Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሶስቱም በተለያየ ዘመን ላይ በተለያየ ቦታ የኖሩ ናቸው። ሶስቱም አይተዋወቁም ግን ሶስቱም አንድ ያንድ እውነት ተካፋዮች ቸውወ። የዮሐንስ አድማሱን ዘይቤ ልዋስና ዘመን ቢለያቸው ስፍራ ቢያርቃቸው ግጥም አገናኛቸው ብየ ላሳርግ። ከ አመመ ዮልቤው ባደባባይ ድሃውን ሲበድለ ሟጄ ድምፅህን አጠብድል ቃል ሩምታ ተኩስ አውቆ የተዘጋ ጆሮ የሚነድል ያዲጢ ዕጫራሷስ ነ ሷ ምል ከኒ ሺ።