Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ስሰሱቹ ከዘመኑ በዉጩዙ ህገልፐፒር ቪኪጋዘዕክቨ ከፎህ በሚ መጽሒት የታተው ላቸው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በብልጣብልጥነት የሚያምን ትውልድ ነው የሚያሳዝነው አሁንም ለሥልጣን የሚጠራሩትና ያንኑ የጉልበት ዘዴ ይዘው የተነሁት የዚያው ትውልድ ሰዎች ናቸው ከተሳካላቸው በስድሳ ስድስት የጀመሩትን ትርምስ ለመቀጠል ቆርጠው ተነሥተዋል በአርባ ዓመታት ውስጥ ይህ በሥልጣንና በጉልበት የሰከረ ትውልድ በአካላዊ ጀግንነትም ሆነ በመንፈሳዊ ወኔ ያሳየው ነገር የለም እርስበርስ መገዳደልና ሌሎችንም ማጋደል ዋናውና ትልቁ ሥራው ሆኖ ቆይቶአል የሚያሳዝነው ይህ በሃምሳ አምስትና በሰባ አምስት የዕድሜ ክልል ውስጥ ያለው ከፍተኛ ትምህርት ለብለብ ከሆነ በኋላ የወጣቱ ማኅበራዌና ፖሊቲካዊ እንቅስቃሴ በደርግ ተቀጭቶ በወያኔ ተገንዞ ከተቀበረ በኋላ የመጣ በመሆኑ ለዕለት ጉርሱ ሲል በምንም ዓይነት የሎሌነት ተግባር ለማገልገል የተዘጋጀ ነው የጫት መግዣ ካገኘ ራሱንም ጭምር ማንንም ምንንም በምንም ዋጋ ለመሸጥ ዝግጁ ነው ይህንን የምታነቡ ሁሉ እንድትወያዩበት አጋብዛለሁ የይፋቱ ገበሬ የወሰነው ማለት ጅቡን ላለማበልጸግ ሲል ራሱን ለማደህየት የመረጠው በምን ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ቢሆን ነው።
ከግዚስብሔር ስሁሱም ፅዳት ደስጣቸወ መስፍን ጠስደ ማርያም ግገቦት ዓም አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ፍም ጎሃሩ ደላሃር መናፒሮጀ መይምጸጳለመናፒ የአገርን ህልውና ለመጠበቅ ከጠላት መከላከል ዋና ሥራ ሆኖ ሌላ ሥራ ሁሉ ተዘንግቶ ወይም ትኩረት ሳይሰጠው ቀርቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቷላቀር ሆነ የአገርን ህልውና መጠበቁ የነገሥታቱና የሕዝቡ ዋና ተግባር ሆኖ ምዕተዓመታት ተቆጠሩ ሕዝቡ ህልውናን የሚጠብቀውን ጀግንነትና አርበኝነት እያወደሰና እያሞገሰ እየሸለመና እያከበረ መኖርን ባህሉ አደረገ ይህ ባህል ጀግንነትና አርበኝነትን ማክበር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ሕዝብም እርስበርሱ የሚመዛዘንበትና የሚከባበርበት መለኪያ ሆኖት ቆየ ትዳርም ሆነ ንብረት ተሰሚነትም ሆነ የኃላፊነት ክብር መፍለቂያ ጀግንነትና አርበኝነት ነበሩ ዝይዳነክመዘሬሁ ከክዝቭዝ ካሣ ቴሦጽስገ ሲወጋ የፀጣውጡኘ የከገገሲዝኘ ኮር ሲጥቱበቡ በአሥራ ዝጠነኛው ምዕተዓመት ግን በኋላ አጴ ዮሐንስ የሆኑት አባ በዝብዝ ካሣ ይህንን የቆየውን የህልውና ሕግ ሽረውታል አንድ ጊዜ አይደለም ሁለት ጊዜ መጀመሪያ አጴ ቴዎድሮስን ክክ ትች ፍርሃትና መከሸፍ ሊወጋ የሚዓዘውን የአንግሊዝ ጦር ታችው ወደመቅደላ ሲጓዝ እያስተናገዱና መንገድ አየመ የአገርንና የሕዝብን ህልውና ደረጃ ዝቅ አድርገው የራሳቸውን የሥልጣን ሹመት ወይም የቴዎድሮስ ሎሌ በነበሩበት ጊዜ የተመኙትን ባለማግኘታቸው ቂም ይዘው ይሆናል በዝብዝ ካሣ ከአገር ህልውና ይልቅ ቅድሚያ የሰጡት ለሥልጣን እንደሆነ ሳይታለም በኢ ል መሚ ሆኖ የእንግሊዞች ዓላማ በኢትዮጵያና ኒተ ዯ ን ቹ ስለነበረ ኢጎዮልቱ ተርን በአጴ ቴዎድሮስ ላይ ብቻ የተቃጣ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ው ው ከዝብዝ ካሣ መቅጸሳነ ስብ የሚመበስውነ የስኀግቢዝ ቦር ሲሽኙ ዝብዝ ካሣ ንጉሠ ነገሥት ከሆኑም በኋላ ለእንግሊዞች ያደረባቸውን የውለታ ተገዢነት የግል አድርገው በመያዛቸውም ይሁን ወይም በመፍራት ኢጣልያንንና እንግሊዝን ላለማስቀየም መጣራቸው በብዙ መንገድ ይታያል በዚህም ምክንያት ለሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የብረት አጥር ሆነው የቆዩትን ጀግና ራስ ን የኢትዮጵያ ክፍል። በዚያን ጊዜ እኔ ልጅ ሆፔ ትምህርት ለአንጀራ» የሚባል ነገር ማንም አያውቅም ነበር እንደምገምተው በዚያን ዘመን ከዛሬው የዐሰጠ እኩልነት ነበር በደሀዎችና ሀብታሞች በሚባሉት መሀከል ሩቅ የሆነ ልዩነት አልነበረም አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ሮ ነ በአስተሳስብ የሚቀራረቡ የማኅበረሰቡ ክፍሎች ነበሩ ዛራ የሚታየው ዓይነት ልዩነት አልነበረም የደሀ ቤትና የሀብታም ቤት አይመሳሰሉም የደሀና የሀብታም ምግብ አይመሳሰሉም የደሀና የሀብታም ልብስ አይመሳሰሉምዛፊ ሀብታምና ደሀ አይጠራሩም ቢጠራሩም አይደማመጡም በጠብ እስቲገናኙ ድረስ እየጠበቁ በፍቅር አይገናኙም የመቀሌ ነዋሪዎች ለሀብታሞቹ መንደር የሰጡት ስም አፓርቴይድ የጊዜውን ሁኔታ የሚገልጸው ነው ኢትዮጵያ የዜጎች አገር ከመሆን ይልቅ ያላቸውና የሌላቸው መኖሪያ ያውም የግዴታ መኖሪያ እየሆነች ነው ወጣቶች በኢትዮጵያ ከመኖር ለመዳን የማይመርጡት አደጋ የላም አዳፍኔ ነጻነትን አከሸፈ እኩልነትን አከሸፈ ትምህርትንና አውቀትን ከማኅበራዊ ዓላማ ወደግለሰባዊ ዓላማ ለወጠ ወይም ግለሰቡን ከማኅበረሰቡ አስወጣው ማኅበረሰቡ ባዶ ቀፎ ሆነ የንቦቹ ንግሥት አዳፍኔ ሆነች ኢትዮጵያ የአገዛዙ ሹማምንት ቤት ሆናለች ኢትዮጵያ ከቤታቸው የተባረሩና ቤታቸውን በመልቀቅ ላይ ያሉ የዘጠና ሚልዮን ኢትዮጵያውያን እሾህ ሆናለች እሾሁን ከመንቀል ይልቅ ወደአሳት መሸሽ የኢትዮጵያውያን የኑሮ ግዴታ እየሆነ ነው እሾሁን ለመንቀል ከሚከፈለው ማናቸውም ዓይነት ዋጋ እሳት ውስጥ መኖሩ እንደሚጎዳ እያዩም ኢትዮጵያውያን እሳቱን እየመረጡ ነው በሕጋዊ ሥርዓት ለሕግ የማይገዙ ሙሉ ሥልጣን ያላቸው ሹሞችና ምንም የሕግ ከለላና መብት የሌላቸው ሰዎች አገራችን ት ቦታ ባይተዋር የሆኑበት ነው ስና ኢትዮጵያ የወሬ አገር አንድትሆን አድርጓታል አንደኛ እውነትን በማፈን ሁለተኛ ትምህርትንና እውቀትን በማፈን ሦስተኛ እውነት የሚሰራጭባቸውን መንገዶች ሁሉ በመዝጋት አራተኛ ውሸትን አያራቡ የሚያሰራጩ አፈ ጮሌዎችን በሎሌነት በማሳደር አምስተኛ አውቀት በኢትዮጵያ አእንዳይስፋፋ መጻሕፍት እንደልብ እንዳይታተሙና በርካሽ እንዳይሰራጩ በማድረግ ኢትዮጵያ የወሬ አገር ሆናለች አዳፍኔ የኢትዮጵያን ሕዝብ ለብዙ ምዕተዓመታት ሰንጎ ገዝቷል አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ስለዚህም የአዳፍኔ አገዛዝ ባህል የሆነውን ያህል የኢትዮጵያ ሕዝብ ወሬኛ መሆኑም ባህል ሆኗል ብዙ ሰዎች እንደሚናደዱና አካኪ ዘራፍ እንደሚሉ እርግጠኛ ነኝ ይህም ባህል ነው ማርክሳዊሌኒናዊ ነን የሚሉ ከሰሜን እሰከደቡብ ኢትዮጵያ የተውጣጡና የተለያዩ ቡድኖች በዓይነደረቅነትና በድንቁርና እርግጠኛነት በመድረክ ላይ እያረገረጉ ለብዙ ዓመታት ውሸትን በአደባባይ ሕዝብን ሲያወናብዱ ከማርክሲስትሌኒንስት ፖሊቲካ ጋር አፈር በልተዋል ነገር ግን በኢትዮጵያ ውሸት አይሞትም ገና የወያኔ ሠራዊት አዲስ አበባ እንደገባ ሁለት ዓይነ ደረቆችና በድንቁርናቸው የሚተማመኑ ወያኔዎች የታሪክ አውነትን ለማዛባት ራሳቸውን በአስተማሪነት ሾመው በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በራስ መኮንን አዳራሽ መምህራኑን ሰበሰቡ ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል በሚባለው ባህላዊ መመሪያ መሠረት ለዩኒቨርሲቲው መምህራን የኢትዮጵያን ታሪክ ለማስተማር ደፈሩ የኢትዮጵያ ታሪክ ከአንድ መቶ ዓመታት አንደማይበልጥ ተናገሩ ዋናው ዓላማቸው ግን የዩኒቨርሲቲውን የእውቀት ሥልጣን ለመግፈፍ በዚያ ውስጥ በአውቀታቸው ተመርጠው የገቡትን መምህራን ለማዋረድ ዩኒቨርሲቲውንና መምህራኑን በማዋረድ እውቀትን ለማዋረድና ጉልበትን ለማንገሥ ነበር ቅል ድንጋይን እንደሚሰብር በተግባር ለማሳየት ነበር አንድ የውጭ አገር ጸሐፊ በኢትዮጵያ ውስጥ የታሪክ ማስረጃ የሚባል ነገር ሁሉ ጠፍቶ በጣም ጠጣር በሆነ ድንጋይ ላይ የተጻፈው ብቻ ቀርቷል ይላል በኤርትራም ሆነ በትግራይ ወይም በሌሎች ቦታዎች በድንጋዮች ላይ ተጽፎና ተቀርጾ ስለቀረው ማስረጃ ሲናገር ነው ስለዚህም ድንጋይ ለድንጋይ አይናበብም ወይም አይነጋገርምና ነው እንጂ መረጃው በአጃቸው ነው የዩኒቨርሲቲው መምህራን ተቃውሞ አሰመሙ ማን ቢሰማ። ሆኖም ምን ጊዜም ቢሆን ለኢትዮጵያ ሕዝብ የእግዚአብሔር ተአምር ርቆት አያውቅም ሦስተኛ ምናልባት አዚህ ላይ አንድ ሌላ የመክሸፍ ምንጭ ልናመለክት ከኢትዮጵያ የተሻለ የፖሊቲካም ሆነ የኢኮኖሚ ሥርዓት ያለው አገር አልነበረምና ልምድ ለመቅሰምም ሆነ በውድድር ወደተሻለ ደረጃ ለመራመድ አልተቻለም ስለዚህ መክሸፍ የኢትዮጵያ ችግር ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ የአካባቢው ችግር ነበር ለማለት ይቻላል በኢትዮጵያ ከትውልድ ወደትውልድ የተላለፈውን ስናይ አገዛዙና ታሪክ ዘጋቢዎቹ ከአውነት ጋር ትውውቅም ጉርብትናም የላቸውም ሌላው ቀርቶ አንድ አገዛዝ ተሸሮ ሌላ በሚተካበት ጊዜ ትንሽ ቀዳዳን ፈጥሮ ቅሬታዎችን ለማሰማት አምብዛም ሙከራ አከይደረግም አንድ አገዛዝ ተሽሮ ወይም ተገልብጦ በሌላ ሲተካ ምንም አዲስ ነገር አይመጣም አንዳንዴ ማውገዝ ወይም መንቀፍ ቢሰማ በወደቀው ላይ እንጂ ባለው ላይ አይሰማም ስሕተቶችንና ጥፋቶችን እያነሥ የሚቀጥለው አገዛዝ የተሻለ የሚሆንበትን ዘዴ መወያየትና መክራክከር አልተለመደም ፍርሃት ጥቅምና የሹመት ምኞት አደንዝዞን በትክክል መገመት ያቅተናል መክሸፍ ክብር ሆኖ መክሸፍ ሹመት ሆኖ መክሸፍ ሀብት ሆኖ መክሸፍ ልማድ ሆኖ ባህል ሆኖ ጥበብ ሆነ በመክሸፍ ባህል ላይ እውነትን ለመጋረድ ቅኔ ተፈጠረ ቅኔ ከመክሸፍ የተገኘ ትርፍ ነው የኢትዮጵያ አእምሮ ሲሠለጥን የት እንደሚደርስ ቅኔ ትልቁና ዋናው ማስረጃ ነው የቤተ ሃይማኖት አ መርማሪ ኮሜሰዮን ቀ መበር ሆጃ ለድ ከሰድዎጅ ቦሥደ ደኛማቻ በወሎ ። ነዎቃ ነርያ በጣም ለሳሃነህኝና በላጋሪ የጃጀሆይ ሥሷማን ማብቃታን ሰሳድሐም ብምክርም ኋባውያፆ እንችል ይሆናል በኢትዮጵያ አካባቢ አንድም አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ትምህርት መክሸፉ ያንን የአእምሮ ክህሎት ድንክ አድርጎ ማስቀረቱ ነው ሥልጣን ክከክሸፈ ትምህርት ከከሸፈ ሥራ አርሻ ሸመና የቤት ግንባታ መገናኛና መመላለሻ ከከሸፈ ማኅበረሰቡ ከሸፈ ማለት ነው ከሁሉም የባሰው መክሸፍ በየዘርፉ ለምዕተዓመታት ሲካፄድ የነበረው መክሸፍ ሁሉ በአገዛዙና በምሁራኑ ተሸፍኖና ተጋርዶ ሳይታወቅ ከትውልድ ወደትውልድ መተላለፉ ነው ዛሬ በ ዓም በፖሊቲካ ረገድም ሆነ በኑሮ በኢኮኖሚ አብዛኛው የሠለጠነው ዓለም ክፍል ወደኅብረት ወደመጠቃለል እያሰበና እየሠራ ባለበት ዘመን በኢትዮጵያ የሚታየው በአገዛዙ የተደገፈ መበታተን የብዙ ዘመናት የመክሸፍ ውጤት ነው በዘመናችን ያለው አገዛዝ መክሸፍን እንደትልቅና ብርቅዬ ውርስ ተቀብሎት ወደመጨረሻው የጥፋት ደረጃ አድርሶታል የዘለቄታውን የአገር ጥቅም በመሻርና ጊዜያዊ የግል ጥቅምን በማራመድ ሁለንተናዊ መክሸፍ በአገሩ ላይ ተስፋፍቷል ይህንን በጣም ሰፊና አደገኛ ተግባር እዚህ ለመዘርዘር ያስቸግራል አገዛዙ የመክሸፍ ሥርዓትን ማዘጋጀቱ ራሱ የመክሸፍ አዘቅት ነው ይህ እርምጃ በአገዛዙ በኩል እንደሚከናወን የመክሸፍ ውርስ ብናየው የዘመኑ ትውልድም አገዛዙን ተከትሎ ጭልጥ ብሎ መጓዙ በማኅበረሰቡ በኩል የሚተላለፈውን የመክሸፍ ውርስ የሚያመለክት አድርገን ልናየው የምንችል ይመስለኛል ለመክሸፋችን ኃላፊነቱ የአገዛዙ ብቻ ሳይሆን የተቀባዩና በሥራ ላይ የሚያውለው ሕዝብም ጭምር ነው ኃላፊነቱን ከሕዝቡ ለማስወረድ መሞከር እንደተለመደው መክሸፍን ማራመድ ይሆናል ዋናውና ትልቁ የማኅበረሰቡ መክሸፍ የሚታየው በአዲሱ ትውልድ ላይ ነው የአባቶቹንና የእናቶቹን ቁስል እያሸና እየፋቀ አንዲተክዝ በኢትዮጵያዊነቱ መንፈሱን ከማጠንከር ይልቅ ጎሣውን እያሰበ እንዲያፍር እየሆነ ነው ለዜግነት መብቱ አንዳይታገልና ድምጹን በኢትዮጵያዊነት እንዳያሰማ የሻረ ቁስል እያክኩ ለግል ዓላማ መግቢይቀዳዳ በሚፈልጉ ሰዎች ይማረካሉ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ እውነቱን በሕሰት ጭቃ እያቦኩ የጎሣዎችን ታሪክ ያጎድፋሉ የአጴጹ ኃይለ ሥላሴን አገዛዝ አማራ የሚባል ጎሣ ይመራው ነበር ማንም ለማጣራት አይፈልግም እንዲ እንዲያው ብዙም ሳልጨነቅ ትግሬውን አቶ አበበ ረታን ኤርትራዊውን ቢትወደድ አስፍሐን ኦሮሞውን አቶ ይልማ ዴሬሳንና ምክትላቸውን አቶ ቡልቻ ደመቅሳን ወላይታውን አቶ ምናሴ ለማን መቁጠር እችላለሁ በአጴ ኃይለ ሥላሴ ዘመን የእነዚህ ሰዎች ሁሉ ሥልጣን ቀላል አልበ ጹው ዘመን በኋላ በመጡት የወጠጤ አገዛዞች ልዩነት በጣም ጎላና አገዛዙ ጎሣንና ዜግነትን እያጋጨ ሆን ብሎ ዜግነትን እያዳከመ ጎሣን ያጠነክራል ብዙ ወጣቶችም ቀስ እያሉ ወላጆቻቸው ተሸክመውት የነበረው የግፍ ቀንበር ይሰማቸው ። ይህ የሕዝብ ጉድለት ሳይሆን የአገዛዙ ተንኮል የፈጠረው ችግር ነው የዜግነት ፅሶላው ስያሜው ኢትዮጵያዊነት ነው እንጂ ኢትዮጵያዊ አይደለሁም አይደለሁም ትግሬ ነኝ ኦሮሞ ነኝ እንጂ ኢትዮጵያዊ እየተባለ በጎሠኞች ኅብሂት ላይ የተመሠረተው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ሥርዓት በሰከነና በጥልቅ ጥናት መሠረቱን ለማግኘት አልተሞከረም ቀደም ሲል እንደጠቀስሁት በጎሣዎች መሀከል ወይም በተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች መሀከል የሚከሰት መናናቅ በአንድ አቅጣጫ ብቻ እንዲታይ የሚፈልጉ ሰዎች አሉ መናናቅ የሚታየው በተለያየ ቋንቋ ተናጋሪዎች መሀከል ብቻ አይደለም በእያንዳንዱ ቋንቋ ተናጋሪ ኅብረተሰብ ውስጥ መናናቅ ኔለ እንዲህ ዓይነቱን ስሜት የማራባት ፍላጎት የለኝም እንጂ ብዙ ምሳሌዎችን መጥቀስ ይቻላል ለምሳሌ በአማርኛ ተናጋሪዎች መሀከል የመንዜዎች ቂልነት የጎጃሜዎች ቡዳነት ሰዎች ሲፈለግ ለቀልድ ሲፈለግ ለማሳነስ ሲጠቀሙበት የነበረ ነው የትም ተወለድ አንኮበር አደግ የሚባለውም ያው ነው እንዲሁም ስለጉራግኛ ተናጋሪዎች ብዙ ይባላል እንዲህ ዓይነቱ ነገር በሌሎች አገሮችም እፄ እንኳን በደንብ የማውቀው በህንድ ስለሲኮች መቀለጃነት በአሜሪካም ስለቴክሳኖች የሚነገረው ቀልድ ሁሉ አንዱ ባንዱ ሲስቅ ጀምበር ጥልቅ ዓይነት ነገር ሞልቷል የመረረና አብሮ መብላትንና መጋባትን የሚያግድ ንቀት ቀደም ሲል የተነጋገርነው ነው በዚህ ጉዳይ ላይ አንዳንድ ስሞችን እየጠቀሱ ማስረዳት ይቻል ነበር ግን አስፈላጊ አይመስለኝም ፍሬ ነገሩ መናናቅ በተለያዩ ቋንቋዎች ተናጋሪዎች መሀከል ብቻ ሳይሆን በአንድ ቋንቋ ተናጋሪዎች ውስጥም መኖሩን ማወቅ ነው የማኅበረሰብና የታሪክ ሊቃውንቱ ያልዳሰሱት ሌላ ትልቅና ዋና ጥያቄ ሰዎች በማናቸውም ምክንያት በውስጣቸው ያለውን ማኅበራዊ ቅራኔ አገዛዙ በተለያዩ ሰዎች ላይ ከሚያደርሰው ግፍ ለይቶ ለማየትና ለማስረዳት አለመቻል የትምህርቱን መክሸፍ ብቻ ሳይሆን በምኑም በምኑም እያዳለጠን የምንወድቅ መሆናችንን የሚያሳይ ነው በዘመናችን ትልቁ የማኅበረሰባዊና የፖሊቲካ ችግር የሆነው ማኅበረሰባዊ ግፍን ተንተርሶ ለመጣው ችግር መፍትሔ ማግኘት አለመቻላችን ነው በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የሰፈነውን የማሰብ ክሽፈት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል ይህንን እውነት ለማስረዳት ወደመላምት አንገባም ኤርትራ ግዙፍ ማስረጃ ነች በኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩት አገዛዞች ሁሉ በኤርትራ ላይ በደል ፈጽመዋል ቢባል አንደኛ በደል የተባለውን ማጣራትና አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ መፈጸሙን ማረጋገጥ ያዥ ለኩ ቸቸ ባብዕ ም ልጋል ሁለተኛ ትክክለኛውን ችግሩ ሁሉ ከአገዛዝ ጋር የተያያዘ መሆኑ ኖ እያለ በሰዎች ላይ መላከኩ ቀላልና ብዙ ማሰብን የማይጠደት ሆኖ ተገኝቷል የአጴ ኃይለ ሥላሴና የደርግ አገዛዝ የአማራ ሆነው በመፈረጃቸው ውግዘቱ ሁሉ ያንን ቋንቋ በሚናገሩ ሰዎች ላይ ተወረወረ አስተሳሰቡ ቀላል በመሆኑ ዛሬም የወያኔን አገዛዝ የትግሬ አገዛዝ የሚያደርጉት አሉ የአጹ ኃይለ ሥላሴንና የደርግን አገዛዝ ከአማርኛ ተናጋሪው ጋር የሚያያይዙት በነዚህ አከገዛዞች አማርኛ ተናጋሪዎች ደልቷቸውና ተመችቷቸው የቋንቋው ተናጋሪዎች ሁሉ በገዢው መደብ ውስጥ የተጠቀለሉ አድርገው ይመለከቷቸዋል እንዲሁም ወያኔን ከትግሬ የማይለዩና አ ፊዎችን ሁሉ የገዢው መደብ አካል ያደርጓቸዋል ሁለቱም ነስ ውነቱ በጣም የራቁ ናቸው መ ከእውነቱ በ የራቁ ናቸው ከተዛባ አስተሳሰብ የለውጥ እንቅስቃሴዎች አጁ ኃይለ ሥላሴ ከኢጣልያ ወረራ በ ው በተነሠ እንቅስቃሴዎችና ሴራዎች ሳይደናግጡ ጅራ አፎም እንደማስጠንቀቂያ ሳይወስዲቸው በማሸነፋቸው ብቻ እየተኩራሩ የአገዛዛ ዘመናቸውን ገፉ ሌላው ቀርቶ ጃንሆይ ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ በፍርድ ቤት ያደረገውን ንግግር የሰሙት ቢሰሙትም ከቁምነገር የቆጠሩት አይመስለኝም በዘመናቸው ክሸራ የነቢትወደድ ነጋሽ ሴራ በደጃዝማች ገረሱ ዱኪ የነደጃዝማች ታክለ ሴራ ከሸፈ የነጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ የስዒረ መንግሥት ህር በዴኔራል መርዕድና በጄኔራል ከበደ ገብሬ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ የአጹ ኃይለ ሥላሴ አዳፍኔ ሥርዓት ጉልበተኛነቱን እያፈረጠመና የገነባውን ሁሉ እያፈረስ በክብር ቀጠለ በዓለም መንግሥታት ማኅበር የተወሰነ የኤርትራን የአብሮነት ፌዴሬሽን መንግሥት አስገኘ በኤርትራ የተፈጠረውን ማኅደረ ሥልጣን ወይም የፖሊቲካ ቤት ለማፍረስና ብቸኛ የማኅደረ ሥልጣን ባለቤት ለመሆን በመጓጓት የአብሮነት መንግሥቱን አፍርሰው ወደውኅደት ለወጡት አብሮነት ከውኅደት ጋር ከሸፈ ይህ የመክሸፍ ታሪክ ወደ ዓም ቀጥሎም ወደ ዓም አልደረሰም የሚል ሰው አለ። አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ምሪራፍ ያ መዎድም ከወላጆቻችን የተረከብነው የምዕራባውያን ኃይሎች ሀብትና ጉልበት አላቸው በጉልበት የማይችሉትን በገንዘብ እየገዙ በገንዘብ አልገዛ ያላቸውን በጉልበታቸው እየቀጠቀጡ ተገዢ ያደርጋሉ እነዚህ ምዕራባውያን ኃይሎች ኢትዮጵያን ኢላማ አድርገዋታልየልጆችዋን ኩራትና ክብር ኢላማ አድርገዋል ኩሩ ልጆችዋን መሸጦ ለማድረግ በገንዘብም በጉልበትም የተቻላቸውን ሁሉ እያደረጉ ነው ስለዚህም ኢትዮጵያ ተክዛለች ውርደትንና ከሰው በታች መታየትን የሚጸየፉ ደሀዎች ሆነው ክብራቸውን የሚያስከብሩ ኩሩዎች ያልተማሩ ቢሆኑም ከንኳን ይቺን የዝንብ ጠንጋራ አናውቃለን የሚሉ አዋቂዎች የመሣሪያ ብልጫ ላለው ጉልበተኛ እድ ያልሰጡ ጀግኖች በቱርኮች በአረቦችና በምዕራባውያን የቅኝ አገዛዝ ወጥመድ ውስጥ ያልገቡ ብልሆችና ጀግኖች እነዚህ ትውልዶች አልፈው ኢትዮጵያ ጫትና አንክርዳድ አበቀለች ስለዚህም ተክዛለች ዛሬም ሌሳ ቢቀር የኢትዮጵያን መተከዝ በማስተዋል የሚያዝነ የሚቆረቆሩ የሚበሳጩና የሚናደዱ ልጆች አሏት እነዚህ ሸለላ ቀረርቶና ፉከራ ዝፈን ከሆነ በኋላ የተወለዱ ልጆች ናቸውሽለላ ቀረርቶና ፉከራ የአገራቸውንና የወገናቸውን ክብርና ኩራት በሕይወታቸው ለመጠበቅ ጀግኖች በአደባባይ ለማኅበረሰብ ቃል ኪዳን የሟጪገቡበት ሥርዓት ነበር ዛሬ የክሸፈ ሥርዓት ነው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በዚህ ሥርዓት ስር ያደገው ትውልድ ቀረርቶ ሽለላና ፉከራ ሲሰማ ደሙ በግምባሩ ላይ ይፈላበታል ሆዱ የሸበርበታል ለተግባር ጥሪ መሆኑን ያውቃል ተግባርን ይናፍቃል ለተግባር ዝግጁ መሆኑን በአደባባይ ያበሥራል ለአገሩና ለወገኑ አለኝታ መሆኑን በቃል ኪዳነ ያረጋግጣል ወላጆቹና ዘመዶቹ ወዳጆቹና ጓደኞቹ ያከብሩታል ሚስቱ ወይም ወዳጁ ይኮሩበታል በዚህ ትውልድና ቀረርቶን ሽለላንና ፉከራን ወደዘፈን በለወጠው ትውልድ መሀከል ትልቅ ገደል አለ ከገደሉ ማዶ ሰውነት ኢትዮጵያዊነት ክብርንና ኩራትን ተጎናጽፈው በሙሉ ልብ አገሬ ወገፄ ብለው ከሞቱት ጋር በአንድነት ቆመዋል ከገደሉ ወዲህ ሰውነትና ኢትዮጵያዊነት ከስተውና ደብዝዘው ሙሉ ልብ በጥርጣሬ ተንፍሶ አገሬና ወገኔ የሚባለውንም ሀሳብና ስሜት በነገድና በጎሣ መንዝሮ የሚያይና ተበታትኖ ያለ ነው ከገደሉ ማዶ ከፋም ለማም ጠቀመም አልጠቀመም አገር አንድ ነው ወገን አንድ ነው ከገደሉ ወዲህ አገር ብዙ ነው ወገንም ብዙ ነው ከገደሉ ማዶ ባህል የነኑሮ መሠረት ነው የማንነት መገለጫ ነው ከገደሉ ወዲህ ባህል ሸቀጥ ነው ቅዱስና ክቡር የሆነ ነገር የለም ከገንዘብ በቀር ዶላር ከተገኘ ሁሉም ነገር ሰውም ጭምር የሚሸጥ ነው በነዚህ ታሪክ በፃዋፈረው ገደል ማዶ ለማዶ ሆነው አንዳይለያዩ ተቆቁራኝተው እንዳይፋቀሩ ባልነበሩበት የታሪክ ጠብ ተኮራርፈው ወደፊት እንዳይራመዱ ገደሉን መሻገር ተስኖአቸው ሳይቀራረቡ የሚተያዩ እንዲያውም ተፋጥጠው ገደሉን የሙጢኝ ያሉ ትውልዶች በማያውቁት ታሪክ ተተብትበው ወደኋላ አንጂ ወደፊት መራመድ የማይችሉ ትውልዶች በአእምሮ መንሸዋረር ባዕድን እንደዘመድ ዘመድን እንደባዕድ እንዲመለከቱ የተገደዱ ትውልዶች ራሳቸውን ሽባ አድርገው ችግሮቻቸውን ሁሉ ለመፍታት የፈረንጆችን እርዳታ የሚፈልጉ ትውልዶች ይህንን ፍጹም መክሸፍ ማየትና የተተበተቡበትን የከሸፈ የታሪክ ገመድ መለወጥ ያቃታቸው ትውልዶች ኢትዮጵያን የአፍሪካ መሳለቂያ አድርገዋታል አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ክክ ይቆ ፍርሃችና መከሸፍ ኢትዮጵያውያን ነን የሚሉ ሁሉ ኢትዮጵያውያን አይደለንም የሚሉ ሁሉ ስደተኞች ነን የሜሉ ሁሉ ለስደት ኮበኮቡ ሁሉ በከሸፈ ታሪክ እየነገዱ በከሸፈ ታሪክ እየተጣሉ ሰከሸፈ ኢትዮጵያዊነት አየተቆረቆሩ የከሸፈ አንደራ እየበሉ በከሸፈ ቀረርቶ ራሳቸውን አያታለሉ ስደት ሰወሬ ይመቻል አንዲሉ አሽከርነታቸውን መኳንንት በመምሰል ይሸፍናሉ አገራቸውን ጥለው ሄደው አገር እንዳለው ሰው በሰው አገር ሆነው እኔም አገር አለኝ የሚታይ በሩቁ» አያሉ ይዘፍናሉ በሩቁ የሚታይና እናቶቻቸው ሲሞቱ የማይቀብሩበት በአባቶቻቸው አግርብረት የማይገቡበት አገር እንግዲህ ስደት ለወሬ ይመቻል የሚባለው ይፄ ነው የቅርብ ታሪካቾን አስቲ የመጨረሻውን ዋናውን የኢትዮጵያን ታሪክ የውርደት ጥላሸት የቀባውን የቅርቡን ሁኔታችንን እናስታውስ በ ኢጣልያ እኛ በማናውቀው መንገድ በሰማይ በአውሮጵላን መጥታ የጋዝ መርዝ እየነሰነሰች የኢትዮጵያን ሠራዊት ከጥቅም ውጭ አደረገችው ይህንንም ተከትሎ የኢጣልያ ወታደሮች ኢትዮጵያውያንን በእርግጫ እያሉ ለብዙ ሺህ ዓመታት ሲጋገር የቆየውን ኩራታቸውንና ክብራቸውን ከውስጣቸው አንጠፍጥፈው አስወጡባቸው በዚህም የተነሣ በ ዓም በኢትዮጵያውያን ነፍስ ውስጥ ሠርጾ የገባ የፈረንጅ አምላኪነት ተጀመረ በአፍጢሙ የተደፋው ኩራትና ክብር እስከዛሬም ቀና የሚያደርገውን ትውልድ ሆነ መሪ አላገኘም መጥፎ ዓይነት መክሸፍ ብቻ ሳይሆን መክሸፍን የሚያመርት ኃይል ከውስጣችን ይፈልቅ ጀመር እንዴት የኢትዮጵያውያን ኩራትና ክብር በአፍጢሙ እንደተደፋ በትክክልና በዝርዝር ለማወቅና ለማሳወቅ የሚፈልጉ የአእምሮ ሰዎች ለመሆን ዝንባሌ ያላቸው ወጣቶች ሁሉ በጃቸው ሁሉ በደጃቸው ነው አዲስ ዘመንንና ኢትዮፕያን ፄራልድ ጋዜጦችን ይዘው ፕሮፓጋንዳውን ትቶው ሁነቶችን ብቻ እየነተሉ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ አውጥተው ሌሎች ምንጮችን ማመሳከሪያ እያደረጉ በተለያዩ መስኮች በትምህርት በልማት ተቋሞች በጦር ኃይሎች በውጭ ጉዳይ በአፍሪካ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በዓለም ላይ የነበራትን ደረጃ በትክክል ለመረዳት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አልጠራጠርም በዚያን ጊዜ ኢትዮጵያውያን የአሜሪካ ዜጋ ለመሆን ፍላጎት ስላልነበራቸው ጥቂት አርመኖችና ግሪኮች በኢትዮጵያ ድርሻ ይጠቀሙ ነበር የትም አገር ለመፄድ ለኢትዮጵያውያን በሩ ክፍት ነበር በአንዳንድ አገሮች ኢትዮጵያውያን ቪዛም አያስፈልጋቸውም ነበር የኢትዮጵያ ስም ገናናነትና የአ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ለአፍሪካ ሕዝቦች ነጻነት በብዙ በኩል ያበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ የአጹ ኃይለ ሥላሴ የብቻቸው ቁርጠኛነት የአፍሪካ አንድነትን ለመመሥረት ያስቻለ መሆኑን በራስ መተማመን ላልተፈጠረባቸው ኩራትና ክብር ከውስጣቸው ተራግፎ ለቀለላቸው የወያኔ መሪዎች የበለጠ የሚያቀላቸው መስሎ ስለታያቸው ለሌላና ለማይገባው ሰው በአዲስ አበባ ውስጥ ሐውልት እንዲሠራ አደረጉ ደርግ የአ ኃይለ ሥላሴን ባለሥልጣኖች ሁሉ ስለጨረሳቸው ትክክለኛው መረጃ በይፋና በሙሉ ባይወጣም ከአልጂርያ እስከደቡብ አፍሪካ በኬንያና በዚምባብዌ ለአፍሪካውያን የነጻነት ትግል ኢትዮጵያ ያበረከተችው ገና በሙሉ ለታሪክ ማኅደር የደረሰ አይመስለኝም የመክሸፍ አባዜ ስለተጠናወተን ቀደም ያለው የሠራውን በኋላ የሚመጣው ያፈርስዋል ወይም ይደብቀዋል ታሪክን የአገርና የሕዝብ አድርጎ በመመልከት ፋንታ የግል በማድረግ ታሪክ ያለባሕርዩ እንዲያጥርና በሰው ዕድሜ እንዲለካ ይደረጋል ታሪክ የሚከሽፍበት አንዱ መንገድ ይህ ነው አዚህ ላይ ሌላ ዋናና በጣም ትልቅ ገና ወጌሻ ያልተገኘለት የታሪክ ስብራት ያጋጥመናል አስከአጹ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ድረስ ብቸኛና ዝነኛ አገር ነበረች በደርግ ዘመን በቀይና በነጭ ሽብር አረመኔያዊ ጭፍጨፋ የኢትዮጵያ ታሪካዊ የመንፈሳዊ የቅርስ ክምችት ተናደ ይህ ከመክሸፍ የባሰ መራቆት ነው በእኔ ግምት በደርግና በወያኔ የአገዛዝ ዘመኖች የተፈጸመው መክሸፍ በፋሺስት አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ኢጣልያ አሸናፊነት ከተፈጸመው መክሸፍ ጋር ሲወዳደር የባሰ ነው እንዴት። በአንጻሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ኩራትና ክብር ፈጽሞ ደብዛው አንዳይጠፋ በዱር በገደሉ እየተዚጂዚሩ ኢትዮጵያዊ አልበገር ባይነትን ለፋሺስት ኢጣልያና ለዓለም ያሳዩትን አርበኞችን ከስደተኞችና ከባንዶች በታች በማድረግ ፋሺስት ኢጣልያ ያደቀቀችውን የኢትዮጵያውያንን የመንፈስ ኃይል የስደተኛው የአጁ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ይበልጥ አደቀቀው ይህ የእኔና ተከታታይ ትውልዶች ያለፍንበት የከሸፈ ታሪክ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፋሺስት ኢጣልያ ድል አድራጊነት ቀንበር ገና ያልተላቀቀ መሆኑን ያረጋግጣል ስደተኞችና ባንዶች የኢትዮጵያን ሕዝብ የገዙበት ዘመን ነው ሦስተኛ ተከታትለው ሥልጣን የያዙት የደርግና የወያኔ አገዛዞች ናቸው ሁለቱንም በእውቀትና በትምህርት ስንመዝናቸው ገለባ ናቸው በዚህም አያበቃም ዋናውና ክፉው ነገር ገለባነትን ባህልና ሥርዓት አድርገሙ በወጣዖዕ ላይ መጫናቸው ነው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ቀድሞውንም ደርግና ወያኔ መሠረታቸው ወጣቱ ነበር የተማሩትና ለሥልጣን የጓጉት ወጣቶች ገና ያልተማሩትን ሠራዊታቸው አድርገው መንበሩ ላይ ለመውጣት ትግል ሲጀምሩ መጀመሪያ በወታደሩ ቀጥሎም በወያኔ ተቀደሙ የተሸነፉት እንደአጴጁ ኃይለ ሥላሴ ስደትን የሙጢኝ ብለዋል የዚህ የአደገኛ መክሸፍ ውጤት ኢትዮጵያን ወደጋላ እየገፋና እያደበዘዘ ኢትዮጵያዊነትን በመደፍጠጥና ሌላ ሌላወን ወደላይ በማውጣትና በማድመቅ የመክሸፉን ጉዞ እያፋጠነና እያጠናከረ ነው ይህንን ማንም ለማመን አንደማይፈልግ ይገባኛል ማመን የሚያስቸግርበትም ምክንያት ራስን ወደመውቀስና ወደንስሐ ከግለሰብ ወደአገር ወደዘለቄታዊ መሸጋገር ግዴታ ስለሚሆን ነው የዘመናዊው መክሸፍ ምንጭ የሆነው አብዛኛው ከአርባ ዓመት በላይ ዕድሜ ያለውና የተማረ የሚባለው ትውልድ ስለንስሐ አያስብምበጥፋቱ ደንድኗል እንዲያውም ለአገሩና ለወገኑ ከፍተኛ መስዋአት የከፈለ ብዙ ሰማዕታትን ያፈራና ሳይሳካለት ቀርቶ ከፖሊቲካው መድረክ የተገፋ በመሆነ እያላዘነ ታሪክን በተቃራኒው እያየ የሚኖር ነው ከአርባ ዓመታት በላይ የራሱን ውዳሴ እየደገመ የቆቐቆየ በመሆኑ ለመለወጥ የሚቸገር ትውልድ ነው ውሸት አይወልድም መጀመሪያ ሁፄታውን ለመረዳት የሚያስፈልጉ ጥያቄዎችን ሁሉ ለመጠየቅ የአእምሮና የመንፈስ ዝግጁነት ያስፈልጋል ከሁሉም በላይ እውነትን ከሚያስከትለው ድፍረት ጋር መቀበል ያሻል ይህ ቀላል አይደለም አውነትን ለመቀበል የሚያስቸግረው አንዱ ከባዱና ዋናው ስጋት ከኃላፊነት ጋር የተያያዘ ነው በመክሸፉ ውስጥ የነበሩ ሁሉ ኃላፊነትን ለመቀበልና ለምንጊዜም የመክሸፉን መንገድ መበረታታት ያስፈልጋቸዋል ከጊዜያዊ ከአፍአዊ ወደመሠረታዊ ለውጥ በቁርጠኛነት አውነትን ። እያንዳንዱ ኢትዮጵያዌ እነዚህን ሁለት ጥያቄዎች በጥሞና ቢያስብባቸውና ቢፈታቸው መክሸፍ ከውስጣችን ይወጣል ብዬ አምናለሁ መክሸፍ የምለው አንድ የተጀመረ ነገር ሳይጠናቀቅ ወይም ሳይሳካ እንቅፋት ገጥሞት መቀጠል ሳይችል ዓላማው ሲደናቀፍና በፊት ከነበረበት ምንም ያህል ወደፊት ሳይራመድ መቅረቱን ነው የእድገት የመሻሻል የመለወጥ ጉዞ መቋረጥን የሚያመለክት ነውበሌላ በኩል ደግሞ ታሪክ አብዛኛውን ጊዜ ከታችኛው ደረጃ ወደላይኛው ደረጃ የሚያደርስ ከተጎሳቆለ ኑሮ ወደተሻለ ኑሮ የሚያመጣውን ጉዞ የሚያመለክት የእድገት ጎዳና ሆኖ ይታያል አንዳንድ ጊዜ ግን አንዳንድ ሥልጣኔዎች ቶሎ ያብቡና ሳያፈሩ ተሎ ይደርቃሉ ደርቀው አይቀሩም ተፈጥሮ ቆሞ መቅረትን አይደግፍም ለውጥ ግዴታ ነው ወደተሻለ ደረጃ ካልተለወጡ ዐደባሰ ደረጃ መውረዱ የማይቀር ነው ወይም በሌላ አነጋገር አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ካላደጉና ካልተሻሻሉ ቋመሻገትና መበስበስ በስብሶ መፈራረስ ግዴታ ነው በኢትዮጵያ ታሪክ መክሸፍ ለብዙ ምዕተዓመታት ግዙፍ ቦታ የያዘ ይመስለኛል ነገር ግን በዚህ ጉዳይ ላይ እኔ የማውቀው አንድም ጥናት የለም አንድም ኢትዮጵያዊ የታሪክ ምሁር ይህንን ጉዳይ የነካ አላውቅም ይህ ራሱ ኢትዮጵያውያኑ የታሪክ ሊቃውንት ዓላማቸው ከኢትዮጵያ ውጭ መሆኑንወይም ታሪክን የሚያዩት እንደተረት መሆኑን ያመለክታል መነሻ የሌለው አቅጣጫ የሌለውና ዓላማ የሌለው አድርገው በጊዜ በታጠረ ብቅጥልቅ ውስጥ የሚነገር ተረት አድርገውታል ብዙም ወደኋላ ሳልፄድ ከእኔው ዕድሜ ልጾምር አጴ ኃይለ ሥላሴ የነገሥት በ ነው ከኢጣልያ ጋር ሲናቆሩ ሦስት ዓመታት ያህል ቆይተው ጦርነቱ ተጀመረ ማይጨው ዘክመቱና ወዲያው ተመለሱ ወዲያው ተሰደዱ አምስት ዓመታት በእአንግልጣር ቆዩ በ ዓም ተመለሱ ከኢጣልያ ወረራ በፊት የነበረውን እንጣለውና ከስደት ከተመለሱበት ብንጀምር የኢጣልያ ጦርነትና ወረራ ያስከተለው በኢትዮጵያ ሕዝብ ሳላይ የደረሰው ግፍና ጭፍጨፋ ውርደት በአርበኞች ላይ የደረሰው መከራና ስቃይ በአጹ ኃይለ ሥላሴ በራሳቸውና በቤተሰባቸው ላይ የደረሰው ውርደትና አንግልት የኢጣልያ ጦርነትና ወረራ ለአ ኃይለ ሥላሴና ለተከታዮቻቸው ለመሳፍንቱና ለመኳንንቱ ምን አስተማረ። አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ባጣው ሎቻሟጂዖዕፈጳው ፅቂይ ዜ ይሰጣለ ጳገ ሙታነ ያዕጨረሰዎጳ። መ የለው ምንም የለው የአንድ ሕዝብ የሥራ መ መዝገብ ነው ሥሪ ክሌለ መዝገቡ ምንም አያሳይም ባዶ ይሆናል የተከታታይ ዘመናት ሁኔታ ባዶ ይሆናል ከጥቂት ዓመታት በፊት መሳቂያ የነበረ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚደንት ነበረ አንድ ሰው የዚህን ሰው ታሪክ ጻፍሁ ብሎ አንድ ባዶ ወረቀቶች የተጠረዙበት መጽሐፍ አሳተመ መጽሐፉ ብዙ ገጾች ቢኖሩትም ከርአሱና በጸሐፊው ሰም በቀር አንድም ቃል አልነበረበትም አዘጋጁ የዚያ ታሪክ ሙሉ በሙሉ የከሸፈ መሆኑ ያደረገው ነበር ኑን ለማሳየት ፈልጎ ምንም ያልተመዘገበ ነገር መኖሩ ተነሣበላጠጣተኛ ተነሣተራበተጠማ አንደገና ያስብበት ታሪኩ ከበላጠጣተኛ የማያልፍ ሲሆን ወይም በላሳጠጣተኛ ብቻ ሲሆን መክሸፍ የማይታየው ሰው የትውልዶች መወራረስ ሩር ው የአንድ ሕዝብን የአንድ አገርን አድገትና መ ም አገር ቢሆን አብዛኛው ሰው የሚመኘውና «ለማው አድርጎ የሚመለከተው ይመስለኛል ወንድ ልጅ እንደአባቱ ሴት ልጅ ት አንደእናትዋ ወይም ልጅ ለእናትዋ ምጥ አስተማረች እያሉ በመተረት እየኖሩ እድገት አይመጣም እድገት ማለት ወንድ ልጅ ከአከባቱ የተሻለ ሴት ልጅ ከእናትዋ ኑሮ መሻገር ሲችሉ ነው ልጆች በእውቀት ከወላጆቻቸው እየተሻሉ ሲቀጥሉ አድገት ይሆናል በሌላ አነጋገር የኑሮ ችግር ከወላጆች ወደልዶች እየቀለለ ከንጂ እየከበደ እንዳይሄድ መጣር ነው እንዲያውም ከተቻለ ተግሩን ፈጽሞ ለማጥፋት መሞከር የተሻለ ይሆናል ከዚህ በታች ባለው በምስል አንድ የማኅ እድገት የሚታየው የትውልዶች መወራረስን የሚያሳይ ገው ሹለምሳሌ በአንድ መቶ ሃያ ዓመታት ውስጥ ስድስት ትውልዶች የይፈጠራሱ ብንል የመጀመሪያው ትውልድ የወረሰው ምንም ከዜሮ ይነሣል ሌሎቹ በተከታታይ በምስሉ ላይ እንደሚታየው ከመጀመሪያው ትውልድ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ኔኒ ፒተር አሳት ችር መሙ ቀጥለው የመጡት ሁሉ ከንድ ክምር እየተጨመረባቸው አድገዋል ይህም ተከታታይ ትውልዶች የየራሳቸውን አንድ ክምር አስተዋጽኦ እያበረከቱ የማኅበረሰቡን እውቀት አሳድ ማስት ነው ምስል አንድ ያማገፀራዊ እውፇታ ጳድሃታ የታፈያደ ጉውጳዶቸቻ ለሰታዎጽሉ አንድ ትውልድ ምንም ችግር እንደሚወርስና እንደሚቸገር ሳይታለም ፈር ቢሆን በቀላሉ እንየው የአንድ አገር የሕዝቡ ቁጥር አንድ መ ት ን ጽጆቦች የሉም ብለን በመገመጉኙ በአገሩ ውስጥ ያለው ሀብ ሦስት ለመቶ ይከፈላል ከአንድ ዓመት በኋላ ግን የሕዝቡ ቁጥር ሰው ከመቶ ቢጨምር አንድ መቶ ሦስት ስለሚሆኑ የን ስጠ ድርሻ በዚያው መጠን ይቀንሳል ሁኔታው በያመቱ ካል ኋ ካላደረገ የሚቀጥለው ትውልድ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ተ ርኛ ግ መከሸፍ የእያንዳንዱ ሰው ድርሻ እየቀነሰ ስለሚሄድ ሕዝቡ ወደደሀነት አዘቅት መንሸራተቱ ግዴታ ይሆናል ይህንን ሳይገነዘብ አሥር ዓመታት መቶ ዓመታት አንድ ሺህ ዓመታት የሚሜያሳልፍ ሕዝብ በሸርተቴቱ ታሪኩ ይጎዳል በመክሸፉ እየኮራና እያቅራራ ቁልቁቱን ይንደረደራል ውድቀት የተረጋገጠ የመክሸፍ ውጤት ይሆናል በምስል ሁለት በአጠቃላይ ማኅበራዊ እድገት ላይ እንደሚታየው ሀ ተብሎ በተሰየመው አገር ጥንት አንድ ትውልድ የሠራው ነገር በአገሩ ሕዝብ ታሪክ ሆኖ ይነገራል ከዚያ ጥንት ከነበረው ትውልድ በኋላ በተከታታይ የመጡት ሁሉ ምንም ነገር በአገሩ ላይ አልጨመሩም ስለዚህም ማኅበረሰቡ በደረቱ እየተሳበ የሚፄድቷኋላቀርነትንና ደሀነትን እየተወራረሰ የሚጓዝ ማኅበረሰብ ነው በአፍሪካም ሆነ በእስያ በደቡብ አሜሪካም ዛሬም እርቃናቸውን የሚሄዱ የጥንት አባቶቻቸው ከነበሩበት ያልወጡ ማኅበረሰቦች አሉ ሌሎች አገሮች ደግሞ በአንድ ዘመን በከፍተኛ የሥልጣኔ ደረጃ ላይ ደርሰው ብዙ ድንቅ የሚባሉ ሥራዎችንም ሠርተው አድገታቸው በመቋረጡ ቁልቁለቱን የወረዱና አሁንም በመውረድ ላይ ያሉ አገሮች አሉ አነዚህ በምስል ሁለት ለ የሚታየው ዓይነት የታሪክ ጉዞ ያላቸው ናቸው ዳገቱን ወጥተው ቁልቁለቱን የሚወርዱ። የሚል ልመና ባህላቸው አድርገው የሚኖሩ ናቸው ሥራን በንግግር ልማትን በልመና አውቀትን በድንቁርና ሕዝባዊ ስሜትን በጎሠኛነት እየተኩ ቁልቁለቱን የሚንደረደሩ ማኅበረሰቦች ናቸው አንድ የእንግሊዝ ጸሐፊ ይመስለኛል የሚከተለውን የተናገረው ባጀግኖች አያቶቻቸው የሚሸልሉ ሕዝቦች አንደድንች ናቸው የሚኮሩበት ሀብት ሁሉ ከመሬት በታች ነው ድንች ከላይ የሚታየው ቅጠሉ ነው ዋናው ፍሬው በመሬት ውስጥ ተቀብሮ የማይታይ ነው በምስል ሀና በምስል ለ መሀከል ያለው ልዩነት የደረጃ ሳይሆን የልምድ ነው በለ ያሉት ከበስተጀርባቸው የሚያኮራ ወሬ አላቸው እንጂ በሁኔታቸው በሀ ካሉት አምብዛም አይለዩም በሐ የሚታየው ምስል ከሌሎቹ ከሁለቱ በጣም የተለየ ነው እንደዚህ ያለው ሁኔታ የሚታይባቸው ማኅበረሰቦች የሚያሳዩት የእድገት አቅጣጫ ነው ከታች ጆምረው ወደላይ ከደሀነት ጀምረው ወደሀበታምነት ከደካማነት ጀምረው ወደኃይለኛነት አቀበቱን በመውጣት የሠለጠኑ ናቸው የሠለጠኑ ማለት ከሚያጋጥሟቸው ማናቸውንም ዓይነት ችግሮች ጋር አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በገብረት እየተጋፈጡ መፍትሔዎችን የሚያገኙላቸው ናቸው እንደዚህ ያሉት ማኅበረሰቦች የሚታወቁባቸው ዋና ዋና ነገሮች አውቀት ሥልጣኔ ሥራ ምርታማነትና ሀብት ናቸው ብዙዎች በሐ ደረጃ ውስጥ የገቡ አገሮች የዕለት ኑሮ የሚባለውን አሸንፈው ለሩቁ የሚተልሙ በስሜት ሳይሆን በአእምሮ የሚገዙ ነጻነት እውነት እውቀት ሲረጋገጡ አድገት አኩልነት ፍትሕና ብልጽግና እንደሚከተሉ የታመነ ው ከላይ የተመለከቱትን ሦስት በጣም የተለያዩ ምስሎች በመመልከት የከሸፈውንና ያልከሸፈውን ለመገንዘብ የሚያስቸግር አይመስለኝም በኋላ አንደምንመለከተው አንዳንዶች ብልጣብልጥ ለመሆን የሞከሩ ተቺዎች ታሪክን እንደባዶ ቅል አይተውት ታሪክ እንዴት ይከሽፋል የሚል ጥያቄ ሰንዝረዋል ታሪክ ጉዞ ላይ ያለ ባቡር ነው ባቡሩ ማኅበረሰቡን ይዞ ሲከሽፍ ጉዞው ይክሽፋል የአንድ ዓመት መክሸፍ ትምህርት ካልሆነ የአሥር ዓመት መክሸፍ ትምህርት ካልሆነ የመቶ ዓመትና የሺህ ዓመታት መክሸፍ ትምህርት ካልሆነ መክሸፍ ታሪክ ብቻ ሳይሆን ባህልም ይሆናል ብዙ ሰዎች ይህንን መረዳት ለምን እንዳቃታቸው አልገባኝም እንደሚመስለኝ ለመራቀቅ ሲፈልጉ ተጨባጭ ታሪክን ከረቂቅ ሀሳብ ለይተው ለማየት ባለመቻላቸው ነው ሁለትና ሁለት አራት ነው ሲባል ምንም ምንም በሌለበት በረቂቅ ሀሳብ ደረጃ ነው ሁለት እንቁላልና ሁለት ድንች አራት አይሆኑም የምንለው መሬት ወርደን በተጨባጭ ሁኔታ ስንናገር ው ። እያለ በዓለም በሙሉ ያስተጋባል አነዚህ ለኢትዮጵያ አፈር ማዳበሪይ ቆይተዋል በሕይወታቸው ክብር የለገሱንን የአባቶቻችንንና የ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ምሪራፍ ደዲገዖዮድቋያ ሀሷውና ንዳታታና ሰደድታፖኛንሦ ስደተኝነት ባንዳነት የኢትዮጵያን ህልውና እንደሚፈታተን ሁሉ ስደተኛነትም የኢትዮጵያን ህልውና ይፈትናል ልዩነቱ ባንዳነት ኢትዮጵያን ለማፈራረስና ለማጥፋት የሚፈልግ ሲሆን ስደተኛነት በዓላማም ይሁን በተግባር ኢትዮጵያን የማጥፋት አቅዋም የለውም ግን የኢትዮጵያን ህልውና የሚያሳሳ መሆኑ የማይካድ ሐቅ ነው ውሎ አድሮ ልማድ ሲሆን ግን ስደተኛነት የኢትዮጵያ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ መ ገች ፍርሃትና መክሸፍ ህልውና እያሳሳ አካላዊ ጉልበትም የአእምሮ ክህሎትም መንፈሳዊ ወኔም እየቀነሰ ሲፄድ የኢትዮጵያን ህልውና አደጋ ላይ እንደሚጥለው አያጠራጥርም ከማናቸውም ጊዜ የበለጠ ዛሬ ብዙ ኢትዮጵያውያን ሴጎትወንድ ሳይል በኢትዮጵያ ውስጥ ከመኖር ይልቅ የስደትን ኑሮ የመረጡበት ጊዜ ነው ሌላው ቀርቶ ትልልቅ ከተሞችን አይተው የማያውቁ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ የባላገር ሴቶች የቤት ሠራተኞች ለመሆን በየአረብ አገሩ አውሮጵላኖችን እየሞሉ ሲሄዱ ማየት የተለመደ የዕለት ተዕለት ትዕንት እየሆነ ነው ምናልባት ከስደተኞች ሁሉ ኢትዮጵያን የጎዳው የቤተ እሥራኤሎች ነው የቤተ እሥራኤሎች ስደት ሙልጭ ብሎ ከኢትዮጵያ መውጣት ኢትዮጵያን ምን ያህል አእንዳራቆታት እስካሁን ማንም አልተረዳም ተከታታይ የኢትዮጵያ አገዛዞች ገና አልገባቸውም ቤተ እሥራኤሎችም አልተረዱትም ቤተ እሥራኤሎች በሃይማኖት ልዩነት ምክንያት በክርስቲያኖች ወገኖቻቸው የሚደርስባቸው ንቀትና ማግለል ለከፋ ስደት እንደዳረጋቸው ገና አልተገነዘቡም በነጮች ይሁዲዎች በእሥራኤል የሚደርስባቸው በደል በጣም የከፋና የማይችሉት ይሆናል የቤተ እሥራኤል መሰደድ የኢትዮጵያን የታሪክ መሠረት ከንግሥተ ሳባና ከቀዳማዊ ምኒልክ ጆምሮ ያለውን የቅድመ ክርስትና የኢትዮጵያ ታሪክ ደምስሶና ባዶ አድርጎ አድርጎ አስቀርቶታል በኋላ ቀዳማዊ ምኒልክ የተባለው የሰሎሞንና የሳባ ልጅ አባቱን ለመጎብኘት በሄደበት ጊዜ ንጉሥ ሰሉሞን አንተ በዙፋኔ ላይ ትቀመጣለህ በእኔ ፋንታም ትነግሣለህ ሲለው የያኔው ኩሩ አበሻ ጌታዬ ሆይ እናቴንና አገሬን እተው ዘንድ አይቻለኝም የሚል መልስ ሰጠና ወደአገሩ ተመለሰ የዛሬዎቹ ቤተ እሥራኤሎች እናትም አገርም ሌሳ አለን ብለው በአውሮጵላን ሄዱ ዕጴጣጳያ ወረራ ኋ ታፈይም በደር። ልጅ አባቱን ለመጎብኘገ በዙፋጌሄ ላይ ትቀመጣለ የያኔው ኩሩ አበሻ ጌ አይቻለኝም የማ የዛሬዎቹ ቤተ አሥራኤ በአውሮጵላን ሄዱ ጴማሷያ ሠወረሪ የአገዛዝ ዘመኖች ኢትዮ በየትኛውም አህጉር አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ነ ሥ ሙ በስደተኛነት ያልገቡበት አገር ያለ አይመስለኝም ምናልባት እንደኢትዮጵያውያን አገሩን የሚወድ ሕዝብ የለም ይሆናል ያም ሆኖ ስደተኛነት የኢትዮጵያውያን አማራጭ ኑሮ ሆኖአል የዘንድሮው አዳፍኔ አገሪቱን እሾህ በእሾህ ከድርጎ መቆሚያ መቀመጫ በማሳጣቱ አገሪቱ ለኢትዮጵያ ወጣት የማትመች ሆናለች ስደት ከዋናዎቹ የመክሸፍ መገለጫዎች አንዱ ነው ስደት ሽሸት ነው ሽሸት የፍርፃት ክንፍ ነው በሕይወት ላይበነፍስ ላይ አደጋ ሲዘነዘር በሌሎች ላይ ያዩት አበሳና መከራ ወደራስ አየቀረበ ሲመጣ የተካበው ተስፋ ሁሉ ተንኮታኩቶ ሕይወትና ኑሮ ባዶ ጨለማ ሲሆንበት የኋለውንም ሆነ የፊቱንም ሳይመለከት መነሻውንና መድረሻውን ሳያመዛዝን አግሩን ተከትሎ ወደሚደርስበት መሄድ ነው በኢትዮጵያ ስደት የመክሸፍ መገለጫ መሆኑን ለመረዳት ስደትን ከባንዳነት ጋር ማነጻጸር ነው ስደተኛነትንና ባንዳነትን በሰፊው ያቀራረቡ ምናልባት አዜጁ ኃይለ ሥላሴ ሳይሆነ አይቀሩም የእሳቸውን መሰደድ ብዙ መኳንንት አልወደዱትም ነበርና ስደት ለሳቸው ቁስል ነበር እንደደጃዝማች ታክለ ወልደ ሐዋርያት ያሉ ከጊዜያቸው ቀድመው የተራመዱ ነበሩና ከእነዚህ ለመከላከል አጁ ኃይለ ሥላሴ ከባንዶች ጋር መቧደን ሳያስፈልጋቸው አልቀረም ይሆናል ባንዶች በኢጣልያ አሽከርነታቸው ያገኙት ሥልጠናም እንደሚያገለግላቸው ላይገምቱ አልቀሩም ይሆናል በመጀመሪያው ላይ እንደገለጽሁት በኢትዮጵያ ታሪክ መክሸፍ ያልታየበት አንድነገር ቢኖር የኢትዮጵያ ህልውና ነው ምናልባትም በፃያኛው ምዕተዓመት ኢትዮጵያን ያጋጠማት ፈተና የፋሺስት ኢጣልያ የኢትዮጵያን ህልውና ለመጀመሪያ ጊዜ በምር የፈተነበትና አርበኝነትን የፈጠረበት መሆኑ ይመስለኛል የኢትዮጵያን ህልውናና አርበኝነትን አጣምረን በአንድ በኩል በሌላ በኩል ደግሞ ባንዳነትንና ስደተኛነትን አነጻጽረን ማየት የምንገደድበት የታሪክ ሁኔታ ውስጥ ገብተናል የኢትዮጵያን የረጅም ጊዜ ታሪክ ልዩና አኩሪ የሚያደርገውንና ያልክሸፈውን የኢትዮጵያን ህልውና ለማስከበር የተፈጸመው ተጋድሎ አርበኝነት አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ነው አርበኝነት የኢትዮጵያን አኩሪ ታሪክ ለማስቀ ጠልና የአባቶቻቸውን ቃል ኪዳን ለመጠበቅ የተደረገ የቆራጥ ዜጎች የሞትሽረት ትግል ነው በአንጻሩ ባንዳነትና ስደተኛነት የመክሸፍ መገለጫዎች ይሆናሉ ባንዳነት ወይም ለኢጣልያ መገበር የአቡነ ጴጥሮስ ደም ሳይደርቅ ሊቀ ጳጳስ ጳጳስ እ ንቡረ ዕድ የፋሺስት ሎሌዎች ሆነው በአንድ ድምጽ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለፋሺስት ኢጣልያ በሰላም እንዲገዛ ሲሰብኩ ብሔራዊ መክሸፍ ፍጹም የሆነ ይመስላል አንግዲህ ሌላ ሌላው በገንዘብ እየተገዛ ቢያገለግል ምንም አያስደንቅም ራስ ደስታ ዳምጠውን ለኢጣልያ ያስረክበው የትግሬው ደጃዝማች ትክሉ መሸሻ ነው ደጃዝማቹ ለፈጸመው ጀብዱ ሊሬ የብር ልሻን የኢጣልያ ቅኝ ግዛት ከከብ የሚል ሽልማትም አግኝቷል አንዱና ዋናው የአገር ምሰሶ የነበረውና በትረ መንግሥቱን የጨበጠው ንጉሠ ነገሥት ሸሽቶ ሲሰደድ ሁለተኛውና ዋናው የአገር ምሰሶ የነበረው ጴጥሮስ በመትረየስ ተደብድቦ ሲሞት የተተካው ሊቀ ጳጳስ ለሙሶሊኒ ተገዙ እያለ ሲሰብክ ለኢትዮጵያ የቆሙላት በዱርና በገደሉ ተሰማርተው ሰንደቅ ዓላማዋን እያውለበለቡ የሚዋደቁላት አርበኞች ብቻ ነበሩ ቆይቶ ግን ስደተኛው ንጉሠ ነገሥት ከተመለሱና ሥልጣናቸውን ከአደላደሉ በኋላ አብዛኛዎቹ አርበኞች ኩራታቸውንና ክብራቸውን ተገፈው ሥልጣን ሁሉ ለባንዶችና ለስደተኞች ሆነ መንፈሳቸውን ያፈረጠሙ አስከመጨረሻው ባይነት ሲገፉ የሚያወላውሉት ለኢጣልያ እዛዋውን አየሰጡ ይገደላሉ ለምሳሌ ደጃዝማች አበራ ካሣ ከወንድማቸው ጋር እጅ ሰጥተው ታረዱኞ በአጠቃላይ ሲታይ መሳፍንቱና መኳንንቱ ። ላለክሠዕ ከርርከኒ አዳፍኔ ፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ ። የኢትዮጵያን ትጣ ከስምም መ አለመዎቹን ናር ለኢትዮጵያ ሕዝብ የተበረከተው አዲሱ ጎሣ ቅማንት ነው እየገዛ ቢደልልም አብዛኛው ሕዝብ ን በገንዘብ መነጋገሪያችን መክሸፍ ያላጋጠመው የኢትዮጵያ ህልውና ነው ጎሠኛነትና ባንዳነት የኢትዮጵያን ህልውና ሰሚፈታተኑ እክፀቢዕ ክርርከ ፀዐዐርሃ ዐ ፀፎያበፎ ደህዐዐሀ ዐዐ ዖዐሟ ሙ ዘዐሰ ልበ ፀ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ከትገይጾ የነበርው ዋና ባገጻ ደጃዝጣች ኃይሰ ሥሳሱ ጉገሳ አልተበገረለትም ለዚህም ዋናውና ተጨባጭ የሆነው ማስረጃ ለጎጃሙ ራስ ኃይሉ ሲከፍል የነበረው ገንዘብና በጎጃም የነበረው የአርበኞች ቁጥር አለመዛመድ ነው ምናልባት ኢጣልያ አሥር ዓመታት ያህል ቢቆይ የኢትዮጵያ ሕዘብ አልበገር ባይነት ይላላ ነበር ብሎ የአርበኞቹን ቁጥር መቀነስና የትጥቅ መፍታቱን መጨመር እንደማስረጃ ሊያቀርበው ፈልጎ ይሆናል በአልቤርቶ ስባኪ መረጃ መሠረት የተጎዱ ኢጣልያኖች እአአ ከ አስከ ድረስ አንድ መቶ ሰማንያ ስምንት ሺህ ይሆናሉ በዚያው ጊዜ ውስጥ የሞቱ አሥራ ስድስት ሺህ ሁለት መቶ አሥራ ሁለት ነበሩ ለኢጣልያ ይህ ቀላል የሚባል ጉዳት አልነበረም የኢጣልያ አገዛዝ በአምስት ዓመታት ውስጥ ተደላድሎ ለመግዛት እንዳልቻለ ያሳያል ነገር ግን በአለፉት ፃያ አራት ዓመታት የታየው የኢትዮጵያዊነት ጥንካሬ ኤርትራን ማስገንጠሉን ባያግድም በቀላሉሱ የሚገመት አይደለም ምናልባት ከአድዋ ጦርነት በኋላ የኢትዮጵያና የኢጣልያ ወሰን ሲከለል ኤርትራ ከኢትዮጵያ አለቤርቶ ስባኪ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ መውጣትዋን ያስታውስ ይሆናል አሁን ግን በገዛ ልጆችዋ ያውም በትግራይና በኤርትራ ልጆች። ባንዳ የምንለው ወገናችን የሆነ ኢትዮጵያዊ ወገኖቹን ሁሉ ከድቶ የጠላት መሣሪያ በመሆን ወገኖቹን በተለያዩ መንገዶች በስለላ በማሳበቅ በአሽከርነት የባንዳ ሌላው ስሙ አስካሪ ነው በተዋጊነት የሚያገለግል ሎሌ ነው የባንዶቹን አስከፊና አሳፋሪ ታሪክ መርሳት በበዙ መንገድ ይጎዳል አንደኛ በሕይወት ያሉት ባንዶች እንዳይጸጸቱና ንስሐ አንዳይገቡ የያዙትንም እውነት እንዳያካፍሉንና ለሚቀጥለው ትውልድ ትምህርት የሚሆን ጸጸት እንዳይተው ማድረግ ነው ሁለተኛ የባንዳዎቹ ልጆች አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ከትግሬይ የነበኗሙ ሞና ባገጻ አልተበገረለትም ለዚህም ዋናውና ተጨባጭ የሆነው ማስረጃ ለጎጃሙ ራስ ኃይሉ ሲከፍል የነበረው ገንዘብና በጎጃም የነበረው የአርበኛች ቁጥር አለመዛመድ ነው ምናልባት ኢጣልያ አሥር ዓመታት ያህል ቢቆይ የኢትዮጵያ ሕዘብ አልበገር ባይነት ይላላ ነበር ብሎ የከርበኞቹን ቁጥር መቀነስና የትጥቅ መፍታቱን መጨመር አንደማስረሻ ሊያቀርበው ፈልጎ ይሆናል በአልቤርቶ ስባኪ መረጃ መሠረት የተጎዱ ኢጣልያኖች እአአ ከ አስከ ድረስ ከንድ መቶ ሰማንያ ስምንት ሺህ ይሆናሉ በዚያው ጊዜ ውስጥ የሞቱ አሥራ ስድስት ሺህ ሁለት መቶ አሥራ ሁለት ነበሩ ለኢጣልያ ይህ ቀላል የሚባል ጉዳተ አልነበረም የኢጣልያ አገዛዝ በአምስት ዓመታት ውስጥ ተደላድሎ ለመግዛት አንዳልቻለ ያሳያል ነገር ግን በአለፉት ፃያ አራት ዓመታት የታየው የኢትዮጵያዊነት ጥንካሬ ኤርትራን ማስገንጠሉን ባያግድም በቀላሉ የሚገመት አይደለም ምናልባት ከከድዋ ጦርነት በኋላ ። ለምሳሌ የኢትዮጵያ ታሪክ ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች የተለየ ባለመሆኑ ከመቶ ዓመት አይበልጥም የሚባለው አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ የባንዶች ልጆች የፈጠሩት የሻቢያና የወያኔ ተረት ነውባንዳዎች ያልነበሩ የኤርትራና የትግራይ ሰዎች ይህንን የፈጠራ ታሪክ አይቀበሉትምምክንያቱም የብዙዎቹ አባቶች በኢትዮጵያዊነታቸው ኮርተው በአርበኝነት የሞቱ ወይም የተጎዱ ይሆናሉ የባንዶቹ ልጆችና የአርበኞቹ ልጆች ታሪክ አንድ ሊሆን አይችልም ስለዚህም የባንዶቹ ልጆች ሲያይሉ የአባቶቻቸውን የጎደፈ ታሪክ ለመደበቅ የአርበኞችንና የአገር ወዳዶችን ዜጎች ታሪክ ይደመስሱታል የባንዳዎች ልጆች ራሳቸውን ቀና ማድረግ የሚችሉት ሌላውን ኢትዮጵያዊ ሁሉ አንዲያውም አገሪቱን ጭምር በባንዳ ደረጃ ሲያወርዱ ብቻ ይመስላቸዋል በኢትዮጵያ የአርበኞች ታሪክ ያልተጻፈው ለዚህ ነው በአጴጹ ኃይለ ሥላሴ ከመን በስልጣን ላይ የወጡት ስደተኞችና ባንዶች የአርበኞችን ታሪክ መጻፍና አጉልቶ ማሳወቅ እነሱን የሚያሸማቅቃቸው ነበርና ምሥጢር አድርገውት አለፉ ከታሪክ ምሁራኑም ውስጥ ይህንን አስፈላጊ ሥራ አጥንቶና ተመራምሮ ሊያሳውቀን የደፈረ የለም ምናልባት ጠገራ ብር አላዩበትም ይሆናል እንዲያውም የየካቲት አሥራ ሁለትን አበሳ የጻፈልን ፈረንጅ ነው ኢትዮጵያውያን የታሪክ ባለሙያዎች አላሰቡትም በቅርቡ ደግሞ የአርበኞችን ታሪክ አንድ ፈረንጅ ሳይጽፍልን አይቀርም በአገር ውስጥ አቶ ታዴዎስ ታንቱ ከዚህም ከዚያም የአርበኞችን ታሪክ እየሰበሰበ የአንድ ሰው የብቻ ጥረት የሚፈቅድለትን ያህል በጋዜጣ እያወጣ ፃው ሞ አዶለፍ ፖርስላክ ተርጓሚ ተጫነ ጆብሬ መኮንን የሀበሻ ጀብዱ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ አዲስ አበባ ነ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ጨመ ው መ መ ትክክለኛውን ታሪክና እውነቱን በማወቅ ከአባቶቻቸው የክህደት ታሪክ ነጻ ወጥተው ከእፍረትና ከመሸማቀቅ ይድናሉ የቤተሰቦቻቸው የባንዳ ታሪክ በልባቸው ውስጥ አንደጦር ተሰክቶባቸው ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን አርበኞች ከነበሩት ጋር እያወዳደሩ ከሚያድርባቸው ጥላቻም ይድናሉ ከሁሉም በላይ ልጆቹ ራሳቸውን በመለወጥ የባንዶች አባቶቻቸውን ታሪክ ለመለወጥ መንገዱ ይከፈትላቸዋል የባንዶች አባቶቻቸውን ታሪክ ደብቀው ኑሮአከቸውን የሚቀጥሉ ሰዎች የራሳቸውን ታሪክ ከሁለት አማራጮች በአንዱ ውስጥ ያስገባሉ የባንዶች አባቶቻቸውን ታሪክ ደብቀጉ ሲያፍሩና ሲሸማቀቁ ይኖራሉ ወይም አውነቱን ተቀብለውት በነጻነት እየኖሩ የራሳቸውን ታሪክ ይኖራሉ የባንዶች ልጆች አንደኛ የልብ ውስጥ እፍረትና የመንፈስ መሸማቀቅ ያድርባቸውና ልበሙሉ ዜጋ መሆን ይሳናቸዋል በዚህም ምክንያት የኢትዮጵያን ታሪክ ለአነሱና ለአባቶቻቸው አንደሚመች እያደረጉ በመተርጎም የራሳቸውን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያንም ታሪክ ያበላሻሉ አያበላሹም ነው ለምሳሌ የኢትዮጵያ ታሪክ ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች የተለየ ባለመሆነ ከመቶ ዓመት አይበልጥም የሚባለው የባንዶች ልጆች ያልነበሩ የኤርት አይቀበሉትምምነ ኮርተው በአርበኝነ የባንዶቹ አይችልም ስለዘ የጎደፈ ታሪክ ለ ታሪክ ይደመስሱቷጋ የሚችሉት ሌላዐ ጭምር በባንዳ ደ የአርበኞች ታሪክ ቪክመን በስልጣን ታሪክ መጻፍና አ ምሥጢር አድርገ አስፈላጊ ሥራ አ ምናልባት ጠገራ አሥራ ሁለትን የታሪክ ባለሙ ያጸ ታሪክ አንድ ደጃ ታዴዎስ ታንቱ የአንድ ሰው የብ ነው አዶለፍ ፖርስላክ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የመንፈሳዊ መሪዎት የሚባሉትም ለጠላ ገብረዋል ከርስቲያኑም አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ባ ደጃዝማች ግርማቸው ይህንን ትዝብታቸውን በቅሬታ አስፍረዋል አንዱ ባንዳ ብላታ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ በሮማ ብርሃን ጋዜጣ ላይ የሚከተለውን ውዳሴ ፈ ሺስት ጽፈው ነበር ደምጹ ሷይጎፖጋባ ሰፅሩቅ ያሟዕማው ያዖኋሳማኑሌጴጳ መድፉ ወጳደ ቀኃድድ ነው። ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በዙፋናቸው ላይ ከተመለሱ በኋላ ብላታ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አርበኛነትን ካነሣን አንድ ከእውነተኛ ምንጭ ያገኘሁትን ታሪክ ልናገር በኢጣልያ ወረራ ዘመን አንድ አቶ ዮሐንስ ረምሀ የሚባሉ የትግራይ ሰው ከወይዘሮ ገነት ወልደ ገብርኤል ቤት ተከራይተው ይኖራሉ አቶ ዮሐንስ ቆንጆ ሚስት ያገቡና ቤታቸውን ወደጠጅ ቤት ይለውጡታል ተከራይተው የሚኖሩት በወይዘሮ ገነት ወልደ ገብርኤል ቤት ውስጥ ነው በዚህ ጠጅ ቤት ባንዶች ሁሉ እየገቡ ገበያው ደርቶላቸዋል ግን ለብዙ ወራት ለወይዘሮ ገነት የቤቱን ኪራይ አልከፈሉም ወይዘሮ ገነትም አልጠየቁም አንድ ቀን አቶ ዮሐንስ ወደወይዘሮ ገነት ቤት ሄደው የሚከተለውን ዓይነት ነገር ይነግሯቸዋል ታሪክሽን በደንብ አጥንቼአለሁ እኔ ግን ለአንቺ በሚስቴ እየነገድሁ ገንዘብ የምሰበስብ አእመስልሽ ይሆናል ሴትዮዋም ሚስቱ አይደሰችም አኔም የምሠራው ለአርበኞች መሣሪያ እየሰበሰብሁ ለማስተላለፍ ነው እስካሁን የቤቱን ኪራይ ያልክከፈልሁሽ በዚህ ምክንያት ነው ወደፊትም አልከፍልሽም እወቂው ይሏቸዋል ወይዘሮ ገነትም ሳያስቡት በአቶ ዮሐንስ ረምሐ መልማይነት የውስጥ አርበኛ ይሆናሉ ባንዳነት በአጹ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ክስደት ተመልሰው መንግሥት ሲያቋቁሙ በመጀመሪያ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ከሰጡት መመሪያዎች አንዱ በኢትዮጵያ ውስጥ በነበሩ ፋሺስት ኢጣልያኖችና ባንዶች ላይ ምንም የበቀል እርምጃ አንዳይወሰድባቸው መከልከል ነበር ይህን ትልቅ የመንፈስ ገናናነትን የሚያሳይ የምሕረትንና የይቅር ለአግዚአብሔር ባይነትን በበኩሌ እደግፈዋለሁ ነገር ግን የቂም አርምጃን መከልከል ፋሺስት ኢጣልያ ክፋሺስት የኢጣልያ ወታደሮችዋ ጋር ኢትዮጵያን መውረርዋንና በጋዝ ጭስ ጭምር የኢትዮጵያን ሕዝብ መጨፍጨፍዋን አይፍቀውም ለኢጣልያ የገበሩና አሽከርነት ያደሩ ወገኖች ባንዶቻ ሆነው በወገኖቻቸውና በአገራቸው ላይ የፈጸመሙዊዌቸውን አስነዋሪ አሳፋሪና ጎጂ ድርጊቶች ይቅርታ አይሰርዘውም ጊ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በአንድ በኩል አርበኞች አምስት ዓመታት በሙሉ በዱርና በገደል እየተንከራተቱ ሰንደቅ ዓላማቸውን ሳያሳጥፉ ሲዋንጉና የመጨረሻውን መስዋእትነት ሲከፍሉ ቆይተዋል የተዋጉለትና የሞቱለት ነጻነት ከተገኘ በላ ግን እነሱ ወደኋላ ተገፍተው በስደተኞችና በባንዶች መቀደማቸው አዲስ ሁኔታን ፈጠረ ይህ ሁኔታ አርበኝነት መክሸፉን የሚያመለክት ነው ከዚያም በላይ ባንዳነትና ስደተኛነት የሚያዋጣና የተሻለ ምርጫ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው አርበኝነት ከሽፎ ባንዳነትና ስደተኛነት ሲከበር የታሪክ መዘውር ተለወጠ ማለት ነው የሚከተለው ትውልድ ከአርበኝነት ይልቅ ባንዳነትንና ስደተኛነትን ይመርጣል ማለት ነው ዛሬ ይህንን እያየን ካልሆነ መክሸፍ እንደኢትዮጵያ ታሪክ የተሟላ መልአክት አልያዘም ማለት ነው ይህንን ገሀድ ነገር ከዚህ በላይ ለማስረዳት አልሞክርም የኢጣልያ ወራሪ ኃይል ከኢትዮጵያ ወጥቶ ከሄደ በኋላ ኢትዮጵያውያን የነበራቸው ኩራትና ክብር በይፋ የሚታይ ነበር ከልጅ እስከደቂቅ አንገቱን ከፍ አድርጎ በየትም ቦታና ጊዜ ኩራቱንና ክብሩን ይጠብቅ ነበር ደሀነት የኢትዮጵያዊነት መንፈስን አያጎድፈውም ወይም አይቀንሰውም ነበር ደሀ ሆኖ። ኝ ሰም ጳዳሃ ያሟያሳይ መፇብ ፖኝዶ ሕኔና ውዴ ጴዳጎናዳ ነው ደያምጋፖኘንው ከጥቂት ቀናት በኋላ ጃንሆይ ከንቲባ ዘውዴን ጠርተው የባንዳምዎቹን ሰነድ ብበል አሁን ሄደህ ለአባ ሐና ጂማና ለፊታውራሪ አስፋው ከበደ አስረክብ ተብለው ታዘዙ በዚያው ሌሊት ከእነርሱ ጋር ወደአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ሄደን ዘውዴ ገብረ ሕይወት የሕይወትግፁጣ ውረድኒ አዲስ አበባ ጊ ኖ ዝኒ ክጣሁ ጊ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መዛግብቱን በሙሉ አስረክቤ በዚያወ ሌሲት በካሚዮን ተጭነው ቤተ መንግሥት ተወሰዱ አንድ ፈረንጅ ስለማይጨው ዘመቻ በጻፈው ውስጥ አንድ አብቹ ስለሚባል የሰላሌ ጀግና ወጣት አንብቤ ከልቤ አልወጣ ኛል መረጃ ለማግኘት ሱሉልታ ተመላልሼ አልሆነልኝም ሰት ከደጃዝማች አበራ ካሣ ጋር ይቺ ጅ በመባል ማይጨው ዘምቶ የነበረው የሰላሌ ወጣት ይቺ ል ይታወቅ ነበር አብቹ ሊረሳ አይገባም አንድ ሰው ታሪኩን ጉልበት ካለቀ በኋላ ሆነና ቆፍሮ ማውጣት አለበት ዝኒ ከማሁ ጊ ዘዐ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ሚደ ሽች ጊኒ ተ ያ ምሪራፍ ጅ ዐመስፍ ጳንርደዲዮጵያ ታሪክስ ይ የፇረቡ ኙፖዶቻ ዴ ጮጮ ትችት አንድ የማዕርጉ በዛብህ ትችት የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም አዲሱ መክሸፍ እንደኢትዮጵያ ታሪክ የተባለው መጽሐፍ በኢትዮጵያ የስነ ጽሁፍ ታሪክ ፈረንጆች እንደሚሉት እንደ አንድ የቦምብ ፍንዳታ የሚታይ ኩነት ነው የመጽሐፉ ርፅስ አስደንጋጭ ከመሆኑም በላይ አዕምሮን የሚኮረኩር ነው ከዚያም አልፎ ርዕሱ ኢትዮጵያ ውለታ የከፈለችው ለአገራቸው ህልውናና ነዋነት ለተዋደቁት ጀግኖች አርበኞቿ ሳይሆን ለባንዶች ነው በሚለው ግጥም ታጅቧል በመጽሐፉ የፊት ሽፋን በኢጣሊያ ፋሽስት አውሬዎች አንገቱ ተቆርጦ ለመቀጣጫ የቀረበውና በመጽሐፉ ርዕስ የውስጥ ማስተዋወቂያ ገጽ እንዲሁም በመጽሐፉ መጨረሻ ገጾች የቀረቡት ፎቶግራፎች ሁሉ ሁለት አሳዛኝ ዕውነቶችን የሚገልፁ ናቸው አንደኛው ዕውነት የሰለጠኑና ክርስቲያኖች ናቸው የተባሉት የኢጣልያ ፋሸስቶች በዱር ከሚገኝ አውሬ ባላነሰ ጭካኔና በደመነብስ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የፈፀሙት ኢሰብአዊ ወንጀል ይቅር ይባል እንደሆን እንጂ ፈጽሞ ሊረሳ የማይገባ መሆኑን በጽናት የሚገልፅ ነው ሁለተኛው ፕሮፌሰር መስፍን ሊያሳስበን የሚፈልገው ፅውነት ደሞ አገራችን በነፃነት ባለፉት ተከታታይ ሰባ ዓመቶች የኖሩት ኢትዮጵያውያን እኛንም ጨምሮ በሕይወት ማዕርጉ በዛብህ በሰንደቅ ጋዜጣ ላይፌ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ እየኖርን ያለነው እነኛ ፎቶግራፎቻቸው በዚህ መጽሐፍ የሚታየው ። መጠጋታና ዱሳውም መስሰያም ኃፇዎዳደማዕን ያግፈናቻ ድምፅ ለፍነጋ ዖደሬዲቦዶኑጋ ድምጽ ዳናዕ ሐጋባምያፓ የዮሮ መመሪያቻ ፅሯድ ፅይ ጎቱፉዕ ነው ይሳ ፖሮፌሰር መሰፍ ደላሃራዊ ድቋመፇቻቻ ምሟቦዶቻ ፈነፎሟረ ማጋ ይሀጋን ሕጋሰዕዶይ ያውቃል ሰዚሀ በዐፊፖ ታሪክ የነገሥታትና የመሣፍንት የራሶች የቢትወደዶች ከዚያም ወረድ ብሎ የደጃዝማቾችና የፊታውራሪዎች ገድል ብቻ ሆኖ ሲነገርና ሲፃፍ በኖረበት አገር ታሪክ ለሚለው አከራካሪ ጽንሰ ፃሳብ አዲስ ትርጉም ይዞ ብቅ ማለቱ ፕሮፌሰር መስፍንን በታሪክ ምሁራን ሸንጎ የሚያስቀምጠው እንደሚሆን ማሰብ ይቻላል ታሪክ ይላል ጋሽ መስፍ የሕዝብ ተከታታይ ትውልዶች ሥራ ነው ትግ ነው ላፅተጋድሎ ነው እያንዳንዱ የቀደመው ትውልድ ኅብረቱን ንብረቱንና መብቱን በአጠቃላይ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ የአብሮ መኖር ሕልውናውን አረጋግጦ ለሚቀጥለው ትውልድ ያስተላለፈውንና ያስተላለፈበትን ሁኔታ ጭምር የሚገልጽ ቅርስ ነው ይላል ይህ ደግሞ የማርክሳውያንን የታሪክ ምሁራን ይመስለኛል ጋሽ መስፍንን በዚያ ባልጠረጥረውም ስለቃሉ ትርጉም የታሪክ ምሁራን ሊሟገቱበት የሚችሉ ቢሆንም በዚህ ጸሐፊ አስተያየት ታሪክ የሕዝብ ተከታታይ ትውልዶች ሥራ ነው የሚለው አባባል ዕውነት ከመሆኑም በላይ በሕዝብ አዕምሮ አዲስ አብዮታዊ ፅውቀትና አስተሳሰብ የሚያሰርጽ ስለሆነ የሚደነቅና የሚጠቅም ምሁራዊ አበርክቶ ነው ሌላው ከታሪክ ጋር በማያያዝ ፕሮፌሰር መስፍን ያነሳቸው አበይት ቁምነገሮች ስለታሪክ አፃፃፍና ስለታሪክ ትምህርት የሰጣቸው ሁለት አስተያየቶች ናቸው። ከዚያም አልፎ የኢትዮጵያን ታሪክ ለኢትዮጵያ ወጣቶች የሚያስተምረው ፈረንጅ ሁሉ የራሱን አገር ታሪክ ለራሱ አገር ልጆች አስተምሮ የማያውቅ ነው ይላል ፕሮፌሰር መስፍን ታሪክን የሚያጣምመው የጊዜ ርቀት ብቻ አይደለም አንዳንዴም የቦታ ርቀት ባዕድ ልምዶችና መመዘኛዎች ታሪክን ያጣምማሉ የሚለው ፕሮፌሰር መስፍን የጠቀሰው የአላን ኔቪን አስተያየት እኔም የምጋራው ሲሆን ጋሸ መስፍን ከፍ ብሎ ያቀረባቸውን ሙግቶች የሚያጠናክሩ ናቸው የመክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ ደራሲ ስለታሪክ እና ኢትዮጵያውያን ስለታሪክ ሊኖራቸው የሚገባውን ግንዛቤ ሲያጠቃልል አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የኢትዮጵያ ሕዝብም ሆነ ኢትዮጵያውያን የታሪክ ባለሙያዎች የታሪክ ስሜት እንዲኖረን ያሻል እኔ የታሪክ ስሜት የምሰው እያንዳንዱ በዛሬው ዘመን ውስጥ የሚኖር ኢትዮጵያዊ ተገንጥሎ ለብቻው የሚኖር ሳይሆን ቀድመው የነበሩ የብዙ ትውልዶች የልፋት የጥረትና የመስዋዕትነት ውጤት በመሆኑ ከበስተጀርባው የነዚህን ትውልዶች ቅርስ ሁሉ ተሸክሞ የቆመ መሆኑን እንዲያውቅ ያስፈልጋል የዛሬውም ትውልድ በበኩሉ የራሱን ቅርስ ጨምሮበት ለሚቀጥለው ትውልድ ማስተላለፍ የመንፈስ ግዴታ እንዳለበት ማወቅ ይገባዋል ይላል። አንድም በመረጃ እጥረት አሊያም በዘመናዊ ትምህርት የተካኑት ሰዎች ስለ ኢትዮጵያ ቀይደው ያበጁት አተረጓጎም ለጉሞ ስለሚይዛቸው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መፍ ችል ፍርኛችና መከሸፍ ፕሮፌሰር መስፍን ግን ከሁለት ሺሕ ዓመት በፊት አና በኋላ ያለችው ኢትዮጵያ በሥልጣኔ እና በኋለቀርነት ምን ትመስላለች የሚለውን አንስተው ይዳስሳሉ። ፕሮፌሰር መስፍንም የሚሉት የኢትዮጵየ ታሪክ ቁንጽል በኾነ መንገድ በመነገሩ ክሽፈት ኾኗል ነው እስኪ ነገራቸውን ለማስረገጥ እና በማስረጃ ለመጥቀስ ለትክክለኛ ታሪክ ትርጓሜ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የሰጡበትን ምፅራፍ እአንመልከት በተጨማሪም ኢትዮጵያዊ ታሪክ ማለት ምን ማለት እንደኾነ ያዩበትንም እንይ ትክክለኛ የታሪክ ትርጓሜ የሚሉትን እንዲህ ያስቀምጡታል ታሪክ የሕዝብ የተከታታይ ትውልዶች ሥራ ነው ኑሮ ነው ትግል ነው ተጋድሎ ነው እያንዳንዱ የቀደመው ትውልድ ኀኅብረቱን ንብረቱን እና መብቱን በአከጠቃላይ የአብሮ መኖር ሕልውናውን አረጋግጦ ለሚቀጥለው ትውልድ ያስተላልፈውንና ያስተላለፈበትን ኹኔታ ጭምር የሚገልጽ ቅርስ ነው ተከታዩ ትውልድ ከቀደመው ትውልድ የተረከበውንና ራሱ ደግሞ የጨመረውን እያካተተ የሚተርክ ዘገባ ነውር የኋለኛው ትውልድ ባለፉት ትውልዶች መስዋእትነት በተጣለው መሠረት ላይ የተሻለ የጠነከረ እና የበለጸገ ማኅበረሰብ ለማነጽ የሚያደርጉትን ጥረት ካለፈው ጋራ የሚያስተያይ መዝገብ ነው ትውልዶችን ከትውልዶች ጋራ የሚያስተሳስር እና የሚያገናኝ ሰንሰለት ነው ይህ የማያከራክር ሳይንሳዊ የኾነ አጥጋቢ ትርጓሜ ነው ይህን ካሉ በኋላ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ታሪክ ማለት ደግሞ እንዲህ ነው ይላሉ ለኢትዮጵያውያን ታሪክ ማለት ሁልጊዜም ከእግዚአብሔር ፈቃድ እና ፍቅር ወይም ጥላቻ ጋራ የተያያዘ ነው። ፕሮፌሰር ስርግው ሐብለሥላሴን ፕሮፌሰር ታደሰ ታምራትን እና ፕሮፌሰር መርዕድ ወልደአረጋይን እነዚህ ፕሮፌሰሮች በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የጻፉ እና ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ በተነሳ ቁጥር በቅድሚያ የሚጠቀሱ ሰዎች ናቸው ፕሮፌሰር መስፍንም የኢትዮጵያን ታሪክ ክሽፈት ሲዳስሱ በእነዚሁ ሊቃውንት ሥራዎች ላይ በመንተራስ ምን ዐይነት ኢትዮጵያ ነበር ያሳዩን። አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ነው ይላሉ። በቁም ትርጉሙ ኢምጋየር በውስጡ ሁለት ዓይነት ሥርዐትን የያዘ የፖለቲካ ድርጅት ነው አንዱ የቅኝ ገዢው ኢምፔሪያል አገር ስቱት በራስ አገር ላይ ያለው መንግሥት ሲኾን ሌላው ደግሞ በትኝ አገዛዙ ስር ባሉት ሕዝቦች ወይም ግዛቶች ላይ ያለው ነው ስለዚህ ከዚህ ትርጓሜ ተነስተን ስናየው ኢትዮጵያ በየትኛው ክፍለ ዘመን ነው ይህን ዐይነት አስተዳደር የነበራት የሚለውን ጥያቄ እንድናነሳ እንገደዳለን በእኔ አመለካከት ፕሮፌሰር መስፍን እነዚህ ትልልቅ ጽንሰ ሐሳብን ያዘሉ ቃላቶች በኢትዮጵያ ታሪክ ትንታኔ ውስጥ መቀመጣቸው ታሪክን በተዛባ መንገድ እንድንረዳው ምክንያት ይኾናል ማለታቸው አግባብነት ያለው ነው ተብሎ ቢወሰድ ሊቃውንቱን በግል ወደማጣጣል የሚሄድ ሳይኾን አሁን ያሉትም ኾኑ ወደፊት የሚመጡት የታሪክ ሊቃውንት መስመር እንዲያሲይዙት የሚያደርግ የማንቂያ ደወል እንጂ አንዳች የጥላቻ የማጣጣል መንፈስን ያዘለ አይደለም ፕሮፌሰር መስፍን ፕሮፌሰር ስርግውን በተሻለ ፅይታ ከጥቂት የፖለቲካ እና የእንግሊዝኛ ቃላት ችግር ውጭ አመስግነዋቸዋል እንዲያውም መጽሐፋቸው እና ጽሑፎቻቸው በአማርኛ ተተርጉመው ቢቀርቡ መልካም መና እንደሚኾነም ተናገረዋል። መመራመር የትም አያደርስም ኢትዮጵያ የተገለጠ እውነት አገር ነች ማለት እንችላለንፁ ይላሉ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ እንግዲህ ኢትዮጵያ እንደ አገርም ኾነ እንደ ሕብረ በተረጋገጠ እውነት ሳይንሳዊ በኾነ ላይ ካልተመሠረቶች ያልከሸፈ ታሪክ ባለቤት መኾን እንደምን ይቻላታል። መጽሐፉ ጥሩ አርታኢ ቢያገኘው ኖሮ የፕሮፌሰርን መልእክት በሚገባ የያዙትን ገጾች ብቻ በመምረጥ እንደ ፅቻ ፀመጽኀኃጋፍ መልክ ሳይኾን ሰፋ አና ጠንከር ያለ ፐርናል ጽሑፍ ይወጣው ነበር የዚህ ጽሑፍ ትኩረትም በተጠቀሱት ገጾች ላይ በተሳካ ኹኔታ ተላልፏ ብዬ በማስበው መልእክት ላይ ማነጣጠር ብቻ ነው ምናልባትም መጽሐፉን ማንበብ የሚፈልግ ሰው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ እነዚህን ገጾች ብቻ መርጦ ቢያነብ የፕሮፌሰሩን መልእክት በሚገባ ያገኘዋል እኔም ትኩረቴን እና ትንቅንቄን የማደርገው ከመጽሐፉ ዋነኛ ክፍል ጋር ብቻ ይኾናል መጽሸፍ እና ጴጉምቷቋዖ ያፖሇሮሬፅሰሮ መሰፍ ሪይታ የፕሮፌስር መስፍን የክሽፈት ትርጓሜ በሁለት ነጥቦች ላይ ያተኩራል አንደኛ አንድ የተጀመረ ነገር የታቀደለት ግብ ጋር ሳይደረስ መቅረት ሁለተኛ ጅማሮው ምንም እድገት ሳያሳይ እዚያው ባለበት እየተራመደ መቅረት በፕሮፌሰር መስፍን ትርጓሜ መክሸፍን የሚያስከስተው ሌላው ምክንያት የተፈጥሮ ሕግ ነው የመለወጥ የተፈጥሮ ሕግ ይህን የተፈጥሮ ሕግ እንዲህ ያስቀምጡታል ወደተሻለ ደረጃ ካልተለወጡ ወደባሰ ደረጃ መውረድ የማይቀር ነው ወይም በሌላ አነጋገር ካላደጉ አና ካልተሻሻሉ መሻገት እና መበስበስ በስብሶ መፈራረስ ግዴታ ነው ገጽ ይህ የክሽፈት ትርጓሜ ብዙዎቻችንን ሊያስማማ ይችላል በመቀጠል ፕሮፌሰር መክሸፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ከፍተኛ ሥፍራ እንዳለው ያስረግጣሉ ከዚህ የመክሸፍ ታሪክ የተረፈው ምናልባት ለአገር የመሞት ታሪክ ብቻ ሊኾን እንደሚችል ግምታቸውን ያስቀምጣሉ ስለዚህ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ሕልውናን የማስረገጥ ረጅም ልምድ እንዳለ ሌላው ነገር ሁሉ የሚከተለው ሕልውናን በማስረገጥ ላይ አንደኾነ ይናገራሉ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ሕልውናን ከማስረገጥ ባሻገር ያለውን የኢትዮጵያ የታሪክ ጉዞ ሙሉ ለሙሉ ለማለት በሚያስደፍር መልኩ ፕሮፌሰር መስፍን የከሸፈ ብለውታል ይህ የመጽሐፉ ክፍል ውበትም ኾነ የሐሳብ ጥራት ከማጣቱ የተነሳ ፕሮፌሰር መስፍን እንደልማዳቸው ከሥራቸው አረፍ ለማለት ለቡና ወደ ቶሞካ ጎራ ሲሉ ሌላ ሰው ጽፎ ያስቀመጠው ይመስላል የዚህ መጽሐፍ ክፍል መበላሸት አሳዛኝ የሚኾነው ፕሮፌሰር መስፍን ሊያስተላልፉ የፈለጉትን መልእክት በተገቢ አና ጠንካራ የመከራክሪያ ሐሳቦች አንዳይደገፉ በማድረጉ አና በዝባዝንኬ ዋናውን መልእክት እንዳያፍታቱ ጋሬጣ ኾኖ መገኘቱ ነው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በአካል የአፍሪካ ቀንድ ውስጥ ኢትዮጵያ የምትባል ፖለቲካዊ ግዛት ያላት አገር መኖሯን አልጠራጠርም በዚች ግዛት ውስጥ ግን በአንድ ዐይነት ወይም ቢያንስ በተቀራራቢ ምናባዊ ማሕበረሰብ ውስጥ በልክ ርዐጪበጠህክቨን የሚኖሩ ዜጎች አሉ ብዬ አፌን ሞልቼ ለመናገር ግን አልደፍርም ምናባዊ ማሕበረሰብ ስንል በአንድ ፖለቲካዊ ግዛት ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች ስለሚኖሩባት አገር ታሪክ ማንነት እና ፍፃሜ አንድ ዐይነትም አንኳን ባይኾን እጅግ ተቀራራቢ የኾነ ምስል መቅረጽ ሲችሉ ነው ምናባዊት ኢትዮጵያ ተፈጥራለች የምንለው ሲያዴ አበበ ተስፋዒዮን ጀሚላ እና አሌሮ ስለ ኢትዮጵያ አንድ ዐይነት ምስል ሲፈጠርላቸው ወይም ስለኢትዮጵያ ተቀራራቢ መግለጫ ሲሰጡን ነው ፖለቲካዊ ሕልውና አንድን ግዛት ከወራሪ በመከላከል እና አጠገብ ያለን አገርም ኾነ መንደር በውድም በግድም በማስገበር ይፈጠራል ይሠራል አገሮች ሁሉም የተገነቡት በዚህ ታሪካዊ አና ተፈጥሯዊ መንገድ ነው ከምናባዊ ማሕበረሰብ የሚወለደውን መንፈሳዊውን አንድ አገር ለመገንባት ግን ረጅም ውስብስብ እና አታካች የኾነውን ውስጣዊውን የፖለቲካ የባሕል ጉዞ መጓዝ ግድ ይላል ፕሮፌሰር መስፍን አሁንም አብዛኛው ተደጋጋሚው ትኩረታቸው እና ቁጭታቸው የሚያተኩረው ከውጭ ወደ ውስጥ በኢትዮጵያ ላይ ስለሚደረግ የዳር ድንበር ጥቃት ነው ለፕሮፌሰር መስፍን እና መሰሎቻቸው ዐይነት የኢትዮጵያ አማኞች የኢትዮጵያን ምናባዊ እና መንፈሳዊ ሕልውና እንዲጠይቁ መጠበቅ አንድን ዲያቁን የተገለጠውን እውነት እንዲጠይቅ የመጋበዝ ያህል ይኾንብኛል ፕሮፌሰር መስፍንን በዚህ ጉዳይ መሞገትም ኾነ ከፕሮፌሰር መስፍን ጋር በዚህ ጉዳይ መወቃቀስ ከዲያቆን ጋር ከመጨቃጨቅ ስለማይለያይ የሚበጀን ፕሮፌሰር መስፍን ስለ ክሽፈጎ የከፈቱልንን ተዋስዖ በመጠቀም ለምን ። የዘውዱን ሥርዓት እቃወማለሁ ይል የነበረውና ራሱን በግራ የፈረደው የተማሪው እንቅስቃሴም ወደብረት የአመፅ ትግል ሲያዘነብል ሃሳብ ለፃሳብ ብቻ የሚፋጭበት የአካዳሚክ ሕይወትና ጡንቻ አብረው አይፄዱም በማለት ፕሮፌሰሩ ስለተቃወሙ ከዚህ ጮርቃነት እስከዛሬ ያልወጡት ስማቸውን እንዳብጠለጠሉት አሉ እናም ይቺ በታምራትም ፕሮፌሰሩን የቀኝ ዘመም ፖለቲካ ጠላ ጠማቂ የማድረግ ነገር ምንጪ ከዚህ የተለየ አይደላም ባጭሩ ፕሮፌሰሩ በፅነ አቋማቸው የተነሳ ቀኝ ተብለው የተፈረጁበት ሁኔታ ግራ ዘመም ነኝ የሚለውን ኢትዮጵያዊ የዘፊትር ክሽፈት የሚያሳይ ዝብዛንኬ ነው ታምራት ባንድም ሆነ በሌላም መልኩ ስለመክሸፍ የኢትዮጵያ ምሁራን አውርተዋል ሲል በተማሪዎች ረብሸኝነት በጎሳ ነጻ አውጪነት እና የጎሳ ማህበራት ተሰባስበው ራሳቸውን የሸግግር መንግስት ስላሉበት ሁኔታ አለመሳካት የጻፉትን ከመስፍን የመክሸፍ ትንተና ጋር ማያያዙ አንዱ ከመጽሐፉ በኋላም አንኳ አንዴት መክሸፍ እንዳላባራ ማሳያ ነው ታምራት የጠቀሳቸው ምሁራን በአብዛኛው ከሽፎ ስላከሸፈ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ትውልድ መክሸፍን እንደሚፈልገው አድርጎ እንዲቀጥል ባለማድረጉ ስላለው ክሽፈት ካልሆነ በቀር ስለኢትዮጵያ ታሪክ ክሽፈት ጻፉተመራመሩ ለማለት አይቻልም እነዚህ በአብዛኛው ራሱ ታምራት ለሚለው የምናባዊት ኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አለመፈጠር ምክንያት ሆነው ከሽፈው ያከሸፉ ናቸውአንዴት ሆኖ በአፄ ሞት የኢሕአዴግ የሽግግር መንግስት ክሽፈት ከኢትዮጵዖሥ መክሸፍ ትንተና ጋር የሚያያዘው። ሌላው ሃተታ በማያንሰራራ ሁኔታ ይበልጥ እንድንከሽፍ ማጨናዓበር ነው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ምሪራሪፍያ ቦኑትምዶፇፖ ምም ር መግቢያ ስለትችቶቹ መናገር ግዴታ መስሎ ስለታየኝ ነው እንጂ ፍላጎቱ የለኝም በመሠረቱ በአንድ መጽሐፍ ላይ ትችት ለመስጠት ብቃቱ ያላቸው ሰዎች ደረሲውንም አንባቢውንም ለማስተማር የሚችሉ ናቸው በአሁነ ጊዜ በኢትዮጵያ የሚታየው ግን ፊደል የቆጠረ ሁሉ ማንኛውንም መጽሐፍ ለመተቸትና ከሱ ባልተሻሉ አድናቂዎቹ አበጀህ የኛ ልጅኑ ለመባል የሚጠብቅ ሞልቷል እነዚህ ሰዎች የሚተቹትን መጽሐፍ በጥንቃቄ ማንበብ አይጠበቅባቸውም ያልታደሉት አድናቂዎቻቸው ምንም ነገር ቢወረውሩላቸው እልል እያሉ የሚቀበሉ ናቸው እነዚህን ወጣቶች ለእነዚህ ሰዎች መተው ትክክል አይመስለኝምና ያንን በመጠኑም ቢሆን ሰመቋቋም ይጠቅማል በማለት ነው አንዳንዶች ተቺዎች በቅድሚያ የእኔን ጠባይ በማጥላላት እነሱ ለራሳቸው ተአማኒነት ለማግኘት ይጥራሉ ምናልባትም በቅድሚያ ማከሳክያቸውን ማዘጋኞደታቸው ይሆናል እኔ ትችቶችን መቀበል መቻሌን ለማሳየት አንድ የቆየ ምሳሌ በማስረጃነት አቀርባለሁ ሆኖም የእኔ ትችትን መቀበል ወይም አለመቀበል ዋጋ የለውም ትችቱ የማይረባ ከሆነ ይበልጥ የሚጎዳው ማኅበረሰቡን ነው በ ዓም አንድ ትንሽ ጽሑፍ ኢትዮጵያዊነት ልማት በኅብረት በሚል ርእስ አሳትሜ ነበር ዓላማዬ አብዮት የሚባለው ጎርፍ የኢትዮጵያን ሕዝብ ወደጥፋት እየመራው አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ትውልድ መክሸፍን እንደሚፈልገው አድርጎ እንዲቀጥል ባለማድረጉ ስላለው ክሽፈት ካልሆነ በቀር ስለኢትዮጵያ ታሪክ ክሽፈት ጻፉተመራመሩ ለማለት አይቻልም እነዚህ በአብዛኛው ራሱ ታምራት ለሚለው የምናባዊት ኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አለመፈጠር ምክንያት ሆነው ከሽፈው ያከሸፉ ናቸውአንዴት ሆኖ በእኔ ሞት የኢሕአዴግ የሽግግር መንግስት ክሽፈት ከኢትዮጵያ መክሸፍ ትንተና ጋር የሚያያዘውኢሕአክዴግ የሚባለው መጥትተ ወንበሩ ላይ ሲቀመጥ የኢትዮጵያ መክሸፍ የለየለት ሁኔታ ነው የተፈጠረው ኦነግ እና ወያኔ ሽግግር በሚባለው ዘመን ተጣልተው በየፊናቸው ባይፄዱ ኖሮ ክሽፈት አይኖርም ነበር ለማለት ከሆነ ከባድ ቧልት ነው ታምራት ስለኢትዮጵያ ሲባል ለምን ሐበሻ ልቡ ይፈሳል። ለመባል የሚጠብቅ ሞልቷል አነዚህ ሰዎች የሚተቹትን መጽሐፍ በጥንቃቄ ማንበብ አይጠበቅባቸውም ያልታደሉት አድናቂዎቻቸው ምንም ነገር ቢወረውሩላቸው እልል እያሉ የሚቀበሉ ናቸው እነዚህን ወጣቶች ለእነዚህ ሰዎች መተው ትክክል አይመስለኝምና ያንን በመጠኑም ቢሆን ለመቋቋም ይጠቅማል በማለት ነው አንዳንዶች ተቺዎች በቅድሚያ የእኔን ጠባይ በማጥላላት አነሱ ለራሳቸው ተአማኒነት ለማግኘት ይጥራሉ ምናልባትም በቅድሚያ ማከላከያቸውን ማዘጋጀታቸው ይሆናል እፄ ትችቶችን መቀበል መቻሌን ለማሳየት አንድ የቆየ ምሳሌ በማስረጃነት አቀርባለሁ ሆኖም የእኔ ትችትን መቀበል ወይም አለመቀበል ዋጋ የለውም ትችቱ የማይረባ ከሆነ ይበልጥ የሚጎዳው ማኅበረሰቡን ነው በ ዓም አንድ ትንሽ ጽሑፍ ኢትዮጵያዊነት ልማት በኅብረት በሚል ርእስ አሳትሜ ነበር ዓላማዬ አብዮት የሚባለው ጎርፍ የኢትዮጵያን ሕዝብ ወደጥፋት እየመራው ሙ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ስለነበረ የእብደት ግርግር ከመሰለኝ መስመር ሰዎችን ለማዳን የበኩሌን አስተዋጽኦ ለማድረግ ነበር ዓላማዬን በትክክል የተረዱ የእብደት ግርግሩ ደጋፊዎች አራት ደቂቃን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን የአዲስ ዘመን ገዜጣን ሰፋፊ ገጾች የሚሞላ ትችት ጻፉ መጽሐፉን ሳይሆን ጸሐፊውን ልባሼ እንዳይሸጥ አድርገው በናርና በሐሰት ቃላት ደበደቡኝ አንዲትም ቃል አልመለስሁላቸውም ዛሬ ይህንን መናገሬ ብዙ ሰዎች በሥራዬ ላይ ትችት ሲቀርብብኝ የማልወድና የምቆጣ እያደረጉ ማቅረባቸውን ለማስተባበል ነው ትችት አይወድም የሚሉ ሰዎች የአደባባይ ሰው መሆን ምን ማለት እንደሆነ የማያውቁ ናቸው በአገርና በሕዝብ ጉዳይ በአደባባይ የሚናገርና የሚጽፍ ሰው በግለኛነት ስሜት ሊታማ አይገባም የሚያነሣቸው ጉዳዮች ሁሉ እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ስለሚነኩ የሚናገረውንና የሚጽፈውን የማይወዱለት እንዲያውም የሚቃወሙት እንደሚኖሩ ካላወቀ የአአምሮ ጉድለት ያለበት ነው አንዳንድ ሰዎች ግን የአደባባይ ሰው የተናገረውን ለመተቸት እነሱ መብት ሲኖራቸው እሱ መልስ መስጠት እንደሌለበት ያስባሉ ይህ ትክክል አይደለም ሥነምግባር ሊያስተምሩኝ ይቃጣቸዋል ነገሩ ይገባኛል ኢትዮጵያዊ ጨዋነትና ይሉኝታ የተቀላቀለበት ጉዳይ ነው አለመመለሴን ጨዋነት አድርገው ይቆጥሩታል አለመመለሴ ግን በትእግስትና በፍርሃት በጨዋነትና በብልግና መሀከል ያሉትን ልዩነቶች በይሉኝታ መሸፈን እንደሚሆን አይገነዘዙቡም መክሸፍን እንደባህል የጫነብን እንዲህ ያለው ከአራቱ ደቂቃን ምሁራን ሦስቱ ዛሬ በሕይወት የሉም ነፍሳቸውን በከብር ያኑርላቸው ከሦስቱ አንዱ ከመሞቱ በፊት ሰው ልኮ ይቅርታ አንደጠየቀኝ መናገር እገደዳለሁ አንዱ አሁንም ከደቂቅ ምሁርነት ሳይወጣ አለ በጊዜው እኔ ተናድጄ መልስ ብሰጣቸው ኖሮ ሊጎዳቸው ይችላል የሚል ጥርጣሬ ነበረኝ ሰዎች መልስ እንድሰጥ ቢወተውቱኝም በዚህ ምክንያት ምንም ሳልል ቆየሁ የተጸጸተው ከአራቱ አንዱ ብቻ ቢሆንም አሱም ቢሆን በጻዕረ ሞት ስር በነበረበት ጊዜ ነው ስሕተታቸውን ቢረዱትም አንዳቸውም እንኳን በአደባባይና በግልም ይቅርታ ለመጠየቅ ወኔ ሳያገኙ መቅረታቸው ያሳዝነኛል ነገር ግን በቀን በቀን በቢራ ኅሊናቸውን ለማጠብ እንደሚሞከሩ ተነግሮኛል አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አመለካከት ነው እውነትን ለመቀበል ካልተዘጋጀን አሁንም ከመክሸፍ አናመልጥም ውሸታሞችንና አስመሳዮችን ባለጌምዎችንና የሰውን ስም ማጥፋት ብቻ ሥራቸው ያደረጉትን ልናልፋቸው አይገባም እነሱ ይሉኝታ የሚባል ነገር አያውቁም ለሌች እንደሚመስሳቸው እፄ መማር አላቆምሁም ትችቱ የሚያስተምረኝ ከሆነ እአማርበታለሁ የጎደለውን የሚሞላልኝ ከሆነ አእሞላበታለሁ የወጣቶችን አስተሳሰብ የሚያበላሽ መስሎ ሲታየኝ ያለይሉኝታ እመልስላቸዋለሁ በጉዳዩ ላይ ለመግፋትና ክርክር ለመክፈት ከሞከሩ እሰየው ከዚያ በታች ከሆነ ነጥሮ ወደባለቤቱ እንዲመለስ አደርገዋለሁ ስለመክሸፍ በተጻፉት ትችቶች ላይ የራሴን ትችት በአጭሩ ለማቅረብ የፈለግሁበት አንድ ጥሩ ምክንያት አለኝ ብዙ የኢትዮጵያ ወጣቶች በአስመሳይ ጮሌዎች ጥላ ስር ወድቀዋል በአርግጥ ወድቀዋል ወጣቶቹ እነዚህ አስመሳይ ጮሌዎች የተናገሩትን ሁሉ ያለምንም ጥያቄ ሳያኝኩ መዋጥ ባህል አድርገዋል ይህ ክፉ በሽታ ነው የአንድ ትውልድን የአእምሮ ንቃትን የሚያከሽፍማሰብን የሚያኮላሽና ወደሀሳብ ጥገኝነት የሚያስገባ የአእምሮ ሎሌነት ነው ይህንን በይሉኝታና በዝምታ ለማለፍ አልፈልግም ስለዚህም ወጣቶቹን ከእነዚህ አስመሳይ ጮሌዎች ለማዳን እውነትን ተመርኩዢ አጋልጣቸዋለሁአጋልጣቸዋለሁ ማለት የቁጭት አነጋገር ይመስላል ግን ከእውነቱ ጋር አጋጫቸዋለሁ ማለቴ ነው ኋድ ማሪርሦፉ ፀሻብሀ ሦቻ ይ በመጀመሪያ የማቀርበው የማዕርጉ በዛብህን ትችት ነው አንባቢ የማዕርጉን ትችት ከአነበበ በኋላ የሌሎቹን ለማንበብ ሚዛን የሚኖረው ይመስለኛል ማዕርገ መጽሐፉን በሚገባ አንብቦታል መልእክቱን በቅን መንፈስ ተረድቶታል በትምህርቱም በሥራ ልምዱም ለብርቅ ከሚታዩት የዱሮ ተማሪዎች አንዱ ነው ለጻፈውም ትችት ከመጽሐፉ አስፈላጊ የመሰሉትን ማስረጃዎች ጠቅሶአል ቅሬታውን የገለጸው የውጭ አገር ምሁራንን በተመለከተ ነው የሚከተለን ይላል አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ይህ በሌለበት ሁኔታ ስለኢትዮጵያ በውጭ ምሁራን የተዛፉትን መረጃዎች መሠረት አድርጎ መፃፉ ትክክል አይደለም ማለቱን መቀበሉ አስቸጋሪ ይሆናል። የበለጠ እንደልባቸው የሚያገኙ በመሆናቸውና መረጃውንም በመተርጎሙና በማጠናከሩ በኩል የተሻለ በመሆኑ የልጆቻችንን አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አአምሮ ለመቅረጽ የአገር ሰው ይሻላል ማለቴ ነው በሌላ በኩልም አንዱ የመክሸፍ መስረጃ አድርጌ ለማቅረብ የሞከርሁት በኢትዮጵያ እውቀት ምሥጢር እየሆነ እንዳይሰራጭ መደረጉን ነበር ከዚያም በላይ የአኔ ተቃውሞ እኛ ስለኢትዮጵያ ታሪክ የምናነበው በውጭ አገር ሰዎች የተጻፈውን አስተማሪዎቻችንም የውጭ አገር ሰዎች መሆናቸውን ነውአንዴት ነገሩ ሁሉ አእንደሚጠናገር አንድ ምሳሌ ብቻ ላቅርብ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ አንድ ስብሰባ ላይ ስለአጹ ምኒልክ ስንነጋገር አንዱ የታሪክ ሊቅ አንድ ለኢትዮጵያ የማይበጅ የመሰለኝን ነገር ተናገረ ማስረጃው ምን እንደሆነ ሲጠየቅ በአጹ ምኒልክ ዘመን የነበረውን የአንግሊዙን አምባሳደር ጠቀሰ እንዴት ብለህ አጹ ምኒልክ ተናገሩ ያልከውን የአንግሊዙን አምባሳደር እንደማስረጃ ታቀርባለህ ሲባል አምነዋለሁ ብሎ መለሰ እንግዲህ ምን ይባላል። የተባለው በአንግሊዝኛ «ዝገከር ዘሁዝሀክ ሌሸበ» ነው ሁለት ይሁዲዎች «ፐከር ልየክ እቭፀው በሚል ርእስ ሁለት መጻሕፍትን ጽፈዋል አረቦችና አኛ የምንመሳሰልባቸው ብዙ ነገሮች ስላሉ ያንን መገልበጥ አያዳግትም ነገር ግን አዲስ ነገር አስቦ ከሆነ ኢትዮጵያዊነትንም አእምሮንም ለማወቅ ዕድሜውን በሙሉ ካልሰጠ ያም ከበቃው የእንቁራሪትዋ ዕድል ያጋጥመዋል ነገሩን ለተገነዘበው ሰው በጣም ያስቃል አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መ መ በሦስተኛውና በአራተኛው ፓራግራፎች ላይ መጽሐፉ አአምሮውን እንደኮረከረው በጣም እውነተኛ በሚመስል አነጋገር ይገልጻል በነዚህ ፓራግራፎች ላይ ያነሳቸውን ከባድና ጥልቅ ሀሰቦች ገና ብቅ እንዳሉ ድራሻቸውን ማጥፋቱ አእምሮው እንዲህ ያሉትን ከባድና ጥልቅ ሀሳቦች የማጠንጠንና የማስተናገድ ልማድም ሆነ ችሎታ እንደሌለው ያሳያል ቶሎ ያዳልጠውና ወደሚያውቀው ጭቃ እያፈሰ መለጠፍ ይወርዳልመጽሐፉ ከጫረበት ሀሳብ ከፍተኛ የሕይወትን መሠረት ከሚነካ ሀሳብ ወደስድብ ይወርዳል እንደገናም ለምሳሌ ፖሊቲካዊ ሕይወት ለካ ከበቀለበት አፈር ሲወጣ ምንም ትርጉም የለውም ይልና አዳልጦት ይህንን ብልጭ ያለለትን ትልቅ ቁምነገር ጥሎ ወደስድብ ይሸጋገራል ሲያዳልጠውና ሲወድቅ በጭራሽ አይሰማውም ታምራት በመጽሐፉ ውስጥ አዲስ ነገር የለም ስንለው የቆየነው ነው ይላል ስለዚህም የጠላው መስፍን መጻፉን ይመስላል አንዲያውም ታምራት ስለመጽሐፉ ሐተታ ለመጻፍ ተነሥቶ ሲጠጥርበት ጊዜ መስፍንን መውቀጡ ወይም በመስፍን ላይ ከራሱ ላ እየፋቀ ጭቃ መለጠፉ ቀላል ሆኖ አግኝቶታል ትዘብት ላይ የጣለውም ይኸው ነው ለምሳሌ ከመጽሐፉ ጋር በማይገናኝ ገዳይ ገብቶ የወያኔ ጠበቃ በመሆን እኔ የማሳምነውንና ያልወጣኝን ነገር ያልተጠየቀ የሐሰት ምስነርም ሆኖ ይናገራል የወያኔን እኩይነት እናገራለሁ ነገር ግን ኢትዮጵየዊነታቸውን በማንኛውም ቦታ በማንኛውም ጊዜ ተጠራጥሬ አላውቅም ለእኔ ኢትዮጵያዊነቱን የሚጠራጠረው ታምራት ነገራም ኢትዮጵያዊ ነው የወያኔ ጠበቃ መስሎ በመታየት አምስት መቶ ሜትር ካሬ ለማግኘት ከሆነ አነሱ ስለሚያውቁ ከጅምሩ የከሸፈ መረጃ ነው ይህንን ሐሜት ወይም ውንጀላ ከጥቂት ዓመታት በፊት ፖል ፄንዜ ከሚባለው የሲአይኤ ሰላይ ጋር ስንነጋገር ለጥፎብኝ ስለነበረ ከከረረ ክርክር በኋላ አንተ ነገም ሆነ ተነገ ወዲያ ወደአገርህ ትፄዳለህ መለስና እኔ በጋራ መሬታችን እንቆያለን አንተ ከሁለታችንም ውጭ ትሆናለህ» ብየው ስለነበረ ምናልባት አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ታምራት ከፖል ፄንዜ የተማረው ይሆናል የሚል ጥርጣሬ አሳድሮብኛል ምን ምን እንደሚሸት አዋቂው ታምራት ነው በጣም የሚያሳዝነው አንድ ተማርሁ ሌሎችንም አስተምራለሁ ብሎ የሚንቀሳቀስ ሰው ሰው መሆን አቅቶት ሲንገዳገድ ማየት ነው የታምራትን አእምሮ መንደርተኛነት ጠርንፎ ስለያዘበት ከፍ ብሎ በሰው ደረጃ ምንም ነገር ማየት የማይችልበት ሁኔታ ላይ የደረሰ ይመስሳል ለዚህ ነው እኔንም ለብቻዬ እንደግለሰብ ሳይሆን ከመሰሎቹ። አንድ ጄኔራል ከአንድ ፃምሳ አለቃ ሰላምታ እየሰጠ ትአዛዝ ተቀብሎ ከፈጸመ በኋላ አኔ ምን ላድርግ» ምክንያት ከይሆንም መቀበል የማይገባውን ትእዛዝ ተቀበሏል መፈጸም የሌለበትን ድርጊት ፈጽሟል ትእዛዙን ለመቀበልም ሆነ ትእዛዙን ለመፈጸም ኃላፊነትን ለመውሰድ ወኔውን ማጣት በአንገት ላይ ከሥልጣን ጋር ያጠለቁትን የፍርሃት ስንሰለት አለማውለቅ ነው ከዚህ ወኔ ማጣት ጋር ልንረዳቸው የሚገባን ሦስት መሠረታዊ ነጥቦች አሉ አንደኛ የፍርሃት ሰንሰለቱ በአንገት ላይ ተጠምልሎ ራስን ከልብ በመለየቱ ወኔን ያመነምናል በዚህም ምክንያት ወኔቢስነት በቤተሰብም የሚተላለፍ እንዲሆን ዕድልን ይፈጥራል ሁለተኛ ማኅበረሰቡ ለሥልጣን ያለውን አመለካከት በጣም ያዛባዋል ሥልጣንን ከፍርሃት ጋር በጣም በማዛመድ ፍርሃትን በማኅበረሰቡ ላይ ይኮተኩታል ሥልጣን በሌላ መልኩ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ከሀብት ጋር የተያያዘ ስለሆነ ፍርፃትና ሀብት ተቃቅፈው ማኅበረሰቡን በሙስና ያሽመደምዱታል ሦስተኛ ማኅበረሰቡ በንስሐ እየታደሰ ስሕተትን እያረመ እንዲያድግና እንዲሻሻል የሚያደርግ ሁኔታ እነዳይፈጠር ያደርጋል በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ የሚያስደንቀኝ ነገር አለ ለአንዳንድ ሰዎች ይህ በአንገት ላይ የተንጠለጠለው የፍርፃት ሰንሰለት ሥርዓቱ ፈርሶ አዳፍኔ ከዙፋኑ ተዋርዶ ክወረደም በቷላ አንቆ ይዞአቸው ይታያል አንዳንድ ሰዎች ዛሬም እየተሽቆጠቆጡ በአክብሮት ስለ ጓድ ሊቀ መንበር ሲናገሩ ያስደንቃሉ በእርግጥ በፍርፃት ተይዘው አይመስለኝም ግን የቆየና የጠነከረ ልማድ ሆኖባቸው ይመስለኛል ትምህርትና አውቀት ቀደም ሲል ስለትምህርት በትንሹም ቢሆን ተነጋግረን ነበርአሁን ስለትምህርት የምንነጋገረው ግን የተለየ ነው ቁልፍም ነው በመክሸፍና ባለመክሸፍ መሀከል ያለው ልዩነት እውቀት ነው በዚህ ምዕራፍ የመጀመሪያው ክፍል የተባለው ሁሉ ከእውቀት ጉድለት ብቻ የሚመጣ ነው የሰው ልጅ በማኀበረሰብ ተደራድቶ ሲኖር ከችግሩ አየተማረ የትናንትናውን ስሕተት ዛሬ እያረመ የትናንትናውን ችግር ዛሬ እየፈታ ለአዲስ ችግር አዲስ መፍትሔን እያዘጋጀ በእውቀት የሚራመድ ማኅበረሰብ ይፈጠራል አውቀትን ለኑሮው ችግር መፍቻ የሚያደርግ ማኅበረሰብ የእውቀትን ጥቅም በመረዳቱ እውቀትን ያከማቻል እውቀትን ይገነባል ማኅበረሰቡም በእውቀት ይገነባል እንዲህ ያለው ማኅበረሰብ ከድንቁርና ጋር እየተላተመ ያሸንፋል ከመሀይም እምነትና አስተሳሰብ ጋር እየተላተመ ያሸንፋል በዚያውም አእምሮውና የማሰብ ችሎታው ይጎለብታል አስከአጁጹ ምኒልክ ዘመን ድረስ ዓለማዊ እውቀት የሚገበይበት ትምህርት ቤት አልነበረም ምናልባትም የዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት የመጀመሪያው ይሆናል አንድ በሺህ ዓሥታት የሚቆጠር ታሪክ ያለው አገር ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ትምህርት ቤት በሃያኛው ምዕተዓመት መጀመሪያ ላይ ማግኘቱ ለታሪኩ አንካሳነት ተጨባጭ ማስረጃ ነው በዚህም የተነሣ ሏላ ቀርነት መጣ እስቲ አጴጹ ምኒልክ የገፈፉትን ጨለማ እንይ ውሀ በቧምባ መዘውር ማሰገባት የኤሌክተሪክ መብራት በመንገድ ላይ የሚሄድ የሰርኪስ ባቡር በሐዲድ ላይ የሚፄድ ባቡር የድንጋይ ንጣፍ መንገድ ብር አላድ ሩብ ተሙን በመልካቸውና በስማቸው ማስቀረጽ የብር ቤት መኪና አውቶሞቢል ጥይት ቤት የቤት ክዳን ቆርቆሮ የጽሕፈት ማተሜያ መኪና ፖስታ ቤት ስልክ ቤት ባንክ ሀኪም ቤት ሆቴል ድልድይ የባህር ዛፍ የብዙ ሺህ ዓመታት ታሪክ ያለው አገር አነዚህን ከላይ የተዘረዘሩትን የአድገት መሠረቶች ከጣለ ገና አንድ መቶ ዓመት ግድም ብቻ መሆነ አንድ ዘገምተኛነት ነው ያም ሆኖ ከአንድ መቶ ዓመት በጊላ የተሠራውም አጥጋቢ አለመሆኑ መሠረታዊ ችግራችንን ያሳያል የአክሱምን ሐውልት የከበቡት የጭቃ ጎጆዎች በዓለም ብቸኛ የሆነትን የላሊበላ ሕንጻዎች ከበው የሚገኙት ደሳሳ ጎጆዎች በፖርቱጋሎቹ የቤተ መንግሥት ሕንጻዎች ዙሪያ ያሉትን ቱኩሎች እያስተያዩ ከእነዚህ ትልልቆቹ አስደናቂ ሕንጻዎች ጎን የሚገኙት ኮሳሳ የደሀዎች መኖሪያዎች በጉልህ የሚያሳዩት አውቀት ወደሕዝቡ ሳይወርድ እንደቀረ ነው ከላይ እውቀትን ወደታች ለማስተላለፍ ፈቃደኛነት አልነበረም ከታችም እውቀትን ለማግኘትና ለራሱ ጠቀሜታ ለማዋል አለመቻሉ በአጠቃላይ የማኅበረሰቡን መክሽፍ የሚያመለክት ነው አውቀትን ከትውልድ ወደትውልድ ለማስተላለፍ ዋናው ድልድይ ፊደል ነው ፊደል ያለው ማኅበረሰብ የተለያዩ እውቀቶችን ለልጆች ማስተላለፍ አለመፈለጉ ወይም አለመቻሉ ከላይም ሆነ ከታች የአውቀት ፍላጎት አለመኖሩን ያሳያል መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ብላታ የሐያኛው ከፍለ ዘመን መባቻ የዘመን ታሪከ ትዝታዬ ካየሁትና ከሰማሁት አዲስ አበባ ጊ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ሌላም ለአውቀት ቁልፍ የሆነ ነገር ይጎድለናል ለምንም ነገር መለኪያ ወይም መስፈሪያ የለንም ለስፋትም ሆነ ለአርዝማኔ ለርቀትም ሆነ ለጥልቀት ለክብደትም ሆነ ለፈሳሽ መጠን ለመሬትም ይሁን ለማናቸውም ምርት ለውሀ ለጠላ ለጠጅድ ለምንም ነገር መለኪያ የለንም ሳይንስ የሚባለው ዘመናዊ አውቀት ያለመለኪያ ወይም መስፈሪያ ማናቸውም ዓይነት አውቀትን ለማዳበርና ለማስፋፈት አይቻልም ከዚያም በላይ ከትውልድ ወደትውልድ ለማስተላለፍ አይቻልም ፊደል ቢኖረንም ተዛማጁን የአውቀት መሣሪያ ትክክለኛ የመለኪያ ወይም የመስፈሪያ ዘዴ ስላልፈጠርን ትክክለኛ አውቀትን ለመመዝገብና ለማስተላለፍ አልተቻለም ስለዚህም ከመሀይም ማኅበረሰብ አምብዛም አንለይም አእምሮአችንን ምን ያህል ዝቅ አድርገን እንዳጠርነው ዋናው ማስረጃ ከሺህ በላይ ትክክለኛ ቁጥር አለመኖሩ ነው። ለእውቀት መዳበር ከመለኪያ ጋር ሆኖ ቁጥር በግድ አስፈላጊ መሣሪያ ነው ከምፅራቡ ዓለም ጋር ከተዋወቅን በዙ ምፅተዓመታት አሳልፈናል ነገር ግን ምንም አልተማርንበትም ኢትዮጵያ የራስዋ ፊደል ባለቤት ከሆነች ብዙ ምዕተ ዓመታት ተቆጥረዋል የጊዜውን ርዝመት ስናስብ መጻሕፍት አልተጻፉም ለማለት አንችላለን ፊደሉ እያለ ለመጻፍ ያልተቻለበት ምክንያት ከአዳፍኔ ሌላ ሊሆን አይችልም መጻሕፍት መጻፍን መገደብ ማሰብን መገደብ ነው የሀሳብን ስርጭት መገደብ ነው መጻሕፍትን ካለመጻፍ ጋር የተጻፈውንም አለማባዛትና ለሰዎች እንዲዳረስ አለማድረግ አብሮ የሚፄድ ችግር ነው ይህ አዳፍኔ የፈጠረው ችግር ነው የኢትዮጵያን ታሪክ ከዚህ ከአዳፍኔኬ ተንኮል መለየት አይቻልም አዲስ እውቀት አንዳይገባ አዲስ ነገር አንዳይታሰብ አዲስ ነገር እንዳይፈጠር ስንዝር ከንድ ቁና ማላ ጋሻ ገንቦ ለትከከለኛ መለኪያነት አይ ቁ ምከንያቱም ከቦታ ቦታ ይለያያሉ አንድሜትር ከቻይና አስከአሜሪካ ያው ነወ ኪሎም አንደዚሁ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ጩጨ ው አ መ ጾ ሓመ መ መመ የነበረው እንደነበረ ሳይናጋ ለምዕተዓመታት እንዲቀጥል ማድረግ የአዳፍኔ ተልእኮ ነው ከታች ያለው አውቀትን ለማግኘትና ለራሱ ጠቀሜታ ለማዋል እንዳይችል መደረጉ በአጠቃላይ የማኅበረሰቡን መክሸፍ የሚያመለክት ነው የሕንጻዎች « ሥራ እውቀት አልነበረም እንዳይባል የሚያስተባብሉ እጹብድንቅ የሚባሉ ጉልህ ማስረጃዎች አሉ ወይም እውቀቱ በጣም ውድ ነበር ወይም ከሕዝቡ ምሥጢር ነበር ግራም ነፈሰ ቀኝ ከላይ ሆነው በተሻሉ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩት ነገሥታትና መሳፍንት ሕዝቡ የተሻሉ ቤቶችን እየሠራ እንዲኖር አለማድረጋቸው ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን መክሸፍ ነው አውቀት እውቀት ኑሮን ለማሻሻል በተግባር አልዋለም አውቀት በትክክል አከልተመዘገበም አውቀት በትክክል አልተላለፈም ጨዓ መ መ አመ መ መመመ መ መሙ የዘመናዊ ትምህርት መስፋፋት እስቲ አዚህ ላይ ቆም ብለን በአለፉት አርባ ዓመታት ግድም በመጀመሪያ በኢትዮጵያ የአመራር ደረጃ ላይ የነበረውን የአውቀት ደረጃ እንገምት በአጴ ኃይለ ሥላሴ ዙሪያ የነበሩት ዋነኛዎቹ ባለሥልጣኖች ትምህርታቸው ባህላዊና ሃይማኖታዊ ነበር አንዳንዶቹ ትንሽ የፈረንሳይኛ ቋንቋ ኙሎታ ነበራቸው በዓለማዊ አውቀት የጎደላቸውን በፈሪፃ እግዚአብሔርና በመንፈሳዊ እውቀት ሞልተውታል ሌላውን ለመምራት የሚፈልጉት እነሱ ራሳቸውን በሚመሩበት ቁምነገር ነበር ሆኖም የዘመናዊ እውቀትን አስፈላጊነት ጠንቅቀው ያውቁና ልጆቻቸውም እንዲማሩ ይፈልጉ ነበር ይሆናል የፈረንጅ አገሮችን የጎበኙ መሳፍንትና መኳንንት ከባርሜጣና አንዳንድ ልብሶች ውጭ ምንም ለውጥ በውስጣቸው የነበረ አይመስልም ሲወርድ ሲዋረድ ለዘመናት የቆየውና እነሱ ለዚህ አንድ ጉልህ ማስረጃ ዘርዓ ያዐቆብ ነው የራሱን ሀሳብ ለመጨመር ስለፈለገ ብቻ ከትግራይ ተሰዶ ሸዋ አንድ ሀብታም ቤት አስተማሪ አስቲሆን ድረስ አንድ ዋሻ ውስጥ ኖረ ምናልባት ከፍተኛ ዋጋ አይሰጡትም ነበር አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ዘንድ የደረሰው ከእኛ በላይ ማን አለ። ብኢጣልያ የመወረር ቁጭት የመጣው በቷኋላ ቀስ እያለ ነው የንጉሠ ነገሥቱ መሰደድ እንደትልቅ የትግል ስልት ሲወደስ የአርበኞች በየገደሉና በየዱሩ መንከራተትና መሰቃየት ተረሳ የማይሆነው እየሆነ የሚሆነው እየቀረበአንጻሩ ለኢጣልያ የገበሩት የገዛ ወገኖቻቸውን አያሰቃዩ በሐፍረት መኖር ይፄ ሁሉ ተደምሮ የኢትዮጵያውያንን ኋላቀርነትና ደሀነት አላዋቂነትና ደካማነት ከኢትዮጵያውያን በቀር በገሀድ ለዓለም አሳየ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የኢትዮጵያን ልጆች ለማስተማር ዓለምአቀፍ ግፊት ነበር ዓለምአቀፍ አርዳታ ነበር ልብስና ደብተር ሳይቀር እርዳታ ይመጣልን ነበር ስለዚህም ትምህርት ቤቶች በያለበት ተከፈቱ አስተማሪዎች አያለበት ከውጭ አገር ተቀጠሩ በአሥራ ዘጠኝ መቶ አርባዎቹ ተማሪዎችን ወደትምህርት ቤት ለመሳብ እርሳስና ደብተር ብቻ ሳይሆን ልብስም እየተሰጠ እንዲያውም በተቻለ መጠን ብዙዎቹን አደሪ በማድረግ እዚያው እየበሉና እየኖሩ የሚማሩበት ሁኔታ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ተፈጠረ ስለትምህርት የሚደረገው ማስታወቂያ በውጭም በውስጥም ከፍተኛ ነበር እንዲያውም ትምህርት አንዱና ዋናው የአጹ ኃይለ ሥላሴን አርቆአስተዋይነትን መግለጫ በመባሉ የትምህርት ሚኒስትርን የበላይ ሥልጣን ራሳቸው መያዛቸው ይወራ ነበር ከሁለተኛ ደረጃ የሚወጡ ተማሪዎች እየበረከቱ በመሄዳቸው በዶር ሉሲዬ ማት የተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ዲሬክተር የነበረው ካናዳዊ የካቶሊክ መነኩሴ መሪነት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲ ኮሌጅ ተከፈተ ብዙ የውጭ መንግሥታትም የነጻ ትምህርት ዕድል ለኢትዮጵያ ተማሪዎች በመስጠታቸው ብዙዎች በያመቱ ወደተለያዩ አገራት በታወቁ ዩኒቨርሲቲዎች ተሰማሩ ከዚህም በኋላ ብዙ የአውሮፓ አገሮችና አሜሪካም ነጻ የትምህርት ፅድል ለኢትዮጵያውያን አየሰጡ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በብዙዎች የታወቁ የአውሮፓና የአሜረካ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይማሩ ጀመረ ከዚያ ሲመለሱም በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች ተደለደሉ በነዚህ ከውጭ የተመለሱ ወጣቶች የዓባይና የአዋሽ ሸሉቆዎች ጥናቶች ተካሄፄዱ በቴሌኮሚዩኒኬሽን በመብራትና ኃይል በባንክ በዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ትልልቅ ሥራዎች ተሠርተዋል ከነዚህም ጋር ተያይዞ የካርታና ጂኦግራፊ ኢንስቲትዩት ተቋቁሞ በዓየር የተነሣውን የዓባይ ሸሉቆ የዓየር ፎቶግራፎች መመርመር ጀመረ ከተለያዩ የውጭ አገሮች በተለያዩ ትምህርቶች ተመርቀው የመጡት ወጣቶች በአራት መቶና አምስት መቶ ብር ደመወዝ ከልባቸው እየሠሩ ትልቅ አስተዋጽኦ አያደረጉ ነበር በአጠቃላይ ሲታይ የአውቀት ተፈላጊነት እየጎላ በመሄድ ላይ ነበር ቀስ እያለ በየመሥሪያ ቤቶቹ የተማሩት ወጣቶች ቁጥር ከስር አየጨመረ ሲመጣ ከላይ ተደላድለው ከተቀመጡት መኳንንት ጋር መጋጨት የማይቀር ሆነ መኳንንቱ ለእውቀት ጎንበስ ማለት አቃታቸው ወጣቶቹም ለሥራ ልምድና ለሽምግልና ጎንበስ ማሰት አቃታቸው ዓም የነደኔራል መንግሥቱ ንዋይ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ለመጀመሪያ ጊዜ የዚህን ግጭት ውጤት አሳየ አገሪቱ ከሁለቱም በኩል ብዙዎችን አጣች ሥልጣን በአውቀትና አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በምክክር ሊሸነፍ ሳይችል ቀረ በጉልበት የተጨበጠውን ሥልጣን በጉልበት ለማስለቀቅ የተደረገው ሙከራ ከሸፈና ብዙ ሰዎችን በላ አውቀትና ሥልጣን ሲታገሉ ምናልባት አውቀትን ጨብጠው በልበሙሉነት በስዒዓረ መንግሥቱ የተሳተፉት በጣም ጥቂት ወጣቶች በአንድ በኩል በሥልጣን ላይ የተደላደሉት መሳፍንትና መኳንንት በሌላ በኩል ቢያንስ በጥርጣሬ የተመረዙት በዚህ ዘመን ነው ለማለት የሜቻል ይመስለኛል ይህ የጥርጣሬ ያልጠረጠረ ተመነጠረ በሚል ባህል ያደገውን የመሳፍንትና የመኳንንት ክፍል በስጋት ላይ መጣሉ አልቀረም አጴ ኃይለ ሥላሴም በሁለቱ መሀክል ሚዛንገ ጠበቀው የበላይነታቸውን ለማረጋገጥ ሲጥሩ የተፋጠጡትን ሁለቱን ኃይሉች የመሳፍንቱንና የመኳንንቱን በአንድ በኩል በጸሐፌ ትአዛዝ አክሊሉ የሚመራውን የተማረውን ክፍል በሌላ በኩል ወደጎን ትቶ የወታደሩ ክፍል መሀከሉን ሰንጥቆ ፊት ለፊት ጃንሆይን ገጠመ በ የክብር ዘበኛ ብቻውን ከጥቂት የተማረ ኃይል ጋር ነበረ በ የጦር ኃይሉ በአንድነት ቁመና ክብር ዘበኛ ተዳመጠ የአጴ ኃይለ ሥላሴን ዓጻሜ አበሰረ በ እንደታየውም ፍጻሜው የአጹጴ ኃይለ ሥላሴ ብቻ ሳይሆን የዘውዱም ፍጻሜ ሆነ ብዙ ዘመናትንና ብዙ ጉዳዮችን በጥድፊያ ቃኘን ዋናው ፍሬነገር በዘመናውያን ወጣቶችና በሽማግሌዎቹ መሀከል ለተፈጠረው ቅራኔ አንተ ይህ ችሎታ ስላላህ ይህንን አድርግ አንተ ደግሞ ይህንን ስለምትችልበት አንተ ይህንን አድርንግ በማለተ ሥራ ለማከፋፈልና ለኃላፊነትና ለተጠያቂነት ሕግን ማውጣት የሚችል ጠፋ ለእውቀት አውቅናን የሚሰጥ ሥልጣን ጠፋ ለእውቀት እውቅናን የሚሰጥ ሕጋዊ ሥልጣን ጠፋ ስለዚህም ሕገ አራዊት የእውቀትን ቦታ ያዘ የኢትዮጵያ ሕዝብ አውቀትን አያውቅም ሕገ አራዊትን ግን ጠንቅቆ ያውቃል ስለዚሄም መንግሥት እውቅና ላልሰጠው እውቀት የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዴት ብሎ ድጋፉጌይስጥ። አንደኛ ከሰባቶዱኛና ከአሥረኛ ክፍል በዝልያ ወደዩኒቨርሲቲ ግቢ አይደረስም ሁለተኛ ዲግሪ ወይም ማንኛውም የትምህርት ደረጃ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ከኪዮስክ በተውሶ አንጎል አይሸመትም የገዙት ዲግሪ ላይ ሳይሆን ያልፄዱበት መንገድ ላይ ነው የትምህርትን ነገር ረግጠው ወይም ምናልባት ረግጦአቸው ወደጫካ የፄዱ ጊዜ ያከተመ ነገር ነው በ ከጫካ ሲወጡ የያዙት ሀሳብ ያንነ በ ጫካ ሲገቡ የነበራቸው ነበር እውቀት ሥልጣን የለውም ኢትዮጵያንና እንደኢትዮጵያ ሦስተኛ አውቀቱ ያለው ያሱ ጊላቀር አገሮች በድንቁርና በችጋርና በበሽታ አቆራምዶ በደሀነት አከዘትት ውስጥ የጨመራቸው ለአውቀት ሥልጣን አለመስጠታቸው ነው ፊደል መቁጠርን አንደትምህርት ተቀብሉ ራስን ከሰው በላይ ለማድረግ መሞከር በይፋና በአደባይ በአለፉት አርባ ዓመታት ደጋግመን ያየነው ነው በአሁነ ጊዜ እየተባባሰ ነው ማናቸውም ነገር ወደመክሸፍ የሚያመራው አውቀት ሥልጣን እንደሌለው ሲታወጅና አውቀት የሥልጡን ታዛዥ ባሕርይ ሲኖረው ነው ከአርባ ዓመታት በፊት የተፈጠሩ አምስት የፖሊቲካ ቡድኖች ሀወደርግ ኢሕአፓ መኢሶን ወያኔ ሻቢያ ሁሉም ማርክሳዊሌኒናዊ የሆኑት ለሥልጣን ነው የሁሉም የፖሊቲካ እምነት አውቀት አይደለም አንድ ቢሆንም መስማማት አቅቷቸው ሲጋደሉና ሲያጋድሉ የቆዩት ለዚህ ነው ለሕዝብ ተቆርቋሪ መስለው በእኩይና በድንቁርና አስተሳሰብ ኢትዮጵያን ወደገደል አፋዓ ያደረሷት ለዚህ ነው የኢትዮጵያ ሕዝብ በአጴ ኃይለ ሥላሴ ዘመን መጨረሻ ላይ በእርሻና በሌላም የልማት ዘርፍ ከዓፍተኛ እድገት ከአሳየበት እያቆለቆለ የፄደው ከእውቀት ጋር የተጣሉና እውቀትም የተጣላቸው ጎረምሶች ሥልጣን ላይ ከወጡ በኋላ ነው መርዘኛው ትውልድና ቅበብሉሹ በእኔ ግምት ከኢጣልያን ወረራ በላ ኢትዮጵያን የገጠማት ዋና አንቅፋት በ ዓም የነጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ ስዒዔፈ መንግሥት መክሸፍ ነው የዚህ መከራ መክሸፍ ለአጴ ኃይ ሥላሴ የበጀ ቢሆንም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያ ሕዝብ አድገት አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ር ን ም ን መ መከበፍ ያሰናከለ እንቅፋት ነበር በዚህ መከራ ውስጥ የነበሩት ሰዎች በተጥታ ከአጴጹ ኃይለ ሥላሴ ሥርዓት የወጡ ናቸው ባህላዊ ሥርዓቱን የሚያውቁ ዘመናዊ የፖሊቲካ አመለካከት ያላቸውና በቅን መንፈስ የተነሳሱ ናቸው የዱሮውን ሥርዓት ያደገበትና ጠንቅቀው የሚያውቁት ሲሆን አዲሱንና የሚፈለገውን ዘመናዊዌ ሥርዓት በውጭ አገሮች ያዩና የተረዱ ሰዎች ነበሩ ሳይሳካላቸው ቀረ በ የእነጂዴኔራል መንግሥቱ ንዋይ ሙከራ ተሳክቶ ቢሆን የኢትዮጵያ ዘመናዊ ታሪክ ሌሳ አቅጣጫ ይይዝ ነበር ይሆናል ከላይ በሥልጣን ላይ የነበሩትና ከታች ሆነው እነሱን ለመሻር የተነሠት በብዙ መንገድ ይቀራረባሉ ስለቪዚህም ያልሻከረ ሸግግር ለማድረግ አይከብድም ነበር ለማለት ያስደፍሪል ለማናቸውም ቢሆን ኖሮ ብሎ ታሪክ የለም ፍሬ ነገሩ አልተሳካላቸውም ነው ነገር ዓን ከፃያ ዓመታት በኋላ መምህራን ታክሲ ነጂዎችና ተማሪዎች በፈጠሩት ግርግር ተጠቅሞ በ መጨረሻ ላይ የጦር ኃይሉ ደርግ በሚባል ስብስብ የሥልጣን ወንበሩን ያከ በዚያን ጊዜ ገና በትምህርት ላይ የነበሩ ጎረምሶች አዲስ የሥልጣን ትግል ከጀመሩ ጥቂት ዓመታት ሆኗቸው ነበር ደርግ በተመሠረተበት ዘመን አካባቢም በነሱ አምነት የመጀመሪያው የፖሊቲካ ፓርቲ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ ኢሕአፓ የሚባል ለመመሥረት ተቃርበው ነበረ በትምህርት ላይ ያሉ ልጆችንና አንዳንድ አስተማሪዎችን አባሎች አድርገው ነበር የኢሕአጋ ጎረምሶች ከአጴጹ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ጋር ያልተለመደ ግብግብ ለመግጠም በማኮብኮብ ላይ ነበሩኞ ደርግ የሥልጣን ወንበሩን ቀድሞ ያዘባቸው ዓመቱን ባላስታውሰውም በዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በነበርንበት ዘመን ብርሃነ መስቀልንና ዋለልኝን ጠርቼ በቢሮዬ አነጋግሬአቸው ነበር ፍሬ ነገሩ በመጀመሪያ አንድ ጥያቄ እናንተ ሥሶመጣን ነው የምትፈልጉት ወይስ ለውጥ የሚመሟበትን መንገድ ለማፋጠን ነው። ለእ እንደሚመስለኝ ከአዳፍኔፄ የጭካጌ ጭቆና ለመውጣት የእኔ አሠርቱ ቃላት የሚከተሉት ናቸው ነጻነት ከጭቆናና ከፍርፃት ከደሀነትና ከረሀብ በማናቸውም መንገድ ሀሳብን የመግለጽ የመሰብሰብና የመደራጀት ለመንግሥት ሥልጣን ለመምረጥና ለመመረጥ ትምህርትና እውቀት የመማርና የመመራመር መብት ያለምንም ልዩነት ለዜጎች ሁሉ ማዳረስ መጻሕፍትን መጽሔቶችን ጋዜጦችን በርካሽ የማሳተምና የማሰራጨት መብት ሥራና ሀብት ማንም ኢትዮጵያዊ ባጉልበቱ በብልፃቱና በጥበቡ ሠርቶ ወይም ፈጥሮ ሀብት የማፍራትና የአገርን ልማት ማፋጠን ፍትሕና እኩልነት ማንም ኢትዮጵያዊ በአገሩ ሥልጣንና በአገሩ ሀብት የመጠቀም ዕድሉ የምንም ዓይነት ልዩነት ሳይደረግበት ሚዛናዊና ያልተዛነፈ መሆኑን ሕግ የሚያረጋግጥለት ማደግና መሻሻል ማንም ኢትዮጵያዊ በግሉም ሆነ ከሌሎች ጋር በመተባበር ሀብትና ንብረት እያፈራ የማደግና የመሻሻል እንቅስቃሴ መብቱ ሲሆን ለማኅበረሰቡም ያለበትን የኃላፊነት ግዴታም አጣምሮ እንዲመለከት የማኅበረሰቡ ሰላም የማኅበረሰቡ ኅብረት አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ የማኅበረሰቡ የአካል የአእምሮ የመንፈስ ጥንካሬ የማኅበረረሰቡ የሥልጣን ባለቤትነት አዳፍእን መሻርና እንዳይመለስ ማረጋገጥ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ ዴዴ ዴ ው ማስታመሻ ለኢትዮጵያ ህልውና ሲሉ ለኢትዮጵያውያን ክብር ሲሉ ማለት ለእኛ በኢትዮጵያዊነት ለምንኮራው ሁሉ በኢትዮጵያዊነት ለምንከበረው ሁሉ ሕይወታቸውን የሰጡ ሰዎች አሉን አቡነ ጴጥሮስ ልዩ ኢትዮጵያዊ ናቸው መስቀላቸውን ይዘው ከኢጣልያ መትረየስ ጋር ፊት ለፊት የተጋፈጡና ያሸነፉ መንፈሳዌ አባት ናቸው በአለፉት መቶ ዓመታት ውስጥ ምናልባትም ከዚያም በፊት ለረጅም ጊዜ ኢትዮጵያ እንደጴጥሮስ ያለ መንፋሰጠንካራ የመንፋሳዊ አባት የነበራት አይመስለኝም አቡነ ጴጥሮስ ኢትዮጵያዊነትን ወደከፍተኛ ደረጃ ሰቅለውታል አንደዚህ ያሉ ሰዎች በሌሎች አገሮች ስማቸው በልዩ የክብር መዝገብ ላይ ታጽፎ ከትውልድ ወደትውልድ ይተላለፋል ለተከታታይ ትውልዶችም አርአያ እንዲሆኑ ገድላቸው በአደባባይ ይነገራል የኢትዮጵያ ሰማዕታት ይህንን ዕፅድል አላገኙም አንዲያውም ከጠላት ጥይት ያመለጠትን እኛ ገድለናቸዋል ጥቂቶችን ለመጥቀስ ያሀል አበበ አረጋይ መስፍን ስለሺ በሳይ ዘለቀ እነዚህ ከገደልናቸው ጥቂቶቹ ብቻ ናቸው በቁም የገደልናቸው ደግሞ በጣም ብዙዎች ናቸውበደሀነትና በበሽታ የደቀቀ ኑሮ ውስጥ እንዲኖሩ ያደረግናቸው የማናውቃቸው ሞልተዋል ራስ አበበ በ ዓም በቀድሞው የአጴ ኃይለ ሥላሴ ቤተ መንግሥት በዛሬው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በጥይት ተደብድበው ተገደሉ ይበልጥ የሚያሳዝነው ደግሞ ለኢጣልያ ከገበሩ ባንዶች ጋር በአንድ ላይ መገደላቸው ነው አንድ የእንግሊዝ ጸሐፊ ራስ አበበን የዓለም የመደመሪያው ጀግና ብሏቸዋል ቢትወደድ አስፍሐ ደግሞ ለእኔ አንደነገሩኝ እንደራስ ከበበ ያለ ጀግና ፍትሕና ርትፅ አዋቂ ማድላት የሚባል ነገር የማይታይባቸው አስተዳዳሪ በንዴና በቁጣ ሰውን የማስደንገጥ በሕርይ የሌላቸው ሁሉንም ጌታዬ ነህ እያሉ የሚያናግሩ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ትልቅ ሰው ነበሩ ቢትወደድ አስፍሐ ባንዳ ቢሆኑም ናዚ ወደአገሩ ሊወስዳቸው ቢፈልግም ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተው ለብዙ ዓመታት ከራስ አበበ ጋር በተለያዩ ቦታዎች ሠርተዋል ስለዚህም በጣም ያውቋቸዋል በላይ ዘለቀ የአርበኝነት ድካሙ ሳይወጣለት ከስደተኛው ንጉሠ ነገሥት ጋር ቅራኔ ውስጥ ገባ አንደሰማሁት በደጃዝማች መንገሻ ጀምበሬ የተመራ ጦር በበላይ ላይ ዘምቶ አንዲይዘው ተደርጓል ለማናቸውም ተይዞ አንደተራ ወንጀለኛ ከታሰረበት ሲያመልጥ እንደገና ተይዞ በአዲሱ ከተማ ከሌሎች ጋር ተሰቀለ አርበኛውን ባንዶች ገደሉት ስለኢትዮጵያ አርበኞች በዚህ ትንሸ መጽሐፍ ውስጥ ሊባል የሚቻለውን ያህል ተብሏል ከዚህ ቀጥሎ ፎተግራፎቻቸው የሚታዩት ባጋጣሚ በተገኙ ናቸው ኢጣልያኖች የተማሩ ኢትዮጵያውያንን አንዳውራሬ እያደነ ይገድሉ በነበረበት ጊዜ አነዚህን ወጣቶች ከመግደላቸው በፊት እያንዳንዳቸውን ለመዝጋባቸው ያነሥአቸውን ዘጠኝ ፎተግራፎች ለማሳወቅ ነዐ ማንነታቸውን መረጃው ባለኝ መጠን ባጭርባጭሩ አመለክታለሁ በትልልቆቹ ለመጀመር ደጃዝማች ወልድ አማኑኤልን የሚያውቅ ሰው አላገኘሁም ከወጣቶቹ ጋር ለሞት የተሰለፉበትም ምክንያት ግልጽ አይደለም አቶ በሻህውረድ ሀብተ ወልድ የመርሐቤቴ ሰው ሲሆነ የኔ ልጆች ወንድ አያት ናቸው ሴት አያታቸው ወይዘሮ ሣራ ገብረየሱስ የአድዋ ሰው ናቸው አቶ በሻህውረድ በአሜሪካ በኦሀዮ ተምረው የተመለሱ ነበሩ አጁ ኃይለ ሥላሴ ወደአውሮፓ ሲሸሹ አሳቸውና ሻቃ በልሁ አብረው ሄደው ነበር ይባላል ነገር ግን ሁለቱም ሳይቆዩ ወደአገራቸው ተመለሱ ለኢጣልያ ለመገበር ፈቃደኛ ባለመሆናቸውም በጣም ክአሰቃቻዩአቸው በኋላ በጭካኔ ገደሏቸው በዚህ ዘመቻ አንዲከተቱ የታዘዙ ሌላ አርበኛ በካይን አልወጋም አሻፈረኝ ማለታቸውን ሰምቻለሁ ጭ ኣነን በጣም አመሰግናለሁ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አቶ በሻህ ውረድ በተ ወልድ አቶ መሸሻ ገብሩ የሆለታ መኮንን ምናልባት የከንቲባ ገብሩ ልጅ የአሥራ ዘጠኝ ዓመት ወጣት አቶ ብንያም ወርቅነህና አቶ ዮሴፍ ወርቅነህ በእንግሊዝ አገር በከፍተኛ ትምህርት ላያ የነበሩ ወደኢትዮጵያ መጥተው የተያዙ አቶ ዮሴፍ ወርቅነህ አቶ ደስታ ወልደ ኢየሱስ የሆለታ መኮንን የነበረ አቶ ዮሐንስ ቦሩ አቶ ተክለ ማርያም ወልደ ገብርኤል ደጃዝማች ወልደ አማኑኤል አቶ አሰፋ አድማሱ የሆለታ መኮንን የነበረ አቶ አሰፋ ተድላ የሆለታ መኮንን ሻቃ በልሁ አቶ ደበበ ገብሩ ስለነዚህ ሰዎች የምታውቁ ሰዎች በተቻላችሁ መንገድ ሁሉ መረጃው ይፋ ብታደርጉት ለሞቱት ውለታ እንደሠራችሁ ይቆጠርላችኋል አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ አቶ በሻህ ውረድ ሀብተ ወልድ ከሰፍ ልባት የከንቲባ ነህ በአንግሊዝ ጵያ መጥተው በረ መንገድ ሁሉ ዞሾ እአንደሠራችሁ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ በሻህ ውረድ ሀብተ ወልድ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ መሸሻ ገብሩ ብንያም ወርቅነህ ተክለ ማ ገብርኤል «ቫዝማች ወልደ አማኑኤል አሰፋ ዮሴፍ ወርቅነህ ደስታ ወልደ ኣየሱስ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ለንባብ ተከለ ጻደቅ መኩሪያ ዐጴ ዮሐንስና የኢትዮጵያ አንድነትአዲስ አበባ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ ዐጹ ቴዎድሮስና የኢትዮጵያ አንድነት አዲስ አበባ ተወልደ ተኩእ የኢትዮጵያ አንድነትና ኢጣልያ አዲስ አበባ ታደሰ ቴሴ ሳልቫኖ የአናብስት ምድር የኢትዮጵያ ሠራዊት የታሪክ ዘገባ ርበክ ዓም አዲስ አበባ ኮሞዶር ጣሰው ደስታ የኢትዮጵያ አንድነት ትዝታና ትግል ሃይ ፖይንት ኖርዝ ኖርዝ ካሮላይና ዓም ዶር አሰፋ ነ ደብቆ የቆየው የኢሕአፓ ታሪከ ገጽታ ታኅሣሥ አምስተልፌን ብርሃነ መስቀል ረዳ ወልደ ሩፋኤል ሰፖሊስ የሰጠው ቃል ጳጉሜን ኃይሌ ፊዳ ኩማ ለደኅንነት የሰጠው ቃል ተድላ ዘዮሐንስ የኢትዮጵያ ታሪክ ከወልወል አስከጎንደር ግንቦት ኅዳር ዓም አዲስ አበባ ጃገማ ኬሎ የበጋወ መብረቅ የሕይወት ታሪከ ፍቅረ ማርቆስ ደስታ አንደጻፈው አሰፋ ተድላ ሻቃ በልሁ አዲስ አበባ በ ዓም ሺፈራው መንገሻ የሻቃ በቀለ ወያ ታሪክ የትውልድ አርአይያ አዲስ አበባ ስንዱ ገብሩ የልቤ መጽሐፍ አዲስ አበባ ጳውሎስ ኢትዮጵያና የኢጣሊያ ጦርነት አዲስ አበባ መስከረም ዓም ጳውሎስ ኛኞ አጤ ምኒልከ አዲስ አበባ ዓም መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ የዘመን ታሪከ ትዝታዩ በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን መንግሥት አዱስ አበባ ጻሓፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪከ ዘመነ ዘዳግማዊ ምኒልከ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ አዲስ አበባ ዓም ማም ውድነህ አሉላ አባ ነጋ ታሪክዊ ልቦለድ ሜጀር ጄኔራል ነጋ ተገኝ የኢትዮጵያውያን የረጅም ዘመናት ትግሊልና የዘመናዊ ሠራዊት አመሠራረት ቶሮንቶ ካናዳ እአአ ገሪማ ታፈረ ዘብሔረ ጐንደር ጐንደሬ በጋሻው አዳዲስ አበባ ገሪማ ታፈረ አባ ታጠቅ ካሣ የቋራወ አንበሳ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ አዲስ እበባ ደበበ ገብሩ ብርሃኑ ድንቄ ከወልወል እስከ ማይጨው አዲስ አበባ ንም አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ መሥ « ራታ ኞ አሰፋተድላ ቫቃበልሁ ደበበ ገብሩ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ለንባብ ተከለ ጻደቅ መኩሪያ ዐጹ ዮሐንስና የኢትዮጵያ አንድነትአዲስ አበባ ተከለ ጻድቅ መኩሪያ ዐዴ ቴዎድሮስና የኢትዮጵያ አንድነት አዲስ አበባ ተወልደ ትኩእ የኢትዮጵያ አንድነትና ኢጣልያ አዲስ እበባ ታደሰ ቴሌ ሳልቫኖ የአናብስት ምድር የኢትዮጵያ ሠራዊት የታሪክ ዘገባ ከ ዓም እዲስ አበባ ኮሞዶር ጣሰው ደስታ የኢትዮጵያ አንድነት ትዝታና ትግል ሃይ ፖይንት ኖርዝ ኖርዝ ካሮላይና ዓም ዶር አሰፋ ነጋሽ ተደብቆ የቆየው የኢሕአፓ ታሪከ ገጽታ ታኅሣሥ አምስተልፌን ብርሃነ መስቀል ረዳ ወልደ ሩፋኤል ለፖሊስ የሰጠው ቃል ጳጉሜን ኃይሌ ፊዳ ኩማ ለደኅንነት የሰጠው ቃል ተድላ ዘዮሐንስ የኢትዮጵያ ታሪክ ከወልወል እስከጎንደር ግንቦት ኅዳር ዓም አዲስ አበባ ጃገማ ኬሎ የበጋው መብረቅ የሕይወት ታሪክ ፍቅረ ማርቆስ ደስታ አንደጻፈው አዲስ አበባ በ ዓም ሺፈራው መንገሻ የሻቃ በቀለ ወያ ታሪከ የትውልድ አርአይ አዲስ አበባ ስንዱ ገብሩ የልቤ መጽሐፍ አዲስ አበባ ጳውሎስ ኛኞ ኢትዮጵያና የኢጣሊያ ጦርነት አዲስ አበባ መስከረም ዓም ጳውሎስ ኛኛ አጤ ምኒልከ አዲስ አበባ ዓም መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ የዘመን ታሪከ ትዝታዩ በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን መንግሥት አዲስ አበባ ጻሓፌ ትአዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪከ ዘመነ ዘዳግማዊ ምኒልከ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ አዲስ አበባ ዓም ማም ውድነህ አሉላ አባ ነጋ ታሪክዊ ልቦለድ ሜጀር ጄኔራል ነጋ ተገኝ የኢትዮጵያውያን የረጅም ዘመናት ትግልና የዘመናዊ ሠራዊት አመሠራረት ቶሮንቶ ካናዳ እአአ ገሪማ ታፈረ ዘብሔረ ጐንደር ጐንደሬ በጋሻው አዲስ አበባ ገሪማ ታፈረ አባ ታጠቅ ካሣ የቋራው አንበሳ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ አዲስ እበባ ብርሃኑ ድንቄ ከወልወል እስከ ማይጨው አዲስ አበባ አዳፍኔ ፍርሃትና መከሸፍ ጥንታዊት ኢትዮጵያ አገራዊ የጀግኖች ማኀበር ማኀበረ ስማዕታት መዋፅያን መሠረታዊ ደንብ አዲስ አበባ ዓም በመቅደላ ታሪኩ ዓይኔ ጀግና እንድ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደጴጥሮስ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ቀኛዝማች ታደሰ ዘወልዴ ፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ አባመላ አዲስ አበባ አልቤርቶ ስባኪ ትርጉም በአእምሻው ዓለማየሁ ኢትዮጵያ በኢጣልያ ፋሺስት የወረራ ዓመታት አዲስ አበባ በቨርህቪፎ ዐ ጄኒከክፎክ ህር ፐከኗ ርፀበሂፎክሃ ርፀፀፎ « ቲከኗ ከመ ነባቹዐ ልሸ እክኗኩዳክበርኮ ልክርቲ ኩርርከ ፀሃ ቪቲርየክፎ ቲከዉ ከ ፐፎክርፎነገሽር ኮባ ለሳሬሬበከ ኣላዕ ቋዬለሳሕኗሞ ክ ዕ።