Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አንደኛ እትም ነሐሴ ዓም በ ሳ የአሳታሚው መብት በህግ የተጠበቀ ነው። ው ለዚ ዐከ ክሃ ደራሲው ጆን ክሪስቶፍ ሩፊን ተርጓሜ አያሌው ምትኩ ብሩ ዓ ም ከሞት የተረፈው ሰው ተፅዛዝ በሉዊስ አሥራ አራተኛ የዘይት ቀለም ቅቦችን እንደቁምጥና በሽታ እየሸራረፈ በመብላት ሠልካቸውን የሚያበላሸው ነገር ቀስ በቀስ በዚህ ሥዕል ውስጥ በየዕለቱ እየተስፋፋ ነው የዛገ ቡኒ ሽቦ የመሰለ ጉልህነት የሌለው አስጠሊታ መስመርም ወደ ጆሮ ግንዱ አቅጣጫ እየተሣበ መሆኑ ይታያል ቀረብ ብሎ ለሚመረምር ሰው በስዕሉ አካል ላይ ጥቁር አከሲል በተጨማሪ ይመለክታል በእግር ጣቶቹ ላይ ካሉት ነጠብጣቦች ሴላ የቀረው ሁሉ ሃሚሰቀጥጥ ነው በአጭሩ የፀሀዩ ንጉሥ ሥዕል ክፉኛ ተበሳሽቷል ይህ ሥዕል ካይሮ በሚገኘው የፈረንሣይ ቆንሲል መሥሪያ ቤት ላለፉት ሦስት ዓመቶች ተሰቅሎ ቆይቷል ሥዕሉ ሲሰራ የራሱ የንጉሠ ግላዊ ቁጥጥርና አይታ አልተለየውም ነበር። ሥጋትና ጭንቀት የተሞላው ፀጥታ በክፍሉ ውስጥ ነገሠ በድጋሚ ሦስት ማንኳኳቶች በበሩ ላይ ተስሙ እነዚህኞቹ ምቶች ከቅድሙ ይልቅ ከዘድ ያሉ ናቸው ሥዕሉ በሜታደስበት ጊዜ ፈፅሞ ሁከት እንዳይሰማቸው በግልፅና በተደጋጋሚ ቆንሲሉ ራሱ የሰጠውን ጠንካራ መመሪያ ጥሶ ወደ አዳራሹና ወደ ቢሮው የሚያመራውን ትልቁን በር እንዲህ ለማንኳኳት ነፃነቱን የወሰደው ሰው የሚያጠራጥር አይደለም ዲፕሎማቱ የለበሰው ጋዋን በሚገባ መቆለፉን ካረጋገጠ በኋላ ፈጠን ብሎ ወደ ቤቱ በሚያደርሰው ጠባብ መተላለፊያ ላይ ቀደማቸው ክፍሉ የምድር ቤቱን ወለል ሙሉ በሙሉ ዓይኖቹ ውስጥ አየው።» «መሆን አለበት» እለ ፃጂ በቁምጥና ሕመማቸው ላይ እርሱ አክሜአቸዋለሁ ያሳቸው ሦስት በሽተኞች እርሱ ከለቀቀ በኋሳ ወደ ቆንስላው መጥተው ነበር የሥራ ባልደረባዬ አንዱን በሕይወት አግኝቶታል የቀሩት ሁለቱ ሞተዋል የሁለቱ ሰዎች እጆቻቸው ወደ አረንጓዴነት ሲለወጡ አንደኛው ግን እጆቹን አንዳሉ አጥቷቸዋል ሊያስመልሰው ሲቃጣው አፉን በክርኖቹ መካከል ወሽቆ «ይበቃል ሁሉንም ነገር ድጋሜ እንዳትነግሩኝ» በማለት ፃጂ አሊ ፊቱ በአድናቆት አያበራ «ፓሻውን ራሉን የሚያክም አንድ መድፃኒት ቀማሚ ነው» ግን እኮ ሁሉም ያው ነው።» «እግዚአብሔርማ እግዚአብሔር ነው አለ ሃዲ አሊ ጣቶቹን ከንፈሮቹ ላይ አያሣረፈና ሽቅብ ወደ ሰማይ እየተመለከተ «እንግዲያው የአሌክሣንደሪያውን የኮኘቲክ ፖትሪያርክ ይዘፃቸው ሂድና እስቲ አባክዎ አባቱ ተአምር ያሳዩ ብለህ ጠይቃቸው» ሲል ቆንሲሉ ጮኽ ሙሴ ዴ ማይሌ አሁን እየተገነዘበ ያለው ሰውዬው በእግዚአብሔር የማያምነውንና አርሱ መርጦ ያቀረበውን ውሰደው ይለኛል ወደሚል አዝማሚያ እየገፋው መሆኑን ነው ዘዚህም ሳቢያ ፀጥ አለ።» «መኖሪያችንን እንዳለ ትተነው ነው የምንሄደው» «በዚህ ላይ ምንም ችግር አይታየኝም ስለኪራዩም ከሆነ ራስህን አታስጨንቅ» አለ ቆንሲሉ ፖንሴ ወዴት እያመራ መሆኑን በሚገባ ሲያውት «ባቀረብኩት የወጭ ዝርዝር ውስጥ የአንድ ዓመት ኪራይ አስቤ ነው የሠራሁት እኔ የምለው ጉዳይ ግን ሌላ ነው» አፍ ቋው መኳ ነ «ታዲያ ሁሉም ነገር ተከናውኗላ።» «እንግዲህ ይህን ስታመነዥክ አትዋል ምን ጣጣ ነው።
ነገር ግን ሙሴ ዴ ማይሌ ሌሳ ምርጫ አልነበረውም ሜትር ረሚ የሥዕሉን ሁኔታ ከተመለከተ በኋላ የማደሱ ሥራ አሥር ቀናት እንደሚፈጅበት ገለፀ በማግስቱ ከአንድ ነቢያዊ አገልጋይ ጋር ሰባት ጫማ ከፍታ ባለው የሥራ ክፍል ውስጥ ገባ ነቧቢያዊው ባሪያ ለመድፃኒት መቀመሚያነት የሚውል የአበባ ዘይትና ጥሩ ጠረን የሌሰውን የቀለም ማቅጠኛ ቅመም እያደባለቀ እንዲበጠብጥለት ተብሉ ከቁዋንሲሉ ቤት የመጣ ረዳት ነው እንዲታደስ በተባለው ሥዕል ላይ የአዳሹ ባለሙያ እጅ ባረፈበት ቁጥር በቦታው መገኝት እንዳሰበት ቆንሲል ሙሴ ማይሴሌ አበክሮ ተናግሯል ከንጋቱ አሥራ አንድ ሰዓት ሲሆንና የቀለም ቅይጡ ተዘጋጅቶ ሲያበቃ አገልጋዮች ቆንሲል ዴ ማይሴን ይጠሩታል የተበጠበጠው ቀሰም የሚያገለግለው በትኩስነቱ ነው ሙሴ ማይሌ የሥዕሱን እድሣት በቅርብ ለመቆጣጠር በጅማሮው ሰዓት ላይ ይገኛል ሙሴ ማይሌ የሥዕሉ እድሣት ገና ሲጀመር በጨርቅ ላይ የተንጠባጠበና በጉልህ የሚታይ ሀምራዊ ቀለም ሲመለከት መተቸት ይጀምራል በጅማሮው ላይ የቀለሙ ወዝ ገና ሣይቀዘቅዝ ሥራው በጣም የሚያበረታታ ነው ቀሰማቱም ሣይበዙ ቁልጭ ብለው ይወጣሉ በሸራው ላይ በጊዜ ምክንያት የተፈጠሩ እጥፋቶችም ሙሉ በሙሉ ይወገዳሉ ይህን ሁሉ ሲመለከት ሙሴ ዴ ማይሌ ተስፋው ይለመልማል ነገር ግን ሜትር ዝረሚ የተለም ብሩሹን ወደንጉሥ ሥዕል በቀረበ ቁጥር በጥርስ ፃኪም ጠንበር ላይ ተቀምጦ መቁንጠጫ ጉጠቱን በተመሰከተ ቁጥር አተዘቀ እንደሚያፋሸግ ሕመምተኛ በማከታተል ያዛጋል በዚህ ሣቢያ ሥራው ብዙ ጊዜ በመጨረሻው ላይ የንጉሠን ጉንጭ መዝምቦት የነበረው ነቀርሣ የሚታደስበት ሰዓት ደረሰ ሙሴ ዴ ማይሌ ቀለል ያለ ነጭ ጋዋኑን ለብሶ በሥዕሉ ፊት እንዲደረግለት ባዘዘው አነስተኛ አግዳሚ ላይ በጭንቀት ተቀምጧል ባለቤቱ የባሏን እጆች በጡቶቹዋ ላይ ጫን አድርጋ ከአጠገቡ ተቀምጣለች ሁለቱ ጥንዶች እንደዚያ ተቀምጠው ሲታዩ እጅግ የሚወዱት ሰው ሲስቀል በጭንቀት እንደሚመለከት የቤተሰብ ቡድን ሽ ተቁ የሚመለከቱት ይመስላሉ በወርሃ ግንቦት ከሰዓት በኋላ በሚኖረው አጋማሽ ጹ ላይ ከዚያ በረሃ የተነሣው ሞቃታማ ነፋስ ከተማዋን ለሦስት ቀናት በደረቅ ሙቀት እያነፈራት ነው ሜትር ዢረሚ የተደፋ ጀልባ የመሰለ ቆብ ጭንትላቱ ላይ ካጠለቀ በኋላ አገልጋዩ የማለስለሻ ብሩሽ አቀበለው ዥረሚ ብሩሹን በባለግርማ ሞገሱ የንጉሠ ፊት ላይ አነጣጠረ ይህን ጊዜ ሙሴ ዴ ማይሌ ከአግዳሚው ላይ ብድግ አለ «ቀይኩኔ መድሃኒት ቀማሚው በመደነቅ ቆመ ይህን ለመሥራት ሙሉ በሙሉ እርግጠኛነቱ ቶነ «አዎን ክቡር ሆይ» ሜትር ዝረሚ በፊቱ ላይ የታየበትን ሁኔታ የሚመስል ስሜት አንፀባረቀ ቁጣውና ግልፍተኛነቱን ሊያወጣው ሲል አንደምንም ብሎ ራሱን ገታ። ሥጋትና ጭንቀት የተሞላው ፀጥታ በክፍሉ ውስጥ ነገሠ በድጋሚ ሦስት ማንኳኳቶች በበሩ ላይ ተስሙ እነዚህኞቹ ምቶች ከቅድሙ ይልቅ ከዘድ ያሉ ናቸው ሥዕሉ በሜታደስበት ጊዜ ፈፅሞ ሁከት እንዳይሰማቸው በግልፅና በተደጋጋሚ ቆንሲሉ ራሱ የሰጠውን ጠንካራ መመሪያ ጥሶ ወደ አዳራሹና ወደ ቢሮው የሚያመራውን ትልቁን በር እንዲህ ለማንኳኳት ነፃነቱን የወሰደው ሰው የሚያጠራጥር አይደለም ዲፕሎማቱ የለበሰው ጋዋን በሚገባ መቆለፉን ካረጋገጠ በኋላ ፈጠን ብሎ በመራመድ በሩን በርግዶ ከፈተው በበሩ ፊት ሙሴ ማቼ ቆሟል በአለቃው የቁጣ አተያይ ሣቢያ ፈጠን ብሎ ከወገቡ ጉንበስ በማለት ታዛዥነቱን ለመግለዕ ሞከሪ የጃሂሣሪዎች አጋ ለክቡርነትዎ መልዕክት ልከዋል አበክረው እንዳስገነዘቡት ከሆነ ጉዳዩ ያልተለመደና አስቸኳይ ነው በምንም ዓይነት ሁኔታ በዚህ ሥራ ላይ ባሉበት ጊዜ እንዳይረበሹ የሰጡትን ትዕዛዝ መዘንጋት ባይኖርብኝም ሊዘገይ ለማይችል ጉዳይ ቱርኮች የተለየ አገላለፅ ስላላቸው መመሪያዎን ችላ አልኩ ማቼ ፖሪስ ከሚገኘው የምሥራቃውያን ቋንቋዎች ትምህርት ቤት የተመረቀ ሰው ነው ስለዚህም የቋንቋ ስው» በመባል ይታወቃል የዚህ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ዲፕሉማቸውን ከተቀበሉ በኋላ ዲፕሎማት ከመሆናቸው በፊት ወደ አንድ ኤምባሲ ይላካሱ ሙሴ ማቼቹም ያጋጠመው ይኸው ነው ዋናው ቆንሷል ሰወጣቱ ማቺ የተለየ አመለካከት አለው ማቼ ዋናውን ቆንሲል ሲያረካው በሚችል መልክ ደረጃውንና አቅሙን የሚያውቅ ስው ነው ሙሴ ማቹ ከጨዋ ቤተሰብ በመወለዱ ሳይሆን በሚያጋጥሙት ጥያቄዎች ሁሉ ላይ የራሱን ገደብና ብልህነቱንም የሚያሣይ ሰው ነው «ሰመሆኑ አንዳች ደብዳቤ አለ። ለዚህ ጥሩና በቂ ምክንያት ሊኖራቸው እንደሚችል ተስፋ አደርጋለሁ ይህም ካልሆነ ፓሻው ራሱ ስለሁኔታው መስማቱ አይቀርም» ሲል ድምፁን ዝቅ አድርጐ ሙሴ ማይሌ ተናገረ ሙሴ ማቹቼ በተረከዙ እንደመሽከርክር ብሎ ከቆንሲሉ ጋር ትክሻ ለትከሻ ለመነካካት በሚያስችለው ቅርበት ተጠጋው ሁለቱ ሰዎች በክፍሉ ውስጥ ለነበሩት ሰዎች ጀርባቸውን ሰጥተው ቆሙ ወጣቱ ማቼ የመንግስትን ምስጢር በአደባባይ እንደሚያውጅ ዓይነት በማንሾካሾክ ተናገረ እንዲህ ያለው የዲፕሎማቶች ሥራ የመልካም ሥርዓት መገለጫ ቢመስልም የማታለያ ስለሆነ ሲለመድ ተጨማሪ ባህርይ ይሆናል በዚህ አጉል ባህርይ ቅር በመሰኘት ሜትር ዥረሚ ትከሻውን ሰበቀ «አጋው ክቡርነትዎ በፈለጉት ጊዜ ሊጠቀሙበት የሚችሉትን አንድ ፈረንሣዊ ሰው ትናንት ካይሮ ከተማ ውስጥ አስረዋል» ሲል ሙሴ ማቹ አንሾካሾከ ታዲያ ይሀም ምክንያት ሆና ሥራቸንን ማወክና ማቋረጥ አለበት። » «በኳ » በማለት ሙሴ ዴ ማቼ ከበፊቱም ይልቅ በጣም ሽቅ ባለ ድምፅ አጉረመረመ ቆንሲሉ የሙሴ ዴ ማቼን ንግግር ለመለየት የክንፈሮቹን እንቅስቃሴ መከታተልና ማንበብ ነበረበት «ሰውዬው ማንም ተራ እስረኛ አይደለምራ እንዲያውም እስካሁን የምንጠብቀው የንጉሠ መልዕክተኛ ነው ሲል ተናገረ ሙሴ ዴ ማይሌ የድንጋጤ ድምፅ አሰማ እንዲህ ነው እንዴ። » ሲል አስክለ በምሥራቃዊው የሜዲተራኒያን አገሮች ሁሉ ሁለቱም አንደሚሜያውቁት እዚህ ያጋጠማቸውን ዓይነት ቅሬታ ይገጥማቸው ነበር ይህ የሚሆነው አካባቢው ባዕድ ስለሚሆንባቸው ሣይሆን የራሣቸው አገር ተጠካዮቻቸው በዚያ አካባቢ መገኘታቸው ሲበዛ የርጐ ዝንቦችና ግዴለሾች ስለሚሆኑባቸው ነው ሰዚህ ሁሉ መፍትሄው ወደ አውሮፖ መመለስ ነበር እዚያ በርግጥ ያለ አንዳች የሥራ ፈቃድ እዚህ የጀመሩትን የእጅ ሥራ ጥበብ ሙያቸውን በማያቋርጥ የሕግ ክትትል ሥር ሆነው መሥራት አይችሉም ይበልጥ በራሣችን የምንተማመን አንድንሆን ደፍረን ወደ አዲሱ ዓለም መፄድ ናርብናል» አሰ ጀን ባፕቲስት ይህ ድንቅ ዛፃሣብ ይመስላል ስሰሆነም ረጋ ባለና በሰከነ መንፈስ በሚገባ ለመነጋገር አንዲችሉ በጠመዝማዛው ጉዳና አድርገው ወደ አሮጌው ካይሮ ክፍል ደስ እያላቸው ሪ የጀስዊቱ ቂስ ዐደ ክላላጥው ፄደው ዕረፍት