Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ርከፅኡ እፀጪፉ«በፅፍከ ፀቋፅ ከፀ በዐህፍ ከመፀ ከጠ በሰ ር ዘፀ መከ ርከ ነከ እበኋጠ ዐበ ከ ዐበ በ «ፀርከኢ ቋቪየ የበ ከ በ ህየ ሃሃፀበፀሃ ከርዐህወጠበኩፀየ የጥላሁን ጣሰው ታሪክ ቀመስ ልቦለድ መጽሐፍ እንግዲህ የነዚህ ሙከራዎቼ ውጤት መሆኑ ነው። በአምስቱ ዓመት ዘመን እምቢ ላገሬ እምቢ ለነጻነቴ ብሎ የተዋጋው አርበኛ አጥናፍ እስከ አጥናፍ በየመንደሩ የነበረ ነው። አጋጣሚና ሁኔታ ይበልጥ የሰው ልጆ ነ ይህ መጽሐፍ ከታላቁ የነጻነት የሕዝቦች ጥላሁን ጣሰው አዳባይ ይድረጸለ ንይ ነ አ ን ማና « ሦሰ ጮሙ በዚህ መስከረም ቀን በተጻፈ ደብዳቤ መሠረት ባላምባራስ አበበ አረጋይ ራስ አበበ አልተባሉም። ትረካውም ላይ የምርኮኛው ስም ቲሊንቲ የተባለበት በዚህ ዓይነት መረጃዎች ምክንያት ነው። አዳባይ አባሪ ንጉሠ ነገሥቱ በላመማረካቸው ወይም ባለመሞታቸው የሙሶሎኒ ድል ሕጸጽ መሆናቸውን የሚያሳዩ ካርቱኖች ከሰር ዴቪድ ሎው ካርቱን ሙሶሎኒ እየጋለበ ከመጣው ፈረስ ላይ ሆኖ የዓለም መንግሥታት አባላት አገሮችን ለማግባባት የሚያደርገውን ሙከራ ለማሳዬት የተሳለ ነው።
አለች አስካለ ፈገግ ብላ። አስካለ ልጁዋ አንድ ጊዜ የሠራው ትዝ ብሏት ፈገግ አለች። ፈፈፈ ክፍል አንድ ጥላሁን ጣሰው አዳባይ አዳባይ ሲፈስ እያንዳንዱ ወንዝ የራሱ የሆነ እጽዋት እንስሳት የሰው ልጅ ማህበረሰብና ታሪክ አለው። አንድ ቀን ዳኘው ለወልደ ሰማዕት ስለ አዲስ አበባ አጫወተው። ዳኘው ። አለ ዳኘው። ኃላፊ የነበሩ ሲሆን በኋላ አዳባይ ውን ይዘው በእግር ሩቅ ዳኘው አዲስ አበባ ው ደስ ስላላቸው ቻ ሳይሆን ስ ስለነበር ስለሚሰለ ስለሚቆም ግጠኛ ነበር የሚፈጽሙት ግዴታ ስለነበር አገር ሄደው የሚያከናውኑ ከገባ በኋላ የሳቸውንም ወር ይቅርታቸውን በቀላሉ እንደሚያ እ ዳኘው አዲስ አበባ ጉለሌ ሲኖር ጎረቤቱ ከምትኖር ጥሩወርቅ ከመትባል ልጅ ጋር ተዋወቀ። ጥላሁን ጣሰው ወይ ዘመን። በአዲ ች በግዛቸው ን የጠላት ጦር ኮውን ሲሰማ ልቡ ዓመት መጀመሪያ ላይ ባላምባራስ አበበ ወደ ባላምባራስ አበበ በኋላ ራስ አበበ አረጋይ። አለች አስካለ። ባላምባራስ አበበ በኋላ ራስ አበበ አረጋይ። አለ ከፈለው። ፈፈፈ ጥላሁን ጣሰው አዳባይ ንጉሥ አንጋሽ ከባላምባራስ አበበ ጦር ጋር አስካለ ቡልጋ እንደደረሰች አካባቢውን ተመስጣ አየችና በጣም ደስ አላት። ልጅ ከፈለው ወልደ ፃዲቅና ዳኘው። ራስ ምን አሉ። አለች አስካለ ። ዛሬ ደግሞ ከፈለው ምንም እንዳልተፈጠረ ራስን ለማስተናገድ እህል ውሀ ይዞ መጥ መትረየሱንስ ይዘው አልመጡም አለ ለገሠ አስካለ ለጠየቀ አስካለ ዳኘውና አንድ ሰው ወደዚህ እየመጡ ነው አላት ቀጥሎ። አስካለም ፀጉሩን እያሻሸችው ፊቱዋ ፈክቶ ሁለቱን ባቄላዎች ቆረጠመቻ ገ ስለባቄላው ሳይሆን የሰዎች ደስታ እንደ ሃዘናቸው ሁሉ ፈፈፈ አዳባይ የምትፈራውን ነገር እንዳያነሱብህ ከፈለግህ ሲመሻሽ ሄደህ ነገ እመጣለሁ ብለህ ተመለስ ጦርነቱ ያበቃው ከመሸ በኋላ ስለነበር ለገሠ ወደ አስካለ ሲሄድ ከፈለው ወደ ራስ ዘንድ ለመቅረብ ከዳኘው ጋር ከራስ አበበ ድንኳን ራቅ ብሎ ትንሽ ቆመና የሚያበ የ ከዚህ ከማይወደው ሁኔታ ያደረሰው ዳኘው ራሱ መሆኑን አስቦ ዳኘውን በክፉ ዓይን አይቶት ነቀል ነቀል እያለ ወደ ራስ ዘንድ አመራ። የራስ አበበ ጦር ሳይታሰብ በድንገት የከፈለው ጦር ካለበት አካባቢ ን ከፈለው እንደሰማ የመጣለት ሃሣብ ቢ አፈግፍጎ ቦታ መቀየር ም ተዋግቶም ቢሆን ማፈግፈግ እንጂ ራስ አበበን ማስተናገድ አልነበረም። እንዳሁኑ ዘመን ሳይሆን የዚያን ጊዜ አንድ ቀን ወደ ሰላ ይ ለመውጣት በንብዋቫሻ በኩል ሳልፍ ፋናዬና አስካለ በበቅሉ ላይ ሆነው እየተምነሸነሹ ከፊለፊቴ ሲመጡ አየሁና የቀኛዝማችን የልጅ ልጆች እጅ ብነሳ አስካለ ለትህትናው ሰላም ስትለኝ ወይዘሮ ፋናዬ ዝም ብለውኝ አለፉ አለና ሁሉንም ወንድ ስታይ ፍዝዝ ብላ የምትመለከተውን ለማው ዳድቶ አፍሮ ነዩም በመጥፎ ስለ ሃብታም ዘርነቱዋ በተዘዋዋሪ እንዳይተረጎምበት ሰግቶ ትንሽ ሲያስብ ዝም ብሎ ቆየና ይኸውልህ ዛሬ ን ባላባቶች ሁሉ ለጊዜው ሐይለኛ ተማረ ሰው አያውቀውምና ስለዚህ ሰው መስሎ ወደ አንተ የምታውተውን እኛን ሕብ ለጠላት ደስ ማሰገ ት ሁሉ መጻፌነገሩን ተረዳሁት። አዳባይ ይህንንስ ጠላት አይስማው የራስ አበበ ጦር የከፈለውን ጦር ለመውጋት ማሰቡ ቋች ቆላው እንደተሰማ ከሁሉ ይበልጥ የተሸበረውና የተጨነቀው ዳኘው ነበር። ለክፋት ሲያስቡን እንጂ እኔ ጦሩን ወክዬ ከነዚያ ሰዎች ጋር ቆሜ እንድፋረድ ከማድረግ ይልቅ በግል ልንነጋገርበት እንችል ከፈለው ራስ አበበ ሰውን ለማዋረድ የታጠቁ ናቸው የሚለው እምነ እየታ ዳኘው የራስ አበበ አሠራር ተበዳይ ነን የሚሉትን ሰዎች ለማረጋጋትና ሰል ን ከጣሊያን ጋር እንዳያደርጉ ለማግባባት በሚል ዘይቤ መሆኑ ምቶት እንዴት ሊያስቀምጠው እንደሚችል ሲያስብ ከሩቅ የልጅ ግዛቸው ኃይሌ ባልደረባ ሲመጣ አንድ ተስፋ ታይቶት የልጅ ግዛቸው ሰው መጣ አለ ደስታው ከፊቱ ላይ እየተነበበ ምን ሊሉ ይሆን። አዳባይ አይደለም። ፈፈፈ ጥላሁን ጣሰው አዳባይ እንዴ። ይል ነበር ሌላው ክፍል በአሁኑ ጊዜ እንደ እኛ ጦር እንደ ባላምባራስ አበበ አረጋይ ኃይለኛ የለም ። ከፈለውም አሁን ያሉበት ቦታ ለወታደራዊ እንቅስቃሴ አመች አለመሆኑን በማሰብ ተስማማበ የከፈለውና የዳኘው ጦር ከግምጫ ማስጫ ደርሶ ከፈለው በመነጽሩ የራስ አበበን ጦር ሲፈለግ ባሻገሩ የመንዝ አፋፍ ላይ ጦሩ ጋብ ብሎ ተመለከተና ለዳኘው ሊነግረው መለስ ቢል ዳኘው ባሻገሩ ከሰላድንጋይ ከተማ ላይ መነጽሩን ተክሎ በተመስጦ ሲመለከት ተመለከተና ምነው ዳኘው ። ዳኘው ግን መልስ ሳይሰጠው ከፈለው የራሱን መነጽር የጣሊያን መድፎች አፈሙዞች ከፊቱ ተጋረበ ከአፋፉ ላይ ጠበንጃዎቻቸውን ይዘው ዝም ብለው የኢጣሊያ ወታደ ጥላሁን ጣሰው ቆመዋል። ዳኘው ዓይኑን ወደ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለም ተመለከተና ከዚያም መነጽሩን አንስቶ ወደ ራስ አበበ ጦር ከዚያም አሻገረና መነጽሩን ከፍ አድርጎ ት ሰዎች ቁመው ድብዝብ ዝ ያለ ስዕል ታየው። ራስ አበበ ከጥቂት ሰዎች ጋር ሲል አሰበ። ራስ አበበ ግዛቸው ኃይሌ ደምሴ ወልደ አማኑኤል አንገታቸውን ደ አንድ መሪ ለማስገኘት ለማግኘት በአንድ እንደ አንድ ሰው ለመራመድ አንድ ሕዝብ የሚከፍለው መስዋዕትነት። ዳኘው ከአቅሬ ማታውኑ ተነስቶ ሊነጋጋ ሲል አንቀላፊኝ ራስ አበበ ጦር ሠፈር ደረሰ ። ከብዙ ሰዎች ጋር ሰላምታ ከተሰጣጠ በኋላ ራስ አበበ ዘንድ ቀርቦ እጅ ነሣ ዳኘው መጣህ። አለና ዳኘው ደብዳቤውን ለራስ አበበ ሰጠ። የከፈለውና የዳኘው ጦር በአቅሬ ውስጥ በአንድ በኩል ከሰላድንጋይ ሳይሰሙት ቀርተው ከፈለው ወልደፃዲቅ በኋላ ደጃዝማች ከራስ አበበ ጋር የነበሩ የታወቁ አር አዳባይ የኢጣሊያ ጦር ጋር ተፋጦ ወደኋላ አፈግፍጎም መንዝ ውስጥ እንዳይላወስ የራስ አበበ ጦር ተወካይ ተኩስም መክፈት የእርስ በርስ ጦርነት ለማስነሳት ኃላፊ መሆን ከመሆኑም