራብ አገሮች ጋር ያደረገችውን ከንቱ ጦርነት እናስታውስ ኃያላነ በግና በሚመጡበት ጊዜ የሚያስፈልገው አልገዛም ባይነቱን በየደረጃው የሚያሳይ የመንፈስ ኃይል ነውየኢትዮጵያ ሕዝብ በአድዋ ላይ የኢጣሊያንን ጦር ያሸነፈውና የመለሰው የጦር ኃይል ኖሮት አልነበረም የጦር ኃይል ምርታማ ያልሆነ የሰው ኃይል ክምችት ነው ለድሀ አገር የሚበጀው ያለው የሰው ኃይል ምርታማ እንዲሆን መጣር ነው ስለዚህም እንደ ኢትዮጵያ ላሉ አገሮች የጦር ኃይል በፍጹም አያስፈልግም በእድገት ላይ ለማተኮር ለሚፈልግ ሕዝብ የፖሊስ ኃይል በቂ ነው ይህ የሚሆነው ሕዝቡ የሥልጣን ባለቤትነትን አግኝቶ ተወጦያይቶና ተመካክርበት ለመወጠሰን ሲችል ብቻ ነጡ ለማጠታለል ያህል መንግሥትኽሕዝብ ቁጥጥር ሥፒ ካልሆነ አገዛዝ ነው አገዛዛ መራራ በመሆነ በተለያዩ ማጣፈጫዎች እየተተባ በአቱዘ ቁጥጥር ሥር ባሉ የዜና ማሰራጫዎች ሕዝቡ እንዲተበለው ይደረጋል የኢትዮጵያ ሕዝብ ቂል አይደለም እንኳን በውሸተኛነቱ የታወቀውን የዜና ማሰራጫና አውነቱንም ሲነግሩት በጥርጣራ ተዋብሉ የሚያጣራ ነው ሆኖም የኢትዮጵያ ሕዝብ ተከታታይ የአገዛዝ ሥርዓቶች ባህል ያደረጉበትን ተገዢነት በሰላማዊ መንገድ በመንፈሰ ቆራጥነት ለመዋጋትና የሥልጣን ባለቤትነቱን ለማረጋገጥ የማያቋርጥ ትግል አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ማድረግ አለበት ለዚህ ትግል ወዶም ሆነ ተገዶ የአሁኑ አገዛዝ ብዙ በሮችን ከናፍቷል ስለዚህም የኢትዮጵያ ሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነቱን አረጋፃጦ የሚፈልገውን መንግሥት ለመሰየም የማይፈልገውን መንግሥት ለመሻር የተሸለ ዕድል አለው መንግሥት ልዩና ከሕዝቡ የተለየና የበለጠ ኃይል አይደለም ሕዝቡ ራሱ ለገዛ ጥቅሙና የጋራ ኑሮው የሚመሰርተው ድርጀት ነው ሲያስፈልግም ሊያሻሸለው ሲያስፈልግም ሊለውጠው ይችላል በሚገባ ልንገነዘበውና ለልጆቻችንም ልናስተላልፈው የሚገባ ሀሳብ መንግሥት ከእግዚአብሔር የተጣለብን ዕዳ ሳይሆን አኛው ራሳችን ልንፈጥረውና ልንቆጣጠረው የሚገባ ድርጅት መሆኑን ነዑ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ሥልጣንና መሪነት ብዙ ሰዎች ሥልጣንን ይመኛሉ ለምን ሥልጣንን እንደሚፈለወጉ ቢጠየቁ ምናልባት ጥቂቶቹ ለክብር ጥቂቶቹ ለሚያመጣው ሐብትና ምቾት ጥቆቶቹም ለሚሰጣቸው ኃይልና ተደማጭነት ሌሎችም ደግሞ አውነቱን መናገር ከቻሉ ከሰው በላይ ሆኖ ለመገኘት ይሆናል መቼም ሥልጣን ኃይል ነውና ማንም ደካማ መሆንን አይፈልግም ሆኖም ሁሉም ሰው እኩል ሥልጣን ወይም ኃይል ቢኖረው የሥልጣን ትርጉሙ ይጠፋል አዚህ ሥልጣን የምንለው አንድ ሰው በሌሎች ሰዎች ላይ ለተወሰነ ጉዳይ ለተወሰነ ጊዜ የሚኖረው ሕጋዊ የበላይነትና ኃይል ነው አንጂ ሌላ አንደ እውቀት ሥልጣን ያለው አይደለም ለምሳሌ ያህል ፖሊስ ሥልጣን አለው ዳኛም ሥልጣን አለው አስተዳዳሪም በየደረጃው ሥልጣን አለው ፖሊስ ከመለዮው ወጥቶ ሌላ ሲለብስ ሥልጣን የለውም ዳኛ ከወንበሩ ተነስቶ በሌላ ቦታ ሲሆን ሥልጣን የለውም አስተዳዳሪም በዳኝነት ላይ ሥልጣን የለውም እነዚህ ጥቂት ምሳሌዎች ሕጋዊ ሥልጣን ልቅና በዘፈቀደ የሚያስጨፍር አለመሆኑን ለማመልከት ይረዱ ይሆናል ከአገዛዝ ሥርዓት ወጥቶ በመንግሥተ ሕዝብ ጠይም በዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ውስጥ ያለ እያንዳንዱ በዕድሜው ሕጋዊ የሰውነት ደረጃን ያገኘ ሁሉ ሥልጣን አለው። ስለዚህም የአንዱ የዓመጽ መንግሥት የአገዛዝ መሣሪያ በሌላና በአዲስ የዓመጽ መንግሥት የአገዛዝ ይተካል በአገዛዝ ስር ያለ ሕዝብ በሕግ ማውጣቱ ላይ ምንም ዓይነት ተሳትፎ የለውም ስለዚህም ሕጋዊ ሥልጣን እያልን ስንናገርም የዓመጽ መንግሥቱ ራሱ ባወጣው አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ሕግ ራሱን ሕጋዊ ማድረጉን ማለታችን ነው እንጂ የኢትዮጵያ ሕዝብ ያወጣውና በውዴታ የተቀበለው ሕግ ማለት አይደለም የመንፈስ ሥልጣን የማጣቱም ችግር አንዱ ምክንያት ሕጉ የአገዛዝ መሣሪያ መሆኑ ነው እንግዲህ ዓመጽ ሁልጊዜም ወደገዢነት የሚወስድ ለመሆነ አንዱ ማስረጃው የአገዛዝ ሥርዓትን በሌላ የአገዛዝ ሥርዓት መለወጡ ነው ሁለተኛ ጉልበት ምንጊዜም ቢሆን የመንፈስ ሥልጣንን አያስከትልም በዓመጽና በጉልበት የተገኘ ሥልጣን ቀደም ሲል እንደተገለጸው እውነተኛ ሕጋዊነት የለውም ራሱ በሚያወጣው ሕግ ይገዛል እንጂ የሕዝቡ ወኪሎች በሚያወጡት ሕግ አይደለም እንግዲህ አውነተኛ ሕጋዊነት የሌለውን ሥልጣን ጨብጦ የመንፈስ ሥልጣንን ማግኘት አይቻልም ማለት ነው ይህም በመሆኑ እንደገና ሌሳ ዓመጽን የመጋበዝ ዝንባሌ ስለሚኖረው ዓመጹ በበረታ መጠን የገዢነቱ ባሕርይ እየጎላ ይሄዳል ስለዚህ ገዢ መሪ ሊሆን አይችልም ማለት ነውጡ። ለሚሉት እበላ ባዮች ይሆናል ለተሽከርካሪ ጎማ ዓየር የሚያስፈልገውን ያህል በራሱ ለማይተማመን መሪም አነዚህ አጠገቡ ያስፈልጉታል መንፈሱ ሁልጊዜም ስለሜተነናፍስ የሚሞሉለት አነዚህ አበላባዮች ናቸውጡ መማር የሚችል አስክሆነ ድረስ አንድ መሪ በምንም ነገር አዋቂ መሆን የለበተም ሆናሥ በተለያየ መስክ አዋቂ በሆነ ሰዎች የመጠተም ችሎታ በግድ ያስፈልገዋል የአገዛዝ ሥርዓት ቁንጮ የሆኑ ገዢዎች አውቀትንና አዋጥቀተን በመጥላት የታጠቱ ናቸው አውቀት ከጠመንጃ ይፈልቃል ብለው ያምዛሉ በአሃራችን በአጴ ኃይለ ሥላሴም ጌዜ ሀነ በደርግ ዘመን ሥልጣንና አጨተተ ተጣልተው በኩርፊያ ላይ ነበሩ አሁን ደግሞ ሇሪቡን ኛከፋ ሁኔታ በሥልጣንና በአውቀት መሀከል አየሃተፈጠረ ነው ነዩነበርሲ ሥምሥሕራንን የማባረሩ ሁኔታ የዚሁ ምልክት ነው በዚህም ሦፖዝክንሀተ የተማረውና የሥራ ልምድ ያለው መንገዱ ሲከፈትለት ከአገር ያ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች እየወጣ የአገሪቱ የሠለጠነ የሰው ኃይል እየመነመነ ነው ይህ ስደት ለገዢዎቹ የተመቸ ሁኔታን የሚፈጥርላቸውና ጊዜን የሚሰጣቸው ይመስላቸዋል በአጴ ኃይለ ሥላሴ ዘመን የነበረው ጠቅላላ ደሀነትና ችግር በደርግ ዘመን አየተባባሰ ሄደ አሁንም እየተባባሰ በመቀጠል ላይ ነው የአገዛዝ ሥርዓት ለደሀነትና ለችጋር የሚሰጠው ምክንያት በሁለት ይከፈላል በአንድ በኩል ያለፈውን የአገዛዝ ሥርዓት ደርግ የአ ኃይለ ሥላሴን አሁን ደግሞ የደርግን መውቀስ ነው የራሱን ድካም የሚመረምር የለም በሌላ በኩል በድርቅ እያሳበቡ ተፈጥሮ ያመጣውና የማይቋቋሙት ችግር እያደረጉ ይገልጹታል ደሀነትና ችጋር ተፈጥሮ ያመጣቸው ጣጣዎች ከሆኑ አንዱ የአገዛዝ ሥርዓት በሌሳው ማመካኘቱ ዋጋ የማይሰጠው አስተሳሰብ ነው ለደሀነትና ለችጋር ኃላፊነቱን የሚተበል አመራር እስካሁን ገና ጭላንጭሉም አይታይ ሦስቱም የአገዛዛ ሥርዓቶች አዋቂዎችንና የአዋቂዎችን አስተያየት በመጥላት አዲስ የመጣጡ የቀደመውን በመወንጀል ለደሀነትና ለችጋር ከልመና ሌላ ምንም ዓይነት ዘዴ ለመዛጠር ባለመቻል በጣም ይመሳሰላሉ አገዛዝ የገዢውንም የተገዢውንም አአምሮ የማደንዘዝ ዝንባሌ አለው ከርሞ ጥጃ የምንሆነውም በዚሁ ምክንያት ነው ደሀነትና ረሀብ የአገዛዝ ውጤቶች መሆናቸውን እስካልተቀበልን ድረስ አንገላገላቸውም በፃያኛው ምፅተዓመት መጨረሻ ላይ የሰው ልጅ እውቀት በስፋትም በጥልቀትም በተራቀቀበት ጊዜ አዋቁዎችን ጠላት ማድረግ ለደሀነትና ለችግር ሙሉ ዋስትና ነው ገገርዎች ከመሪዎች የሚለዩበት ሌላ ጠባይ አላቸው ለአውቀት ክበርን የሚሰጡ ለማስመሰል የውጭ አገር አማካሪዎች ባጠገባቸው ያስቀምጣሉ በአጁጹ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ክያለበት ይመጡ ነበር በደርግ ዘመን የሶቭየት ኅብረት አዋቂዎች አሁን ደግሞ አሜሪካኖች ናቸውጡ ሁሉም አለማወቃቸውን ማጠጃቸው ግልጽ ነው ከራስ ሰዎች ይልቅ የጡጩን ለማዳመጥ ገዢዎች የሚያሳዩት ዝንባሌ ራሱ የሚያመለክተው ጤነኛ አስተሳሰብ አለመኖሩን ነውጡ በአንድ በኩል አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ገዢዎች ለአገራቸው ሰዎች ያላቸውን ንቀትና ለውጩ ደግሞ ያላቸውን የበታችነት ወይም ራስን የማዋረድ ስሜት ያሳያል በሌላ በኩል ደግሞ ገዢዎች የሚፈልጉት ለእውቀት የሚጨነቁ መስሉ መታየቱን እንጂ እውቀቱ በሥራ ላይ ውሎ ሕዝቡ የሚሻሻልበት መንገድ መቀየሱን አለመሆኑን ነው በአጠቃላይ ገዢዎች ለተገዢ ሕዝቦቻቸው ምንም ዓይነት ኃላፊነት ስለሌለባቸው የሚጠይቃቸውሩ የሚወቅሳቸውና የሜነቅፋቸው የለም መሪ ግን ተደጋግሞ እንደተገለጸው ለሕዝቡ ኃላፊነት አለበት በሥራው መመስገን መወቀስና መነቀፍ ይችላል እንዲያውም ከነቀፌታም አልፎ ሕዝቡ ሊሽረው ይችላል ስለዚህም አንድ መሪ የሆነ ሰው ከእሱ በላይ ሕግ መናሩን አውቆና አምኖ ለሕግ ተገዢ በመሆን የሥልጣን ባለቤት የሆነውን ሕዝብ ማዳመጥ ችግሩንና ብሶቱን መረዳት ዋና ተግባሩ ያደርጋል መሪን ለመሪነት የሚስለው የሚያበስለውና የሚያሠለጥነው ተቃውሞ ነው ዓላማውን ሲስትና ሲታበይ በሥልጣን ሲሰክርና የገባውን ቃል ሲረሳ ከአስተዳዳሪነት ወደገዢነት የመለወጥ ምልክቶችን ሲያሳይ ተቃውሞ ካልገጠመው ጭልጥ ብሉ አድራጊ ፈጣሪ ነኝ ጠደማለቱ ይደርሳል ተቃውሞ ስል የዓመጽ ወይም የትጥቅ ትግል ማለት አይደለም ይህማ መልሶ እዚያው የኖርንበት አዙሪት ውስጥ ይከትተናል ተቃውሞ ስል የሠለጠነ ትግል በቃላት በንግግር በጽሑዓና በሰላማዊ ሰልፍና በመሳሰለው ማለት ነው ተቃውሞንና ነቀፌታን ለማዳመጥና ከዚያም ራሱን ለማሻሻል የማይችል ሰው ለመሪነት አይበቃም አገራችን እንደዚህ ዓይነቱን ሰው በብዛት ማፍራት የምትችለው ሕዝቡ ከጠመንጃ አገዛዝ ሲወጣና ክፍርዛት ሲላቀቅ ብቻ ነው ይህንንም ቢሆን አግዚአብሔር ከሰማይ ወርዶ ለኢትዮጵያ ሕዝብ አያደርግለትም የኢትዮጵያ ሕዝብ አድማጭ ያጣ ጩኽት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ገዛዝና ራሱ መሪውን እየመረጠ ይም ሸበል ሰላማዊ ትግል ማካሄድ አለበት ከፍርሃት ኑሮ የሚላቀቅበትን አድማጭ ያጣ ጩዝት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ወዴት። ሥልጣኑን ለመንግሥት ወይም ለፖለቲካ ቡድን ካስረከበ ወደአገዛዝ የሚያመራ አቅጣጫን ያዘ ማለት ነው እንግዲህ ለመወያያ ያህል የእያንዳንዱን ደረጃ ሥልጣንና ተግባር እንዘርዝር የተበሌ ገበሬ ማኅበር ሹማምንቶቻቸውን ሁሉ ባወጡት ደንብ መሠረት በምስጢር ድምዕ አሰጣጥ የመምረጥ የመሻርና የመተካት ሥልጣን አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች የተፈጥሮ ሀብትን የመጠበቁን ተግባር ጨምሮ ስለመሬት ድልደላና አጠቃቀም መጠሰን ዝቅ ባሉ ሥፍራዎች የሚገኙ ሰዎችን የውሀ ፍላጎት ግምት ውስጥ በማስገባት ስለውሀ አጠቃቀም መወሰን ከሌላ ሥፍራ የሚመጡ ሰዎች ሲኖሩ የሚሠፍሩበትን ሁኔታ መጠሰን የማኅበራዊ አገልግሎቶች የሚቋቋሙበትን ሥፍራና እድገታቸውንም መወሰን መንገዶች የሚያልፉበትን መስመር መወሰን የአካባቢ ንጽሕናን ለመጠበቅ አስፈላጊውን ሁሉ ማድረግ ምርታቸውን ገበያቸውንና የኑሮ ደረጃቸውን በጋራ ለማሻሻል አስፈላጊውን ኅብረት ሁሉ ማድረግ አያንዳንዱ አባል በየዓመቱ ለማኅበሩ የሚከፍለውን መዋጮና ለወረዳና ለአውራጃ ለመንግሥትም የሚከፍለውን ግብር መወጠሰን ቀበሌው በተጥታም ሆነ በተወካዮቹ አማካይነት ያልመክረበትንና ያልተቀበለውን መዋጮም ሆነ ግብር ወረዳም ሆነ አውራጃ ወይም ከዚያ በላይ ያለ ሥልጣን ሊጭንበት አይችልም እያንዳንዱ የገበራ ማኅበር አባል ከማኀበሩ በላይ ላሉ ደረጃዎች ለሚከናለው ግብር ኃላፊነቱና ተጠያቂነቱ የማኅበሩ እንጂ የእያንዳንዱ አባል አይሆንም የባለጉዳዮቹ ምርጫ ካልሆነ በቀር ትንንሽ የፍትሐ ብሔርና የወንጀል ጉዳዮችን ሁሉ መወሰን በማኀበሩ ክልል ውስጥ የሰላምንና የጸጥታን ሁኔታ መጠበቅ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች በማኅበሩ አባሎች ውስጥ ልደትን ሞትን ጋብቻንና መፋታትን አዲስ የመጣ ሰውን የለቀቀውን ሁሉ በጥንቃቂ መመዝገብ የማኅበሩ ተግባር ይሆናል እንዲሁም በየዓመቱ የታረሰውን መሬት ልክ የምርቱን ዓይነትና መጠን መመዝገብ በማኀበሩ ክልል ውስጥ በያመቱ እያንዳንዱ አባል ያለውን የእንስሳት ዓይነት እየለዩ መመዝገብና ያለውንም የግጦሽ መሬት ልክ መመዝገብ የከተማ ነዋሪዎች ቀበሌ በምስጢር ድምፅ አሰጣጥና ባወጡት ደንብ መሠረት ሹማምንቶቻቸውን ሁሉ የመምረጥ የመሻርና የመተካት ሥልጣን የአባሎቹ ነው የትሮ ደረጃቸውን በጋራ ለማሻሻል አስፈላጊውን የኅብረት ሥራ ሁሉ ለማቋቋም በክልላቸው ውስጥ የንግድ የሥራ ፈቃድን መስጠት በክልላቸው ውስጥ ለሚሠሩት ሕንጻዎች ሁሉ በወጣው እቅድ መሠረት ፈቃድን መስጠትና መቆጣጠር በጥቅም ላይ ባልዋለ መሬት ላይ አስፈላጊውን ውሳኔ መስጠት የነዋሪዎቹን መብት ጠብቆ ከደረጃ በታች የሆነ ቤቶችን ማፍረስና አዲስ ማሠራት ወይም መሥራት በቀበሌ ክልላቸው ውስጥ ቤት የመሥራትና የማከራየት ሥልጣን አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች እያንዳንዱ ቤት ቢያንስ ቢያንስ ሊኖረው በሚገባው የአገልግሎት ዓይነትና መግቢያና መውጫ መወሰን የአካባቢውን ንጽሕና ለመጠበቅ አስፈላጊውን ማድረግ የማኅበራዊ አገልግሎቶችን ሁሉ ስርጭታቸውንና እድገታቸውን መወሰን የመኪና ማቆሚያዎችን በክልሉ ውስጥ መቆጣጠርና ማስከፈል የአካባቢውን ሰላምና ጸጥታ መጠበቅ ከዋናው ማዘጋጃ ቤት ጋር በመተባበር በቀበሌው ክልል ውስጥ ባሉት የንግድ ሥራዎች ላይ የሚጣለውን ግብር ለመወሰን መርዳት አነስ ያሉ የፍትሐ ብሔርና የወንጀል ጉዳዮችን መወሰን በቀበሌው ክልል የልደትን ሞትን ጋብቻንና ፍቺን መመገዝገብ ከቀበሌው ክልል የሚወጡትንና ወደክልሉ የሚገቡትን አዲስ ነዋሪዎች መመዝገብ ለሥራ ማስኬጃ የሚሆነውን ገቢ የሚያገኝበትን መንገድ ከማዘጋጃ ቤት ጋር በመመካከር መወሰን ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ሥልጣንና ተግባሮች የገበሬ ቀበሌ ማኅበርና የከተማ ነዋሪዎች ቀበሌ የኃላፊነት ድርሻ አድርጎ ማቅረቡ ከዚህ በፊት ያልተለመደና አዲስ በመሆነ ነው ከተፈጠሩ ጀምሮ በገጠርም ሆነ በከተማ ቀበሌዎች የመንግሥት ክንድ ሆነው በአቋቋማቸው ሕዝብ ላይ እንደትልቅ ጭነትና የጭቆና መሣሪያ ናቸው ይህ ሁኔታ ፈጽሞ መለወጥ አለበት ቀበሌዎች በሕዝቡ ሬጨጨክርርጨጨጨርሔሎጨ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ቁጥጥር ስር ሆነው ለሕዝቡ ልማትና እድገት የሚያገለግሉ የሕዝቡ የራሱ የሥልጣን መሣሪያዎች መሆን አለባቸው መንግሥተሕዝብ የሚጀምረው ከቀበሌዎች እንዲሆን ያስፈልጋል ይህ ካልሆነ ሕዝቡ በአፈጮሌዎች እየተታለለ እንደገና ወደአዲስ የጭቆና ቀንበር ውስጥ ይገባል በቀተበሌ ደረጃ ሕዝቡ መብቱንና ሥልጣኑን ለማስከበር እምቢኝ አሻፈረኝ ለጥቃት ካለ በሌሎቹ ደረጃዎችም ያለውን ሥልጣን ለመቆጣጠር ችሎታ ይኖረዋል በወረዳና በአውራጃ ደረጃ የሚኖረው የሥልጣንና የተግባር ዝርዝር በርከት ያለ ሊሆን ይችላል በአጠቃላይ ግን ወረዳው የቀበሌዎችን ሥራ ማስተባበርና የልማት አቅዳቸውንም ማቀናበርና ማፋጠን ሲሆን አውራጃውም እንዲሁ የወረዳዎችን የልማት ሥራና አድገት ማቀናበር ይሆናል አንድ ነገር በግልጽ መገንዘብ ያስፈልጋል ወረዳ የሚባለው በሥልጣን ደረጃው ከፍ በማለትና የተወሰኑ ቀበሌዎችን አጠቃልሎ በመያዝ ይለያል እንጂ ከቀበሌዎች ውጭ የሆነ ሥፍራም ሕዝብም የለውም አውራጃም እንዲሁ የተወሰነ ወረዳዎች ድምር በመሆኑ ዞሮ ዞሮ ከቀበሌዎች ውጭ የሆነ ሥፍራም ሕዝብም የለውም ስለዚህም በሥልጣን ደረጃ ወረዳ ከቀበሌ አውራጃ ደግሞ ከወረዳ ከፍ ይበሉ እንጂ የሁለቱም የሥልጣን መሠረት ቀበሌ ነው ለቀበሌዎች የማይበጅ የወረዳም ሆነ የአውራጃ ሥልጣን በቀበሌዎች ተሽር ሊለወጥ ይችላል የሥልጣን ምንጩ ዞሮ ዞሮ ያው የየቀበሌው ሕዝብ ስለሆነ ወረዳውም ሆነ አውራጃው በሥልጣን በሚባልጉ ሰዎች ሊመራ አይችልም የኅብረት ፌዴራል ሥርዓት የኅበረት ሥርዓት የሚፈጠረው በአንድ ሕገ መንግሥት ስር ሆነው በእኩልነትና በኅብረት በሚቆሙ አውራጃዎች ነው ቀደም ሲል እንደተባለው ለማንዛዛት ከተፈለገ አውራጃዎችን ደግሞ ወደ ክፍለ ሀገሮች ለውጦ የኅብረቱ ሥርዓት መነሻ እንዲሆነ ለማድረግ ይቻላል እኔ በዚህ ው ሠ በጅሑ « አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ስለማላምን ክፍለሀገሩን ትቼ በአውራጃዎች እቀጥላለሁ ከዚያ በፊት ግን በክፍሉሀገር የማላምንበትን ምክንያት በዝርዝር ላስረዳ አንደኛ ከቀበሌ በላይ ሁለት የበላይ የሥልጣን ደረጃዎች እያሉ ሌላ ሦስተኛ መጨመሩ የውጣ ውረዱን ሥራ ያበረክተዋል እንጂ ሌላ የሚጠቅም ነገር የለውም ሁለተኛ የሥልጣን ደረጃውን ከቀበሌ በጣም ስለሚያርቀው በሥልጣን የመባለግን ሁኔታ የመፍጠር ዝንባሌን ያመጣል። ስለዚህም የሚተባበሩበትና የሚደጋገፉበት አንዳንዴም በጋራ የሚያካሂዱት የልማት ተግባር ብዙ ስለሆነ ኅብረት አላቸው ሆኖም ይህ ኅብረት የአውራጃዎችን ጥቅም የሚያጎድል ወይም የሚጎዳ እንዳይሆን መጀመሪያውኑ ሕገ መንግሥቱ ሲረቀቅ ሕዝቡ በቀጥታና በየወኪሎቹም በኩል አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ያስፈልጋል ሕገ መንግሥቱ ከመጀመሪያውኑ ለዝግጅቱ ከሚያስፈልገው ሥርዓት ጀምሮ የእኩልነትም የኅብረትም መግለጫ መሆን አለበት የአውራጃዎቹ እኩልነትና ኅብረትም በብሔራዊ ደረጃ ይታያል በብሔራዊው የሕዝብ ምክር ቤት ሕገመንግሥቱ በሚፈቅደው መሠረት በእኩልነት ተወካዮቻቸውን ልከው በኅብረት የብሔራዊ ወይም አገርአቀፍ ጉዳይ ላይ እየተመካከሩ ሕግን ያወጣሉ የአስተዳደር አመራሩን ይቆጣጠራሉ ትክክለኛ እኩልነትን ለማረጋገጥ ብሔራዊው የሕዝብ ምክር ቤት በብዙ አገሮች እንደሚደረገው በሁለት ሊከፈል ይችላል አንደኛው ለጊዜው ብሔራዊ ምክር ቤት እንበለው እያንዳንዱ አውራጃ በሕዝቡ ብዛት መጠን ተወካዮችን የሚልክበትን አንድ አውራጃ ቢያንስ አንድ ተወካይ እንዲኖረው የሚደረግበት ነው ሁለተኛው ለጊዜው የአውራጃዎች ብሔራዊ ምክር ቤት እንበለው አውራጃዎች ሁሉ በእኩልነት በሕግ የተወሰነ ቁጥር አንድ ወይም ሁለት ተወካዮች የሚልኩበት ነው እነዚህ ሁለቱ ምክር ቤቶች በኅብረት የአገሪቱን የመጨረሻውን የበላይ ሥልጣን ይይዛሉ የኢትዮጵያን ሕዝብ ያሰለቸውን አምባገነንነትንና የአገዛዝ ሥርዓትን ፈጽሞ ለማጥፋት ከስዊትዘርላንድ አንድ ዘዬን መቅሰም እንችላለን በስዊትዘርላንድ ሁለቱ ምክር ቤቶች በአንድ ላይ ሆነው ሰባት ሰዎችን የኅብረት መንግሥቱን ሥራ እንዲመሩ ከተለያዩ አውራጃዎች ለአራት ዓመታት ይመርጣሉ የአገሪቱ መሪና ምክትል የሚሆኑት ሰዎች ክሰባቱ መሀከል በሁለቱ ምክር ቤቶች ይመረጣሉ የሚያገለግሉትም ለአንድ ዓመት ብቻ ሆኖ አንድ ሰው ተደጋግሞ ሊመረጥ አይችልም ይህ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፐሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች የስዊትዘርላንድ ዘዴ ከፍተኛው ሥልጣን በአንድ ሰው እጅ እንዳይጨበጥና ለግል ዝና ወይም ጥቅም እንዳይውል ሆነ ተብሎ የተፈጠረ ነው በኢትዮጵያም ውስጥ ይህንን የመጨረሻውን ሥልጣን ለአንድ ሰው ከመስጠት ይልቅ ለአምስት ወይም ለሰባት ከተለያዩ አውራጃዎች ለተወከሉ ሰዎች አስረክቦ እነዚህ በልዩ ምርጫና በተራ መሪ እንዲሆኑ ቢደረግ የሕዝብን የሥልጣን ባለቤትነት ይበልጥ ያረጋግጥልናል ከሁሉም ይበልጥ ደግሞ የትኛው ጎሣ ገዢ ነው የትኛው ተገዢ የሚባለውንም ንትርክ ፈጽሞ ያጠፋልናል አንደዚህ ከላይ ከቱንጮው ላይ ያለው ሥልጣን ሲላላ በአንጻሩ ከታች በቀበሌ ደረጃ ያለውን ቀጥተኛ የሕዝብ ሥልጣንና የሥልጣን ባለቤትነት ያጠናክረዋል መደምደሚያ ይህንን እቅድ የሚቃወሙ ሰዎች እንደሚኖሩ አያጠራጥርም መቃወም ስል ሀሳቡን በሙሉ ውድቅ ማድረግ ማለቴ እንጂ ማሻሻያ ሀሳቦችን እያቀረቡ ማዳበርን ማለቴ አይደለም ይህንን እቅድ የሚቃወም ሁሉ በመሠረቱ ኃይለኛ የሥልጣን ጥም ያለበትና በአገዛዝ ሥርዓት የሚያምን መሆን አለበት። የዚህ እቅድ ዋናው ቁምነገር ከላይ ተቀምጦ የኢትዮጵያን ሕዝብ እኔ አውቅልሃለሁ በማለት ለራሱ የአገዛዝ ሥርዓት የሚበጀውን ክልልና ለከፋፍለህ ግዛ አመራር የሚያመቸውን መዋቅር ለመዘርጋት ታጥቆ የተነሣውን ማናቸውንም ኃይል ለማዳከምና የኢትዮጵያን ሕዝብ በተግባር ከታች እስከላይ ላለው መዋቅርና ለክልሉቹም አቀራረጽ ሙሉ የሥልጣን ባለቤት ለማድረግ ነው የሥልጣኑ ቁንጮ ላይ የሚወጣው የዚህ ዘር የዚያ ዘር ወይም የዚህ ቋንቋ የዚያ ቋንቋ ተናጋሪ ወይም የዚህ ሃይማኖት የዚያ ሃይማኖት ተከታይ ሳይባል በተቻለ መጠን ሁሉንም ለመወከልና ለማስተካከል ለኢትዮጵያ ውጥንቅጥ ሁኔታ የሚያመች የዴሞክራሲ ሥርዓትን ለመመሥረት የሚረዳን ነው ብዬ አምናለሁ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ይህንን ሀሳብ በጥሞና ለመመርመር የሚሹ ሰዎች የአሜሪካንንና የስዊትዘርላንድን ሕገመንግሥቶች ቢመለከቱ ጠቃሚ ይሆናል የሚቀጥለው ሰንጠረዥ ይረዳ ይሆናል አሜሪካ ለአንድ አውራጃ ስቴት ያለው አማካይ የቆዳ ስፋትና የሕዝብ ብዛት ከጠቅላላው ሁለት በመቶ ያህል ነው የስዊትዘርላንድ ግን ከአራት በመቶም ይበልጣል የኢትዮጵያ ደግሞ ከአንድ በመቶም ያንሳል መገንዘብ የሚያስፈልገው አሜሪካ ከስፋቱ የተነሣ የመሬትና የዓየር ጠባይ ልዩነት የሚታይበት አገር ሲሆን ስዊትዘርላንድ ደግሞ ከመሬቱ ከፍታና ዝቅታ የተነሣ የመሬትና የዓየር ጠባይ ልዩነት ያለው አገር ነው ኢትዮጵያ የሁለቱንም ጠባዮች ታሳያለች የቆዳ ስፋትና የሕዝብ ብዛት ማወዳደሪያ አሜሪካ ስዊስ ኢትዮጵያ የቆዳ ስፋት ሚካኪሜ የሕዝብ ብዛት ሚ አውራጃዎች ቁጥር ቆዳ ስፋትአውራጃ ሺህሜካ ሕዝብአውራጃ ሚ በተጨማሪም የሕዝቡ አሰረጫጨት በአሜሪካና በስዊትዘርላንድ ሰብሰብ ያለ ሲሆን በኢትዮጵያ ግን በጣም የተበታተነ ነው ይህንን የተበታተነ ሕዝብ በአስተዳደር ክልል ውስጥ ለማስገባትና አመቺና አድማጭ ያጣ ጩኸት ጠም ዝቅ ያለ ደረጃ ላይ በመሆ ኑት ራሳቸውን የሚቀረጹት አውራጃዎች አነስ ያሉቢ ችለው ለመተዳደር ሆነ የተሻለ ነው ብዬ አምናለሁ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ሰላምና ዓመጽ መግቢያ አስከዛሬ ኢትዮጵያ የአገዛዝ አገር ሆና ኖራለች ባህላዊ አገዛዝ ሥልጣኑን ከእግዚአብሔር ያገኘ በማስመሰል ሕዝቡን አሳምኖ ለብዙ ዘመናት ቆይቶ ነበር። አእምሮው ታዛዥና ተገዢ ብቻ እንዲሆን አድርገው በድኑን አንደ አሻንጉሊት በሚጫወቱበት ሁኔታ ሰላም የለም እንኳን መሣሪያ አንስቶ ለመዋጋት መረረኝ ደከመኝ ለማለት የሰው ልጅ የመንፈስ ኃይሉ ተሟጦ በድን የቁም ሬሳ ሆኖ በሚንገላታበት የአገዛዝ ሥርዓት ውስጥ ሰላም የለም በእንደዚህ ዓይነቱ ሁኔታ ውስጥ ጥላቻ ወፍራምና ልብን ሞልቶ የታፈነ ጥላቻ አለ ጥላቻ ክፉ ጦርነት ነው የተጠቃ የተበደለ የተበዘበዘና የሰውነት ክብሩን የተገፈፈ ሰው በልቡ ውስጥ የታመቀው ጥላቻ እያደገ ጊዜና ሁኔታው ሲፈቅድለት ግፈኞችን ይዋጋል ስለዚህም ግልጽና ገሀድ አይሁን አንጂ ጦርነት አለ ከጥላቻና ከሚመግል ቂም የሚመነጨው የደካማዎች ጦርነት በይበልጥና በተጨማሪ ራስን በመጉዳት የሚደረግ ጦርነት ነው ጊዜ ይፈጃል እንጂ ምንጊዜም ድል የደካማዎቹ ብዙኃን ነው እንግዲህ ሰላም አፍአዊ ጸጥታ ብቻ አይደለም ማለት ነው ሰላም የውስጥና የመንፈስ ደስታና እርካታም ነው ሰላም ለራስና ለሌሎችም ስዎች ሙጮሉ አክብሮት ሲኖር ነው ሰላም በራስና በሌሎች ሰዎች መሀከል መተማመን ሲኖር ነው ሰላም በአለው ሕግና ሥነ ሥርዓት ላይ ሙሉ እምነት ሲኖርና በበጎ መንፈስ የራስን ችሎታ በማዳበር የግል ነሮን ለመምራት የሚያበቃ ሁኔታ ሲናር ነው በአገራችን ብዙ ሰዎች የማይገነዘቡት ሌላ ነገር አለ ቢያንስ ቢያንስ ለጦርነት የሚከፈለውን ያህል ለሰላምም ይከፈለል በሌላ አነጋገር ጦርነትን በነጻ ያለምንም ክፍያ ማካፄድ እንደማይቻል ሁሉ ሰላምንም ያለምንም ክፍያ በነጻ የሚያገኝ ሕዝብ ወይም ሕብረተሰብ የለም ለሰላም የሚከፈል ዋጋ አለ ሰብአዊ መንፈስንና ሰብአዊ ክብርን ጠመንጃ ላነገተ ሁሉ ባለመገበርና አሻፈረኝ በማለት የሚከፈል ዋጋ አለ የራስንና አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች የሌሎችን መብት ለማክበርና ለማስከበር የሚደረገው ጥረት ዋጋን ያስከፍላል ለሰብአዊ ክብር ለእኩልነትና ለፍትህ ለነጻነትና ለመብት በአጠቃላይም ለሙሉ ሰላም ለሚደረገው ትግል ጨቋኞችም ተጨቋኞችም ተገቢውን ዋጋ ይከፍላሉ የጭቆና ቀንበርን የተሸከሙት እምቢኝ አሻፈረኝ ብለው የአምቢተኝነታቸውን ዋጋ ሳይከፍሉ ከጭቆና አይገላገሉም ጨቋኞችም በሰው ልጅ የመንፈስ ኃይል ተሸንፈው የጭቆና መሣሪያቸውን ካላጡ በጭቆና ላይ ከተመሠረተው የበላይነታቸው አይገላገሉም ይህም ማለት በጨቋኝና በተጨቋኝ መሀከል ሰላም የሚሰፍነውና ጭቆና የሚጠፋው ጨቋኙ ዝቅ ብሎ ተጨቋኙ ከፍ ብሎ ሁለቱም በሰውነት ደረጃና በሕግ ፊት እኩል ሆነው ሲቆሙ ብቻ ነው ጭቆናና የጭቆና መሣሪያ እስካለ ድረስ ሰላም አይኖርም ዓመጽ የጭቁኖች የመጨረሻው መሣሪያ ነው ስለዚህም ጨቋኞች ሁሉ ማናቸውንም ዓመጽ በጣም ይፈራሉ በዚህም ምክንያት የጭቆናቸው መሣሪያ በዓይነትና በዘዴ እየተባዛና ጭቆናቸውም ጭቆናቸውም እየተጠናክረ እንዲሄድ ያደርጋሉ ውጤቱ ግን የዓመጹን ወገን በብዙ ዓይነት መንገድ ማጠናከር ይሆናል በሰው ልጅ ታሪክ ጭቆና አሸንፎ አያውቅም ትግል የፖለቲካ ወይ የዓመጽ የሠለጠነና ያልሠለጠኑ በሚባሉት የዓለም ሕዝቦች መሀከል ያለው አንድ መሠረታዊ ልዩነት ከታሪክ መማር መቻልና አለመቻል ነው የሰለጠነት ሕዝቦች ካለፈው ታሪካቸው በመማር ለሰላም በሚሰጡት ከፍተኛ ግምት የዓመጽን ጥርስና ጥፍር ነቃቅለው ወደ ግልዕና ነፃ ውድድር ለውጠውታል ፖለቲካ የሚባለው ይህ ነው ፖለቲካ የሥልጣን ትግል ነው ነገር ግን ትግሉ በሰይፍ በጥይትና በቦምብ የሚከናወን ሳይሆን በቃላትና በክርክር ሚያበቃ ነው በፖለቲካ ሰውና ሰው አይጋጭም አይጋደልም የሚጋጩጨትና የሚፋጨት የተለያዩ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ሀሳቦች አስተያየቶችና እምነቶች ናቸው የፖለቲካ ሥርዓት የሠለጠኑትን ሕዝቦች ወደአሉበት የሀብትና የኃይል ደረጃ ካደረሳቸው ዋናዋና ነገሮች አንዱ ነው ያልሠለጠኑት የዓለም ሕዝቦች ገና የፖለቲካ ሥርዓትን አልመሠረቱም አብዛኛዎቹ የሚተዳደሩት በኃይል አገዛዝ ነው የኃይል አገዛዝም በግድ ዓመጽን ስለሚጋብዝ የሰላም ጸር ነው አንዱ የኃይል አገዛዝ በሌላ የኃይል አገዛዝ ሲተካ በሚደርሰው ትርምስና እልቂት ስደትና