ለማድረግ እንዲችሉ እንዲፈቀድላቸው ሙሴ ዴ ማይሌ ክርናቹን ጠረጴዛው ላይ አስደግፎ ውስጡ በሃሴት ተሞልቶ ብቻውን ቀረ የኤምባሲ መክፈትን ጉዳይ ከጠቶሱበት በሏላ ሙሴ ማይሌ የቂሱን ሴሎች ማብራሪያዎች ማዳመጥ ትቶ ነበር ይህ የኤምባሲ መክፈት ጉዳይ በቆንሲል ዴ ማይሌ ላይ ያልታሰበ ድንጋጤ ፈጥርበታል ነገር ግን ስሜቱ አንዳይነበብበት በከፍተኛ ጥረት ሊደብቀው ሞክራል በክፍሉ ውስጥ ብቻውን ለመቆየት እንዲችል በማለት ጠባቂውን አሰናብቶ በውስጡ የታፈነውን አምባውን ለቀቀው ከጥቂት ጊዜ በኋላ አስተናጋጁ መጥቶ በአንድ ትልቅ አልጋ ላይ ለመተኛት እንዲችል ረዳው ይሁን እንጂ ህሊናውን ስቶ እንደተኛ ቀረ ይህ ሁሉ ሲሆን የዲፐሎማቱ ባለቤትና ሴት ልጁ ወደ ቪሲታንዳይን የእመምኔቶች ገዳም ካደረጉት ጉዞ ገና መመሰሣቸው ነበር የተከፋውን ቆንሲል አንደተመለከቱ ዙሪያውን ፈጥነው ከበቡት ማዳም ዴ ማይሌ ከቤት የምትዐጣው ከስንት አንዴ ነው በቤቱ ውስጥ ካሉት ክፍሉች አንዱ ሙሉ በሙሉ ለርስዋ አገልግሉት ብቻ እንዲውል ተደርዓል የዚህን ክፍል አንድ ጥግ የፀሉት ቦታ አድርጋዋለች። ይህ ካልሆነ ደግሞ ከካድከው ሰው አስፈሪ ቁጣ የሚሸሸግህና የምትድንበት አንዳችም ጉድጓድ በምድር ላይ አይኖርህም» ይህን ተናግሮ ቆንሲሉ አመልካች ጣቱን ወደ ሉዊስ አሥራ አራተኛ ሥዕል ቀሰረ ዘጣቱ ማቼ አፍንጫው ጉልበቶቹን እስኪነካ ድረስ በተቀመጠበት ሆኖ ዝቅ በማለት ታዛዥነቱን አረጋገጠ «አሁን በነፃነት ልገልፀው በማልችለው ምክንያት ንጉሥ ወደ ኢትዮጵያ አንድ ኤምባሲ ለመላክ ወስነዋል» ሲል ሙሴ ማይሌ ዝቅ ባለና በጐረነነ ድምዕ ንግግሩን ጀመረ «ይህን በተመለከተ ክቡርነትዎ አምና አንድ ደብዳቤ ልከው ነበር» አለ ሙሴ ማቼ «ትክክል ነህ። እንደሰማሁቶ ሙከራ ያደረጉት የመጨረሻዎቹ ቀሣውስት እንዲገደሉ አንገታቸው ተቆርጦና ራሣቸውም ተላጭቶ ለኢትዮጵያው ንጉሥ በአገልግል እንዲላክ ትዕዛዝ ሰጥቷል» ሙሴ ማቼ ፊቱን በጥላቻ አጨማድዶ ሲያበቃ ከኪሱ ውስጥ መፃሃረቡን አውጥቶ አፍንጫውን ለአጭር ጌዜ ጫን አድርጐ ያዘ «የየብሱም መስመር አንደዚሁ ፍፁም መጥፎና የሚሰቀጥጥ መሆኑ ተረጋግጧል በመከራ አቋርጦ ወደዚያ አገር የገባው ከስንት አንድ አውሮፖዊ ግን ሕዝቡ ንጉሥ እያለ የሜጠራውን ንገሠ ነገስት በቀጥታና ፊት ለፊት ለማግኘት ችሏል ሆኖም ይህ የተሣካላቸው ስዎች ቆሪውን ዝመናቸውን በንጉሠ ነገስቱ ቤተመንግስት ውስጥ አስረኛ ሆነው ያሣልፋሉ ከዚህ ሴላ በጣም ብዙውን ጊዜ ካቶሊካውያን መሆናቸው ሲረጋገጥ በአከመፅ በሚነሣው ሕዝብ በድንጋይ ተወግረው ይገደላሉ» «ያለ ጄስዊቶች ይህ ሊሆን የሚችል አይደለም» በማለት ሙሴ ማቼ እያዘነ ተናገረ «እሽሽሽ አለ ቆንሲሉ ፊቱ ፍም እየመሰለ ማንም ስው ሰአዳራሹ ውስጥ የሚነገረውን እንደማይሰማ አይቶ ለማረጋገጥ በዝግታ ተራምዶ በሩን ከፈተው «አሁን እዚህ ያሉን እንግዳ ከነርሱ አንዱ እንደሆኑ በሚገባ የምታውቅ ይመስለኛል ከዚህም በላይ አኒህ ቄስ ከንጉሠ የንስፃ አባት ጋር የቅርብ ዝምድና አላቸው» «ይህም ቢሆን ያው ነው። ምን ዓይነት ሰው ነው። » «ልገልፅዎ እሞክር የነበረውም ይህንኑ ነው ክቡር ሆይ» ሙሴ ዴ ማይሌ ከውይይቱ ያተረፈው የጋለ ስሜት በአንድ ጊዜ ቀዘቀዘ «ስሙ ማን ይባላል። እንግዲህ ንጉሣዊ አገዛቡን አፅንቶና አስማምቶ ማኖር የሜቻለው አስደሳች ባለሥልጣን በአመስጋኝ ሕዝብ ላይ ሲኖር ነው ሲል ሙሴ ዴ ማይሌ አሰበ «እንዲህ ከሆነ ሽሸሪክህን እዚህ በአምስት ሰዓት ሳይ እንደምጠብቀው ንገረው» አለ ሙሴ ዴ ማይሌ «እንደክቡርነትዎ ፈቃድ እሺ እና ግን » ሜትር ረሚ አቅማማ ቆንሲሉ ተንኮል ያሰበ አይመስልም። ምንም እንኳ በአዘቦቱ ጊዜ በውጭ አገር ማህበረሰቦች ላይ ሰፋ ያለ መረጃ ስለመያዝ ክብደት ባይሰጥም «ማህደር ሲበዛ ባዶ ነው ለዚህ ደግሞ የምሥራች አትባልበትም» አለ ቆንሲሉ በእብሪት ሰረገሳው የሚዞርበትን መስመር አጠናቅቆ በአንድ የግል ቤት ፊት ለፊት ሲደርስ ቆመ ሀብታሙ ባለቤት በአድናቆትና በደስታ እንግዳውን ለመቀበል ሸርሦድ እያለ ወጣ እንዲህ ያለው ሁኔታ ጥንቃቄውን ሊጐዳበት ስለሚችል ጭንቅላታሙን ነጋዴ ሲመለከት ዲፕሎማቱም የደስታውን አፀፋ ሊመልስ አለመቻሉን ጠቅሶ መንገዱን እንደሚያቋርጥ ነገረው ከዚህ በኋላ የሙሴ ማቼን ክንድ ይዞ ጐዳናውን በመጅነንና በክብር አቋረጠ ፖንሴና ሜትር ዣረሚ ተዳብለውበት የሚኖሩበት ቤት ከፊት ለፊት ከሚታየው ይልቅ የባሰ ደካማ ነው እርስ በርሣቸው እንዲያያዙ ከተደረጉት ባለሁለት ፎቅ ሕንፃዎች በስተቀር ሌላ የለውም ሙሉ በሙሉ የጣውላ እንጨት ባይለበጥበት ኖሮ ወደ መንገዱ ሲል ያለው የሕንፃው ግድግዳ አጥር ይሆን ነበር በጐዳናው የውፃ ልክ እኩል በተሠራው ባለጉበን የሰገነት መወጣጫ ስር አድርጐ አንድ ሰው በጥላ ውስጥ ሊዓዝ ይችላል። » «ፎቅ ላይ ነው» በደብዛዛው ክፍል ውስጥ ቀጭን ብርሃን ከፎቁ ወደ ምድር ቤቱ ይወርዳል በዚያ ክፍተት በኩል የሚያስወጣ የጣውላ ደረጃ አለ ቆንሲሉና ሙሴ ማቼ እየተዓተቱ ደረጃውን ወጡጠ ከሳይ ያለው ክፍል እንደታችኛው የጨለመ ሣይሆን ብርሃን የሞላበት ነው ዙሪያውን ባሉት አራት መስኮቶች የሚገባው ብርዛን ክፍሉን ወለል አድርተጐታል መስኮቶቹ ወጠደ ጐዳናው ሲል ወደ ሚገኘው በረንዳና በጐን ወደ ሚገኘው ሰገነት ይከፈታሉ የዚህ ክፍል ኮርኒስ አንድም ተነስቷል ወይም ጨርሶም አልነበረውም በዚህም የተነሣ የጣሪያው ወራጀጆና ግራጫ የሆነው የጣሪያው ክዳን ጡብ ወሰል ብለው ይታያሉ ቦታው መሉ በሙሉ በቅጠሎች የተሞላ ነው ሙሉ እድገታቸው ሳይ የሚገኘና ከነሥራቸው በትልቅ የእንጨት ገንዳ ውስጥ ተተክለው ብርፃንና የርጥበት ሙቀት ለማግኘት ሽቅብ አድገው የተመዘዙ ዛፎች ይታያለ አንድ እጅግ ግዙፍ የቁልቋል ዛፍ በፎቁ ጣሪያ ላይ ከተተከሉት ዕፅዋት ጋር በቁመት ተስተካክሷል በድምቀት የሚያበረቀርቁ ግንዳቸው በፀጉር የተሸፈነ የሚመስሉ ሌሎቹ በእሾህ የተከበቡና ቅርንጫፎቻችው የተንዘረፈፉባቸው ትሳልቅ ፅዕ ኔችቻቿዕቿቹጩጩወጩሟ ካያ ያክ ተክሎቹ አሉ በግዙፎቹ ተክሎች መካከል በሚገኙት ባዶ ቦታዎች ላይ ብዛት ያላቸው የተለያዩ ትናንሽ ዕዕዋት አሉ የዚህ ክፍል ወሰል ወደ አትክልቱ ስፍራ በሚወስደው በረንዳና ሌላው ጐዳናውን ሊያሳይ ወደሚችለው ሰገነት የሚወስዱ ቀጫጭን መተላለፊያዎች በስተቀር ሙሉ በሙሉ በትናንሽ ማሰሮዎች የተሞላ ነው መዓህፍት የተከመሩበት አንድ ጠረጴዛና ጨለም ከሜለው ጥግ በኩል እንድ አነስተኛ ቁም ሣጥንም አለ በመካከለኛ ቁመት ከፍታ በግድግዳው ላይ ካሉ የነሃስ ወይም የቆርቁሮ ማንጠልጠያዎች ላይ የተሰቀሉ ወይም ከጣሪያው ርብራብ ሳይ በተቋጠሩ ሲባጐዎች ታስረው የተንጠለጠሱ በደርዘኖች የሚቆጠሩ ግንዶቻቸውና ቅጠሉቻቸው ወፍራም ሆነው በተፈጥሯቸው ብዙ ውዛ የሚይዙ ተክሎች የእንጨት ወይም የድንጋይ ሸበት የሚታዩባቸው ወብ መዓዛ ያላቸው ትላልቅ አበቦችና ሌሎችም ፋፍተውና ዳብረው ይታያሱሉ ቆንሲሉና ፀሐፊው ለጥቂት ጊዜ በዝምታ ተዋጡ እንዲህ ዓፁም ልዩ በሆነ የአረንጓዴ ፅፅዋት ማሣደጊያና ማራቢያ ቤት ውስጥ ማንም ሰው የትናንሽ ወፎችን ክንፎች መርገብገብና ጫጫታቸውንም መስማት ይችላል ሜትር ዥረሚ ወደ ፎቁ አልወጣም ሁለቱም ጐብኘ ሥች በዚህ ምድራዊ ገነት በሆነ ቦታ ሌላ የሰው ዓጡር ይኖራል ብለው አሳሰቡም «ግቡ ግቡ ጌቶቹ» ሲል ከላይኛው የክፍሉ አካል ከአንድ ቦታ የተላከ ድምፅ ጋበዛቸው ዲፕሉማቶቹ አንድ ሁለቴ ወደፊት ራመድ አሉ የወለሉ ንጣፍ ጣውላ ባልተቋረጠ ሁኔታ ውፃ ስለሚፈስበት ሲረግጡት ይንሳጠጣል በክፍሉ በስተጀርባ በሰው ቁመት ልክ በሚሆን ከፍታ ላይ ከመረብ የተሰራ ባዶ ተወዛዋዥ አልጋ ይታያል «ይህን አስቸጋሪ የማዳቀል ሥራ እንደጨረስኩ አመጣለሁ እስከዚያው ድረስ አባካችሁ ተቀመጡ ጠረጴዛው አጠገብ ሁለት በርፖማዎች አሉላችሁ» አለ ድምፁ ዐይኖቹ አጥርተው የሚያዩለት ሙሴ ማቼ በረዥሙ ዛፍ ላይ የተደገፈውን መሰላል ቆንሲሉ እንዲመለከት አቅጣጫውን በእንቅስቃሴ መራው በመሰላሉ የመጨረሻው የመርገጫ ማገር ላይ የሚተጣጠፍ የቆዳ ቦት ጫማ የተጫሙ ሁለት እግሮች ይታያሉ «ደህና ደህና ሥራህን ስትጨርስ ትደርሳለህ» አለ ቆንሲሉ ንዴቱን በትንሹ በሚገልፅ ቃና ጮክ ብሉ ቆንሲሉ በእንቅስቃሴ ሙሴ ማቼን አመሰከተው ሁሰቱም ድምፁ ወዳዘዛቸው ቦታ ለመድረስ በየማሰሮው ላይ እየተራመዱ የማይስተዋሉ የቆንጥር እሾሆች የእግር ሹራቦቻቸውን እየያዙባቸው በዝግታ ወደ ጠረጴዛው አምርተው ተቀመጡ «እነቪህ ቁርጥራጮች ሊፀድቁበት ሃሚችሉበት ወቅት ክአንግዲህ አጭር ነው የኛ ሙያ ተስፋ የሚያደርገው በማዳቀል ሥራ ላይ ነው በተፈጥሮ የምናገኘው ዕፅ ጥሬ ሃብታችን ነው ወይኔ። ወይኔ ይህች ትንሽ ሽቦ ድጋሜ ተስብራ ወደቀች እባካችሁ ይቅርታ አድርጉልኝ ሲል ከመሰላሉ በላይ ያለው ድምፅ ተናገረ ቆንሲሉ ቁጣውን ሊደብቅ የሚችልበት ትዕግስት ከዚህ በኋላ አይኖርም ከሚል ፍርፃት «ይገባናል» ሲል ሙሴ ማቺ መለሰለት «እንዳልኩት የተፈጥሮው ተክል ጥሬ ፃብት ነው ይህን በማዳቀል አንዱ ሌላውን እንዲደግፍ ማድረግ ያስፈልገናል ለኛ የነገሮች መነሻ ምንጊቤም ተፈጥር ነች ቅመሞቹ ሁሉ በእጃችን ውስጥ ናቸው የምንመረምረው እነዚህን ቅመሞች እንዴት አናስተባብራቸዋለን የሚለው ነው» በጠረጹዛው ላይ መጠዓቸው የተሰያዩ ወረቀቶች ተቆልለዋል ቆንሲሉ በድንጋጤ ያገላብጣቸው ጀመር በአዝፅርትና ፅፅዋት ሣይንስ ላይ የተዓፉ የሆራስ ግጥሞችና ትልልቅ መጠን ባሏቸው ብዙ ወረቀቶች ላይ በአረቢኛ የተፃፉ ቅፆች ናቸው ለሻቦላ ግጥሚያ የሚያስፈልጉ ሁሰት ሻምላዎች በመጠቅለያ ተደርገው በአንድ ወፍራምና ጠንካራ ግንድ ሳይ ተንጠልጥሰዋል ወለሱ ላይ የእጅ ጓንቶች የደረት መከላከያዎችና የፊት ጭምብሎች ጠድቀዋል «የሥራችንን ሁኔታ በተመለከተ ውይይታችንን ለመደመር እንድንችል እንኳን ደህና መጣችሁ አላለሁ ጆን ባፕቲስት ፖንሴ እባላለሁ አንድ ነገር ልትነግሩኝ እንደመጣችሁ አስባለሁ» «ፄታው» አለ ቆንሲሉ ከመቀመጫው ላይ እየተነሣ «የመጣሁበት ጉዳይ እጅግ በጣም አስቸኪይ እንደሆነ ርግጠኛ ልትሆን ይገባሃል ይህ ባይሆን ኖሮ ወደዚህ ልገብኝህ አልመጣም ነበር ምኞቴ ሁሉ በእውነት አንተን ለማግኘት ነበር እርስ በርግችን ልንደማመጥና ልንግባባ አስከቻልን ድረስ ሁሉም መልካም ነው» «እውነት ነው» አለ ጆን ባፕትስት በጋለና ከልብ በመነጨ ድምፅ «የጀመርኩትን ራ ከፍፃሜ እንዳደርስ ስለፈቀዳችሁልኝ ምስጋናዬን አቀርባለሁ ያ ባይሆን ኖሮ የደከምከብት ፁሉ መና ይቀር ነበር «ሙሴ ፖንሴ» አለ ቆንሲሉ በድንገት ተነስቶ ቆሞ ጣሪያ ጣሪያውን እያየ ለመሆኑ የመድፃኒት ቅመማ ሥራ ማከናወንህ እውነት ነው። አኛ ሐኪሞች የሰውን አካል ስንመለከት አንዳችም ንጉሠ ነገስትነት የሚባል ሃገር የለም» ሙሴ ማቼ ቀና ብሎ ቆንሲሉን ሲመለከተውበርሱ ውስጥ የተፈጠረውን ዓይነት ተስፋ አስቆራጭ አዝማሚያ አነበበበት ይህ ስሜት ደግሞ በማንኛውም ገዜ የአፍ እላፊ ዘለፋና ስድብ ሊያስከትል ወይም ወደ ልቅሶ ሊለወጥ ይችሳላል «አንግዲህ ክቡር ቆንሲል እዚህ ድረስ የመጡት እኔን ፈልገው ስለሆነ ዛሣቤን አለውጣለሁ ሕክምና የሚሻው ንጉሥ ቢሆንም ባይሆንም እርስዎ እኔ እገዳክመው የሚፈልጉት ለው እስከሆነ ድረስ ለርስዎ ስል አደርገዋለሁ ተስፋ የማደርገው ግን ቦታው ከዚህ እጅግ እንደማይርቅ ነው ምክንያቱም አሁን የያዝኩት እጀግ ብዙ ሥራ ስላለኝ ለረዥም ጊዜ ልቆይ አልችልም» «እንዲህ ክሆነ እስከአሁን ስንነጋገር የነበረው ሁሉ እርባና የሌለው ነው ማሰት ነው» ዘማለት ተናግሮ ቆንሲሉ ወንበሩ ላይ ተመልሶ ዘጭ አለ «ይቀጥሉ እስቲ ልወቀው» «እንደአውነቱ ከሆነ ይህ ሥራ ለአጭር ጊዜ የሚደረግ የቤት ውስጥ ደርሶ መልስ ቱብኝት አይደለም እንደምገምተው የሕመምተኛውን አልጋ ለመድረስ በትንሹ ከስድሰት በዛች በላይ ይወስድብሃል ብዬ እገምታለሁ» «ስድስት ወሮች እንዴት ሊሆን ይችላል ይሳሉ። » አለ ቆንሲሉ በዛፉ ቅርንጫፎች ውስጥ ረዥም ፀጥታ ሆነ ከዚህ በኋላ መሰላሉ ሲንቀጠቀጥና ሁለት እግሮች በመወጣጫው ላይ ቁልቁል ሲወርዱ ጐብኝዎቹ ተመሰከቱ ጆን ባፕቲስት ፈጥኖ ወለሉ ሳይ ደረሰ በሸሚዙና በፀጉሩ ላይ የተጣበቁትን ትንንሽ ቅጠሎች አራግፎ ወደ ዲፕሎማቶቹ በዝግታ አመራ ምናልባት በሕዝብ አዕምር ውስጥ አንድ ሐኪም እንደ አንድ ብልህ ሊቅ ሰው ሽምገል ያለ ይመስላል ከሚለው ጠንካራ አስተሣሰብ በመነሣት ሲያስበው እንደነበረው ሣይሆን ሙሴ ዴ ማይሌ ከገመተው ይልቅ ፖንሱ በጣም ወጣት ሆኖ አገኘው ከዚህም ባሻገር ቆንሲሉ አሁን ከፊት ለፊቱ ስለሚመሰከተው ሰው አካሳዊ ቁመና ብዙም አላስተዋለም ቆንሲሉ አስቀድሞ ያስተዋለው ስላላስደሰተው ባህርይው ነበር በፀሎት ሥነሥርዐት ላይ ያለውን ትህትና ገና የመጀመሪያውን እንቅስቅሴ ሲመለሰክት ተገድዶ ለማስመሰል የሚያደርገው ዓይነት ነገር የለበትም እንኳንስ ሊቅለሰለስ የአክብሮት ምልክት አይታይበትም ግልዕና ተፈጥሮአዊ ቢሆንም ስሜቱን ስለሚነኩ ጉዳዮች አንዳችም የሚታወቅ ነገር የለም ሁለቱ ጉብሂዎች አመዳቸው ቡን አለ ቀጥሎም ላብ አዘፈቃቸው የባለሥልጣንነት አቋማቸውን ለማረጋገጥ ጨነቃቸው የውይይታቸው ተካፋይ የሆነው ሰው ለማንኛውም ሰው እንደሚሆነው ሁሉ ጠንካራ የማወት ፍሳጐት ያለው ግልፅና የርህራሄ ስሜት ያለው ቢሆንም ለእነርሱ ግን የብልግና ቁንጮ መሪ መጮመስላሳቸው እንዲህ ካለ እንግዳ ባህርይ ጋር የተፋጠጠው ሙሴ ይ ማይሌ ከመቼውም በበለጠ ራሱን ተቆጣጥሮ ፀጥ አለሰ ሙሴ ማቼ ሰውነቱን ሁሉ ወዲያውኑ ጥላቻ ሲወርረው ተሰማው ቆንሲሱና ፀሐፊው ነባነትን ወዲያውኑ ጠሏተ ምክንያቱም በአንደኛቸው አስተሣሰብ ነፃነት እጅ እንድትሰጥ የምትደረግ አይደለችም በሌላኛው አስተሣሰብ ደግሞ ነፃነቱን እሸሩሩ ሳይላት በመኖሩ ተፀዕቷል ሁለቱም በየምክንያቶቻቸው ነናነትን ጠሏት ይሁንና ሁለቱም እዚሁ ፊት ለፊታቸው በመገለፅዋ የግዳቸውን አወቋት ከአፍታ ፀጥታ በኋላ ጆን ባፕቲስት የመጨረሻውን እርምጃ ወደፊት ተራምዶ አጠገባቸው ከደረሰ በኋላ ፈገግታ በተሞላበት «የአበሻው ንጉሥ ይህ ከሆነ ጌቶቼ ይህ በቁም ነገር የምንነጋገርበት ጉዳይ ነው» አላቸው ሪፅ ማዳም ዴ ማይሌ በመጀመሪያው ደረጃ ላይ ቀማ ባለቤቷን ትጠብቀዋለችፅ ትንፋሽን በሚያጠፋው ሙቀት ውሰጥ በቻይናውያን ዕፄረዳዎች የተጊያጊያጠውን የወረቀት ማራገቢያ በጭንቀት ታወዛውዘዋለች ሰረገላው በአምስት ሰዓት ላይ ተመለሰ ቆንሲሉ ከረዳቱ ጋር ወረዱ ማዳም ዴ ማይሌ ወደ ባሏ ሮጠች «ውዴ ሆይ። » ሲሉ አባ ቬቤርሣው ጠየቁ አባ ቬርግው ዕድሜአቸውን ሙሉ መጠኑ የተወሰነ የአትክልት ጭማቂ እንደመድዛኒት ይወስዱ ነበርና ትንሽ ተሣክቶቱላቸቐዋል «እንደዚያ ሣይሆን አይቀርም ብዬ አስባለሁ አለበለዚያ ያልተለመደውን ዓይነት የተክሎች አጠባበቁን ሁኔታ ሰመግለፅ አዳጋች ነው» ማዳም ዴ ማይሌ የምሣ ገበታ መዘጋጀቱን ለመግሰፅ አንድ ተላላኪ እስክ ላከችበት ጊዜ ድረስ ሁሉንም ዓይነት በሽታ ማዳን ይችላል ስለሚባል መድዛኒት ቀሣውስቱና ሙሴ ዴ ማይሌ ለጥቂት ጊዜ ሲወያዩ ቆዩ ከዚህ በኋላ ሁሉም ወደምድር ቤት ወረዱ። መ ማዳም ዴ ማይሌ በምሣ ዝበታው ላይ ተካፋይ ሆነች በንጉሠነገስት