በላይ የዳኘው ለዘብተኛ አቋም ግራ አጋብቶት ብዙ እንደቆየ ለስብሰባ ንብዋሻ ጥሪ በተደረገ ጊዜ እንደገና ከዚህ ማጥ የመውጫ መንገድ የተገኘ መስሎ ሁሉም ተደሰተ። አለ ከፈለው አንድ ቀን ምሽት ላይ። የትኛውም ጦር ሜዳ ብቻውን ይዋል አስካለ አንዳንድ ጊዜ ከጦር ሜዳ ትቀራለች ከቤት ውስጥ ምንም ያህል ችግር ይኑር አስካለ እሱም የሆነው ጠላት ቢመጣ አስተናግዶ መመለሱን ያውቅበ እሱ ጦር ሜዳ ሲውል አስካለ ክፉ እንዳይደርስበት እንደትምጨነቀው ሁሉ እሱም ከቤትም ሆነ ከውጭ ደፋ ። ሁሉም ሰው ራስ ብሎ ራስ መጡ። አስካለ። አስካለ ግን ከአደጋ ዋንም ሆነ ነፍሱዋ መኖሩን ፈፈፈ አዳባይ ክፍል ሦስት ጥላሁን ጣሰው አዳባይ ዝንጀሮና አርበኛ ገደሉን አይለቅም ፎር ከአቅሬ ሌሊቱን ተጉዞ በይፋት ማቁዋረጫ ላይ ሽ የኢጣሊያ ምሽግ ከመታ በኋላ በምሽጉ የነበሩት የኢጣሊያ ግብር አበሮች ወደ ካራቆሬ ትልቁ የኢጣሊያ ምሽግ ሲደባለቁ የከፈለውና የዳኘው ጦር የአዲስ አበባ ደሴ መንገድን ለሦስት ቀናት ዘግቶ አጥቂ እየሰደደ አካባቢውን ጣሊያን ያረጋጋውን አገር የኢጣሊያም መንግሥት የአዲስ አበባ ደሴ መንገድ መዘ ተፅእኖ እንደሚኖረው በማወቁ ያለ የሌለውን ጦር ከየአቅጣጫው አሰባስቦ ሲመጣ የከፈለውና የዳኘው ጦር በሰላድገ ዙሪያ አድርጎ በእመወታ በኩል አልፎ አቅሬ ተመለሰ። የኢጣሊያ ጦር እንደታሰበው ትንሽ ሰዎች መንገድ አሳሽ አድርጎ በስር ሲልክ ዋናው ጦር ግን ከአፋፉ ወደ ወንዙ ወረ መንገድ አሳሹ ጦር በስርጡ አጋማሸ ላይ ሲደርስ ከስርጡ መውጫ በር ላይ ላሌት አርበኛ ከተራራው የወረደው የኢጣሊያ ጦር ከወንዙ መው ጣት ሃው ያሰብከው ሁሉ እየሆነ ነ አለ ከፈለው ጠላት የሸሹ መስለው ብዙውን ሰው ከኋላ ካለው ጉድባ ስላስቀመጠ ከዳኘው ጋር ሆኖ ተደብቆ እየተመለከተ። አለ ዳኘው ቅር ብሎት። ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ጠላት ድል አደረ አለ ዳኘው መሬት መሬቱን እያየ። ፈፈፈ ጥላሁን ጣሰው አዳባይ አስካለ መጣች አስካለ ወደ ላሎምድር መምጣቱዋ በሰፊው ይወራል። የከፈለውና የጦር አዛዝቹ በዚህን ጊዜ በከበባ ውስጥ መሆናባ ከአዲስ አበባ የውስጥ አርበኛ ከዳኘው ጓደኛ ከተክለሃይማና ተው የሠፈሩበትን አገር ሕዝብ ሰብስበው በአጣዳፊ መመሪያ እየሰጡ ዳኘው የሰበሰባቸውን ሰዎች በቅሬታ ፈገግታ ትንሽ ተመለከታቸውና ጥላሁን ጣሰው ከዚያም እስካሁን ታየውና ተከዘ በመጨረሻም የትውልድ የፈዘዙ ዓይ ጎ ንግግሩ ን ቀጠለ። አይሆንም አለ ዳኘው። ይህንን በሚመለከት ዳኘው ያለውን በሙሉ በታሰበው ቦታ ላይ በድንገት ደርሶ በዚያ የነበረውን የጠላት ኃይል ከአርበኞች መሃል የሞተ ሰው አልነበረም። ከአዲስ አበባ ይዞት ያመጣውን ሸቀጥ በየመንገድ እየሸጠ ራስ ዘንድ ደርሶ በአስረኛው ቀን ወደነከፈለው ደብዳቤ የራስ አበበ ደብዳቤ ከፈለውንና ሌላውንም ሰው በጣም ራስ አበበ ከውጭ አገር ካሉ ኢትዮጵያውያን በተጻጻፉ መሠረት የአውሮፓ ጦርነት መልኩን እየለወጠ በመሆኑ ይህንን ሁኔ በመጠቀም በተጠናከረ ሁኔታ ላይ ለመገኘት የሚያደርጉት የፖለቲካ ትግል እንጂ እርቅ አለመሆኑን ከመግለጻቸውም በቀር ከቀድሞ አቋማቸው ተ እንደ ቀድሞው ከፈለው እራሱ እንዲመጣ በግድ የሚጠይቁ ሳይሆን በ ከፈለው ካለዚያም የጦር አዛዥ የሆነ ሰው ቢላክ የመተዳደሪያ ደንቡ እንደሚላክ ሲገልጡ በአሁኑ መልዕክተኛ በኩል መተዳደሪያ ደንቡን ያላኩት በውስጥ ደን መሠረት የመተዳደሪያ ደንብ የሚሰጠው ለጦር አዛዥ ስለሆነ መሆኑን ጽፈዋል። ዳኘው ከፈለው የራስ ደብዳቤ ደስ ቢለውም እሱና ዳኘው እንዲሄዱ አልፈለገም። አዳባይ ዳኘው ይሁን። ከፈለው ዳኘው ላይ አደጋ ይደርስበታል ከሚለው ሃሳብ ሌላ ዳኘው እንዲለየው አልፈለገም። አለ ዳኘው አዲስ አበባ ሄዶ ይጠይቃት ይመስል ። ዳኘው ከፈለው ሃሳቡ እንዴት ነው። በሰላሙ ዘመን ግር እንደ እናት ፈፈፈ ጥላሁን ጣሰው አዳባይ የዱር ፍሬ የሚበላው ጦር ዳኘው ስለነከፈለው ወሬ ሰምቶ አያውቅም። ብዙውን እስካሁን ሳትሰሙት አትቀሩ ም ስለ እናንተ አጫውቱን አለ ከፈለው ዳኘው ያለው ኾው ከወጡ ጀምሮ ያጋጠማቸሸ ሁኔታና አዳባይ አሁን ራስ አበበ እንዴት ናቸው። ፈፈፈ ጥላሁን ጣሰው አዳባይ አንድ ሌሊት በሁለት ሰዎች ሕይወት ውስጥ ራስ አበበ በማኅበረ በኩር ከጣሊያ ጋር ድርድር በጀመሩበት ወቅት የተኩስ አቁም ስምምነትና ጣሊያኖች በአካባቢው የያዙትን ም ማስረከቡን ይጠይቅ ስለነበር በአስካለ ላይም ጣሊያኖች ትትል እንዲቆም በመጠየቁ ጭምር አስካለ ንብዋሻ ለመቀመጥ አስካለ ይህ ሁኔታ እርሻ ለማረስና ሳይዘርፉ እራስን ለመመገብ ታ ለመኖር ያስችላል ብላ ስላሰበች የአያቱዋን መሬት ። ይሁን አስካለ። ከመንዝ የውስጥ ጥላሁን