Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቢሆኑ ኖሮ የሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በኢጣልያ ስር ለመውደቁ አጴ ምኒልክን ተጠያቂ የሚያደርጋቸው ምንድን ነው። በመቀጠል ላይ ያለው የአለፉት አርባ ዓመታት ውስጥ ይህ በሥልጣንና በጉልበት የሰከረ ትውልድ በአካላዊ ጀግንነትም ሆነ በመንፈሳዊ ወኔ ያሳየው ነገር የለም እርስበርስ መገዳደልና ሌሎችንም ማጋደል ዋናውና ትልቁ ሥራው ሆኖ ቆይቶአል የሚያሳዝነው ይህ በሃምሳ አምስትና በስባ አምስት የዕድሜ ክልል ውስጥ ያለው ከፍተኛ ትምሀርት ለብለብ ከሆነ በኋላ የወጣቱ ማኅበራዊዌና ፖሊቲካዊ አንቅስቃሴ በደርግ ተቀጭቶ በወያኔ ተገንዞ ከተቀበረ በኋላ የመጣ በመሆኑ ለዕለት ጉርሱ ሲል በምንም ዓይነት የሎሌነት ተግባር ለማገልገል የተዘጋጀ ነው የጫት መግዣ ካገኘ ራሱንም ጭምር ማንንም ምንንም በምንም ዋጋ ለመሸጥ ዝግጁ ነው ይሀ እውነት ክሆነ ከፃምሳ አምስት አስክ ሰባ አምስት ያለው ትውልድ የመሪነቱንና የበለያነቱን ስፍራ እንደያዘ መቀጠሉ ነው አግዚአብሔር ወይ የእነሱን ልብና አእምሮ ያቃናልን ወይ ከሁለቱ ተራርቀው ከሚገኙት ትውልዶች ከና ከ መሀከል ሰዎች ያፍራልን። ለይፋቱ ገበሬ ጥቅመ ከአንድ ማሳ በላይ መራት እንዳያርስ ማድረግ ነው የበለጠ መሬት ቢያርስና የበለጠ ምርት ቢያገኝ ጅቡ ይጋራዋል ስለዚህ ከጅቡ ዝርፊያ ለማምለጥ ደሀ መሆን የተሻሰ መስሎ ታይቶታል ገበሬው ለፍቶ ባመረተው ሌላው የሚከብርበት ምክንያት የለም ስለዚህም የገበሬው ምርቱን የሚያርሰውን መሬት በመቀነስ ምርቱን መቀነሱ ራሱን ለማደህየት ሳይሆን ጅቡን ላለማበልጸግ ሲል ራሱን ስማደህየት የመረጠው በምን ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ቢሆን ነው።
ዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ተስዳቬዬኒ ኩርዛትና መከሸፍ ዉስኙነ ዉሰደ ጣርፒም ዓም ድ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ ከጡቢቤት መስፍን ወልደ ማርያም የደራሲው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው ኣ ዝ ደጃዝማች ኃይሉ ከባደ ዋጋቸውን ላላገኙ ስሊትዮጵያ ስርበኝች የፋሺስት ኢጣልያን ወረራ ለመቋቋም በእንግሊዝ አገርና በአውሮፓ በሙሉ የተደረገውን የፖሊቲካ ትግል የነጭ ዘረኛነትን አጥሮች ሁሉ ተሻግረው ሰው በመሆን በፊታውራሪነት ለመሩት ሰወይዘሮ ሲስቪ። ለአእኒ ሦዋኹ ወዛደራዊነተ ጥሩ ወይም መ ጎሠኛነት ጥሩ ወይም መጥፎ ለም ሰክ ጎሥኞነጎ ሩ ሀሳብ መሆኑ አይደለም ለአ አቸ ስተላነብ የሚገባው ወደዓሰምአቀፋዊ ወዛደርነት ል ወደጎሠኛነት የ አስተሳሰብ በሌላ በኩል ስን ተው መለክት መዋዥቅ መሀት ለትል ስ መለከተው አለማሰብን የሚያመለክት ዓለምአቀፍ ወዛደራዊነትንና ጎሠኛ ም ኢዝ ነትን ሁ የኢን ዮጵያ ሁለቱም የፖሊቲካ እምነቶች የኢትዮጵያንን የኢትዮጵያ ሕዝብን ህልውና የተፈታተኑና የሚፈታተኑ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ መሆናቸው ነው እግረመንገዴንም ለአርባ ዓመታት ያህል በኢትዮጵያ ሕገንልዮት ገና በተማሩትም ሰዎች አእምር እንዳልሰረጸ ለማሳየት ነው በስ ገል እየተመራን መክረር እስከሆነ ክህክረን መረታታት አንችልም ይህ ካልሆነ ደግሞ ተባብረን ፍሬያማ ሥራ ማስመዝገብ የምንችል አይመስለኝም መልክ ከአውነት የመነጨ እውቀት ላይ ቆመን የትናንቱን ልክ በትክክልና በዝርዝር ከተረዳን ነገን ለማነጽና ለመገን አያስቸግረንም ይ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ት አዳፍኔ ፍርሃትና መከቨፍ ሙጭሙጐ ምሪሪፍያ መግቢያ ው መ የትምህርት ማኅበረሰባዊ ዓላማ ዱሮ በልጅነቴ የኢጣልያ ወረራ ማብቂያው ላይ የሰው ሁሉ ሠሀሬ ነጻነት እንደነበረ አስታውሳለሁ ዘፈነ ስለነጻነትና ስለአከርበኞች ስለድል አድራጊው ንጉሠ ነገሥት ነበር ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚወራው የመረረ ቁጭት ነበር በኢጣልያና በእኛ መሀክል የነበረውና አሁንም ያለው የእውቀት ልዩነት ለጥቃትና ለውርደት እንደዳረገን በደንብ መረዳታችን ክፉኛ ይቆረቁረን ነበር ስለዚህም ድንቁርናችንን አራግፈን በእውተት እንድንታጠቅ ዓየሩ በሙሉ የሚያበረታታ ነበረ ትምህርት ትምህርት ትምህርት እውቀት አውቀት እሕውቀት ራደል ከቆጠርንበት ከአለቃ ታምራት የመንገድ ላይ ተማሪ ዜት አንድ ጄኔራል መውጣቱን አውቃለሁ ጄኔራል ክፈለኝ ይብዛ አንድ በኋላ ጠበቃ የሆነ ከቅኔ ትምህርት ቤት የተመረቀም እሙን የሚባል ጓደኛ ነበረኝ እንግሊዝኛ ፊደል ከቀጠርሁበት ከቁስቋም ተማሪ ቤትም እነዶር መኮንን ወልደ አምላክና እነንዋይ ገበረ ጻድቅ ሌሎችም ወጥተዋል ቆይቶ ከተፈሪ መኮንን ተማሪ ቤት በተለያዩ መስኮች አእስከከፍተኛ የአውቀት ደረጃ የደረሱ ብዙ ዛቸው በዚያን ጊዜ ማንም ልጅ ቢጠየቅ መልሱ አንድ ነበር ተምራ አገሬን እረዳለሁ። ያላቸውና የሌላቸው መኖሪያ ያውም የግዴታ መኖሪያ እየሆነች ነው ወጣቶች በኢትዮጵያ ከመኖር ለመዳን የማይመርጡት አደጋ የለም አዳፍኔ ነጻነትን አከሸፈ እኩልነትን አከሸፈ ትምህርትንና አውቀትን ከማኅበራዊ ዓላማ ወደግለሰባዊ ዓላማ ለወጠ ወይም ግለስቡን ከማኀበረሰቡ አስወጣው ማኅበረሰቡ ባዶ ቀፎ ሆነ የንቦቹ ንግሥት አዳፍኔ ሆነች ኢትዮጵያ የአገዛዙ ሹማምንት ቤት ሆናለች ኢትዮጵያ ከቤታቸው የተባረሩና ቤታቸውን በመልቀቅ ላይ ያሉ የዘጠና ሜልዮን ኢትዮጵያውያን እሾህ ሆናለች እሾሁን ከመንቀል ይልቅ ወደአሳት መሸሽ የኢትዮጵያውያን የኑሮ ግዴታ እየሆነ ነው አሾሁን ለመንቀል ከሚከፈለው ማናቸውም ዓይነት ዋጋ አሳት ውስጥ መኖሩ እንደሚጎዳ እያዩም ኢትዮጵያውያን እሳቱን እየመረጡ ነው በሕጋዊ ሥርዓት ለሕግ የማይገዙ ሙሉ ሥልጣን ያላቸው ሹሞችና ምንም የሕግ ከለላና መብት የሌላቸው ሰዎች አገራችን ነው በሚሉት ቦታ ባይተዋር የሆኑበት ነው አዳፍሄ ኢትዮጵያ የወሬ አገር እንድትሆን አድርጓታል አንደኛ እውነትን በማፈን ሁለተኛ ትምህርትንና እውቀትን በማፈን ሦስተኛ እውነት የሚሰራጭባቸውን መንገዶች ሁሉ በመዝጋት አራተኛ ውሸትን እያራቡ የሚያሰራጩ አፈ ጮሌዎችን በሎሌነት በማሳደር አምስተኛ አውቀት በኢትዮጵያ እንዳይስፋፋ መጻሕፍት እንደልብ እንዳይታተሙና በርካሽ እንዳይሰራጩ በማድረግ ኢትዮጵያ የወሬ አገር ሆናለች አዳፍኔ የኢትዮጵያን ሕዝብ ለብዙ ምዕተዓመታት ሰንጎ ገዝቷል ኢመ ዳፍኔ ፍርነችና መከሸፍ ስለዚህም የአዳፍኔ አገዛዝ ባህል የሆነውን ያህል ሕዝብ ወሬኛ መሆኑም ባህል ሆኗል ብዙ ሰዎች እንደሚናደሚና አካኪ ዘራፍ እንደሚሉ እርግጠኛ ነኝ ይህም ባህል ንነው ማርክሳዊሌኒናዊ ነን የሚሉ ከሰሜን እሰከደቡብ ኢትዮጵያ የተውጣጡና የተለያዩ ቡድኖች በዓይነደረቅነትና በድንቁርና እርግጠኛነት በመድረክ ላይ እያረገረጉ ለብዙ ዓመታት ውሸትን በአደባባይ ሕዝብን ሲያወናብዱ ከማርክሲስትሌኒንስት ፖሊቲካ ጋር አፈር በልተዋል ነገር ግን በኢትዮጵያ ውሸት አይሞትም ገና የወያኔ ሠራዊት አዲስ አበባ እንደገባ ሁለት ዓይነ ደረቆችና በድንቁርናቸው የሜተማመኑ ወያኔዎች የታሪክ አውነትን ለማዛባት ራሳቸውን በአስተማሪነት ሾመው በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በራስ መኮንን አዳራሽ መምህራኑን ሰበሰቡ ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል በሚባለው ባህላዊ መመሪያ መሠረት ለዩኒቨርሲቲው መምህራን የኢትዮጵያን ታሪክ ለማስተማር ደፈሩ የኢትዮጵያ ታሪክ ከአንድ መቶ ዓመታት እንደማይበልጥ ተናገሩ ዋናው ዓላማቸው ግን የዩኒቨርሲቲውን የአውቀት ሥልጣን ለመግፈፍ በዚያ ውስጥ በአውቀታቸው ተመርጠው የገቡትን መምህራን ለማዋረድ ዩኒቨርሲቲውንና መምህራኑን በማዋረድ እውቀትን ለማዋረድና ጉልበትን ለማንገሥ ነበር ቅል ድንጋይን እንደሚሰብር በተግባር ለማሳየት ነበር አንድ የውጭ አገር ጸሐፊ በኢትዮጵያ ውስጥ የታሪክ ማስረጃ የሚባል ነገር ሁሉ ጠፍቶ በጣም ጠጣር በሆነ ድንጋይ ላይ የተጻፈው ብቻ ቀርቷል ይላል በኤርትራም ሆነ በትግራይ ወይም በሌሎች ቦታዎች በድንጋዮች ላይ ተጽፎና ተቀርጾ ስለቀረው ማስረጃ ሲናገር ነው ስለዚህም ድንጋይ ለድንጋይ አይናበብም ወይም አይነጋገርምና ነው አንጂ መረጃው በአጃቸው ፃው የዩኒቨርሲቲው መምህራን ተቃውሞ አስሙ ቢቸግራቸው ብዙ መምህራን አዳራሹን እየጣሉ መውጣት ጆመሩ ዓይነደረቆቹ ቀጠሉ እንደተናቁ አልገባቸውም እንዴት ብሉ ነው የሚገባቸው። ፊደል ቆጣሪዎቹን በማንበባቸው አመሰግናቸውና ጥያቄዎችን ቢጠይቁ ይበልጥ ይማሩ ነበር እአላለሁ የተማሩት ደግሞ ወይ የጎሣ መነጽር ሰክተው ባያነቡት ወይ ስለኢትዮጵያ ያላቸው አስተያየት ከኔ ጋር ያልተስማማበትን ምክንያት ቢያስረዱኝ ያስተምሩኝ ነበር ሁለት ሰዎች ብቻ በሙሱ ቁመታቸው ከሴሎች ሁሉ በላይ ሆነው ታዩኝ ክፍፍል ስናደርግ ሁልጊዜም ቤት የሚያጣብብ አይጠፋም አንዳንዱ በግድ ተገፍቶ አንዱ ክፍል ውስጥ ይገባና ምም መን ለቱም ክፍፍሎች ውስጥ የጎሣ መነጽር አድርገው ያነበቡት አሉ በጎሣ መነጽር ያነበቡት መማራቸው ለወጉ ነው ፊደል ብቻ በተማሩትና ተማሩ በተባሉት መሀከል ልዩነት የለም በጎሣ ዓይን ያነበቡት ትግርኛና ኦሮምኛ ተናጋሪዎች እንደሚመስለኝ አንደኝለስብም አላነበቡትም የዚህን ትርገ ላፍታታው ብል ተሳደብህ ይላሉ ነገር ግን አፄ ስጽፈው የትኛውንም ጎሣ ወክዬ ሳይሆን ኢትዮጵያን በአጠቃላይ እያሰብሁ ነበር ጎሣ ወክዬ ብጽፍ የምደብቅበት ምንም ምክንያት የለኝም አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ያን ጌዜም ሆነ ዛሬ በበኩሌ የጎሣ መነጽር የለኝም ልሳሳት አችላለሁ አስተያየቱ ለአንዳንድ ሰዎች አይጥምም ይሆናል ነገር ግን እግዚአብሔር ይመስገን የጎሣ ምንም ነገር በውስጤ የለም ሰአኔ በጎሣ ደረጃ ወርዶ ማሰብ ከስውነት ደረጃ መውጣትና ወደከዘቅት መውረድ ነው አዚያ ተርታ በአካልም በአስተሳሰብም በስሜትም አልገኝም መክሸፍ እንደኢትዮጵያ ታሪክን ስጽፍ በኢትዮጵያዊነቴ መንፈስ ተይዝ ነው ይህንን መካድ አልችልም ከሰማይ እንደወረደ ሰው ሆጌ ስለኢትዮጵያ ታሪክ መጻፍ እችላለሁ የሜል ኢትዮጵያዊ ታሪክ ጸሐፊ ወይም የታሪክ ተመራማሪ ካለ የሚናገረውን የሚያውት አይመስለኝም ከኢትዮጵያዊ ትውልዴ ከኢትዮጵያዊ አስተዳደጌና ስሜቴ ከበርበሬው መፋጀደትና ከቡናው ትኩስነት ራሴን ሙሉ በሙሉ አግልዬ ስለኢትዮጵያ መናገር አችላለሁ ብዬ አልዋሽም በእኔ ውስጥ የሰረጸው የኢጎዯጵያዊነት መንፈስ በምድረ ኢትዮጵያ በሚኖሩ ሰዎች ላይ ሁሉ የሰረጸ ነው በማለትም ራሴን አልለጥጥም እኔ ባለፍሁበት የቤተሰብና የጎረቤት ተጽእኖ በምድረ ኢትዮጵያ ያሉ ሰዎች ሁሉ አልፈዋል አልልም ለእኔ ስሜን መስፉን ብለው ያወጡልኝ አንዲት አማማ አልጋነሽ ስላቸው የነበረ የእናቴ ባልንጀራ የትግራይ ሴት ናቸው አሳቸው መስፉን የሚሉት መስፍን ሲባልባቸው አልተቆጡም ነገር ግን በቄስ ትምህርት ቤትም ሆነ በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት በአሳለፉቸው ዓመታት ከመላ ኢትዮጵያ ከመጡ ጓደኞች ጋር አድጌአለሁ የብዙ ኢትዮጵያውያን ጎሣዎች ዘፈኖች ደስ እያለኝ ዘፍኛለሁ ጭፈራቸውንም ደስ እያለኝ ጨፍሬአለሁ አነዚህ ዘፈኖችና ጭፈራዎች ሁሉ በኢትዮጵያዊነታቸው የኔ ናቸው ብዬ አምናለሁ ከትምህርት ቤት ስንወጣም እንጀራና ወጡ ቆጮና ክትፎው ገንፎና ጨጨብሳው የኔ ናቸው እያልሁ ነበር ጋቢውና ብሉኮው ዳቦው ቂጣውና አምባሻው ወጡ ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር የምጋራቸው ናቸው ብዬ አምናለሁ ሊነጥቁኝ የሚፈልጉትን ስልፈቅድላቸውም ኢትዮጵያውያን አንድ የማይካድ ዝንባሌ አለብን መናገር አንወዳለን የምንናገረዉጋ ብናውቅም ባናውቅም ለመናገር አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ እንሽቀዳደማለን በዚህ መጽሐፍም ጉዳይ ያየሁት ይህንን አምነት የሚያጸና ነው አንዳንዶቹ ትችት አቅራቢዎች በአፄ ግምት ፊደላቸውን ጠንቅቀው ከማወቃቸው ሌላ ምንም የማያውቁ ሰዎች ናቸው ለማለት ይቻላል አንዳንዶች ከርአሱ ውጭ ያላነበቡት በአደባባይ ሰመናገርም ሆነ ለመጻፍ ምንም ችግር አይታይባቸውም ነበር ሳይፈቀድልን ሲቀር ጨዋነታችንን የምናስመሰክረው በዝምታ ነው ከተፈቀደልን ግን ተናግረን አናባራም ጊዜም አይበቃንም አንድ ሰው በአደባባይ ንግግር አድርጎ ሲጨርስ አስተያየት ለመስጠት መድረኩ ሲከፈት ኢትዮጵያውያን አንድ ሰው ደፍሮ በሩን እስቲከፍትላቸው በጉጉት ይጠብቃሉ ከዚያ በኋሳ ይብላኝ ለስብሳቢው። ሙሱት ሥጳማናቸው ለንዳታ ጴርርሃያ ሐራራ ስመስጎይዕ ይሰዎ ይኛሮይጋ ሰም ሐመጠሰቅ ይጨያቅ ሺያያርያ በጣም ነንኝና ሰላኔመጋረ ይኛቻንሮይ ሥሰማን ማብቃኦን ሰሳጽሐቶ ብምቋርም ሰባውም አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ትምህርት መክሸፉ ያንን የአእምሮ ክህሎት ድንክ አድርጎ ማስቀረቱ ነው ሥልጣን ክከሸፈ ትምህርት ከከሸፈ ሥራ አርሻ ሸመና የቤት ግንባታ መገናኛና መመላለሻ ከከሸፈ ማኅበረሰቡ ከሸፈ ማለት ነው ከሁሉም የባሰው መክሸፍ በየዘርፉ ለምዕተዓመታት ሲካሄድ የነበረው መክሸፍ ሁሉ በአገዛዙና በምሁራኑ ተሸፍኖና ተጋርዶ ሳይታወቅ ከትውልድ ወደትውልድ መተላለፉ ነው ዛራ በ ዓም በፖሊቲካ ረገድም ሆነ በኑሮ በኢኮኖሚ አብዛኛው የሠለጠነው ዓለም ክፍል ወደኅብረት ወደመጠቃለል እያሰበና አየሠራ ባለበት ዘመን በኢትዮጵያ የሚታየው በአገዛዙ የተደገፈ መበታተን የብዙ ዘመናት የመክሸፍ ውጤት ነው በዘመናችን ያለው ኣገዛዝ መክሸፍን እንደትልቅና ብርቅዬ ውርስ ተቀብሎት ወደመጨረሻው የጥፋት ደረጃ አድርሶታል የዘለቄታውን የአገር ጥቅም በመሻርና ጊዜያዊ የግል ጥቅምን በማራመድ ሁለንተናዊ መክሸፍ በአገሩ ላይ ተስፋፍታል ይህንን በጣም ሰፊና አደገኛ ተግባር እዚህ ለመዘርዘር ያስቸግራል አገዛዛ የመክሸፍ ሥርዓትን ማዘጋጀቱ ራሱ የመክሸፍ አዘቅት ነው ይህ እርምጃ በአገዛዙ በኩል እንደሚከናወን የመክሸፍ ውርስ ብናየው የዘመኑ ትውልድም አገዛዙን ተከትሎ ጭልጥ ብሎ መጓዙ በማኅበረሰቡ በኩል የሚተላለፈውን የመክሸፍ ውርስ የሚያመለክት አድርገን ልናየው የምንችል ይመስለኛል ለመክሸፋችን ኃላፊነቱ የአገዛዙ ብቻ ሳይሆን የተቀባዩና በሥራ ላይ የሚያውለው ሕዝብም ጭምር ነው ኃላፊነቱን ከሕዝቡ ለማስወረድ መሞከር እንደተለመደው መክሸፍን ማራመድ ይሆናል ዋናውና ትልቁ የማኅበረሰቡ መክሸፍ የሚታየው በአዲሱ ትውልድ ላይ ነው የአባቶቹንና የእናቶቹን ቁስል እያሸና እየፋቀ እንዲተክዝ በኢትዮጵያዊነቱ መንፈሱን ከማጠንከር ይልቅ ጎሣውን እያሰበ እንዲያፍር እየሆነ ነው ለዜግነት መብቱ አንዳይታገልና ድምጽን በኢትዮጵያዊነት እንዳያሰማ የሻረ ቁስል እያከኩ ለግል ዓላማ መግቢፁቀዳዳ በሚፈልጉ ሰዎች ይማረካሉ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አውነቱን በሐሰት ጭቃ እያቦኩ የጎሣዎችን ታሪክ ያጎድፋሉ የአጴ ኃይለ ሥላሴን አገዛዝ ከአማራ የሚባል ጎሣ ይመራው ነበር ማንም ለማጣራት አይፈልግም እንጂ እንዲያው ብዙም ሳልጨነቅ ትግሬውን አቶ አበበ ረታን ኤርትራዊውን ቢትወደድ አስፍሐን ኦሮሞውን አቶ ይልማ ዴሬሳንና ምክትላቸውን አቶ ቡልቻ ደመቅሳን ወላይታውን አቶ ምናሴ ለማን መቁጠር አትቸላለሁ በአዜ ኃይለ ሥላሴ ዘመን የእነዚህ ሰዎች ሁሉ ሥልጣን ቀላል አልነበረም ከአጴው ዘመን በኋላ በመጡት የወጠጤ አገዛዞች ልዩነት በጣም ጎላና አገዛዙ ጎሣንና ዜግነትን እያጋጨ ሆን ብሎ ዜግነትን አያዳከመ ጎሣን ያጠነክራል ብዙ ወጣቶችም ቀስ እያሉ ወላጆቻቸው ተሸክመውት የነበረው የግፍ ቀንበር ይሰማቸው ደመረ ይህ የሚያስደንቅ አይደለም ማንም ቢሆን ይሰማዋል ነገር ግን ያንን የግፍ ቀንበር ከኢትዮጵያዊነት ዜግነት ጋር ማያያዙ ከባድ መክሸፍ ነው ሦስት ነገሮች አሉእነዚህም የሁላችንም ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘመኖች በኢትዮጵያ ውስጥ የነበረው ሥርዓትበተለያዩ ዘመናት ሥርዓቱን የሚያንቀሳቅሱት ሰዎች ናቸው የመከሸፉ ሰንኮፍ ያለው እነዚህን ሦስት የተለያዩ ነገርች ለይቶ ለማየት አለመቻል ላይ ነው አንዳንድ ሰዎች ይህንን ሁሉ ከነጉድለቱ ለመውረስ አይፈልጉም መፍትሔው ነጻነት ነው ብለው በቅት ይነቃሉ ቅዥት የምለው ለማዋረድ አይደለም እውነቱን ለመግለጽ ነው ማስረጃ የሚፈልግ ለአንድ ሰዓት ያህል ብቻ ኤርትራና ሶማልያ ያሉበትን ሁኔታ ያጥና በሁለቱም አገሮች ያለው ሁኔታ በሽታው ያለው በሥርዓቱ ላይ መሆነን ለመገንዘብ አያዳግንትም ሕዝቡን ሁሉ በነጻነትና በእኩልነት የሚያቅፍ ሕጋዌ ሥርዓት ከሌለ መበታተነ የማይቀር ይሆናል መበታተነም ቢሆን አይቆምም ግን ማን ነው ነጻ የሚወጣው። አገራቸውን ጥለው ሄደው አገር እንዳለው ሰው በሰው አገር ሆነው እኔም አገር አሰኝ የሚታይ በሩቆቁ» እያሉ ይዘፍናሉ በሩቁ የሚታይና እናቶቻቸው ሲሞቱ የማይቀብሩበት በአባቶቻቸው አግርብረት የማይገቡበት አገር እንግዲህ ስደት ለወሬ ይመቻል የሚባለው ይሄ ነው የቅርብ ታሪካችን እስቲ የመጨረሻውን ዋናውን የኢትዮጵያን ታሪክ የውርደት ጥላሸት የቀባውን የቅርቡን ሁኔታችንን አናስታውስ በ ኢጣልያ እኛ በማናውቀው መንገድ በሰማይ በአውሮጵላን መጥታ የጋዝ መርዝ እየነሰነሰች የኢትዮጵያን ሠራዊት ከጥቅም ውጭ አደረገችው ይህንንም ተከትሎ የኢጣልያ ወታደሮች ኢትዮጵያውያንን በእርግጫ እያሉ ለብዙ ሺህ ዓመታት ሲጋገር የቆየውን ኩራታቸውንና ክብራቸውን ከውስጣቸው አንጠፍጥፈው አስወጡባቸው በዚሀም የተነሣ በ ዓም በኢትዮጵያውያን ነፍስ ውስጥ ሠርጾ የገባ የፈረንጅ አምላኪነት ተጀመረ በአፍጢሙ የተደፋው ኩራትና ክብር እስከዛሬም ቀና የሚያደርገውን ትውልድ ሆነ መሪ አላገኘም መጥፎ ዓይነት መክሸፍ ብቻ ሳይሆን መክሸፍን የሚያመርት ኃይል ከውስጣችን ይፈልቅ ጀመር እንዴት የኢትዮጵያውያን ኩራትና ክብር በአፍጢሙ እንደተደፋ በትክክልና በዝርዝር ለማወቅና ለማሳወቅ የሚፈልጉ የአእምሮ ሰዎች ለመሆን ዝንባሌ ያላቸው ወጣቶች ሁሉ በጃቸው ሁሉ በደጃቸው ነው አዲስ ዘመንንና ኢትዮፕያን ሄራልድ ጋዜጦችን ይዘው ፕሮፓጋንዳውን ትቶው ሁነቶችን ብቻ እየነቀሉ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ አውጥተው ሌሎች ምንጮችን ማመሳከሪያ አያደረጉ በተሰያዩ መስኮች በትምህርት በልማት ተቋሞች በጦር ኃይሎች በውጭ ጉዳይ በአፍሪካ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በዓለም ላይ የነበራትን ደረጃ በትክክል ለመረዳት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አልጠራጠርም በዚያን ጊዜ ኢትዮጵያውያን የአሜሪካ ዜጋ ለመሆን ፍላጎት ስላልነበራቸው ጥቂት አርመኖችና ግሪኮች በኢትዮጵያ ድርሻ ይጠቀሙ ነበር የትም አገር ለመፄድ ለኢትዮጵያውያን በሩ ክፍት ነበር በአንዳንድ አገሮች ኢትዮጵያውያን ቪዛም አያስፈልጋቸውም ነበር የኢትዮጵያ ስም ገናናነትና የአጴጹ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ለአፍሪካ ሕዝቦች ነጻነት በብዙ በኩል ያበረከተው ክፍተኛ አስተዋጽኦ የአጹ ኃይለ ሥላሴ የብቻቸው ቁርጠኛነት የአፍሪካ አንድነትን ለመመሥረት ያስቻለ መሆነን በራስ መተማመን ላልተፈጠረባቸው ኩራትና ክብር ከውስጣቸው ተራግፎ ለቀለሳቸው የወያኔ መሪዎች የበለጠ የሚያቀሳቸው መስሎ ስለታያቸው ለሌላና ለማይገባው ሰው በአዲስ አበባ ውስጥ ሐውልት እንዲሠራ አደረጉ ደርግ የአጁ ኃይሰ ሥላሴን ባለሥልጣኖች ሁሉ ስለጨረሳቸው ትክክለኛው መረጃ በይፋና በሙሉ ባይወጣም ክአልጂርያ እስከደቡብ አፍሪካ በኬንያና በዚምባብዌ ለአፍሪካውያን የነጻነት ትግል ኢትዮጵያ ያበረከተችው ገና በሙሉ ለታሪክ ማኅደር የደረሰ አይመስለኝም የመክሸፍ አባዜ ስለተጠናወተን ቀደም ያለው የሠራውን በኋሳ የሚመጣው ያፈርስዋል ወይም ይደብቀዋል ታሪክን የአገርና የሕዝብ አድርጎ በመመልክት ፋንታ የግል በማድረግ ታሪክ ያለባሕርዩ እንዲያጥርና በስው ዕድሜ እንዲለካ ይደረጋል ታሪክ የሚከቨሽፍበት አንዱ መንገድ ይህ ነው እዚህ ላይ ሴላ ዋናና በጣም ትልቅ ገና ወጌሻ ያልተገኘለት የታሪክ ስብራት ያጋጥመናል እስክአጴ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ድረስ ብቸኛና ዝነኛ አገር ነበረች በደርግ ዘመን በቀይና በነጭ ሽብር አረመኔያዊ ጭፍጨፋ የኢትዮጵያ ታሪካዊ የመንፈሳዊ የቅርስ ክምችት ተናደ ይህ ከመክሸፍ የባስ መራቆት ነው በአቤ ግምት በደርግና በወያኔ የአገዛዝ ዘመኖች የተፈጸመው መክሸዓ በፋሺስት አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ኢጣልያ አሸናፊነት ከተፈጸመው መክሸፍ ጋር ሲወዳደር የባሰ ነው እንዴት። በአንጻሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ኩራትና ክብር ፈጽሞ ደብዛው እንዳይጠፋ በዱር በገደሉ እየተዚጂጻሩ ኢትዮጵያዊ አልበገር ባይነትን ለፋሺስት ኢጣልያና ለዓለም ያሳዩትን አርበኞችን ከስደተኞችና ከባንዶች በታች በማድረግ ፋሺስት ኢጣልያ ያደቀቀችውን የኢትዮጵያውያንን የመንፈስ ኃይል የስደተኛው የአጁ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ይበልጥ አደቀቀው ይህ የእኔና ተከታታይ ትውልዶች ያለፍንበት የከሸፈ ታሪክ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፋሺስት ኢጣልያ ድል አድራጊነት ቀንበር ገና ያልተላቀቀ መሆኑን ያረጋግጣል ስደተኞችና ባንዶች የኢትዮጵያን ሕዝብ የገዘበት ዘመን ነው ሦስተኛ ተከታትለው ሥልጣን የያዙት የደርግና የወያኔ አገዛዞች ናቸው ሁለቱንም በእውቀትና በትምህርት ስንመዝናቸው ገለባ ናቸው በዚህም አያበቃም ዋናውና ክፉው ነገር ገለባነትን ባህልና ሥርዓት አድርገሙ በወጣዖ ላይ መጫናቸው ነው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ቀድሞውንም ደርግና ወያኔ መሠረታቸው ወጣቱ ነበር የተማሩትና ለሥልጣን የጓጉት ወጣቶች ገና ያልተማሩትን ሠራዊታቸው አድርገው መንበሩ ላይ ለመውጣት ትግል ሲጀምሩ መጀመሪያ በወታደሩ ቀጥሉም በወያኔ ተቀደመሙ የተሸነፉት እንደአጹ ኃይለ ሥላሴ ስደትን የሙጢኝ ብለዋል የዚህ የአደገኛ መክሸፍ ውጤት ኢትዮጵያን ወደጋላ እየገፋና አያደበዘዘ ኢትዮጵያዊነትን በመደፍጠጥና ሌላ ሌላዐ ን ወደላይ በማውጣትና በማድመቅ የመክሸፉን ጉዞ እያፋጠነና አያጠናከረ ነው ይህንን ማንም ለማመን እንደማይፈልግ ይገባኛልሾ ማመን የሚያስቸግርበትም ምክንያት ራስን ወደመውቀስና ወደንስሐ ከግለሰብ ወደአገር ከጊዜያዊ ወደዘለቄታዊ ከአፍአዊ ወደመሠረታዊ ለውጥ በቁርጠኛነት መሸጋገር ግዴታ ስለሚሆን ነው የዘመናዊው መክሸፍ ምንጭ የሆነው አብዛኛው ከአርባ ዓመት በላይ ዕድሜ ያለውና የተማረ የሚባለው ትውልድ ስለንስሐ ስክያስብምበጥፋቱ ደንድኗል እንዲያውም ሰአገሩና ለወገነ ከፍተኛ መስዋአት የከፈለ ብዙ ሰማፅታትን ያፈራና ሳይሳካለት ቀርቶ ከፖሊቲካው መድረክ የተገፋ በመሆነ እያላዘነ ታሪክን በተቃራኒው እያየ የሚኖር ነው ከአርባ ዓመታት በላይ የራሱን ውዳሴ እየደገመ የቆየ በመሆኑ ለመለወጥ የሚቸገር ትውልድ ነው ውሸት አውነትን አይወልድም መጀመሪያ ሁፄታውን ለመረዳት የሚያስፈልጉ ጥያቄዎችን ሁሉ ለመጠየቅ የአአምሮና የመንፈስ ዝግጁነት ያስፈልጋል ከሁሉም በላይ አውነትን ከሚያስከትለው ድፍረት ጋር መቀበል ያሻል ይህ ቀላል አይደለም እውነትን ለመቀበል የሚያስቸግረው አንዱ ከባዱና ዋናው ስጋት ከኃላፊነት ጋር የተያያዘ ነው በመክሸፉ ውስጥ የነበሩ ሁሉ ኃሳፊነትን ለመቀበልና ለምንጊዜም የመክሸፉን መንገድ ለመዝጋት መበረታታት ያስፈልጋቸዋል ተ ዓፍ ፍርሃትና መከሸፍ የመክሸፍ ባህል ድ ን መክሸፍ ጠንካራ የአስተሳስብ ባህል መሆኑን በአንድ አፍታ ሰመገንዘብ በአዲስ አበባ በአንድ ሦስትና አራት መንገዶች በሚገናኙበት አካባቢ ፈንጠር ብሉ ቆሞ ለአሥር ደቂቃ ያህል የመኪና ነጂዎቹን አነዳድ በማስተዋል መከሻሸፍ ምን ያህል ጠልቆ የገባ ባሕርይ እንደሆነ ይታያል መኪናዎቹን እያቆላለፉ ማንም እንዳይንቀሳቀስ ወይም ሁሉም ጭንቀት ውስጥ እንዲወድቅ መደራሪግ ነጂዎች ሁሉ የተማሩት ሕግ ይመስሳል በአንጻሩ ለሦሳሌ አንዳንድ በጣም ጠቃሚ የሆኑ የእርሻ አሠራሮች በጭራሽ አይሰራጩም በጂሩ የሚታየው የጥቁር አፈር እርሻ ከዚያው ከአካባቢው አያልፍም በኮንሶና በየጁ የሚታዩ የመስኖ ሥራና የእርከን እርሻ ጥበብ ከዚያው ከአካባቢው አይወጡም የአዲስ አበባውን ትራፊክ ሁኔታና እነዚህን የጠቀስቷቸውን የአርሻ ዘዴዎች አብራችሁ አስቡአቸው ለምንድን ነው ጥሩውና ጠቃሚው ዘዴ በሰፊውና በፍጥነት የማይሰራጨውን። እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ እነዚህን ሁለት ጥያቄዎች በጥሞና ቢያስብባቸውና ቢፈታቸው መክሸፍ ከውስጣችን ይወጣል ብዬ አምናለሁ መክሸፍ የምለው አንድ የተጀመረ ነገር ሳይጠናቀቅ ወ ሳይሳካ እንቅፋት ገማሞት መቀጠል ሳይችል ዓላማው ሲደናቀፍና በፊት ከነበረበት ምንም ያህል ወደፊት ሳይራመድ መቅረቱን ነው የአድገት የመሻሻል የመለወጥ ጉዞ መቋረጥን የሚያመለክት ነውበሌላ በኩል ደግሞ ታሪክ አብዛኛውን ጊዜ ከታችኛው ደረጃ ወደላይኛው ደረጃ የሚያደርስ ከተጎሳቆለ ኑሮ ወደተሻለ ኑሮ የሚያመጣውን ጉዞ የሚያመለክት የእድገት ጎዳና ሆኖ ይታያል አንዳንድ ጊዜ ግን አንዳንድ ሥልጣኔዎች ቶሎ ያብቡና ሳያፈሩ ቶሎ ይደርቃሉ ደርቀው አይቀሩም ተፈጥሮ ቆሞ መቅረትን አይደግፍም ለውጥ ግዴታ ነው ወደተሻለ ደረጃ ካልተለወጡ ፀደባሰ ደረሻ መውረዱ የማይቀር ነው ወይም በሌላ አነጋገር አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ካላደጉና ካልተሻሻሉ መሻገትና መበስበስ በስብሶ መፈራረስ ግዴታ ነው ሽ በኢትዮጵያ ታሪክ መክሸፍ ለብዙ ምዕተዓመታት ግዙፍ ቦታ የያ ይመስለኛል ነገር ግን በዚህ ጉዳይ ላይ አኔ የማውቀው አንድም ጥናት የለም አንድም ኢትዮጵያዊ የታሪክ ምሁር ይህንን ጉዳይ የነካ አላውቅም ይህ ራሱ ኢትዮጵያውያት የታሪክ ሊቃውንት ዓላማቸው ከኢትዮጵያ ውጭ መሆኑንወይም ታሪክን የሚያዩት እንደተረት መሆኑን ያመለክታል መነሻ የሌለው አቅጣጫ የሌለውና ዓላማ የሌለው አድርገው በጊዜ በታጠረ ብቅጥልቅ ውስጥ የሚነገር ተረት አድርገውታል ብዙም ወደኋላ ሳልፄድ ከእኔው ዕድሜ ልደምር። አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ አ መ ። የሶቭየት ኅብረት የኮሚዩኒስት ታሪክ አልከሸፈምን የታሪክ ባለሙያዎች ጭምር ታሪክን በሁለት እግሩ ብቻውን ቆሞ የሚሄድ ነፍስ ያለው ነገር አድርገው ይወስዱታል አግር ትዮጵያ ታሪክ ለማወቅ የፈለገ ሰው ፕሮፌሰር ዓለሜ እሸቱ ነፍሱን ይማረውና ፕሮፌሰር ተከስተ ነጋሽ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ የጻፉትን ፈልጎ በማሰብ ቢጀምር ወደትከከለኛው ግንዛቤ ሊደርስ ይቸላል ሴላ ቢቀር እነዚህ ሦስት ምሁራን ጊዜ ከሰጣቸው ጥራዝ ነጠቆች የተለየ መሠረት አንዳላቸው ረዳቱ የሚጠቅም ይመስሰኛል ሁሉም የጻፉት በእንግሊዝኛ ስለሆነ አንድ ሰው ወይድ ድርጅት ሰብስቦ ቢተረጉመውና ቢያሳትመው ለወጣቱ ትውልድ ና ይሆንላቸዋል መንግሥት ቢኖር ተከስተ ነጋሽንና ፍቅሬ ቶሎሳን ጋብዞ ወራት ያህል የጥንት የኢትዮጵያን ታሪከ በአማርኛ አንዲያዘጋጁ ያደርግ ነበር አዳፍኔ ፍርሃትና ሥከሸፍ ዴ ዴቭ ሙሙ ሬዜ መመመ ፍመ ጆኋመ መ ጻ ልል የለው ምንም የለው የስንድ ሕዝብ የሥራ መዝገብ ነው ሥራ ከሌለ መዝገቡ ምንም አያሳይም ባዶ ይሆናል የተከታታይ ዘመናት ሁኔታ ባዶ ይሆናል ከጥቂት ዓመታት በፊት መላቂያ የነበረ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚደንት ነበረ አንድ ሰው የዚህን ሰው ታሪክ ጻፍሁ ብሉ አንድ ባዶ ወረቀቶች የተጠረዙበት መጽሐፍ አሳተመ መጽሐፉ ብዙ ገጾች ቢኖሩትም ከርእሱና ከጸሐፊው ስም በቀር አንድም ቃል አልነበረበትም አዘጋጁ የዚያ ሰው ታሪክ ሙሉ በሙሉ የከሸፈ መሆነን ለማሳየት ፈልጎ ያደረገው ነበር ምንም ያልተመዘገበ ነገር መኖሩ ታሪኩ ክከበላጠጣተኛ ተነሣበሳጠጣተኛ የማያልፍ ሲሆን ወይም በላጠጣተኛ ተነሣተራበተጠማ ብቻ ሲሆን መክሸፍ የማይታየው ሰው እንደገና ያስብበት የትውልዶች መወራረስ መ ተ ጨመ መ ው ለ መጻ ቨ የአንድ ሕዝብን የአንድ አገርን አድገትና መሻሻል በየትም አገር ቢሆን አብዛኛው ሰው የሚመኘውና ዓላማው አድርጎ የሚመለከተው ይመስለኛል ወንድ ልጅ እንደአባቱ ሴት ልጅ እንደአናትዋ ወይም ልጅ ለአናትዋ ምጥ አስተማረች እያሉ በመተረት እየኖሩ አድገት አይመጣም እድገት ማለት ወንድ ልጅ ከአባቱ የተሻለ ሴት ልጅ ከእናትዋ ኑሮ መሻገር ሲችሉ ነው ልጆች በእውቀት ከወላጆቻቸው እየተሻሉ ሲቀጥሉ እድገት ይሆናል በሌላ አነጋገር የኑሮ ችግር ከወላጆች ወደልጆች እየቀለለ ከታጂ አየከበደ አንዳይሄድ መጣር ነው አንዲያውም ከተቻለ ችግሩን ፈጽሞ ለማጥፋት መሞከር የተሻለ ይሆናል ከዚህ በታች ባለው በምስል አንድ የማኅበረሰብ አውቀት ነእድገት የሚታየው የትውልዶች መወራረስን የሚያሳይ ነው ለምሳሌ በአንድ መቶ ሃያ ዓመታት ውስጥ ስድስት ትውልዶች ይፈጠራሉ ብንል የመደመሪያው ትውልድ የወረሰው ምንም ስሰሴሰው ከዜሮ ይነሣል ሌሎቹ በተክታታይ ይሆናሉ በምስሉ ላይ እንደሚታየው ከመጀመሪያው ትውልድ አዳፍኔ ፍርሃትና መከቨፍ ቀጥለው የመጡት ሁሉ አንድ ክምር እየተጨመረባቸው አድገዋል ይህም ተከታታይ ትውልዶች የየራሳቸውን ድል ክምር አስተዋጽኦ እያበረከቱ የማኅበረሰቡን እውቀት አሳ ማለት ነው ምስል አንድ ዖማገፀራዊ ፅውቃቀታት እጳድሃት የታፈዖጾ ቀውሳዶቻ ለሰታዎጽዕ ሐ መ ሠ ሬ ሀ ለ አንድ ትውልድ ምንም ካላደረገ የሚቀጥለው ትውልድ ችግር እንደሚወርስና እንደሚቸገር ሳይታለም የተፈታ ገው በቀላሉ እንየው የአንድ አገር የሕዝቡ ቁጥር አንድ መድ ሇን ዕፎጮቦች የሉም ብለን በመገመጉ በአገሩ ውስጥ ያለው ሀ ት ለመቶ ይክፈሳል ከአንድ ዓመት በኋላ ግን የሕዝቡ ቁጥር ሰት ከመቶ ቢጨምር አንድ መቶ ሦስት ስለሚሆኑ የእያንዳንዱ ለው ድርሻ በዚያው መጠን ይቀንሳል ሁኔታው በያመቱ ካል ጊ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መ መ ቀሮ ችርሃችትና መከሸፍ የእያንዳንዱ ሰው ድርሻ እየቀነሰ ስለሚሄድ ሕዝቡ ወደደሀነት አዘቅት መንሸራተቱ ግዴታ ይሆናል ይህንን ሳይገነዘብ አሥር ዓመታት መቶ ዓመታት አንድ ሺህ ዓመታት የሚያሳልፍ ሕዝብ በሸርተቱ ታሪኩ ይጎዳል በመክሸፉ እየኮራና እያቅራራ ፒ ቁልቁቱን ይንደረደራል ውድቀት የተረጋገጠ የመክሸፍ ውጤት » ይሆናል። የሚል ልመና ባሀላቸው አድርገው የሚኖሩ ናቸው ሥራን በንግግር ልማትን በልመና አውቀትን በድንቁርና ሕዝባዊ ስሜትን በጎሠኛነት እየተኩ ቁልቁለቱን የሚንደረደሩ ማኅበረሰቦች ናቸው አንድ የእንግሊዝ ጸሐፊ ይመስለኛል የሚከተለውን የተናገረው ብጀግኖች አያቶቻቸው የሚሸልሉ ሕዝቦች አንደድንች ናቸው የሚኮሩበት ሀብት ሁሉ ከመሬት በታች ነው ድንች ከላይ የሚታየው ቅጠሉ ነው ዋናው ፍሬው በመሬት ውስጥ ተቀብሮ የማይታይ ነው በምስል ሀና በምስል ለ መሀከል ያለው ልዩነት የደረጃ ሳይሆን የልምድ ነው በለ ያሉት ከበስተጀርባቸው የሚያኮራ ወሬ አሳቸው እንጂ በሁኔታቸው በሀ ካሉት አምብዛም አይለዩም በሐ የሚታየው ምስል ከሌሎቹ ከሁለቱ በጣም የተለየ ነው አንደዚህ ያለው ሁኔታ የሚታይባቸው ማኅበረሰቦች የሜያሳዩት የአድገት አቅጣጫ ነው ከታች ጀምረው ወደላይ ከደሀነት ጀምረው ወደሀበታምነት ከደካማነት ጀምረው ወደኃይለኛነት አቀበቱን በመውጣት የሠለጠኑ ናቸው የሠለጠኑ ማለት ከሚያጋጥሟቸው ማናቸውንም ዓይነት ችግሮች ጋር አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ በኅብረት እየተጋፈጡ መፍትሔዎችን የሚያገኙላቸው ናቸው አንደዚህ ያሉት ማኅበረሰቦች የሚታወቁባቸው ዋና ዋና ነገሮች አውቀት ሥልጣኔ ሥራ ምርታማነትና ሀብት ናቸው ብዙዎች በሐ ደረጃ ውስጥ የገቡ አገሮች የፅለት ኑሮ የሚባለውን አሸንፈው ለሩቁ የሚተልሙ በስሜት ሳይሆን በአእምሮ የሚገዙ ነጻነት እውነት እውቀት ሲረጋገጡ አድንት እኩልነት ፍትሕና ብልጽግና እንደሜከተሉ የታመነ ው ከላይ የተመለከቱትን ሦስት በጣም የተለያዩ ምስሎች በመመልከት የከሸፈውንና ያልከሸፈውን ለመገንዘብ የሚያስቸግር አይመስለኝም በኋላ አንደምንመለከተው አንዳንዶች ብልጣብልጥ ለመሆን የሞከሩ ተቺዎች ታሪክን እንደባዶ ቅል አይተውት ታሪክ እንዴት ይከሽፋል የሚል ጥያቄ ሰንዝረዋል ታሪክ ጉዞ ላይ ያለ ባቡር ነው ባቡሩ ማኅበረሰቡን ይዞ ሲክሽፍ ጉዞው ይከሽፋል የአንድ ዓመት መክሸፍ ትምህርት ካልሆነ የአሥር ዓመት መክሸፍ ትምህርት ካልሆነ የመቶ ዓመትና የሺህ ዓመታት መክሸፍ ትምህርት ካልሆነ መክሸፍ ታሪክ ብቻ ሳይሆን ባህልም ይሆናል ብዙ ሰዎች ይህንን መረዳት ለምን እንዳቃታቸው አልገባኝም እንደሚመስለኝ ለመራቀቅ ሲፈልጉ ተጨባጭ ታሪክን ከረቂቅ ሀሳብ ለይተው ለማየት ባሰመቻላቸው ነው ሁለትና ሁለት አራት ነው ሲባል ምንም ምንም በሌለበት በረቂቅ ሀሳብ ደረጃ ነው ሁለት እንቁላልና ሁለት ድንች አራት አይሆኑም የምንለው መሬት ወርደን በተጨባጭ ሁኔታ ስንናገር ነው የታሪከ መሠረት ው የታሪክ ድርና ማግ ቦታና ጊዜ ናቸው ቦታ ድር ሲሆን ማጉ ደግሞ ጊዜ ነው ታሪክ በአግባቡ ቦታንና ጊዜን እያገናኘ ይፈትላል ያለጊዜና ያለቦታ ታሪክ የሚባል ነገር አይኖርም ነገር ግን ቦታም ሆነ ጊዜ በማናውቀው ዓለመዓለምና በዘለዓለም ፈዕ ፈፈፏቋዣሩዔ« ፏሠጋፌሬዷደ ሪቆውጀህ ጋቫሬርይ። በዓላማም ይሁን በተግባር ኢትዮጵያን የማጥፋት አቅዋም የለውም ግን የኢትዮጵያን ህልውና የሚያሳሳ መሆኑ የማይካድ ሐቅ ነው ውሎ አድሮ ልማድ ሲሆን ግን ስደተኛነት የኢትዮጵያ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ ገፍ ፍርሃትና መክሸፍ ህልውና እያሳሳ አካላዊ ጉልበትም የአአምሮ ክህሎትም መንፈሳዊ ወኔም እየቀነሰ ሲፄድ የኢትዮጵያን ሀልውና አደጋ ላይ እንደሚጥለው አያጠራጥርም ከማናቸውም ጊዜ የበለጠ ዛሬ ብዙ ኢትዮጵያውያን ሴትወንድ ሳይል በኢትዮጵያ ውስጥ ከመኖር ይልቅ የስደትን ነሮ የመረጠበት ጊዜ ነው ሌላው ቀርቶ ትልልቅ ከተሞችን አይተው የማያውቁ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ የባላገር ሴቶች የቤት ሠራተኞች ለመሆን በየአረብ አገሩ አውሮጵላኖችን እየሞሉ ሲሄፄዱ ማየት የተለመደ የዕለት ተዕለት ትዕንት እየሆነ ነው ምናልባት ከስደተኞች ሁሉ ኢትዮጵያን የጎዳው የቤተ እሥራኤሎች ነው የቤተ እሥራኤሎች ስደት ሙልጭ ብሎ ክኢትዮጵያ መውጣት ኢትዮጵያን ምን ያህል አእንዳራቆታት እስካሁን ማንም አልተረዳም ተከታታይ የኢትዮጵያ አገዛዞች ገና አልገባቸውም ቤተ እሥራኤሎችም አልተረዱትም ቤተ እሥራኤሎች በሃይማኖት ልዩነት ምክንያት በክርስቲያኖች ወገኖቻቸው የሜደርስባቸው ንቀትና ማግለል ለከፋ ስደት እንደዳረጋቸው ገና አልተገነዘቡም በነጮች ይሁዲዎች በእሥራኤል የሚደርስባቸው በደል በጣም የከፋና የማይችሉት ይሆናል የቤተ እሥራኤል መሰደድ የኢትዮጵያን የታሪክ መሠረት ከንግሥተ ሳባና ከቀዳማዊ ምኒልክ ጀምሮ ያለውን የቅድመ ክርስትና የኢትዮጵያ ታሪክ ደምስሶና ባዶ አድርጎ አድርጎ ከስቀርቶታል በኋላ ቀዳማዊ ምኒልክ የተባለው የሰሎሞንና የሳባ ልጅ አባቱን ለመጎብኘት በሄደበት ጊዜ ንጉሥ ሰሉሞን አንተ በዙፋኔ ላይ ትቀመጣለህ በእኔ ፋንታም ትነግሣለህ ሲለው የያኔው ኩሩ አበሻ ጌታዬ ሆይ እናቱንና አገሬን እተው ዘንድ አይቻለኝም የሚል መልስ ሰጠና ወደአገሩ ተመለሰ የዛሬዎቹ ቤተ እሥራኤሎች እናትም አገርም ሌላ አለን ብለው በአውሮጵላን ሄዱ ዕጴጣሳያ ወረራ ። ስደተኛነትንና ባንዳነትን በሰፊው ይቀራረቡ ምናልባት አዜጁ ኃይለ ሥላሴ ሳይሆነ አይቀሩም የእሳቸውን መሰደድ ብዙ መኳንንት አልወደዱትም ነበርና ስደት ለሳቸው ቁስል ነበር እንደደጃዝማች ታክለ ወልደ ሐዋርያት ያሉ ከጊዜያቸው ቀድመው የተራመዱ ነበሩና ከእነዚህ ለመከላክል አጁ ኃይለ ሥላሴ ከባንዶች ጋር መቧደን ሳያስፈልጋቸው አልቀረም ይሆናል ባንዶች በኢጣልያ አሽከርነታቸው ያገኙት ሥልጠናም እንደሚያገለግላቸው ሳላይገምቱ አልቀሩም ይሆናል በመጀመሪያው ላይ እንደገለጽሁት በኢትዮጵያ ታሪክ መክሸፍ ያልታየበት አንድነገር ቢኖር የኢትዮጵያ ህልውና ነው ምናልባትም በሃያኛው ምፅተዓመት ኢትዮጵያን ያጋጠማት ፈተና የፋሺስት ኢጣልያ የኢትዮጵያን ህልውና ለመጀመሪያ ዜ በምር የፈተነበትና አርበኝነትን የፈጠረበት መሆኑ ይመስለኛል የኢትዮጵያን ህልውናና አርበኝነትን አጣምረን በአንድ በኩል በሌላ በኩል ደግሞ ባንዳነትንና ስደተኛነትን አነጻጽረን ማየት የምንገደድበት የታሪክ ሁኔታ ውስጥ ገብተናል የኢትዮጵያን የረጅም ጊዜ ታሪክ» ልዩና አኩሪ የሚያደርገውንና ያልከሸፈውን የኢትዮጵያን ህልውና ለማስከበር የተፈጸመው ተጋድሉ አርበኝነት አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ነው አርበኝነት የኢትዮጵያን አኩሪ ታሪክ ለማስቀጠልና የአባቶቻቸውን ቃል ኪዳን ለመጠበቅ የተደረገ የቆራጥ ዜጎች የሞትሸረት ትግል ነው በአንጻሩ ባንዳነትና ስደተኛነት የመክሸፍ መገለጫዎች ይሆናሉ ባንዳነት ወይም ለኢጣልያ መገበር የአቡነ ጴጥሮስ ደም ሳይደርቅ ሊቀ ጳጳስ ጳጳስ እጨጌ ንቡረ ፅድ የፋሺስት ሎሌዎች ሆነው በአንድ ድምጽ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለፋሺስት ኢጣልያ በሰላም እንዲገዛ ሲሰብኩ ብሔራዊ መክሸፍ ፍጹም የሆነ ይመስሳል እንግዲህ ሌላ ሌላው በገንዘብ እየተገዛ ኢጣልያንን ቢያገለግል ምንም አያስደንቅም ራስ ደስታ ዳምጠውን ይዞ ለኢጣልያ ያስረክበው የትግፊው ደጃዝማች ትክሉ መሸሻ ነው ደጃዝማቹ ለፈጸመው ጀብዱ ሊሬ የብር ልሻን የኢጣልያ ቅኝ ግዛት ከከብ የሚል ሽልማትም አግኝቷል አንዱና ዋናው የአገር ምስሶ የነበረውና በትረ መንግሥቱን የጨበጠው ንጉሠ ነገሥት ሸሸቶ ሲሰደድ ሁለተኛውና ዋናው የአገር ምሰሶ የነበረው ጴጥሮስ በመትረየስ ተደብድቦ ሲሞት የተተካው ሊቀ ጳጳስ ለሙሶሊኒ ተገዙ እያለ ሲሰብክ ለኢትዮጵያ የቆሙላት በዱርና በገደሉ ተሰማርተው ሰንደቅ ዓላማዋን እያውለበለቡ የሚዋደቁላት አርበኞች ብቻ ነበሩ ቆይቶ ግን ስደተኛው ንጉሠ ነገሥት ከተመለሱና ሥልጣናቸውን ከአደላደሉ በኋላ አብዛኛዎቹ አርበኞች ኩራታቸውንና ክብራቸውን ተገፈው ሥልጣን ሁሉ ለባንዶችና ለስደተኞች ሆነ መንፈሳቸውን ያፈረጠሙ እስከመጨረሻው በአልበገር ባይነት ሲገፉ የሚያወላውሉት ለኢጣልያ አጃቸውን እየሰጡ ይገደላሉ ለምሳሌ ደጃዝማች አበራ ካሣ ከወንድማቸው ጋር እጅ ሰጥተው ታረዱኞ በአጠቃላይ ሲታይ መሳፍንቱና መኳንንቱ ል ክወጠዕ ርርከኒ ከሀ ህስፀፎ እህበ ጳውሎስ ኛኞ የኢትዮጵያና የኢጣልያ ጦርነት አዲስ አበባ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የመዋጋት ዝንባሌ አልነበራቸውም የታወቁት ራሶች ሁሉ ለኢጣልያ ገብረዋል አቶ ተድላ ዘዮሐንስ አንደሚለው ጣልያን አዲስ አበባ እንደገባ ከሀድያን በዙሪያው ተኮሰኮሉ። አለቃ ደስታ ነገዎ ፋሺስት ኢጣልያ ጎሣንና ፃያይማኖትን መሣሪያ አ ድርጎ የኢትዮጵያን ሕዝብ ቢያዳክምም ሹሞቹንና አለቃዎቹን በገንዘብ እየገዛ ቢደልልም አብዛኛው ሕዝብ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ን ላ ከትዝጆ የነበርው ቸት ባገጻ ደጃዝማች ኃይበ ሥሳቡ ጉገሳ አልተበገረለትም ለዚህም ዋናውና ተጨባጭ የሆነው ማስረጃ ለጎጃሙ ራስ ኃይሉ ሲከፍል የነበረው ገንዘብና በጎጃም የነበረው የአርበኞች ቁጥር አለመዛመድ ነው ምናልባት ኢጣልያ አሥር ዓመታት ያህል ቢቆይ የኢትዮጵያ ሕዘብ አልበገር ባይነት ይላላ ነበር ብሎ የአርበኞቹን ቁጥር መቀነስና የትጥቅ መፍታቱን መጨመር እንደማስረጃ ሊያቀርበው ፈልጎ ይሆናል በአልቤርቶ ስባኪ መረጃ መሠረት የተጎዱ ኢጣልያኖች እአአ ከ አስከ ድረስ አንድ መቶ ሰማንያ ስምንት ሺህ ይሆናሉ በዚያው ጊዜ ውስጥ የሞቱ አሥራ ስድስት ሺህ ሁለት መቶ አሥራ ሁለት ነበሩ ለኢጣልያ ይህ ቀላል የሚባል ጉዳት አልነበረም የኢጣልያ አገዛዝ በአምስት ዓመታት ውስጥ ተደሳድሎ ለመግዛት አንዳልቻለ ያሳያል ነገር ግን በአለፉት ፃያ አራት ዓመታት የታየው የኢትዮጵያዊነት ጥንካሬ ኤርትራን ማስገንጠሉን ባያግድም በቀሳሉ የሚገመት አይደለም ምናልባት ከአድዋ ጦርነት በኋላ የኢትዮጵያና የኢጣልያ ወሰን ሲከለል ኤርትራ ከኢትዮጵያ ማሙ አለቤርቶ ስባኪ ጋ ጊዓ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መውጣትዋን ያስታውስ ይሆናል አሁን ግን በገዛ ልጆችዋ ያውም በትግራይና በኤርትራ ልጆች። ሁለተኛ የባንዳዎቹ ልጆች አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በ ከትግጹጾ ነበፎጡ ኞካ ባገጻ ጸጃዝጣማች ኃጾበ ሥላሱ ጉገላ አልተበገረለትም ለዚህም ዋናውና ተጨባጭ የሆነው ማስረጃ ለጎጃሙ ራስ ኃይሉ ሲከፍል የነበረው ገንዘብና በጎጃም የነበረው የአርበኞች ቁጥር አለመዛመድ ነው ምናልባት ኢጣልያ አሥር ዓመታት ያህል ቢቆይ የኢትዮጵያ ሕዘብ አልበገር ባይነት ይላላ ነበር ብሉ የከርበኞቹን ቁጥር መቀነስና የትጥቅ መፍታቱን መጨመር እንደማስረጃ ሊያቀርበው ፈልጎ ይሆናል በአልቤርቶ ስባኪ መረጃ መሠረት የተጎዱ ኢጣልያኖች እአአ ከ አስከ ድረስ አንድ መቶ ሰማንያ ስምንት ሺህ ይሆናሉ በዚያው ጊዜ ውስጥ የሞቱ አሥራ ስድስት ሺህ ሁለት መቶ አሥራ ሁለተ ነበሩ ለኢጣልያ ይህ ቀላል የሚባል ጉዳት አልነበረም የኪጣልያ አገዛዝ በአምስት ዓመታት ውስጥ ተደላድሎ ለመግዛት እንዳልቻለ ያሳያል ነገር ግን በአለፉት ዛያ አራት ዓመታት የታየው የኢትዮጵያዊነት ጥንካሬ ኤርትራን ማስገንጠሉን ባያግድም በቀላሉ የሚገመት አይደለም ምናልባት ከከድዋ ጦርነት በኋላ ገዮጵያና የኢጣልያ ወሰን ሲከለል ኤርትራ ከኢትዮጵያ ፎሬ ኣለቤርቶ ስባኪ ገ መውጣትዋን ያስታው ያውም በትግራይና ባለሽ የኢጣልያ ባንዶች አደ ማስታወስ ያለብን ኢ ወደኢትዮጵያ ስታስገባ ለይተው ኤርትራን ከኢት ዋናውን ነገር ከመክሸፍ ያመለጠው ኛ ያህል ዓመታት የኢገ ጎሠኛነትና ባንዳነት ነ ያህል ለማወቅ መጣር አከናንቦ አንዳናውቀው ህልውና ለመጠበቅ ልንገጥማቸው ይገባል ባንዳነት በኢጣልያ ዘመን ባንዳ የምንለው ሆነ ኢትዮጵያዊ ወገኖባ ወገኖቹን በተለያዩ መገ የባንዳ ሌላው ስመ አ ነው የባንዶቹን አስክ ይጎዳል አንደኛ በሕድ ከ ንዳይገቡ የያዙትንም ትውልድ ትምህርት የ ለተኛ የባንዳዎቹ ልጆ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ ትክክለኛውን ታሪክና አውነቱን በማወቅ ከአባቶቻቸው የክህደት ታሪክ ነጻ ወጥተው ከእፍረትና ከመሸማቀቅ ይድናሉ የቤተስቦቻቸው የባንዳ ታሪክ ተስክቶባቸው ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን አርበኞች ከነበሩት ጋር እያወዳደሩ ከሚያድርባቸው ጥላቻም ይድናሉ ልጆቹ ራሳቸውን በመለወጥ የባንዶች አባቶቻቸውን ታሪክ ለመለወጥ መንገዱ ይከፈትላቸዋል የባንዶች አባቶቻቸውን ታሪክ ደብቀው ነሮአቸውን የሚቀጥሉ ሰዎች የራሳቸውን ታሪክ ከሁለት አማራጮች በአንዱ በልባቸው ውስጥ እንደጦር ። ውስጥ ያስገባሉ የባንዶች አባቶቻቸውን ታሪክ ደብቀው ሲያፍሩና ሲሸማቀቁ ይኖራሉ ወይም እውነቱን ተቀብለውት በነጻነት ኑየኖሩ የራሳቸውን ታሪክ ይኖራሉ የባንዶች ልጆች አንደኛ የልብ ውስጥ እፍረትና የመንፈስ መሸማቀቅ ያድርባቸውና ልበሙሉ ዜጋ መሆን ይሳናቸዋል በዚህም ምክንያች የኢትዮጵያን ታሪክ ስአነሱና ለአባቶቻቸው እንደሚመች እያደረጉ በመተርጎም የራሳቸውን ብቻ ላይሆን የኢትዮጵያንም ታሪክ ያበላሻሉ ለምሳሌ የኢትዮጵያ ታሪክ ከሌሎች የአፍሪካ እያበላሹም ነው አገሮች የተለየ ባለመሆኑ ከመቶ ዓመት አይበልጥም የሚባለው ጊኒ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የባንዶች ልጆች የፈጠሩት የሻቢያና የወያኔ ተረት ነውባንዳዎች ያልነበሩ የኤርትራና የትግራይ ሰዎች ይህንን የፈጠራ ታሪክ አይቀበሉትምምክንያቱም የብዙዎቹ አባቶች በኢትዮጵ ያዊነታቸው ኮርተው በአርበኝነት የሞቱ ወይም የተጎዱ ይሆናሉ የባንዶቹ ልጆችና የአርበኞቹ ልጆች ታሪክ አንድ ሊሆን አይችልም ስለዚህም የባንዶቹ ልጆች ሲያይሉ የአባቶቻቸውን የጎደፈ ታሪክ ለመደበቅ የአርሰኞችንና የአገር ወዳዶችን ዜጎች ታሪክ ይደመስሱታል የባንዳዎች ልጆች ራሳቸውን ቀና ማድረግ የሚችሉት ሌላውን ኢትዮጵያዊ ሁሉ አንዲያውም አገሪቱን ጭምር በባንዳ ደረጃ ሲያወርዱ ብቻ ይመስሳቸዋል በኢትዮጵያ የአርበኞች ታሪክ ያልተጻፈው ለዚህ ነው በአጴ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በስልጣን ላይ የወጡት ስደተኞችና ባንዶች የአርበኞችን ታሪክ መጻፍና አጉልቶ ማሳወቅ እነሱን የሚያሸማቅቃቸው ነበርና ምሥጢር አድርገውት አለፉ ከታሪክ ምሁራኑም ውስጥ ይህንን አስፈላጊ ሥራ አጥንቶና ተመራምሮ ሊያሳውቀን የደፈረ የለም ምናልባት ጠገራ ብር አላዩበትም ይሆናል እንዲያውም የየካቲት አሥራ ሁሌትን አበሳ የጻፈልን ፈረንጅ ነውሞ ኢትዮጵያውያን የታሪክ ባለሙያዎች አላሰቡትም በቅርቡ ደግሞ የአርበኞችን ታሪክ አንድ ፈረንጅ ሳይጽፍልን አይቀርም በአገር ውስጥ አቶ ታዴዎስ ታንቱ ከዚህም ከዚያም የአርበኞችን ታሪክ እየሰበሰበ የከንድ ሰው የብቻ ጥረት የሚፈቅድለትን ያህል በጋዜጣ እያወጣ ነው አዶለፍ ፖርስላክ ተርጓሚ ተጫነ ጆብሬ መኮንን የሀበሻ ጀብዱ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ አዲስ አበባ ሪነ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ትክክለኛውን ታሪክና አውነቱን በማወቅ ከአባቶቻቸው የክህደት ታሪክ ነጻ ወጥተው ከአፍረትና ከመሸማቀቅ ይድናሉ የቤተሰቦቻቸው የባንዳ ታሪክ በልባቸው ውስጥ አንደጦር ተሰክቶባቸው ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን አርበኞች ከነበሩት ጋር አያወዳደሩ ከሚያድርባቸው ጥላቻም ይድናሉ ከሁሉም በላይ ልጆቹ ራሳቸውን በመለወጥ የባንዶች አባቶቻቸውን ታሪክ ለመለወጥ መንገዱ ይከፈትላቸዋል የባንዶች አባቶቻቸውን ታሪክ ደብቀው ኑሮስቸውን የሚቀጥሉ ሰዎች የራሳቸውን ታሪክ ከሁለት አማራጮች በአንዱ ውስጥ ያስገባሉ የባንዶች አባቶቻቸውን ታሪክ ደብቀጉ ሲያፍሩና ሲሸማቀቁ ይኖራሉ ወይም አውነቱን ተቀብለውት በነጻነት እየኖሩ የራሳቸውን ታሪክ ይኖራሉ የባንዶች ልጆች አንደኛ የልብ ውስጥ አፍረትና የመንፈስ መሸማቀቅ ያድርባቸውና ልበሙሉ ዜጋ መሆን ይሳናቸዋል በዚህም ምክንያት የኢትዮጵያን ታሪክ ለእነሱና ለአባቶቻቸው እንደሚመች እያደረጉ በመተርጎም የራሳቸውን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያንም ታሪክ ያበላሻሉ አያበላሹም ነው ለምሳሌ የኢትዮጵያ ታሪክ ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች የተለየ ባለመሆነ ከመቶ ዓመት አይበልጥም የሚባለው የባንዶች ልጆች ያልነበሩ የኤርት አይቀበሉትምም ኮርተው በአርበኝነ የባንዶቹ አይችልም ስለዘ የጎደፈ ታሪክ ለ ታሪክ ይደመስሱቷ የሚችሉት ሌላፀዐ ጭምር በባንዳ ደ የአርበኞች ታሪክ በመን በስልጣን ታሪክ መጻፍና አነ ምሥጢር አድርገ አስፈላጊ ሥራ አ ምናልባት ጠገራ አሥራ ሁለትን የታሪክ ባለመያ። ታሪክ አንድ ፈደ ታዴዎስ ታንቱ የአንድ ሰው የብ ፃነው » አዶለፍ ፖርስላከ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መ ት ው ር መካበት የመንፈሳዊ መ የሚባሉትም ሰጠላ ገብረዋል ከርስቲያኑም ጎሃሃ ደጃዝማች ግርማቸው ይህንን ትዝብታቸውን በቅሬታ አስፍረዋል አንዱ ባንዳ ብላታ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ በሮማ ብርሃን ጋዜጣ ላይ የሚከተለውን ውዳሴ ፈሺስት ጽፈወ ሃነበር ደምጹ ፈይጎፖጋባ ፅሩቅ ያዖሜሰማው ዖሏጳማሌጳ መድፉ ወጳደ ታኃድድ ነው። አገልጋይ ሆነው ከቆዩ በኋላ ተቀልብሰው ዘመዶቻቸውና ወዳጆቻቸው እንደሚሉት ወደውስጥ አርበኛነት ተሰወጡ የውስጥ ዝኒ ከማሁ ፋ ዝኒ ከማሁ ገ ሁ ከማሁ ጉ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አርበኛነትን ካነሣን አንድ ከእውነተኛ ምንጭ ያገኘሁትን ታሪክ ልናገር በኢጣልያ ወረራ ዘመን አንድ አቶ ዮሐንስ ረምህ የሜባሉ የትግራይ ሰው ክወይዘሮ ገነት ወልደ ገብርኤል ቤት ተክራይተው ይኖራሉ አቶ ዮሐንስ ቆንጆ ሚስት ያገቡና ቤታቸውን ወደጠጅ ቤት ይለውጡታል ተከራይተው የሚኖሩት በወይዘሮ ገነት ወልደ ገብርኤል ቤት ውስጥ ነው በዚህ ጠጅ ቤት ባንዶች ሁሉ እየገቡ ገበያው ደርቶላቸዋል ግን ለብዙ ወራት ሰወይዘሮ ገነት የቤቱን ኪራይ አልክፈሉም ወይዘሮ ገነትም ከልጠየቁም አንድ ቀን አቶ ዮሐንስ ወደወይዝዘሮ ገነት ቤት ሄደው የሚከተለውን ዓይነት ነገር ይነግሯቸዋል ታሪክሸን በደንብ አከጥንቼአለሁ አኔ ግን ለአንቺ በሚስቴ እየነገድሁ ገንዘብ የምሰበስብ እመስልሽ ይሆናል ሴትዮዋም ሚስቴ አይደለችም እኔም የምሠራው ለአርበኞች መሣሪያ አየሰበሰብሁ ለማስተሳለፍ ነው እስካሁን የቤቱን ኪራይ ያልክፈልሁሽ በዚህ ምክንያት ነው ወደፊትም አልከፍልሽም አእወቂው ይሏቸዋል ወይዘሮ ገነትም ሳያስቡት በአቶ ዮሐንስ ረምሐ መልማይነት የውስጥ አርበኛ ይሆናሉ ባንዳነት በአጹ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ክስደት ተመልሰው መንግሥት ሲያቋቁሙ በመጀመሪያ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ከሰጡት መመሪያዎች አንዱ በኢትዮጵያ ውስጥ በነበሩ ፋሺስት ኢጣልያኖችና ባንዶች ላይ ምንም የበቀል እርምጃ እንዳይወሰድባቸው መክከልክል ነበር ይህን ትልቅ የመንፈስ ገናናነትን የሚያሳይ የምሕረትንና የይቅር ለእግዚአብሔር ባይነትን በበኩሌ እደግፈዋለሁ ነገር ግን የቂም አርምጃን መከልከል ፋሺስት ኢጣልያ ከፋሺስት የኢጣልያ ወታደሮችዋ ጋር ኢትዮጵያን መውረርዋንና በጋዝ ጭስ ጭምር የኢትዮጵያን ሕዝብ መጨፍጨፍዋን አይፍቀውም ለኢጣልያ የገበሩና አሽከርነት ያደሩ ወገኖች ባንዶቻ ሆነው በወገኖቻቸውና በአገራቸው ላይ የፈጸመ ቸውን አስነዋሪ አሳፋሪና ጎጂ ድርጊቶች ይቅርታ አይሰርዝውም አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በአንድ በኩል አርበኞች አምስት ዓመታት በሙሉ በዱርና በገደል እየተንከራተቱ ሰንደቅ ዓላማቸውን ሳያሳጥፉ ሲዋጉና የመጨረሻውን መስዋእትነት ሲክፍሉ ቆይተዋል የተዋጉለትና የሞቱለት ነጻነት ከተገኘ በኋላ ግን እነሱ ወደቷሳ ተገፍተው በስደተኞችና በባንዶች መቀደማቸው አዲስ ሁኔታን ፈጠረ ይህ ሁኔታ አርበኝነት መክሸፉን የሚያመለክት ነው ከዚያም በላይ ባንዳነትና ስደተኛነት የሚያዋጣና የተሻሰ ምርጫ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው አርበኝነት ከሽፎ ባንዳነትና ስደተኛነት ሲከበር የታሪክ መዘውር ተለወጠ ማለት ነው የሚከተለው ትውልድ ከአርበኝነት ይልቅ ባንዳነትንና ስደተኛነትን ይመርጣል ማለት ነው ዛሬ ይህንን እያየን ካልሆነ መክሸፍ እንደኢትዮጵያ ታሪክ የተሟላ መልአክት አልያዘም ማለት ነው ይህንን ገሀድ ነገር ከዚህ በላይ ለማስረዳት አልሞክርም የኢጣልያ ወራሪ ኃይል ከኢትዮጵያ ወጥቶ ከሄደ በላ ኢትዮጵያውያን የነበራቸው ኩራትና ክብር በይፋ የሚታይ ነበር ከልጅ እስከደቂቅ አንገቱን ከፍ አድርጎ በየትም ቦታና ጊዜ ኩራቱንና ክብሩን ይጠብቅ ነበር ደሀነት የኢትዮጵያዊነት መንፈስን አያጎድፈውም ወይም አይቀንሰውም ነበር ደሀ ሆኖ። ዝኒ ከማሁ ጊ ዝ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መ ዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ተ ቲቲ ምሪኃራፍ በመስቻፍ ጳንደዲዮጵዖ ታሪክ ይ የያዎፇረቡ ሦምዶጾ ዴ ጨጨዉሙጨሙብ ጠጠ ጩሠጩወጩጩጨ ትቸት እንድ የማዕርጉ በዛብህ ትችት የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም አዲሱ መክሸፍ ኣንደኢትዮጵያ ታሪክ። አንባቢ ማውጫውን ገለጥ አድርጎ ሲያይ መክሸፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ታሪክ ምንድን ነው የታሪክ አስተሳሰብ የኢትዮጵያ ታሪክና ቄሳራውያን ምዙራን የኢጎዯጵያ ታሪክና ዘመናውያን የኢትዮጵያ ታሪክ ሊቃውንት አጴ ዮሐንስና ። ምቋጋቦያይቻ ፈነረጋ ማጋ ይሀጋጋ ጎዕዖይ ያውቃልሷ ዚሀ ፀሬፊታ ታሪክ የነገሥታትና የመሣፍንት የራሶች የቢትወደዶች ከዚያም ወረድ ብሎ የደጃዝማቾችና የፊታውራሪዎች ገድል ብቻ ሆኖ ሲነገርና ሲፃፍ በኖረበት አገር ታሪክ ለሚለው አከራካሪ ጽንሰ ፃሳብ አዲስ ትርጉም ይዞ ብቅ ማለቱ ፕሮፌሰር መስፍንን በታሪክ ምሁራን ሸንጎ የሚያስቀምጠው እንደሚሆን ማሰብ ይቻላል ታሪክ ይላል ጋሽ መስፍቅ የሕዝብ ተከታታይ ትውልዶች ሥራ ነው ትግጸ ነው ተጋድሎ ነው እያንዳንዱ የቀደመው ትውልድ ኅብረቱን ንብረቱንና መብቱን በአጠቃላይ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የአብሮ መኖር ሕልውናውን አረጋግጦ ለሚቀጥለው ትውልድ ያስተላለፈውንና ያስተላለፈበትን ሁኔታ ጭምር የሚገልጽ ቅርስ ነው ይላል ይህ ደግሞ የማርክሳውያንን የታሪክ ምሁራን ይመስለኛል ጋሽ መስፍንን በዚያ ባልጠረጥረውም ስለቃሉ ትርጉም የታሪክ ምሁራን ሊሟገቱበት የሚችሉ ቢሆንም በዚህ ጸሐፊ አስተያየት ታሪክ የሕዝብ ተከታታይ ትውልዶች ሥራ ነው የሚለው አባባል ዕውነት ከመሆኑም በላይ በሕዝብ አዕምሮ አዲስ አብዮታዊ ዕውቀትና አስተሳሰብ የሚያሰርጽ ስለሆነ የሚደነቅና የሚጠቅም ምሁራዊ አበርክቶ ነው። በሌላ አነጋገር ስለኢትዮጵያ ታሪክ ለመፃፍ የእኛ ምሁራን ፈረንጆች ለራሳቸው ዓላማ የወረወሩትን ሁሉ እየለቀሙ ያልተማሩትን ፈረንጆች በማስተማር ላይ ያተኮረ ድርሳን መፃፍ የሰባቸውም ዶላል ሁለተኛው አስተያየት ደግሞ ኢትዮጵያውያን ህላጥው ገራቸውን ታሪክ በፈረንጅ አስተማሪዎች ሊማ ከ ሠ የሚል ነው ከዚያም አልፎ የኢትዮጵያን ታሪክ ለኢትዮጵያ ወጣቶች የሚያስተምረው ፈረንጅ ሁሉ የራሱን አገር ታሪክ ለራሱ አገር ልጆች አስተምሮ የማያውት ነው ይላል ፕሮፌሰር መስፍን ታሪክን የሚያጣምመው የጊዜ ርቀት ብቻ አይደለም አንዳንዴም የቦታ ርቀት ባዕድ ልምዶችና መመዘኛዎች ታሪክን ያጣምማሉ የሚለው ፕሮፌሰር መስፍን የጠቀሰው የአላን ኔቪን አስተያየት አኔም የምጋራው ሲሆን ጋሽ መስፍን ከፍ ብሎ ያቀረባቸውን ሙግቶች የሚያጠናክሩ ናቸወ የመክሸፍ አንደ ኢትዮጵያ ታሪክ ደራሲ ስለታሪክ እና ኢትዮጵያውያን ስለታሪክ ሲኖራቸው የሚገባውን ግንዛቤ ሲያጠቃልል አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ጹጮቬኹኢጮ መጨ ው ን የኢትዮጵያ ሕዝብም ሆነ ኢትዮጵያውያን የታሪክ ባለሙያዎች የታሪክ ስሜት እንዲኖረን ያሻል እኔ የታሪክ ስሜት የምሰው እያንዳንዱ በዛሬው ዝመን ውስጥ የሚኖር ኢትዮጵያዊ ተገንጥሎ ለብቻው የሚኖር ሳይሆን ቀድመው የነበሩ የብዙ ትውልዶች የልፋት የጥረትና የመስሞዕትነት ውጤት በመሆኑ ከበስተጀርባው የነዚህን ትውልዶች ቅርስ ሁሉ ተሸክሞ የቆመ መሆኑን እንዲያውቅ ያስፈልጋል የዛሬውም ትውልድ በበኩሉ የራሱን ቅርስ ጨምሮበት ለሚቀጥለው ትውልድ ማስተላለፍ የመንፈስ ግዴታ እንዳለበት ማወቅ ይገባዋል ይላል ፕሮፌሰር መስፍን በምሁራን እስከዛሬ ብዙ ያልተጠየቁና ያልተመለሱ አበይት ጥያቄዎችን ያነሳል። አንድም በመረጃ እጥረት አሌያም በዘመናዊ ትምህርት የተካነት ሰዎች ስለ ኢትዮጵያ ቀይደው ያበጁት አተረጓጎም ለጉሞ ስለሚይዛቸው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መች ፍርሃትና መክሸፍ ፕሮፌሰር መስፍን ግን ከሁለት ሺሕ ዓመት በፊት እና በኋላ ያለችው ኢትዮጵያ በሥልጣኔ እና በኋለቀርነት ምን ትመስላለች የሚለውን አንስተው ይዳስሳሉ ያኔ ሥልጡኖች የነበረነው አንዴት ነው። ፕሮፌሰር መስፍንም የሚሉት የኢትዮጵያ ታሪክ ቁንጽል በኾነ መንገድ በመነገሩ ክሽፈት ኾኗል ነው እስኪ ነገራቸውን ለማስረገጥ እና በማስረጃ ለመጥተስ ለትክክለኛ ታሪክ ትርጓሜ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የሰጡበትን ምፅራፍ እንመልከት በተጨማሪም ኢትዮጵያዊ ታሪክ ማለት ምን ማለት እንደኾነ ያዩበትንም እንይ ትክክለኛ የታሪክ ትርጓሜ የሚሉትን እንዲህ ያስቀምጡታል ታሪክ የሕዝብ የተከታታይ ትውልዶች ሥራ ነው ኑሮ ነው ትግል ነው ተጋድሎ ነው እያንዳንዱ የቀደመው ትውልድ ኀኅብረቱን ንብረቱን እና መብቱን በከጠቃላይ የአብሮ መኖር ሕልውናውን አረጋግጦ ለሚቀጥለው ትውልድ ያስተላልፈውንና ያስተላሰፈበትን ኹኔታ ጭምር የሚገልጽ ቅርስ ነው። አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ነው። በውስጡ የታመቀ የከፋፍለህ ግዛ ሐሳብ ማዘሉ አንዳለ ኾኖ በተመሳሳይ በሦስቱም ሊሲቃውንት ጽሑፎች ውስጥ ሌላኛው አክራካሪ ቃል ኢምፓየር የሚለው ጸ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መ መ ኣዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ ነው በቁም ትርጉሙ ኢምፓየር በውስጡ ሁለት ዓይነት ሥርዐትን የያዘ የፖለቲካ ድርጅት ነው አንዱ የቅኝ ገዢው ኢምፔሪያል አገር ስቴቱት በራስ አገር ላይ ያለው መንግሥት ሲኾን ሌላው ደግሞ በትኝ አገዛዙ ስር ባሉት ሕዝቦች ወይም ግዛቶች ላይ ያለው ነው ስለዚህ ከዚህ ትርጓሜ ተነስተን ስናየው ኢትዮጵያ በየትኛው ክፍለ ዘመን ነው ይህን ዐይነት አስተዳደር የነበራት የሚለውን ጥያቂ እንድናነሳ እንገደዳለን በአኔ አመለካክት ሮፌለር መስፍን እነዚህ ትልልቅ ጽንሰ ሐሳብን ያዘሉ ቃላቶች በኢትዮጵያ ታሪክ ትንታኔ ውስጥ መቀመጣቸው ታሪክን በተዛባ መንገድ እንድንረዳው ምክንያት ይኾናል ማለታቸው አግባብነት ያለው ነው ተብሉ ቢወሰድ ሊቃውንቱን በግል ወደማጣጣል የሚሄድ ሳይኾን አሁን ያሉትም ኾነ ወደፊት የሚመጡት የታሪክ ሊቃውንት መስመር እንዲያሲይዙት የሚያደርግ የማንቂያ ደወል እንጂ አንዳች የጥላቻ የማጣጣል መንፈስን ያዘለ አይደለም ፕሮፌስር መስፍን ፕሮፌሰር ስርግውን በተሻለ ዕይታ ከጥቂት የፖለቲካ እና የአንግሊዝኛ ቃላት ችግር ውጭ አመስግነዋቸዋል እንዲያውም መጽሐፋቸው እና ጽሑፎቻቸው በአማርኛ ተተርጉመው ቢቀርቡ መልካም መና እንደሚኾነም ተናገረዋል ፕሮፌሰር ታደሰ ላይ ግን ስፋ ያለ ትችትን አቅርበዋል። በስብሶ መፈራረስ ግዴታ ነው ገጽ ይህ የክሽፈት ትርጓግሜ ብዙዎቻችንን ሊያስማማ ይችላል በመቀጠል ፕሮፌሰር መክሸፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ከፍተኛ ሥፍራ እንዳለው ያስረግጣሉ ከዚህ የመክሸፍ ታሪክ የተረፈው ምናልባት ለአገር የመሞት ታሪክ ብቻ ሊኾን እንደሚችል ግምታቸውን ያስቀምጣሉ ስለዚህ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ሕልውናን የማስረገጥ ረጅም ልምድ እንዳለ ሌላው ነገር ሁሉ የሚከተለው ሕልውናን በማስረገጥ ላይ አንደኾነ ይናገራሉ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ሕልውናን ከማስረገጥ ባሻገር ያለውን የኢትዮጵያ የታሪክ ጉዞ ሙሉ ለሙሉ ለማለት በሚያስደፍር መልኩ ፕሮፌሰር መስፍን የከሸፈ ብለውታል ይህ የመጽሐፉ ክፍል ውበትም ኾነ የሐሳብ ጥራት ከማጣቱ የተነሳ ፕሮፌሰር መስፍን እንደልማዳቸው ከሥራቸው አረፍ ለማለት ለቡና ወደ ቶሞካ ጎራ ሲሉ ሌላ ሰው ጽፎ ያስቀመጠው ይመስላል የዚህ መጽሐፍ ክፍል መበላሸት አሳዛኝ የሚኾነው ፕሮፌሰር መስፍን ሊያስተላልፉ የፈለጉትን መልእክት በተገቢ አና ጠንካራ የመከራከሪያ ሐሳቦች አንዳይደገፉ በማድረጉ እና በዝባዝንኬ ዋናውን መልእክት እንዳያፍታቱ ጋሬጣ ኾኖ መገኘቱ ነው ። አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በአካል የአፍሪካ ቀንድ ውስጥ ኢትዮጵያ የምትባል ፖለቲካዊ ግዛት ያላት አገር መኖሯን አልጠራጠርም በዚች ግዛት ውስጥ ግን በአንድ ዐይነት ወይም ቢያንስ በተቀራራቢ ምናባዊ ማሕበረሰብ ውስጥ ከዝፀ ርዕክገበነህበቨሄህ የሚኖሩ ዜጎች አሉ ብዬ አፌን ሞልቼ ለመናገር ግን አልደፍርም ምናባዊ ማሕበረሰብ ስንል በአንድ ፖለቲካዊ ግዛት ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች ስለሚኖሩባት አገር ታሪክ ማንነት እና ፍፃሜ አንድ ዐይነትም አንኳን ባይኾን እጅግ ተቀራራቢ የኾነ ምስል መቅረጽ ሲችሉ ነው ምናባዊት ኢትዮጵያ ተፈጥራለች የምንለው ሲያዴ አበበ ተስፋዒዮን ጀሚላ እና አሌር ስለ ኢትዮጵያ አንድ ዐይነት ምስል ሲፈጠርላቸው ወይም ስለኢትዮጵያ ተቀራራቢ መግለጫ ሲሰጡን ፃው ፖለቲካዊ ሕልውና አንድን ግዛት ከወራሪ በመከላከል እና አጠገብ ያለን አገርም ኾነ መንደር በውድም በግድም በማስገበር ይፈጠራል ይሠራል አገሮች ሁሉም የተገነቡት በዚህ ታሪካዊ አና ተፈጥሯዊ መንገድ ነው ከምናባዊ ማሕበረሰብ የሚወለደውን መንፈሳዊውን አንድ አገር ለመገንባት ግን ረድም ውስብስብ እና አታካች የኾነውን ውስጣዊውን የፖለቲካ የባሕል ጉዞ መጓዝ ግድ ይላል ፕሮፌሰር መስፍን አሁንም አብዛኛው ተደጋጋሚው ትኩረታቸው እና ቁጭታቸው የሚያተኩረው ከውጭ ወደ ውስጥ በኢትዮጵያ ላይ ስለሚደረግ የዳር ድንበር ጥቃት ነው ለፕሮፌሰር መስፍን እና መሰሎቻቸው ዐይነት የኢትዮጵያ አማኞች የኢትዮጵያን ምናባዊ እና መንፈሳዊ ሕልውና እንዲጠይቁ መጠበቅ አንድን ዲያቆን የተገለጠውን እውነት እንዲጠይቅ የመጋበዝ ያሀል ይኾንብኛል ፕሮፌሰር መስፍንን በዚህ ጉዳይ መሞገትም ኾነ ከፕርፌሰር መስፍን ጋር በዚህ ጉዳይ መወቃቀስ ከዲያቆን ጋር ከመጨታጨቅ ስለማይለያይ የሚበጀን ፕሮፌሰር መስፍን ስለ ክሽፈት የከፈቱልንን ተዋስዖ በመጠቀም ለምን አንዲት ዐይነት ምናባዊ ኢትዮጵያን ሳንፈጥር ቀረን። ሁሉም ነገር ከንቱ የሚሉ ነ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ አይመስልምን። ታምራት ባንድም ሆነ በሌላም መልኩ ስለመክሸፍ የኢትዮጵያ ምሁራን አውርተዋል ሲል በተማሪዎች ረብሸኝነት በጎሳ ነጻ አውጪነት እና የጎሳ ማህበራት ተሰባስበው ራሳቸውን የሽግግር መንግስት ስላሉበት ሁኔታ አለመሳካት የጻፉትን ከመስፍን የመክሸፍ ትንተና ጋር ማያያዙ አንዱ ከመጽሐፉ በኋላም አንኳ እንዴት መክሸፍ እንዳላባራ ማሳያ ነው ታምራት የጠቀሳቸው ምሁራን በአብዛኛው ከሽፎ ስላከሸፈ ራታ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ትውልድ መክሸፍን እንደሚፈልገው አድርጎ አንዲቀጥል ባለማድረጉ ስላለው ክሽፈት ካልሆነ በቀር ስለኢትዮጵያ ታሪክ ክሸፈት ጻፉተመራመሩ ለማለት አይቻልም። ሙሙሙ ጨጨ ጠል ጠጠ ጠጩ ጠብጩወመ ዘ ወጩጨብጭቁ መግቢያ ስለትችቶቹ መናገር ግዴታ መስሎ ስለታየኝ ነው እንጂ ፍላጎቱ የለኝም በመሠረቱ በአንድ መጽሐፍ ላይ ትችት ለመስጠት ብቃቱ ያላቸው ሰዎች ደረሲውንም አንባቢውንም ለማስተማር የሚችሉ ናቸው በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ የሚታየው ግን ፊደል የቆጠረ ሁሉ ማንኛውንም መጽሐፍ ለመተቸትና ከሱ ባልተሻሱ አድናቂዎቹ አበጀህ የኛ ልጅድኑ ለመባል የሚጠብቅ ሞልቷል እነዚህ ሰዎች የሚተቹትን መጽሐፍ በጥንቃቄ ማንበብ አይጠበቅባቸውም ያልታደሉት አድናቂዎቻቸው ምንም ነገር ቢወረውሩላቸው እልል እያሉ የሚቀበሉ ናቸው እነዚህን ወጣቶች ለእነዚህ ሰዎች መተው ትክክል አይመስለኝምና ያንን በመጠኑም ቢሆን ሰመቋቋም ይጠቅማል በማለት ነው አንዳንዶች ተቺዎች በቅድሚያ የአኔን ጠባይ በማጥላላት እነሱ ለራሳቸው ተአማኒነት ለማግኘት ይጥራሉ ምናልባትም በቅድሚያ ማከሳከያቸውን ማዘጋደታቸው ይሆናል እኔ ትችቶችን መቀበል መቻሌን ለማሳየት አንድ የቆየ ምሳሌ በማስረጃነት አቀርባለሁ ሆኖም የእኔ ትችትን መቀበል ወይም አለመቀበል ዋጋ የለውም ትችቱ የማይረባ ከሆነ ይበልጥ የሚጎዳው ማኅበረሰቡን ነው በ ዓም አንድ ትንሽ ጽሑፍ ኢትዮጵያዊነት ልማት በኅብረት በሚል ርእስ አሳትሜ ነበር ዓላማዬ አብዮት የሚባለው ጎርፍ የኢትዮጵያን ሕዝብ ወደጥፋት እየመራው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ትውልድ መክሸፍን እንደሚፈልገው አድርጎ እንዲቀጥል ባለማድረጉ ስላለው ክሻፈት ካልሆነ በቀር ስለኢትዮጵያ ታሪክ ክሽፈት ጻፉተመራመሩ ለማለት አይቻልም እነዚህ በአብዛኛው ራሱ ታምራት ለሚለው የምናባዊት ኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አለመፈጠር ምክንያት ሆነው ከሽፈው ያከሸፉ ናቸውእንዴት ሆኖ በእኔ ሞት የኢሕአዴግ የሽግግር መንግስት ክሽፈት ከኢትዮጵያ መክሸፍ ትንተና ጋር የሚያያዘውኢሕአዴግ የሚባለው መጥቶ ወንበሩ ላይ ሲቀመጥ የኢትዮጵያ መክሸፍ የለየለት ሁኔታ ነው የተፈጠረው ኦነግ እና ወያኔ ሽግግር በሚባለው ዘመን ተጣልተው በየፊናቸው ባይሄዱ ኖሮ ክሽፈት አይኖርም ነበር ለማለት ከሆነ ከባድ ቧልት ነው ታምራት ስለኢትዮጵያ ሲባል ለምን ሐበሻ ልቡ ይፈሳልገ ሲል የጠየቀውን ጥያቄ ኢትዮጵዊነት ገብቶት ነው ብዬ ባስብ ኖሮ እወድለት ነበር አንዱ የሐበሻን ልብ የሚያፈሰው እንደዚህ እሱ እንደጻፈው ያለ የተሳከረ ጽሑፍ መሆኑን ልነግረው እወዳለሁ። ከዕጠ ቪ ማለት ብቻ ይበቃዋል ሌላው ሣተታ በማያንሰራራ ሁኔታ ይበልጥ አእንድንከሽፍ ማጨዓበር ነው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ምሪኃሪፍያ ቦኑትፖዶፇ ጉፇቶ መግቢያ ስለትችቶቹ መናገር ግዴታ መስሎ ስሰታየኝ ነው እንጂ ፍላጎቱ የለኝም በመሠረቱ በአንድ መጽሐፍ ላይ ትችት ለመስጠት ብቃቱ ያላቸው ሰዎች ደረሲውንም አንባቢውንም ለማስተማር የሚችሉ ናቸው በአሁኑ ጌዜ በኢትዮጵያ የሚታየው ግን ፊደል የቆጠረ ሁሉ ማንኛውንም መጽሐፍ ለመተቸትና ከሱ ባልተሻሉ አድናቂዎቹ አበጀህ የኛ ልጅ ለመባል የሚጠብት ሞልቷል እነዚህ ሰዎች የሚተቹትን መጽሕፍ በጥንቃቄ ማንበብ አይጠበቅባቸውም ያልታደሉት አድናቂዎቻቸው ምንም ነገር ቢወረውሩላቸው አልል እያሉ የሚቀበሉ ናቸው እነዚህን ወጣቶች ለእነዚህ ሰዎች መተው ትክክል አይመስለኝምና ያንን በመጠኑም ቢሆን ለመቋቋም ይጠቅማል በማሰት ነው አንዳንዶች ተቺዎች በቅድሚያ የአኔን ጠባይ በማጥላላት እነሱ ለራሳቸው ተአማኒነት ለማግኘት ይጥራሉ ምናልባትም በቅድሚያ ማከላከያቸውን ማዘጋጀታቸው ይሆናል እኔ ትችቶችን መቀበል መቻሌን ለማሳየት አንድ የቆየ ምሳሌ በማስረጃነት አቀርባስሁ ሆኖም የእ ትችትን መቀበል ወይም አሰመቀበል ዋጋ የለውም ትችቱ የማይረባ ከሆነ ይበልጥ የሚጎዳው ማኅበረሰቡን ነው በ ዓም አንድ ትንሽ ጽሑፍ ኢትዮጵያዊነት ልማት በኅብረት በሚል ርእስ አሳትሜ ነበር ዓላማዬ አብዮት የሚባለው ጎርፍ የኢትዮጵያን ሕዝብ ወደጥፋት እየመራው ፓ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ስለነበረ የእብደት ግርግር ከመሰለኝ መስመር ሰዎችን ለማዳን የበኩሌን አስተዋጽኦ ለማድረግ ነበር ዓላማዬን በትክክል የተረዱ የአብደት ግርግሩ ደጋፊዎች አራት ደቂቃን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን የአዲስ ዘመን ገዜጣን ሰፋፊ ገጾች የሚሞላ ትችት ጻፉ መጽሐፉን ሳይሆን ጸሐፊውን ልባሼ አንዳይሸጥ አድርገው በናርና በሐሰት ቃላት ደበደቡኝ አንዲትም ቃል አልመለስሁላቸውም ዛሬ ይህንን መናገሬ ብዙ ሰዎች በሥራዬ ላይ ትችት ሲቀርብብኝ የማልወድና የምቆጣ እያደረጉ ማቅረባቸውን ለማስተባበል ነው ትችት አይወድም የሚሉ ሰዎች የአደባባይ ሰው መሆን ምን ማለት እንደሆነ የማያውቁ ናቸው በአገርና በሕዝብ ጉዳይ በአደባባይ የሚናገርና የሚጽፍ ሰው በግለኛነት ስሜት ሊታማ አይገባም የሚያነሣቸው ጉዳዮች ሁሉ እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ስለሚነኩ የሚናገረውንና የሚጽፈውን የማይወዱለት እንዲያውም የሚቃወሙት እንደሚኖሩ ካላወቀ የአእምሮ ጉድለት ያለበት ነው አንዳንድ ስዎች ግን የአደባባይ ሰው የተናገረውን ለመተቸት እነሱ መብት ሲኖራቸው እሱ መልስ መስጠት እንደሌለበት ያስባሉ ይህ ትክክል አይደለም ሥነምግባር ሊያስተምሩኝ ይቃጣቸዋል ነገሩ ይገባኛል ኢትዮጵያዊ ጨዋነትና ይሉኝታ የተቀላቀለበት ጉዳይ ነው አለመመለሴን ጨዋነት አድርገው ይቆጥሩታል አለመመለሴ ግን በትእግስትና በፍርፃት በጨዋነትና በብልግና መሀከል ያሉትን ልዩነቶች በይሉኝታ መሸፈን እንደሚሆን አይገነዘቡም መክሸፍን እንደባህል የጫነብን እንዲህ ያለው ከአራቱ ደቂቃን ምሁራን ሦስቱ ዛሬ በሕይወት የሉም ነፍሳቸውን በከብር ያኑርላቸው ከሦስቱ አንዱ ከመሞቱ በፊት ሰው ልኮ ይቅርታ እንደጠየቀኝ መናገር እገደዳለሁ አንዱ አሁንም ከደቂቅ ምሁርነት ሳይወጣ አለ በጊዜው እኔ ተናድጄ መልስ ብሰጣቸው ኖሮ ሊጎዳቸው ይችላል የሚል ጥርጣሬ ነበረኝ ሰዎች መልስ እንድሰጥ ቢወተወቱኝም በዚህ ምከንያት ምንም ሳልል ቆየሁ የተጸጸተው ከአራቱ አንዱ ብቻ ቢሆንም አሱም ቢሆን በጻዕረ ሞት ስር በነበረበት ጊዜ ነው ስሕተታቸውን ቢረዱትም አንዳቸውም እንኳን በአደባባይና በግልም ይቅርታ ለመጠየቅ ወኔ ሳያገኙ መቅረታቸው ያሳዝነኛል ነገር ግን በቀን በቀን በቢራ ጎሊናቸውን ለማጠብ አንደሚሞክሩ ተነግሮኛል አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አመለካከት ነው እውነትን ለመቀበል ካልተዘጋጀን አሁንም ከመክሸፍ አናመልጥም ውሸታሞችንና አስመሳዮችን ባለጌዎሥችንና የሰውን ስም ማጥፋት ብቻ ሥራቸው ያደረጉትን ልናልፋቸው አይገባም እነሱ ይሉኝታ የሚባል ነገር አያውቁም ለሌች እንደሚመስላቸው እኔ መማር አላቆምሁም ትችቱ የሚያስተምረኝ ከሆነ እማርበታለሁ የጎደለውን የሚሞላልኝ ከሆነ አሞላበታለሁ የወጣቶችን አስተሳሰብ የሚያበላሽ መስሎ ሲታየኝ ያለይሉኝታ እመልስላቸዋለሁ በጉዳዩ ላይ ለመግፋትና ክርክር ለመክፈት ከሞከሩ እሰየው ከዚያ በታች ከሆነ ነጥሮ ወደባለቤቱ እንዲመለስ አደርገዋለሁ ስለመክሸፍ በተጻፉት ትችቶች ላይ የራሴን ትችት በአጭሩ ለማቅረብ የፈለግሁበት አንድ ጥሩ ምክንያት አለኝ ብዙ የኢትዮጵያ ወጣቶች በአስመሳይ ጮሌዎች ጥላ ስር ወድቀዋል በእርግጥ ወድቀዋል ወጣቶቹ እነዚህ አስመሳይ ጮሌዎች የተናገሩትን ሁሉ ያለምንም ጥያቄ ሳያኝኩ መዋጥ ባህል አድርገዋል ይህ ክፉ በሽታ ነው የአንድ ትውልድን የአእምሮ ንቃትን የሚያከሽፍማሰብን የሚያኮላሽና ወደሀሳብ ጥገኝነት የሚያስገባ የአእምሮ ሎሌነት ነው ይህንን በይሉኝታና በዝምታ ለማለፍ አልፈልግም ስለዚህም ወጣቶቹን ከአነዚህ አስመሳይ ጮሌዎች ለማዳን እውነትን ተመርኩዢ አጋልጣቸዋለሁአጋልጣቸዋለሁ ማለት የቁጭቸ አነጋገር ይመስላልግን ከእውነቱ ጋር አጋጫቸዋለሁ ማለቴ ነው ለጋድ ዐማሪርዶ ፀሃበሀ ቀሃ ይ ኑኑ እእ በመጀመሪያ የማቀርበው የማፅርጉ በዛብህን ትችት ነው አንባቢ የማዕርጉን ትችት ከአነበበ በኋላ የሴሎቹን ለማንበብ ሚዛን የሚኖረው ይመስለኛል ማፅርጉ መጽሐፉን በሚገባ አንብቦታል መልአክቱን በቅን መንፈስ ተረድቶታል በትምህርቱም በሥራ ልምዱም ለብርቅ ከሚታዩት የዱሮ ተማሪዎች አንዱ ነው። አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ አአምሮ ለመቅረጽ የአገር ሰው ይሻላል ማለቴ ነው በሌላ በኩልም አንዱ የመክሸፍ መስረጃ አድርጌ ለማቅረብ የሞከርሁት በኢትዮጵያ እውቀት ምሥጢር እየሆነ እንዳይሰራጭ መደረጉን ነበር ከዚያም በላይ የአኔ ተቃውሞ አኛ ስለኢትዮጵያ ታሪክ የምናነበው በውጭ አገር ሰዎች የተጻፈውን አስተማሪዎቻችንም የውጭ አገር ሰዎች መሆናቸውን ነውእንዴት ነገሩ ሁሉ እንደሚጠናገር አንድ ምሳሌ ብቻ ላቅርብ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሊቲ ስንድ ስብሰባ ላይ ስለአጹ ምኒልክ ስንነጋገር አንዱ የታሪክ ሊቅ አንድ ለኢትዮጵያ የማይበጅ የመሰለኝን ነገር ተናገረ ማስረጃው ምን አንደሆነ ሲጠየቅ በአ ምኒልክ ዘመን የነበረውን የእንግሊዙን አምባሳደር ጠቀሰ እንዴት ብለህ አጹ ምኒልክ ተናገሩ ያልከውን የአንግሊዙን አምባሳደር እንደማስረጃ ታቀርባለህ ሲባል አምነዋለሁ ብሎ መለሰ እንግዲህ ምን ይባላል። በሌላ አነጋገር በእውቀት ያልተገነባ ማኅበረሰብ ከመክሸፍ አይድንም የሜል ጥሩ ነጥብ ነው በዚህ ሁኑ ጽሑፍ ይህንን ጥያቄ ለመመለስ ሞክሬአለሁ በፊትም በመክሸፍ እንደኢትዮጵያ ታሪክ በሰያፍ ተመልሶ እንደነበረ ማስረሻ አላመለጠውም ግን አላጠገበውም ይመስለኛል አዚህ ላይ እግረመንገዴን ስለእኔ የአጻጻፍ ዓላማ ልግለጽ ሁሉንም ነገር ዝርዝር አድርጌ የአልጫ መረቅ ፍትፍት አድርጌ አላቀርብም ሁሰት ምክንያቶች አሉሱኝ አንደኛ አንባቢው የማንበብ ችሉታ ካለው የግንዛቤ ችሉታውን ለማዳበር የሚያስችለውን ማለትም የሚያሳስበውን መንገድ እንዲይዝ እመኛለሁ ሁለተኛ የአንባቢውን የአአምሮ ችሉታ አሳንሼ አልገምትም የአንዚአብሔር ውሳኔ በኢትዮጵያውያን የታሪክ አስተሳሰብ ውስጥ መግባቱን አሁን ላለው ኋላቀርነት አስተዋጽኦ ማበርከቱን በዝርዝር ያዩት አልመሰለኝም የሌሎች ሰዎች ትችቶች የሌሎች ሰዎች ትችቶች የምላቸው ብዙዎቹ ጥያቄዎች ናቸው በመሠረቱ የመጽሐፉን ዋና ርእስ ትተው በንዑሳን ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ናቸውአንዳንዶቹ ለዋናዎቹ ተችቶች በስጠኋቸው መልሶች ውስጥ ገብተዋል አንዳንዶቹ ደግሞ የሚከተሉት ናቸው ከሸፈ ሰለተባለው የተሰጠው ማስረጃ አብዛኛው ሕንጻ ነው ዘለፋም አለበትየስሜኑን የድንጋይ መራ ጥበብ ታሪክ መክሸፍ አንደኢትዮጵያ ታሪክ መክሸፍ መመልከት የተንሸዋረረ የታሪክ ትንታኔ ከማለት ውጭ ሌላ ማለት እጅግ አስቸጋሪ ነው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በእውነት የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞቹን ገድሏል ወይ። አንድ ጄኔራል ከአንድ ፃምሳ አለቃ ሰላምታ እየሰጠ ትእዛዝ ተቀብሎ ከፈጸመ በኋላ ሕኔ ምን ላድርግ» ምክንያት ከይሆንም መቀበል የማይገባውን ትእዛዝ ተቀበሏል መፈጸም የሌለበትን ድርጊት ፈጽሟል ትእዛዙን ለመቀበልም ሆነ ትእዛዙን ለመፈጸም ኃላፊነትን ለመውሰድ ወኔውን ማጣት በከንገት ላይ ከሥልጣን ጋር ያጠለቁትን የፍርፃት ስንሰለት አለማውለቅ ነው ከዚህ ወኔ ማጣት ጋር ልንረዳቸው የሚገባን ሦስት መሠረታዊ ነጥቦች አሉ አንደኛ የፍርሃት ሰንሰለቱ በአንገት ላይ ተጠምልሎ ራስን ከልብ በመለየቱ ወኔን ያመነምናል በዚህም ምክንያት ወኔቢስነት በቤተሰብም የሚተላለፍ እንዲሆን ዕድልን ይፈጥራል ሁለተኛ ማኅበረሰቡ ለሥልጣን ያለውን አመለካከት በጣም ያዛባዋል ሥልጣንን ከፍርሃት ጋር በጣም በማዛመድ ፍርሃትን በማኅበረሰቡ ላይ ይኮተኩታል ሥልጣን በሌላ መልኩ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ከሀብት ጋር የተያያዘ ስለሆነ ፍርፃትና ሀብት ተቃቅፈው ማኅበረሰቡን በሙስና ያሸሽመደምዱታል ሦስተኛ ማኅበረሰቡ በንስሐ እየታደስሰ ስሕተትን እያረመ አንዲያድግና እንዲሻሻል የሚያደርግ ሁኔታ አእነዳይፈጠር ያደርጋል በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ የሚያስደንቀኝ ነገር አለ ለአንዳንድ ሰዎች ይህ በአንገት ላይ የተንጠለጠለው የፍርሃት ሰንሰለት ሥርዓቱ ፈርሶ አዳፍኔ ከዙፋኑ ተዋርዶ ክወረደም በኋላ አንቆ ይዞአቸው ይታያል አንዳንድ ስዎች ዛሬም እየተሽቆጠቆጡ በአክብሮት ስለ ጓድ ሊቀ መንበር ሲናገሩ ያስደንቃሉ በእርግጥ በፍርፃት ተይዘው አይመስለኝም ግን የቆየና የጠነከረ ልማድ ሆኖባቸው ይመስለኛል ትምህርትና እውቀት ቀደም ሲል ስለትምህርት በትንሹም ቢሆን ተነጋግረን ነበርአሁን ስለትምህርት የምንነጋገረው ግን የተለየ ነው ቁልፍም ነው በመክሸፍና ባለመክሸፍ መሀከል ያለው ልዩነት እውቀት ነው በዚህ ምዕራፍ የመጀመሪያው ክፍል የተባለው ሁሉ ክአውቀት ጉድለት ብቻ የሚመጣ ነው የሰው ልጅ በማኅበረሰብ ተደራጅቶ ሲኖር ከችግሩ እየተማረ የትናንትናውን ስሕተት ዛሬ እያረመ የትናንትናውን ችግር ዛሬ እየፈታ ለአዲስ ችግር አዲስ መፍትሔን እያዘጋጀ በአውቀት የሚራመድ ማኅበረሰብ ይፈጠራል አውቀትን ለኑሮው ችግር መፍቻ የሚያደርግ ማኅበረሰብ የእውቀትን ጥቅም በመረዳቱ እውቀትን ያከማቻል እውቀትን ይገነባል ማኅበረሰቡም በአውቀት ይገነባል እንዲህ ያለው ማኅበረሰብ ከድንቁርና ጋር እየተላተመ ያሸንፋል ከመሀይም እምነትና አስተሳሰብ ጋር እየተላተመ ያሸንፋል በዚያውም አእምሮውና የማሰብ ችሎታው ይጎለብታል አስከአጹ ምኒልክ ዘመን ድረስ ዓለማዊ እውቀት የሚገበይበት ትምህርት ቤት አልነበረም ምናልባትም የዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት የመጀመሪያው ይሆናል አንድ በሺህ ዓሥታት የሚቆጠር ታሪክ ያለው አገር ለመጀመሪያ ጊዜ ዝመናዊ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ትምህርት ቤት በፃያኛው ምዕተዓመት መጀመሪያ ላይ ማግኘቱ ለታሪኩ አንካሳነት ተጨባጭ ማስረጃ ነው በዚህም የተነሣ ኋሳ ቀርነት መጣ እስቲ አጴ ምኒልክ የገፈፉትን ጨለማ እንይ ውሀ በቧምባ መዘውር ማሰገባት የኤሌክተሪክ መብራት በመንገድ ላይ የሚፄድ የስርኪስ ባቡር በሐዲድ ላይ የሚሄድ ባቡር የድንጋይ ንጣፍ መንገድ ብር አላድ ሩብ ተሙን በመልካቸውና በስማቸው ማስቀረጽ የብር ቤት መኪና አውቶሞቢል ጥይት ቤት የቤት ክዳን ቆርቆሮ የጽሕፈት ማተሚያ መኪና ፖስታ ቤት ስልክ ቤት ባንክ ሀኪም ቤት ሆቴል ድልድይ የባህር ዛፍ የብዙ ሲህ ዓመታት ታሪክ ያለው አገር እነዚህን ክሳይ የተዘረዘሩትን የእድገት መሠረቶች ከጣለ ገና አንድ መቶ ዓመት ግድም ብቻ መሆነ አንድ ዝገምተኛነት ነው ያም ሆኖ ከአንድ መቶ ዓመት በኋላ የተሠራውም አጥጋቢ አለመሆኑ መሠረታዊ ችግራችንን ያሳያል የአክሱምን ሐውልት የከበቡት የጭቃ ጎጆዎች በዓለም ብቸኛ የሆነትን የሳሲበሳ ሕንጻዎች ከበው የሚገኙት ደሳሳ ጎጆዎች በፖርቱጋሎቹ የቤተ መንግሥት ሕንጻዎች ዙሪያ ያሉትን ቱኩሎች እያስተያዩ ከእነቪህ ትልልቆቹ አስደናቂ ሕንጻዎች ጎን የሜገኙት ኮሳሳ የደሀዎች መኖሪያዎች በጉልህ የሚያሳዩት አውቀት ወደሕዝቡ ሳይወርድ አንደቀረ ነው ከሳይ እውቀትን ወደታች ሰማስተላለፍ ፈቃደኛነት አልነበረም ከታችም አውቀትን ለማግኘትና ለራሱ ጠቀሜታ ለማዋል አለመቻሉ በአጠቃላይ የማኅበረሰቡን መክሸፍ የሚያመለክት ነው አውቀትን ከትውልድ ወደትውልድ ለማስተላለፍ ዋናው ድልድይ ፊደል ነው ፊደል ያለው ማኅበረሰብ የተለያዩ አውቀቶችን ለልጆች ማስተላለፍ አለመፈለጉ ወይም አሰመቻሉ ከላይም ሆነ ከታች የእውቀት ፍላጎት አለመኖሩን ያሳያል መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ብላታነ የሐያኛው ከፍለ ዘመን ባቻ የዘመን ታሪክ ትዝታዬ ካየሁትና ከሰማሁት። ለአውቀት መዳበር ከመለኪያ ጋር ሆኖ ቁጥር በግድ አስፈላጊ መሣሪያ ነው ከምዕራቡ ዓለም ጋር ከተዋወቅን በዙ ምዕተዓመታት አሳልፈናል ነገር ግን ምንም አልተማርንበትም ኢትዮጵያ የራስዋ ፊደል ባለቤት ከሆነች ብዙ ምፅተ ዓመታት ተቆጥረዋል የጊዜውን ርዝመት ስናስብ መጻሕፍት አልተጻፉም ለማለት አንችላለን ፊደሉ እያለ ለመጻፍ ያልተቻለበት ምክንያት ከአዳፍኔ ሌላ ሊሆን አይችልም መጻሕፍት መጻፍን መገደብ ማሰብን መገደብ ነው የሀሳብን ስርጭት መገደብ ነው መጻሕፍትን ካለመጻፍ ጋር የተጻፈውንም አለማባዛትና ለሰዎች እንዲዳረስ አለማድረግ አብሮ የሚሄድ ችግር ነው ይህ አዳፍኔ የፈጠረው ችግር ነው የኢትዮጵያን ታሪክ ከዚህ ከአዳፍኔኒ ተንኮል መለየት አይቻልም አዲስ እውቀት እንዳይገባ አዲስ ነገር እንዳይታሰብ አዲስ ነገር አእንዳይፈጠር ስንዝር ከንድ ቁና ማሳ ጋሻ ገንቦ ለትከከለኞ መለኪያነት አይባቅሙም ምክንያቱም ከቦታ ቦታ ይለያያሉ አንድ ጌትር ከቻይና አስከአሜሪካ ያው ነወ ኪሎም እንደዚሁ ሙ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የነበረው እንደነበረ ሳይናጋ ለምዕተዓመታት እንዲቀጥል ማድረግ የአዳፍኔ ተልእኮ ነው ከታች ያለው አውቀትን ለማግኘትና ለራሱ ጠቀሜታ ለማዋል እንዳይችል መደረጉ በአጠቃላይ የማኅበረሰቡን መክሸፍ የሚያመለክት ነው የሕንጻዎች « ሥራ እውቀት አልነበረም እንዳይባል የሚያስተባብሉ አጹብድንቅ የሚባሉ ጉልህ ማስረጃዎች አሉ ወይም እውቀቱ በጣም ውድ ነበር ወይም ከሕዝቡ ምሥጢር ነበር ግራም ነፈሰ ቀኝ ከላይ ሆነው በተሻሉ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩት ነገሥታትና መሳፍንት ሕዝቡ የተሻሉ ቤቶችን እየሠራ አንዲኖር አለማድረጋቸው ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን መክሸፍ ነው እውቀት እውቀት ኑሮን ለማሻሻል በተግባር አልዋለም እውቀት በትክክል አልተመዘገበም እውቀት በትክክል አልተላለፈም ጨጨ በ ጓዱ ው መ መ መመመ ው መ የዘመናዊ ትምህርት መስፋፋት እስቲ እዚህ ላይ ቆም ብለን በአለፉት አርባ ዓመታት ግድም በመጀመሪያ በኢትዮጵያ የአመራር ደረጃ ላይ የነበረውን የእውቀት ደረጃ እንገምት በአጹ ኃይለ ሥላሴ ዙሪያ የነበሩት ዋነኛዎቹ ባለሥልጣኖች ትምህርታቸው ባህላዊና ፃይማኖታዊ ነበር አንዳንዶቹ ትንሸ የፈረንሳይኛ ቋንቋ ችሎታ ነበራቸው በዓለማዊ አውቀት የጎደላቸውን በፈሪፃ እግዚአብሔርና በመንፈሳዊ እውቀት ሞልተውታል ሌላውን ለመምራት የሚፈልጉት እነሱ ራሳቸውን በሚመሩበት ቁምነገር ነበር ሆኖም የዘመናዊ እውቀትን አስፈላጊነት ጠንቅቀው ያውቁና ልጆቻቸውም እንዲማሩ ይፈልጉ ነበር ይሆናል የፈረንጅ አገሮችን የጎበኙ መሳፍንትና መኳንንት ከባርሜጣና አንዳንድ ልብሶች ውጭ ምንም ሰውጥ በውስጣቸው የነበረ አይመስልም ሲወርድ ሲዋረድ ለዘመናት የቆየውና እነሱ ለዚህ አንድ ጉልህ ማስረጃ ዘርዓ ያዐቆብ ነው የራሱን ሀሳብ ለመጨመር ስለፈለገ ብቻ ከትግራይ ተሰዶ ሸዋ አንድ ሀብታም ቤት አስተማሪ አስቲሆን ድረስ አንድ ዋሻ ውስጥ ኖረ ምናልባት ከፍተኛ ዋጋ አይሰጡትም ነበር አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ዘንድ የደረሰው ከአኛ በላይ ማን አለ። ብኢጣልያ የመወረር ቁጭት የመጣው በኋላ ቀስ እያለ ነው የንጉሠ ነገሥቱ መሰደድ እንደትልቅ የትግል ስልት ሲወደስ የአርበኞች በየገደሉና በየዳሩ መንከራተትና መሰቃየት ተረሳ የማይሆነው እየሆነ የሚሆነው እየቀረበአንጻሩ ለኢጣልያ የገበሩት የገዛ ወገኖቻቸውን እያሰቃዩ በሐፍረት መኖር ይፄ ሁሉ ተደምሮ የኢትዮጵያውያንን ቷሳቅርነትና ደሀነት አላዋቂነትና ደካማነት ከኢትዮጵያውያን በቀር በገሀድ ለዓለም አሳየ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የኢትዮጵያን ልጆች ለማስተማር ዓለምአቀፍ ግፊት ነበር ዓለምአቀፍ አርዳታ ነበር ልብስና ደብተር ሳይቀር ኦርዳታ ይመጣልን ነበር ስለዚህም ትምህርት ቤቶች በያለበት ተከፈቱ አስተማሪዎች ከያለበት ከውጭ አገር ተቀጠሩ በአሥራ ዘጠኝ መቶ አርባዎቹ ተማሪዎችን ወደትምህርት ቤት ለመሳብ እርሳስና ደብተር ብቻ ሳይሆን ልብስም እየተሰጠ እንዲያውም በተቻለ መጠን ብዙዎቹን አደሪ በማድረግ እዚያው እየበሱና እየኖሩ የሚማሩበት ሁኔታ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የሚደረገው ማስታወቂያ በውጭም እንዲያውም ትምህርት አንዱና ዋናው አርቆአስተዋይነትን መግለጫ በመባሉ ሥልጣን ራሳቸው መያዛቸው ተፈጠረ ስለትምህርት በውስጥም ከፍተኛ ነበር የአጴጹ ኃይለ ሥላሴን የትምህርት ሚሜኒስትርን የበላይ ሠ ከሁለተኛ ደረጃ የሚወጡ ተማሪዎች እየበረከቱ በመሄዳቸው በዶር ሉሲዬ ማት የተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ዲሬክተር የነበረው ካናዳዊ የካቶሊክ መነኩሴ መሪነት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲ ኮሌድ ተከፈተ ብዙ የውጭ መንግሥታትም የነጻ ትምህርት ፅድል ለኢተዮጵያ ተማሪዎች በመስጠታቸው ብዙዎች በያመቱ ወደተለያዩ አገራት በታወቁ ዩኒቨርሲቲዎች ተሰማሩ ከዚህም በጊላ ብዙ የአውሮጋ አገሮችና አሜሪካም ነጻ የትምህርት ፅድል ለኢትዮጵያውያን እየሰጡ ኢጎዮጵያውያን ወጣቶች በብዙዎች የታወቁ የአውሮፓና የአሜረካ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይማሩ ጀመረ ከዚያ ሲመለሱም በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች ተደለደሉ በነዚህ ከውጭ የተመለሱ ወጣቶች የዓባይና የአዋሽ ሸሉቆዎች ጥናቶች ተካሄዱ በቱሌኮሚዩኒኬቭሽን በመብራትና ኃይል በባንክ በዩኒቨርሲቲ ኮሌድ ትልልቅ ሥራዎች ተሠርተዋል ከነዚህም ጋር ተያይዞ የካርታና ዲአግራፊ ኢንስቲትዩት ተቋቁሞ በዓየር የተነሣውን የዓባይ ሸሎቆ የዓየር ፎቶግራፎች መመርመር ጀመረ ከተለያዩ የውጭ አገሮች በተለያዩ ተምህርቶች ተመርቀው የመጡት ወጣቶች በአራት መቶና አምስት መቶ ብር ደመወዝ ከልባቸው እየሠሩ ትልቅ አስተዋጽኦ እያደረጉ ነበር በአጠቃላይ ሲታይ የአውቀት ተፈላጊነት እየጎላ በመሄድ ላይ ነበር ቀስ እያለ በየመሥሪያ ቤቶቹ የተማሩት ወጣቶች ቁጥር ከስር አየጨመረ ሊመጣ ከላይ ተደላድለው ከተቀመጡት መኳንንት ጋር መጋጨት የማይቀር ሆነ መኳንንቱ ለእውቀት ጎንበስ ማለት አቃታቸው ወጣቶቹም ለሥራ ልምድና ለሽምግልና ጎንበስ ማሰት አቃታቸው ዓም የነጀደኔራል መንግሥቱ ንዋይ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ለመጀመሪያ ጊዜ የዚህን ግጭት ውጤት አላሳየ አገሪቱ ከሁለቱም በኩል ብዙዎችን አጣች ሥልጣን በአከውቀተና አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በምክክር ለሸቭነፍ ሳይችል ቀረ በጉልበት የተጨበጠውን ሥልጣን በጉልበት ለማስለቀቅ የተደረገው ሙከራ ከሸፈና ብዙ ሰዎችን በላ እውቀትና ሥልጣን ሲታገሉ ምናልባት እውቀትን ጨብጠው በልቡሙሉነት በስዒረ መንግሥቱ የተሳተፉት በጣም ጥቂት ወጣቶች በአንድ በኩል በሥልጣን ላይ የተደላደሉት መሳፍንትና መኳንንት በሌላ በኩል ቢያንስ በጥርጣሬ የተመረዙት በዚህ ዝመን ነው ለማለት የሚቻል ይመስለኛል ይህ የጥርጣሬ ያልጠረጠረ ተመነጠረ በሜል ባህል ያደገውን የመሳፍንትና የመኳንንት ክፍል በስጋት ሳይ መጣሉ አልቀረም አጁ ኃይለ ሥላሴም በሁለቱ መሀክል ሚዛን ጠበቀው የበላይነታቸውን ለማረጋገጥ ሲጥሩ የተፋጠጡትን ሁለቱን ኃይሉች የመሳፍንቱንና የመኳንንቱን በአንድ በኩል በጸሐፌ ትአዛዝ አክለሊለሱ የሚመራውን የተማረውን ክፍል በሌላ በኩል ወደጎን ትቶ የወታደሩ ክፍል መሀከሉን ሰንጥቆ ፊት ለፊት ጃንሆይን ገጠመ በ የክብር ዘበኛ ብቻውን ከጥቂት የተማረ ኃይል ጋር ነበረ በ የጦር ኃይሉ በአንድነት ቆመና ክብር ዘበኛ ተዳመጠ የአጴ ኃይለ ሥላሴን ዓጻሜ አበሰረ በ አንደታየውም ፍጻሜው የአጹጴ ኃይለ ሥላሴ ብቻ ሳይሆን የዘውዱም ፍጻሜ ሆነ ብዙ ዘመናትንና ብዙ ጉዳዮችን በጥድፊያ ቃኘን ቀናው ፍሬነገር በዘመናውያን ወጣቶችና በሽፃግሌዎቹ መሀከል ለተፈጠረው ቅራኔ አንተ ይህ ችሎታ ስላላህ ይህንን አድርግ ከንተ ደግሞ ይህንን ስለምትችልበት አንተ ይህንን አድርግ በማለት ሥራ ለማከፋፈልና ለኃላፊነትና ለተጠያቂነት ሕግን ማውጣት የሚችል ጠፋ ለእውቀት እውቅናን የሚሰጥ ሥልጣን ጠፋ ለእውቀት እውቅናን የሚሰጥ ሕጋዊ ሥልጣን ጠፋ ስለዚህም ሕገ አራዊት የእውቀትን ቦታ ያዘ የኢትዮጵያ ሕዝብ አውቀትን አያውቅም ሕገ አራዊትን ኝን ጠንቅቆ ያውቃል ስለዚሄም መንግሥት እውቅና ላልሰጠው አውቀት የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዴት ብሎ ድጋፉጌይስጥ። አንደኛ ከሰሳቶኛና ከአሥረኛ ክፍል በዝልያ ወደዩኒቨርሲቲ ግቢ አይደረስም ሁለተኛ ዲግሪ ወይም ማንኛውም የትምህርት ደረጃ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ ከኪዮስክ በተውሶ አንጎል አይሸመትም ሦስተኛ አውቀቱ ያለው የገዙት ዲግሪ ላይ ሳይሆን ያልፄዱበት መንገድ ላይ ነው የትምህርትን ነገር ረግጠው ወይም ምናልባት ረግጦአቸው ወደጫካ የፄዱ ጊዜ ያከተመ ነገር ነው በ ከጫካ ሊወጡ የያዙት ሀሳብ ያንኑ በ ጫካ ሲገቡ የነበራቸው ነበር እውቀት ሥልጣን የለውም ኢትዮጵያንና እንደኢትዮጵያ ያሉ ኋላቀር አገሮች በድንቱርና በችጋርና በበሽታ አቆራምዶ በደሀነት አዘቅት ውስጥ የጨመራቸው ለእውቀት ሥልጣን አለመስጠታቸው ነው ፊደል መቁጠርን አንደትምህርት ተቀበሎ ራስን ከሰው በላይ ለማድረግ መሞክር በይፋና በአደባይ በአለፉት አርባ ዓመታት ደጋግመን ያየነው ነው በአሁነ ጊዜ እየተባባሰ ነው ማናቸውም ነገር ወደመክሸፍ የሚያመራው አውቀት ሥልጣን እንደሌለው ሲታወጅድና እውቀት የሥልጡን ታዛዥ ባሕርይ ሰኖረው ነው ከአርባ ዓመታት በፊት የተፈጠሩ አምስት የፖሊቲካ ቡድኖች ቦይዶርግ ኢሕአፓ መኢሶን ጠያኒ ቫቢያ ሁሉም ማርክሳፍሌኒናዊ የሆነት ለሥልጣን ነው የሁሉም የፖሊቲካ አምነት እውቀት አይደለም አንድ ቢሆንም መስማማት አቅቷቸው ሲጋደሉና ሲያጋድሉ የቁዩት ለዚህ ነው ለሕዝብ ተቆርቋሪ መስለው በእኩይና በድንቁርና አስተሳሰብ ኢትዮጵያን ወደገደል አፋና ያደረሷት ለዚህ ነው የኢትዮጵያ ሕዝብ በአጴ ኃይለ ሥላሴ ዘመን መጨረሻ ላይ በእርሻና በሌላም የልማት ዘርፍ ከፍተኛ አድገት ክአሳየበት እያቐለቆለ የሄደው ከአውቀት ጋር የተጣሉና እውቀትም የተጣላቸው ጎረምሶች ሥልጣን ላይ ከወጡ በኋላ ነው መርዘኛው ትውልድና ቅበብሉሹ በእኔ ግምት ከኢጣልያን ወረራ በንሳ ኢትዮጵያን የገጠማት ዋና እንቅፋት በ ዓም የነጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ ስዒ መንግሥት መክሸፍ ነው የዚህ ሙከራ መክሸና ለአጴ ኃይ ሥላሴ የበጀ ቢሆንም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያ ሕዝብ አድገት አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ መ ን ሚር መክበፍ ያሰናከለ እንቅፋት ነበር በዚህ መከራ ውስጥ የነበሩት ስዎች በቀጥታ ከአጴ ኃይለ ሥላሴ ሥርዓት የወጡ ናቸው ባህላዊ ሥርዓቱን የሚያውቁ ዘመናዊ የፖሊቲካ አመለካከት ያላቸውና በቅን መንፈስ የተነሳሱ ናቸው የዱሮውን ሥርዓት ያደገብትና ጠንቅቀው የሚያውቁት ሲሆን አዲሱንና የሜፈለገውን ዘመናዊ ሥርዓት በውጭ አገርች ያዩና የተረዱ ሰዎች ነበሩ ሳይሳካላቸው ቀረ በ የእነዴኔኒራል መንግሥቱ ንዋይ ሙከራ ተሳክቶ ቢሆን የኢትዮጵያ ዘመናዊ ታሪክ ሌላ አቅጣጫ ይይዝ ነበር ይሆናል ከሳይ በሥልጣን ላይ የነበሩትና ከታች ሆነው አነሱን ለመሻር የተነሠሥት በብዙ መንገድ ይቀራረባሉ ስለዚህም ያልሻከረ ሽግግር ለማድረግ አይከብድም ነበር ለማለት ያስደፍራል ለማናቸውም ቢሆን ኖሮ ብሉ ታሪክ የለም ፍፊ ነገሩ አልተሳካላቸውም ነው ነገር ግን ከፃያ ዓመታት በኋላ መምህራን ታክሲ ነጂዎችና ተማሪዎች በፈጠሩት ግርግር ተጠቅሞ በ መጨረሻ ላይ የጦር ኃይሉ ደርግ በሚባል ስብስብ የሥልጣን ወንበሩን ያክከ በዚያን ጊዜ ገና በትምህርት ላይ የነበሩ ጎረምሶች አዲስ የሥልጣን ትግል ከጀመሩ ጥቂት ዓመታት ሆኗቸው ነበር ደርግ በተመሠረተበት ዘመን አካባቢም በነሱ እምነት የመጀመሪያው የፖሊቲካ ፓርቲ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ ኢሕአፓ የሚባል ለመመሥረት ተቃርበው ነበረ በትምህርት ላይ ያሉ ልጆችንና አንዳንድ አስተማሪዎችን አባሎች አድርገው ነበር የኢሕአጋ ጎረምሶች ከአጴ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ጋር ያልተለመደ ግብግብ ለመግጠም በማኮብኮብ ላይ ነበሩኞ ደርግ የሥልጣን ወንበሩን ቀድሞ ያዘባቸው ዓመቱን ባላስታውሰጅም በዩኒቨርሲቲ ኮሊጅ በነበርንበት ዘመን ብርሃነ መስቀልንና ዋለልኝን ጠርቹ በቢሮዬ አነጋግሬአቸው ነበር ፍሬ ነገሩ በመጀመሪያ አንድ ጥያቄ አናንተ ሥሃጦያን ነው የምትፈልጉት ወይስ ሰውጥ የጣግመዌበትን መንገድ ለማፋጠን ነው። ለእኔ እንደሚመስለኝ ከአዳፍኔ የጭካኔ ጭቆና ለመውጣት የእኔ አሠርቱ ቃላት የሟክተሉት ናቸው ነጻነት ከጭቆናና ከፍርሃት ከደሀነትና ከረሀብ በማናቸውም መንገድ ሀሳብን የመግለሰጽ የመሰብሰብና የመደራጀት ለመንግሥት ሥልጣን ለመምረጥና ለመመረጥ «» ትምህርትና አውቀት የመማርና የመመራመር መብት ያለምንም ልዩነት ለዜጎች ሁሉ ማዳረስ መጻሕፍትን መጽሔቶችን ጋዜጦችን በርካሽ የማሳተምና የማሰራጨት መብት ሥራና ሀብት ማንም ኢትዮጵያዊ ሰጉልበቱ በብልፃቱና በጥበቡ ሠርቶ ወይም ፈጥሮ ሀብት የማፍራትና የአገርን ልማት ማፋጠን ፍትሕና እኩልነት ማንም ኢትዮጵያዊ በአገሩ ሥልጣንና በአገሩ ሀብት የመጠቀም ዕድሉ የምንም ዓይነት ልዩነት ሳይደረግበት ሚዛናዊና ያልተዛነፈ መሆኑን ሕግ የሚያረጋግጥለት ማደግና መሻሻል ማንም ኢትዮጵያዊ በግሉም ሆነ ከሌሎች ጋር በመተባበር ሀብትና ንብረት እያፈራ የማደግና የመሻሻል እንቅስቃሴ መብቱ ሲሆን ለማኅበረሰቡም ያለበትን የኃላፊነት ግዴታም አጣምሮ አንዲመለክት የማኅበረሰቡ ሰላም የማኀበረሰቡ ኅብረት ያ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የማኅበረሰቡ የአካል የአእምሮ የመንፈስ ጥንካሬ የማኅበረሰቡ የሥልጣን ባለቤትነት አዳፍኒን መሻርና እንዳይመለስ ማረጋገጥ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ዴዜሔሬ መ መመ ማስታጠጩሻ ለኢትዮጵያ ህልውና ሲሉ ለኢትዮጵያውያን ክብር ሲሉ ማለት ሰእኛ በኢትዮጵያዊነት ለምንኮራው ሁሉ በኢትዮጵያዊነት ለምንከበረው ሁሉ ሕይወታቸውን የሰጡ ሰዎች አሉን አቡነ ጴጥሮስ ልዩ ኢትዮጵያዊ ናቸው መስቀላቸውን ይዘው ከኢጣልያ መትረየስ ጋር ፊት ለፊት የተጋፈጡና ያሸነፉ መንፈሳዊ አባት ናቸው በአሰፉት መቶ ዓመታት ውስጥ ምናልባትም ከዚያም በፊት ለረድም ጊዜ ኢጎዮጵያ አንደጴጥሮስ ያለ መንፋሰጠንካራ የመንፋሳዊ አባት የነበራት አይመስሰኝምአቡነ ጴጥሮስ ኢጎዮጵያዊነትን ወደከፍተኛ ደረጃ ሰቅለውታል እንደዚህ ያሉ ሰዎች በሌሎች አገሮች ስማቸው በልዩ የክብር መዝገብ ላይ ተጽፎ ከትውልድ ወደትውልድ ይተሳለፋል ለተከታታይ ትውልዶችም አርአያ እንዲሆኑ ገድላቸው በአደባባይ ይነገራል የኢትዮጵያ ሰማዕታት ይህንን ዕድል አላገኙም አንዲያውም ከጠላት ጥይት ያመለጡትን እኛ ገድለናቸዋል ጥቲቶችን ለመጥቀስ ያህል አበበ አረጋይ መስፍን ስለቪ በላይ ዘለቀ እነዚህ ከገደልናቸው ጥቂቶቹ ብቻ ናቸው በቁም የገደልናቸው ደግሞ በጣም ብዙዎች ናቸውበደሀነትና በበሽታ የደቀቀ ኑሮ ውስጥ እንዲኖሩ ያደረግናቸው የማናውቃቸው ሞልተዋል ራስ አበበ በ ዓም በቀድሞው የአጴ ኃይለ ሥላሴ ቤተ መንግሥት በዛሬው የአዲዳስ ስበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በጥይት ተደብድበው ተገደሱ ይበልጥ የሚያሳዝነው ደግሞ ለኢጣልያ ከገበሩ ባንዶች ጋር በአንድ ላይ መገደላቸው ነው አንድ የእንግሊዝ ጸሐፊ ራስ አበበን የዓለም የመጀመሪያው ጀግና ብሏቸዋል ቢትወደድ አስፍሐ ደግሞ ለእኔ አንደነገሩኝ እንደራስ አበበ ያለ ጀግና ፍትሕና ርትዕ አዋቂ ማድላት የሚባል ነገር የማይታይባቸው አስተዳዳሪ በንዴና በቁጣ ሰውን የማስደንገጥ በሕርይ የሌላቸው ሁሉንም ጌታዬ ነህ እያሉ የሚያናግሩ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ ትልቅ ሰው ነበሩ ቢትወደድ አስፍሐ ባንዳ ቢሆኑም ናዚ ወደአገሩ ሊወስዳቸው ቢፈልግም ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተው ለብዙ ዓመታት ክራስ አበበ ጋር በተለያዩ ቦታዎች ሠርተዋል ስለዚህም በጣም ያውቋቸዋል በላይ ዘለቀ የአርበኝነት ድካመሙ ሳይወጣለት ከስደተኛው ንጉሠ ነገሥት ጋር ቅራኔ ውስጥ ገባ እንደሰማሁት በደጃዝማች መንገሻ ጀምበፊ የተመራ ጦር በበላይ ላይ ዘምቶ እንዲይዘው ተደርጓል ለማናቸውም ተይዞ እንደተራ ወንጀለኛ ከታሰረበት ሲያመልጥ እንደገና ተይዞ በአዲሱ ከተማ ከሌሱች ጋር ተሰቀለ አርበኛውን ባንዶች ገደሉት ስለኢትዮጵያ አርበኞች በዚህ ትንሽ መጽሐፍ ውስጥ ለባል የሚቻለርፀሁን ያህል ተብሏል ክዚህ ቀጥሎ ፎሯፎተግራፎቻቸው የሚታዩት ባጋጣሚ በተገኙ ናቸውሞ ኢጣልያኖች የተማሩ ኢትዮጵያውያንን አንዳውፊ እያደኑ ይገድሉ በነበረበት ገዜ አነዚህን ወጣቶች ከመግደላቸው በፊት እያንዳንዳቸውን ለመዝገባቸው ያነሠአቸውን ዘጠኝ ፎተግራፎች ለማሳወቅ ነው ማንነታቸውን መረጃው ባለኝ መጠን ባጭርባጭሩ አመለክታለሁ በትልልቆቹ ለመደመር ደጃገፃች ወልድ አማኑኤልን የሚያውቅ ሰው አላገኘሁም ከወጣቶቹ ጋር ለሞት የተስለፉበትም ምክንያት ግልጽ አይደለም አቶ በሻህውረድ ሀብተ ወልድ የመርሐቤቴ ሰው ሲሆኑ የኔ ልጆች ወንድ አያት ናቸው ሴት አያታቸው ወይዘሮ ሣራ ገብረየሱስ የአድዋ ሰው ናቸው አቶ በሻህውረድ በአሜሪካ በኦሀዮ ተምረው የተመለሱ ነበሩ አከዜ ኃይለ ሥላሴ ወደአውሮፓ ሲሸሹ አሳቸውና ሻቃ በልሁ አብረው ሄደው ነበር ይባላል ነገር ግን ሁለቱም ሳይቆዩ ወደአገራቸው ተመለሱ ለኢጣልያ ለመገበር ፈቃደኛ ባለመሆናቸውም በጣም ክከአሰቃዩአቸው በኋሳ በጭካኔ ገደሏቸው ። በዚህ ዘመቻ እንዲከተቱ የታዘዙ ሴላ አርበኛ በኻይን እልወጋም አሻፈረኝ ማለታቸውን ሰምቻለሁ ኣነን በጣም አመስግናለሁ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አቶ በሻህ ውረድ በተ ወልድ አቶ መሸሻ ገብሩ የሆለታ መኮንን ምናልባት የከንቲባ ገብሩ ልጅ የአሥራ ዝጠኝ ዓመት ወጣት አቶ ብንያም ወርቅነህና አቶ ዮሴፍ ወርቅነህ በእንግሊዝ አገር በከፍተኛ ትምህርት ላያ የነበሩ ወደኢትዮጵያ መጥተው የተያዙ አቶ ዮሴፍ ወርቅነህ አቶ ደስታ ወልደ ኢየሱስ የሆለታ መኮንን የነበረ አቶ ዮሐንስ ቦሩ አቶ ተክለ ማርያም ወልደ ገብርኤል ደጃዝማች ወልደ አማኑኤል አቶ አሰፋ አድማሱ የሆለታ መኮንን የነበረ አቶ አሰፋ ተድላ የሆለታ መኮንን ሻቃ በልሁ አቶ ደበበ ገብሩ ስለነዚህ ሰዎች የምታውቁ ሰዎች በተቻላችሁ መንገድ ሁሉ መረጃው ይፋ ብታደርጉት ለሞቱት ውለታ እንደሠራችሁ ይቆጠርላችል አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አቶ በሻህ ውረድ ሀብተ ወልድ ክሰፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ልባት የከንቲባ ተነህ በእንግሊዝ ጽያ መጥተው ሃበረ ሁ መንገድ ሁሉ ዞ አንደሠራችሁ አቶ በሻህ ውረድ ሀብተ ወልድ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አሽ አ ብንያም ወርቅነህ ዮሐንስ ቦሩ ተክለ ማርያም ወ ገብርኤል ኃ ቫዝማች ወልደ አማኑኤል አሰፋ ዮሴፍ ወርቅነህ ደስታ ወልደ ኣየሱስ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ሰንባብ ተክለ ጻደቅ መኩሪያ ዐጹ ዮሐንስና የኢትዮጵያ አንድነትአዲስ አበባ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ ዐጹ ቴዎድሮስና የኢትዮጵያ አንድነት አዲስ አበባ ተወልደ ትኩእ የኢትዮጵያ አንድነትና ኢጣልያ አዲስ አበባ ታደሰ ቴሌ ሳልቫኖ የአናብስት ምድር የኢትዮጵያ ሠራዊት የታሪክ ዘገባ ከ ዓዖ አዲስ አበባ ኮሞዶር ጣሰው ደስታ የኢትዮጵያ አንድነት ትዝታና ትግል ሃይ ፖይንት ኖርዝ ኖርዝ ካሮላይና ዓም ዶር አሰፋ ነጋሸ ተደብቆ የቆየው የኢሕአፓ ታሪከ ገጽታ ታኅሣሥ አምስተልፌን ብርሃነ መስቀል ረዳ ወልደ ሩፋኤል ሰፖሊስ የሰጠው ቃል ጳጉሜን ኃይሌ ፊዳ ኩማ ሰደኅንነት የሰጠው ታል ተድላ ዘዮሐንስ የኢትዮጵያ ታሪክ ከወልወል እስከጎንደ ዓ አዲስ አበባ ጃገማ ኪሉ የበጋው መብረቅ የሕይወት ታሪክ ፍቅረ ማርቆስ ደስታ አንደጻፈው ዴሠኮ ዎጮ ግንቦት ኅዳር አሰፋ ተድላ ሻቃ በልሁ አዲስ አበባ በ ዓፖም ሺፈራው መንገሻ የሻሠ በቀለ ወያ ታሪከ የትውልድ አርአዮ አዲስ አበባ ስንዱ ገብሩ የልቤ መጽሐፍ አዲስ አበባ ጳውሎስ ኛኞ ኢትዮጵያና የኢጣሊያ ጦርነት አዲስ አበባ መስከረም ዓም ጳውሎስ ኛኞኛ አጤ ምኒልከ አዱስ አበባ ዓም መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ የዘመን ታሪከ ትዝታዩ በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን መንግሥት አዲስ አበባ ጻሓፌ ትአዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪከ ዘነ ዘዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ አዲስ አበባ ዓም ማም ውድነህ አሉላ አባ ነጋ ታሪክዊ ልቦለድ ሜጀር ጄኔራል ነጋ ተገኝ የኢትዮጵያውያን የረጅም ዘመናት ትግልና የዘመናዊ ሠራዊት አመሠራረት ቶሮንቶ ካናዳ እአአ ገሪማ ታፈረ ዘብሔረ ጐንደር ጐንደሬ በጋሻው አዲስ አበባ ገሪማ ታፈረ አባ ታጠቅ ካሣ የቋራው አንበሳ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ አዲስ አበባ ደበበ ገብሩ ብርሃኑ ድንሄ ከወልወል እስከ ማይጨው አዲስ አበባ ሪ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አሰፋ ተድሳ ሻቃ በልሁ ደበበ ገብሩ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ ለንባብ ተከለ ጻደቅ መኩሪያነ ዐጹ ዮሐንስና የኢትዮጵያ አንድነትአዲስ አበባ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ ዐጹ ቴዎድሮስና የኢትዮጵያ አንድነት አዲስ እበባ ተወልደ ትኩእነ የኢትዮጵያ አንድነትና ኢጣልያ አዲስ አበባ ታደሰ ቴሴ ሳልቫኖ የአናብስት ምድር የኢትዮጵያ ሠራዊት የታሪከ ዘገባ ከ ዓም እዲስ አበባ ኮሞዶር ጣሰው ደስታነ የኢትዮጵያ አንድነት ትዝታና ትግል ሃይ ፖይንት ኖርዝ ኖርዝ ካሮላይና ዓም ዶር አሰፋ ነጋሸ ተደብቆ የቆየው የኢሕአፓ ታሪክ ገጽታ ታኅሣሥ ዐዐ አምስተልፌን ብርሃነ መስቀል ረዳ ወልደ ሩፋኤል ለፖሊስ የሰጠው ቃል ጳጉሜን ኃይሌ ፊዳ ኩማ ለደኅንነት የሰጠው ቃል ሰዐ ተድላ ዘዮሐንስ የኢትዮጵያ ታሪክ ከወልወል አስከጎንደር ግንቦት ኅዳር ዓም አዲስ አበባ ጃገማ ኬሉ የበጋው መብረቅ የሕይወት ታሪክ ፍቅረ ማርቆስ ደስታ አንደጻፈው አዲስ አበባ በ ዓፃ ሺፈራው መንገሻ የሻቃ በቀለ ወያ ታሪክ የትውልድ አርእይ አዲስ አበባ ስንዱ ገብሩ የልቤ መጽሐፍ አዲስ አበባ ጳውሎስ ኞኞ ኢትዮጵያና የኢጣሊያ ጦርነት አዲስ አበባ መስከረም ዓም ጳውሎስ ኛኞኛ አጤ ምኒልከ አዲስ አበባ ዓም መርስዔ ኅዘን ወልደ ቂርቆስ የዘመን ታሪከ ትዝታዩ በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን መንግሥት ኢዲስ አበባ ጻሓፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪክ ዘመነ ዘዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ አዳዲስ አበባ ዒም ማም ውድነህ አሉላ አባ ነጋ ታሪክዊ ልቦለድ ሜጀር ጄኔራል ነጋ ተገኝ የኢትዮጵያውያን የረጅም ዘመናት ትግልና የዘመናዊ ሠራዊት አመሠራረት ቶሮንቶ ካናዳ አአአ ገሪማ ታፈረ ዘብሔረ ጐንደር ጐንደሬ በጋሻው አዲስ እበባ ገሪማ ታፈረ አባ ታጠቅ ካሣ የቋራው አንበሳ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ አዲስ አበባ ብርሃኑ ድንቄ ከወልወል አስከ ማይጨው አዲስ አበባ ሙ ጥንታዊት ኢትዮጵያ አገራዊ የጀግኖች ማኀበር ማኀበረ ስማዕታት መዋፅያን አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መሠረታዊ ደገብ አዲስ አበባ ዓም በመቅደላ ታሪኩ ዓይኔ ጀግና አንድ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደጴጥሮስ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ቀኛዝማች ታደሰ ዘወልዴ ፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ አባመላ ፋ አዲስ አበባ አልቤርቶ ስባኪ ትርጉም በእምሻው ዓለማየሁ ኢትዮጵያ በኢጣልያ ፋሺስት የወረራ ዓመታት አዲስ አበባ በርቪህሂር የ ጄሂከዐክ ህቨፍ ፐከፎ ርርፍበርፎክልፐኘ ኮየርርፎበ ሂከፎ ከገዩፕክ ሃባክክ ዲዐ ለጎዩኩእዘጠ ልከሮፎቲዑ ክርርከ ርፎፍሃ ዐየ ቪርየበርኗ ክ ሃ ዚጸኣሃኮሮኩርፎሮነገር አ ለላሬሬክክ ኣላፍሬለላከ ር።