መታሰር የንባረት ጥፋትና የዕድገት እርምጃዎች ሥሰናከል ሕዝቡ ወደፊት በመራመድ ፋንታ ወደኋላ እንዲያዘግም ያደርገዋል በሰለጠኑት አገሮች አንዱ ትውልድ በጣለው መሠረት ላይ የሚከተሉት ትውልዶች እየገነቡ ፅድገታቸውን ሲያፋጥኑ። ባልሠለጠኑት አገሮች አንዱ ትውልድ የካበውን የሚቀጥለው እያፈረሰው ለማናቸውም ዓይነት ግንባታ መሠረት ሳይጣል ከእንሰሳ ባልተሻለ ኑሮ ውስጥ ሕዝቦች ይንገላታሉ አንዳንዶች ሊቃውንት እንዳሉት በሰውና በአንሰሳ መሀከል ያለው መሠረታዊ ልዩነት ከአለፈው ትውልድ መማርን መቻል ነው እንስሳት ይህ ችሎታ ስለሌላቸው የዛሬ ዓመት የነበረ አንድ ዓይነት እንሰሳና ዛሬም ያለው ዝርያው ሕይወታቸው ተመሳሳላይ ነው ስለዚህም ከትጥቅ ዓመጽ ወደ ፖለቲካ ትግል መሸጋገር ለሰላም ብቻ ሳይሆን ለዕድገትም ዋስትና ነው የትጥቅ ዓመጽም ሆነ የፖለቲካ ትግል የሚወለደው ከማናቸውም ዓይነት ልዩነት ነው ከትጥቅ ዓመጽ ጋር ሲወዳደር የፖለቲካ ትግል የላቀ ደረጃ ላይ መሆኑን የሚያመለክቱ አንዳንድ ነገሮች አሉ አንደኛ የትጥቅ ዓመጽ አካላዊ በመሆኑና በሕይወትና በንብረት ላይ በሚደርሰው ጥፋት ብቻ እንኳን ሲገመት በእንስሳ ደረጃ ላይ ያለ ነው አነሳሱ ጡንቻን በመጥላትና በመቃወም ሆኖ የሚጠሳውን ጡንቻ ለማሸነፍና ለመጣል የሚጠቀመው በጡንቻ ነው ዓላማውም ጡንቻን በጡንቻ ለመተካት ነው ከጅብ ዋሻ ቢሸሹ እጅብ ዋሻ የሚባለው ይኸ ነው ብሐሥጩጨ ክእ ረ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፐሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ሁለተኛ በመሠረቱ በትጥቅ ዓመጽ አሸንፎ ሥልጣንን መያዙ የተገንገውን ሥልጣን ሕጋዊ አያደርገውም አንዲህ ዓይነቱም ሥልጣን ለሕግና ለሕጋዊነት ግዴታ የለውም ኃይል ራሱ ሕግ ይሆንና ማናቸውም ድርጌት በዘፈቀደ የሚፈጸምና የሚሜዳኝ ይሆናል አንዲህ ዓይነቱ ሁኔታ ነው ጠመንጃ የተሸከመውን ሁሉ ከሕግ በላይ የሚያደርገውና ሣናን የማ ጋጋብዘበኑ በመቁየቱና በመታየቱ የተጠላው የኃይል አገዛዝ በሌላ ባልታወቀና ባልተፈተነ የኃይል አገዛዝ መተካቱ በቂምና በበቀል ልባቸውየተሞላውን ሰዎች ለጊዜው ያስደስታቸዋል ውሎ አድር ግን አዲስ የቂምና የበቀል ስሜት መፍጠሩ የማይቀር ነው የትጥቅ ዓመጽ ሕጋዊ ሥርዓት ለመመሥረት የሚያስችለው ባሕርይ የለውም ሦስተካ በፖለቲካ ትግለና በትጥቅ ዓመጽ መሀከል ያለው መሠረታዊ ልዩነት የፖለቲካ ትግል ሰላማዊ ትግል ከመሆነ ሌላ የመሪዎሥቹና የተከታዮቹ ተግባር ተለያየ ነው በፖለቲካ ትግል ውስጥ ኘማንባር ቀዳሚ የሚሆኑት መሪዎቹ ናቸው በትጥቅ ዓመጽ ግን ግንባር ቀዳሚና የአሳት እራት የሚሆኑት ተከታዮቹ ናቸው ስለዚህም የፖለቲካው ትግል መሪዎችን ይበልጥ ለሕዝቡ የሚያጋልጣቸጡ የሚያሳስባቸውና የሚያስጨንቃቸው የሆናል አራተኛው ልዩነት የትጥቅ ዓመጽ የሰውን ሕይወት በማጥፋትና የተገነባውን በማፍረስ የሚካሄድ ሲሆን በሁለቱም ተፋላሚዎች በኩል ለመሣሪያ የሚጠጣው ሬጪ ሕዝቡን ነሮ ለማሻሳል መዋል ከሚገባው የተተነሰ ነው የዓመጽ ትግል በአንድ በኩል የሰው ኃይልን ሲቀንስና የተገነባውን ሲያፈርስ በሌላ በኩል ደግሞ ለነር እድገት ሊደረግ የሚገባውን ጥረት በጣም ያዳክማል አነዚህንና ሌሎችንም ተመሳሳይ ልዩነቶችን ስንመለከት የፖለቲካ ትግል የአንድ ሕዝብን ከፍተኛ የሥልጣኔ ደረጃሻ ከማመልከቱ በላይ ይኸዝው ሕዝብ ጠኗላቀ የአድገት ፍረጃ የሚያመራ መሆኑን የሚያመለክት ነዐ የፖለቲካ ትግል ዋናው መሠረት ሁልጊዜም የሕዝብ የሥልጣን አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ባለቤትነት ነው የፖለቲካ ትግል ማለት ዴሞክራሲ ማለት ሕዝቡ የሥልጣን ባለቤት ሆኖ የፈለገውን መርጦ የሚሾምበትና ያልፊለገውን የሚሽርበት ሥርዓት ነው።