ጣሰው አር ይመጣ ተክለሃይማኖት በዓመት አራት አምስት ጊዜ ወደ አገር ቤት እንዴት ነው አዲስ አበባ። አዳባይ ። ፈፈፈ አዳባይ ደህና ሰንብች ዳኘው ሰኔ ቀን ለዳኘው የማይረሳ ትዝታ አለው። ዳኘው ጥንት ክብር ዘበኛ ስለነበር ዳኘው ለንጉሥ ጥያቄ መልስ አያጣም ብሎ የተናገረው ነበር። ሌላው ሰው ። ፈፈፈ ጥላሁን ጣሰው አዳባይ የመጀመሪያው መጨረሻ የሁለተኛው መጀመሪያ ነው ዳኘው አልጋ ወራሹን ይዞ ወደ ወሎ ለመሄድ ዝግጅት ባለበት ወቅት አስካለ ደግሞ ይዞት የሚሄደውን ስንቅ ለማዘጋ ከላይ ታች ስለምትል ብዙ ጊዜ አይገናኙ ዳኘውም ወደ ቤቱ እንደመጣ የሚያጫውተው ሰው ስላጣ መቀመጫ ይዞ ወደ መስኮቱ ሄደና ተቀመጠ። አስካለ አለ ዳኘው እቃውን ለማንሳት ወደ አገሩ ሲመለስ። ፈፈፈ ጥላሁን ጣሰው አዳባይ ሁለት ያጣ ዳኘው አዶላ እንደደረሰ ያስተዳደር ሥራውን ጀመረ። አዲስ አበባ የገባ ዕለት ዳኘው አዲስ ልጅ ተወለደለ በጣም ደስ አለው። ጥላሁን ጣሰው ማውጫ ለሁለተኛው እትም መግቢያ መንገድ ክፍል አንድ አዳባይ ሲፈስ ዳኘው ዘለልክ አስካለ ማንም ሰው ከሕሊናውና ከባሕሉ ሸሸቶ አያመልጥም ሩህሩህ እናትም እጁዋን የምታነሣበት ጊዜ አለ አዋቂዎች እንደ አፍላ ወጣቶች ያለሙበት ወቅት ይደርስ እንደሆነ እስቲ እጃችሁን ወደ ሰማይ ዘርጉት ክብሲሰበር ለራሴና ለቤተሰቤ የማደርገውን ለአገሬ እንዳደረኩትአልቆጥረውም ንጉሥ አንጋሽ ሁለት ባቄላዎች የምትፈራውን ነገር እንዳያነሱብህ ከፈለግህ ሲመሻሽ ሄደህ ነገ እመጣለሁ ብለህ ተመለስ ይህንንስ ጠላት አይስማው እንዴ። ጥንታዊት ኢትዮጵያ የጀግኖች አርበኞች ማኅበር ችግርና ጦር ጠብቁኝ ብሎ አይመጣም የጀግና ቀብሩ በፉካሮ በቀረርቶ በሆታ ነው ችግር ብቻውን አይመጣም አዳባይ ክፍል ሦስት ዝንጀሮና አርበኛ ገደሉን አይለቅም አስካለ መጣች የጠላት ዕርቅ ጌታዬ ሰው ውሃ ይጠጣ እኛ በዚህ በኩል እንለፍ የዱር ፍሬ የሚበላው ጦር አንድ ሌሊት በሁለት ሰዎች ሕይወት ውስጥ ጋብቻ ጣሊያንና ሥልጣኔ እንቁላል የምትወደው ጣሊያን ለአገሩ ባዳ ለሰው እንግዳ የዳኘው ማኅበር ክፍል አራት ውሃ ዋናምቸር ወሬ ያሰማል ደህና ሰንብች ዳኘው ጀግና ፀጉሩን ሲላጭ አይጣልን ነው ማውራት የመጀመሪያው መጨረሻ የሁለተኛው መጀመሪያ ነው ሁለት ያጣ የመጀመሪያው እትም መቅድም አባሪዎች የአርበኞች ደብዳቤዎችና ካርቱኖች።