ሉዊስ ኛ ትዕዛዝ ወደ ኢትዮጵያ የሚደረገውን ተልዕኮ ለማደፋፈርና መልዕክተኛው እንዲቀበለው ለማደረግ አባ ቬርሣግው ማንኛውንም ዝርዝር መግለጫ እጅግ በማጣፈጥ በውይይቱ ላይ አቀረቡ ቆንሲሉ የተልዕኮው አጠቃላይ ምስጢር መገለፁ ግብዝነት እንደሆነና ምናልባትም ጉዳት ሊያስከትል አንደሚችል ተሰማው ይህን አብይ ጉዳይ በተመለከተ ፍፁም ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ መያዝ እንዳለበት ዛሬ ማታ ለሴት ልጁ ለመንገር ለራሱ ቃል ገባ በዚህ ሁሉ መካከል የቀረበው ምግብ ግሩም ነበር አባ ቬርሣው ስለአበሻ ነገሥታት የሚታወቀውን ሁሉና በክፍለ ዘመኑ መጀመሪያ ላይ በጄስዊቶች ሃይማናቱን ስለለወጠውም ንጉሠ ነገስት ጭምር ተናገሩ ጀስዊቶች ሲታሰቡ የሚኖሩባቸውን ታሪኮች በኢትዮጵያ ውስጥ መሥርተው እንደነበር በተጓዳኝ ደግሞ ከአገር እንዲወጡ ታላቅ ፃይማኖታዊ ጥቃት በካቶሊካዊያን ላይ እንደተፈፀመባቸውም አስረዱ ከዚህ በመቀጠል ተልዕኮው ሊያጋጥመው የሚችለውን አደጋ የአየር ጠባዩንና በጉዞው መስመር ሳይ የሚገኙ ሕዝቦችን አጆግ አስቃቂና ጭካኔ ያለባቸው መሆናቸውን ገለፁ ምሣ ሲጠናቀቅ ሁሉም ተጋባዥ በደስታና በፈንጠዚያ ስጋዊ ስሜቱ አመዝናበት ይታይ ነበር ምንም እንኳ የውይይቱ ርዕስ ኮስተር ያለ ጉዳይ የያዘ ቢሆንም እንዲህ ያለ ታላቅ ደስታና የጋለ ስሜት በዚህ ቤት ውስጥ የማይታወቅ ፍዓጨመጠመጠክጠለአለልከባጩጀጅይመቂጨሠኀ መሆኑን ቆንሲሉ አመነ ሁለቱ እንገዳ ጀስዊቶች በንፅዕር ሲታይ ጥሩ ሁኔታ ላይ አልነበሩም አንደኛው በተለይም አባ ብሬቬዳንት ስለሚፀዕታቸው ጉዳይ የሚናገሩትን አላቋርጥ አሉ ሌላኛው ከበፊቱ ይልቅ እያለቀሱና በርበሬ እየመሰሉ ከሦስተኛው ብርጭቆ ዘዛህነን በኋሳ በተቀመጡበት ማንጉላጀት ጀመሩ ኃባዞችና ተጋባች ምሣቸውን አጠናቅቀው ገበታው ከፍ በሚልበት ገዜ አስተናጋጁ ቀርቦ ሙሴ ፖንሴ መምጣቱን ተናገረ ሴቶቹ ወዲያውኑ ወጡ የቀሩት የንጉሠ ነገስቱ ሥሃል ባለበት የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ቡና እየጠጡ ሊቀበሉት ወሰኑ ፖንሌሴ ወደ አዳራሹ ገባ ልብሶቹን ለመቀየር አልተጨነቀም ጥቁር ስማያዊ ጃኬቱን ሳይሃልፈው በሸሚዙ ላይ ደርቧል ባርኔጣ የለውም እጅጌዎቹ ቁልፎች የሏቸውም ከዘራም አልያዘም ዞር ሲል ጥቁር ጥምልምል ፀጉሩ በነፃነት ይዘናፈላል ሲገባ እርሱን ሚመለከተው ጭውውት ወደ ደስታ ስለተለወጠ አረንጓዴ ምልክት የሚታይባቸውን ቀጫጭን እጆቹን እያወዛወዘ በአየር ውስጥ የሚንሣፈፍ ይመስል ወደፊት ተራመደ ቆንሲሉና ሃስቱንም ተሣውስት አያንዳንዳቸውን አይኖቻቸው ውስጥ እየተመለከታቸው ሰላምታ አቀረበላቸወው ቁንሲሉ የመግቢያውን ንግግር አደረገ በቀጥታ ከንጉሠ ነገስቱ ሥዕል ሥር በባለመደገፊያ ትልቅ ወንበር ላይ የተቀመጡት አዛ ዜርሣው በግርማ ሞገስ ተናገሩ «ሙሴ ጆን ባፕቲስት ፖንሴ» ሲል በትህትና ጀመረ። » ሲል ቆንሲሉ በድንገት በከፍተኛ ድምፅ ተናገረ ሁገኖቶች የፈረንሣይ የካልቪኒስት ፕሮቴስታንት አባላት ሲሆኑ በኛውና በኛው ክፍለ ዘመን በተከታታይ ከብዙፃኑ ካቶሊኮች ጋር የርስ በርስ ጦርነት ያካፄዱ አማኞች ናቸው ይህን እንደተነገረ አባ ሼርግው ከመቀመጫቸው ላይ ብድግ አሉ «ጌታዬ ጥያቄህን ሁሉ እንደተቀበልን አምናሰሁ በሴለህ መብት ላይ ብዙ አታስቸግረን ንጉሠ ነገስታችንና ቤተክርስቲያናችንን በእጅጉ በሚመሰከት ጉዳይ ላይ አንድ የፖለቲካ ስደተኛን መጨመር ከቶም ሊታሰብ የሚችል አይደለም ይህን በቀሳሉ መረዳት ትቸላለሀ ስለዚህ ጉዳይከአንግዲህ በኋላ አናነሣም» ስለ ጉዞው ሜትር ዣዢረሚን ያላማክረው ፖንሴ ርዕሰ ጉዳዩን አጥብቆ መያዝ ዋጋ እንደሌለው ስለተረዳ እዚሁ ላይ እንዲቆይ ወሰነ ሁለቱም ወገኖች ስምምነታቸውን በክብር አፀደቁት ቆንሲሉ ፖንሴን አስከ አዳራሹ ፊት ድረስ ሸገፃው ሊመለስ በክፍሉ ወስጥ በነበሩ ሰዎች ፊት ላይ የሚታይ ርካታ ነበር የምስጋና መዝመር ሲደረግ ቆንሲሉም ተካፈለ ማቼ በተለመደው ዘዴው ጉዳዩን በሰላም ለመጨረስ አንዲቻል አሳሰበ «እንግዲህ ሃጂ አሊ ከካኙቺኖች ጋር የገባውን ስምምነት እንዲሰርዝ ማግባባት ብቻ ነው ያለብን» አለ በቁጣና በማስፈራራት ዓይነት ጆን ባፕቲስት በቆንስላው ፅሕፈት ቤት በረንዳ ደረጃዎች ላይ ቆም በረዥሙ አየር ሣበ በአቅራቢያው ከሚገኘው ከአዝባኪያ መናፈሻ ለአፍንጫው የደረሰው የጥድ ዛና ሽታ በሞቃቱ አየር ውስጥ እየተግለበለበ አወደው ነገር ግን ከበረፃ ገነቶች ጠረን ባሻገር ከበረፃው ሥዓዛ ማዶ የሚገኘውን አገር እንዲያስሰው አንዲያጠናውና አንዲመረምረው የተሳከበትን ሃድር ለይቶ ያወቀው መሰለወ አየራት ከሚመነፖበት ከደጋማዎቹ ምድር ማህፀን ፈልቆ የታላቱን ጆረት የፍስት አቅጣጫ ተከትሉ ከተራሮች ቁልቁል ወርደው የደረሱትን የእጣንና የቅሥማት ሽታ መነሻ ያገኘ መሰለውጡፊ የአበሻን ምድር ያልመው ነበር ቬነስ በነበረበት ኒዜ ጓደኛው ባርባሪጐ ስለ ጆአ ቤርሙዴዝ ታላቅ የጀብድ ጉዞ ነግሮት ነበር ባርባሪጐ ክርስተፈር ዳጋማ አሣሽ ሠራዊት አባል ነበር ክርስቶፈር ዳጋማ የቫስኮ ዳጋማ ልጅ ነው ዘርስፈር ዳጋማ ማለት ከኣንድ ክፍለ ዘመን በፊት የሙስሊሞች ወረራ ኢትዮጵያን ባሰጋበት ጊዜ ለድጋፍ የተላከ ሰው ነበር ጆን ባኘቲስት ወደዚህ አገር ቆርጦና ተዳፍሮ ለመጓዝ አይቃጣም ነበር ወደ አዲስ ምድር ወደ አበሻ ምድር የመጓዘ ነገርም ህልም ብቻ ሆኖ ይቀርበት ነበር አሁን ግን ሁልጊዜም በርግጠኝነት የሚያምንበት የራሱ መልካም ዕድል ወደዚህች አገር የሚሄድበትን ሁኔታ አስገኘለት ፅድሜውን ሙሉ አዲሰ ዓለም ለማየት ይጓጓ ነበር እንደ አፈታሪክ ስትነገር ከነበረች ዝነኛና ሊደረስባት ከቶም አስቸጋሪ ከሆነች አገር የበለጠስ ምን ዓለም አዲስ ሊሆን ይችላል። ከኪሱ አውጥቶ ትንሸ ትርንጫፍ ቆርጦ ለመወሰድ አሰበ በመጀመሪያ በዙሪያው የሚመለከተው ማንም ሰው እንደሌለ ለማረጋገጥ ዐይኖቹ አማተሩ ወዲያውኑ እነዚያ ድንጉጥ አይኖቹ በሁለተኛው ፎቅ ላይ ቆማ እግሮቿን በደፉ ላይ ካሳረፈችው ከማዳሞዜል ዴ ማይሌ አይኖች ጋር ተጋፖ እንደርሱው ሙሉ በሙሉ ተገርማ ስለነበር ዓይኖቹን ይነቅላል ብላ አልገመተችም ጆን ባፕቲስት አሁን ባለበት ጥሩ መንፈስ ውስጥ ሆና ይህን የሁለተኛ ጊዜ ግንኙነት ለብቡ ቀናት እንደአስደግች ምልክት ሲተረጉመው ቆየ በዚህም የራሱ ትርጓሜም ፈገግ ይላል እርሏ አሁንም እነዚያን ሰማያዊ ጥብጣቦች ሸብ አድርጋቸዋለች ይህን የተለመደ ጐልቶ የሚታይ ነገር አሩቅ ስላየ ጆን ባፕቲስት የወጣቷን ሰልከክ ያለ ለግላጋ ቁመና ሆን ብሉ በበለጠ ነዛነት ለማየት አሰበ አፍንጫዋ አጭር ቢሆንም ቀጥ ያለ ነው ኩል ከመሰሉት የገሪጡ ዓይናችዋ ለርሱ ፈገግታ ምላሽ በምትሰጥበት ጊዜ የስዘት ሃይላቸው ሁሉ ተሟጦ ይጠፋል ነገር ግን አፍታም ሳትቆይ እነዚያን በሰልፍ የተሰደሩትን ነጫጭ ጥርሶችዋን ገልጣ አሣይታው የርሱን እይታም አቀጣጥላ ምልስ አለች ጆን ባፕቲስት በመስኩ ላይ ተዝርክኮ ለጥቂት ጊዜ ከቆየ በኋላ ተመልሣ ብት እስክትል ድረስ ለመጠበት ሲል ብድግ አለ መስኮቱ እንደተከፈተ ቀርቷል በዝግታ ጠደ ጠባቧ መንገድ አምርቶ ጐዳናው ውስጥ ገዛ ከዚያም ጊዜውን ለማገባደድ ወደ ቤቱ ተጓዘ ይህ የቀረበለት ያልተለመደና እንግዳ የሆነ የጉዞ ፃሣብ ዳግመኛ ተመልፅዕ ህሊናውን ያዘው የማዳሞዜል ዴ ማይሌ በድንገት ብቅ ማለት ትናንትና በሃዘንና በትካዜ ውስጥ ጥሎት የነበረው ዛሬ ደስታውን ጨመረለት ሁሉም ነገር እንደገና ሊሆን የሚቾል ሆነ ከዚህ በፊት በቬነስ በፖርማና በሊዝቦን እንደነበረባቸው ጊዜያት ሁሉ እንደገና እግር ተወርች ያልታሠረ ነፃ ተዓዥ መሆኑ ተሰማው ይህን ማሰቡ በራሱ ደሰታን እንዲያስበው አደረገው የሚፈልገው የሚሻውና የሚጠይቀውም ይህንኑ ነበር ፃ የአሥራ አራት ዓመት ኮረዳ እስክትሆን ድረስ አሊስ ዴ ማይሌ መልከ ጥፉ ሕፃን ነበረች ወላጆችዋ ውጭ አገር ለመኖር ከሄዱ በኋላ ያደገችው ቺኖን አጠገብ በሚገኝ የእመምኔቶች ገዳም ውስጥ ነበር በውፍረቷና በርበሬ በሚመስሉት ጉንጨችዋ ምንክያት የሚያስቁ የቅፅል ስሞች ነበሩዋት እርስዋ ከምታስታውሣቸው መካከል ሁለቱ «በርበሬ ጉንጭ» እና «ዱባ ፊት» የሚሉት ይገኙባቸዋል ምንም እንኳ በተፈጥሮዋ መልከ ጥፉ ብትሆንም አንዳንዶች የሚጠሯት ለራሣቸው ለመደሰትና እርስዋን ለማብሸቅ በሚል ነው የሚፈራት ወይም የሚቀናባት አልነበረም በርስዋ መልከጥፉነት ሣቢያ ሌሎች ገሽ ሲያደርጓቸው እርሷ ደግሞ ፍቅራቸውን ትቸር ነበር የሰውነትዋ መጠን የተለየ መሻሻል ባይታይበትም አካሏ የራሱን የዕድገት ለውጥ ማሣየቱን ቀጠለ በስድስት ዓመቷ መልከ ጥፉ ሆና የገባችበትን የእመምኔቶች ገዳም በአሥራ አራት ዓመትዋ ግብፅ የሚገኙትን ወሳጆችዋን ለመቀላቀል ስትለቅቀው መልክ ጥፉ እንደሆነች ቆይታለች ከዚህ በኋላ ግን አንዳች የትኩሣት ህመም በሰው ፊት ላይ እንደሚፈጥረው ድንገተኛ ሸፍታ ሊገለፅ የማይችለው ድንቅ ውበትዋ መፍሰስ ጀመረ ቁመቷ ረዥምና ሸንቃጣ ሆነ መልከ ጥፉ ያደረጋት የውፍረት ክምችት ሁሉ ቀልጦ ሽቅብ እንድትመሸዝ አደረጋት በርበሬ ይመስሉ የነበሩ ጉንጨችዋ ገርጣ ማለት ጀመሩ የፊትዋ ፀዳል ያልተለመደ አዲስነት የሚያበራና በእጅ ቢነኩት የሚቆሽሸሽ መለለ ወደ ኋላ ተስቦ ሲታለር ወይም ከህፃንነትዋ ደምሮ በሹርባ ሲጐነጐን የነበረው ወፍራም ፈዛዛ ቢጫ ፀጉርዋ መልኩን ወደ ጥቁር ርነት በመተየር ሳይ ሲሆን ፈትታ ለቅቃዋለች እንዳለመታደል ሆኖ ይህ ውበት በርስዋ ላይ መፍሰስ የጀመረው ማንም ከውጭው ዓለም ይህን ትመስያለሽ የሚል ማረጋገጫ ሲሰጣት በማይቸልበት የብቸኝነት ጊዜዋ ነበር የወላጆችዋ ፅይታ ለርስዋ የሚገልዕላት አንዳችም ሚዛን የለውም የመልኳንና የአካሏን ሁኔታ ልትገልፅሳት የምትችል የሴት ጓደኛም አልነበረቻትም ዘወትር የምትጠቀመው መስተዋትም ብቻውን የሚነግራት ስንዳችም የለውም አካላዊ ለውጡ በመሻሻል ላይ መሆኑ ቢሰማትም ራሷን በተመለከተች ቁጥር ሲያጋጥም የሚችል አደጋም ይታስባታና ይታያት ጀመር በብቸኝነት የቆየችበት አስፈሪ ጊዜም « ስሜቷን እንዳያዛባባት ስጋት አደረባት ካይሮ በሚገኘው ውብ የወላጆችዋ መኖሪያ ውሰጥ ስንድም ሰው አይታ አታውቀም ጠይም በሌላ አገላለፅ አንድም ሰው አይቷት አያውቅም ወደ ካይር እንደመጣችት ከጥቂት የቀድሞ የትምህርት ቤት ባደኛችዋ ጋር የልጃገረድነት ደብዳቤ ልውውጦችን ታደረግ ነበር ይሁን አንጂ ምንም ዓይነት የመልስ ደብዳቤ ሳይደርሣት ሲቀር ወይም ቢመጣላትም እንኳ ከረዥም ጊዜ በኋሳ ሲሆንባት ከሌሎች ሰዎች ደብዳቤ መጠበቋን ተወችው እርስዋም መባፏን አቋረጠች በካይሮ ቆይታዋ ጥቁቱት የፒያኖ ትምህርቶችን ቀስማለች ነገር ግን የዚህ መሣሪያ መምህርቷቲ ከዕለታት አንድ ቀን ወደ ቀንሰላው ግቢ ስታመራ ድንገት በመንገድ ላይ በመጡደቋ ለአሥር ቀናት ያህል ራሷን ስታ ቀይታ ሞተች አባ ጋቦሪ ደግሞ የላቲን ቋንቋ ሊያስተምሯት ሞክረው ነበር እንደ እውነቴ ከርሣቸው ይልቅ እርስዋ ቋንቋውን በተሻለ ታውቀዋለች በእመምኔቶች ገዳም ትምህርት ቤት ቁይታዋ በላቲን ቋንቋና ባትወደውም እንኳ በሂሣብ ትምህርት ገብዝ ተማሪ ነበረች የላቲን ትምህርቱን አንዲቂረጥ አባቷን አጥብቃ ለመነችው ከዚህ በኋሳ የቀራት ነገር ማዝብ ብቻ ነዘር የቀንስሳው ቤተመፃሕፍት በበቂ መጠን የተሟላ ነው የተፈጥሮ ሣይንሶትና የጥንታዊ ትራጀዲ መፃሕፍቅ ያስደስቷታል የሚያነቃቁ መነህፍት በጣም ያበረታቷታል ከነዚህ መካከል የላፎንቴይን እና የፌኔሎን ቴሌማኩ መፃህፍት ተጠቃሾች ናቸው አባቷ እንዳታነብባቸው የሚያወግዛቸውን አርሱ ፊሉም ያላነበባቸውንና ሌላም ሰው እንዳያነብባቸው ግን ሣይሸሽጋቸው ያሉትን የተለያየ አቀራረብ ያላቸውን ረዣዥም ልብወለዶችን በራስዋ ጥረት ማግኘት ቻለች ሾግናይቱ ሴት በፍቅር የተጨቆነችበት ላፕሪነሴስ ዴ ክልቬስ የተሰኘው መጽሃፍ አዲስ ዓለምን አሣያት ይህን መፅሀፍ ዳግመኛ ከእጂ ሳትጥለው አቆየችው ሕልም ለማለም ማንም ቢሆን ቀንጆ መሆን አይጠበቅበትም የሚለውን ከህፃንነትዋ ጀምሮ ያረጋገጠችው እውነታ ነው በዚህ ዓለም ህይወት ውስጥ ደስታን የማስገኘት ዕድል ይሰጥ እንደሆነ በሚል ለተወሰነ ጊዜ የአካልዋ ጉዳይ በፃሣብ ውስጥ ከትቷት ነበር በመጨረሻ ግን እርግጠኛነት ወደሌለውና ወደራስ አለመተማመን መራት በዚህ ሣቢያ የራስዋን ስሜት በሚቀሰቅስና ደስታን በሚሰጣት ዓለም ውስጥ ተመልሣ ገባች ዘዚህም ቢያንስ ክሁሉም ይልቅ አመዛዛኝ ስለሆነች በሁሉም ዙሪያ አድናቆትን አገኘች ከጄስዊት ቀሣውስት ጋር ምሣ ከበላች በኋላ ይህች ወጣት በመኝታ ቤትዋ መስኮት አጠገብ ተቀምጣ በቆንስላው የአትከልት ሥፍራ ውስጥ የሚገኙትን የዛፎች ቅጠሎች ታስተውል ጀመር ክጥቂት ጊዜ በፊት ሲነገር ስለነበረው ስለአበሻ አገር ማሰብና ማሰላሰል ጀመረች በዙሪያዋ ያለው ዓለምና የአበሻ አገር እጅግ በጣም ትርቧ ናቸው ሆኖም ግን በቀላሉ አይደረስባቸውም ሌሎች ልጀገረዶች ይህን ጊዜ ስለነዚህ አገሮች ያልሙ ይሆናል በአንፃሩ በዚህ ቦታ እርስዋ ልትወሰድበትም ትችል ነበር ቀሰሜ ጥቁር ቢሆን ኖሮ ብላ መቃዝትም ጀመረች እንደ ወተት አረፋ በሚነጣው ክንዷ ላይ የሚገኘውን አምባሯን ተመለከተችውና ይኸው ብጫና አብረቅራቂ አምባር በጥቁር መደብ ላይ ቢሆን ኖሮ ምን ሲመስል እንደሚችል ብላ አስባ ተደነቀች ክንዶችዋን በመስኮቱ ላይ እንዳሣረፈች በዙሪያዋ የሚገኙትን ቁሣቁሶች ሁሉ ዝንግታ ጤናማ በሆነው የራስዋ ተመስጦ ውስጥ ሰመጠቸ የጌዜው መንጐድ ሣይታወቃት ዛሣቧን ከአንዱ ርዕስ ወደሌላው እያቀያየረች ጭልጥ አለት ከርስዋ በታች በሚገኘው ፎቅ የፊት ለፊት ደረጃ ላይ በድንገት ድምዕ ሰማች ድምፁ በበሩ አጠገብ ሰው የተመለከተው የአባቷ ድምፅ ነበር ሰውዬው ከፎቁ ሲወርድ በአይናችዋ ተከታተለችው ከኋላ ስትመለከተው ቀጭን ባርኔጣ ያላደረገ የራስ ቅሉ በሚዘናፈል ፀጉር የተሸፈነ የቆዳ ቦት ጫማ ያጠለቀ ስው ነው በጠባቡ መንገድ ላይ ሲፄድ ቆም አሰ እርስዋም መከታተልዋን ቀጠለች እርሱ ግን ከመንገዱ ፈንጠር ብሎ በመውጣት በመስኩ ላይ ተራመደ እርስዋ ራሷ አስተውላው በነበረውና ከሌሎች ተራ አፅዋት ጋር ከማይመሣሰለው ትንሽ ዛፍ አጠገብ ሲደርስ ተንበረከከ የሦብሂውን ሰው ቅርፅ መለየት ቻለች ሰውዬው ከትናንት በስትያ በክፃሊጅ ድልድይ ላይ ያየችውና እስዋን በተለየ ሁኔታ ሲመለከታት የነበረው ነው ተክለ ስውነቱ ቁፍጥን ብሎማራኪ ቁመና ያለውን ነው እንዴት ተዝናንቶ በርክክ እንዳለና እንዴትስ አድርጐ ቢላዋውን ከኪሱ ውስጥ እንዳወጣው ቅርንጫፉንም እንዴት በቀላሉ እንደጨበጠው አስተዋለች በቆንሰላው ውስጥ ያጋጠሟት ጥቂት ሰዎች ሁለት ፍፁም ተፃራሪ የሚመስሉ ዓይነቶች ናቸው አንዳንዶቹ የአጋጣሚ ዓይነት ምሁራን ትሁቶች ለራሣቸው ሙሉ ክብር የሚሰጡ ግትሮች በጣም የሚከበሩ በተለይም በሚተገበር ጉዳይ ላይ ተፈጥሯዊ እንቅቃሴን ማከናወን የማይችሉ አስመሣዮች ናቸው ሌላኛዎቹ ዓይነቶች ሕዝባውያን ሁሉንም ተግባር የሚያከናውኑ ነገር ግን ከምንም የማይቆጠሩ ናቸው ምግብ አዘጋጆች ይሁኑ ጋሪ ነጂዎች ይሁኑ ዘበኞች ይሁኑ እንደ ጠበብት ክችች ያሉ ናቸው በዚህ ሣቢያ ማንም ቢሆን ፀጥረጭ ብለው ተደብቀው ቢቀዩለት ይመርጣል ከፊት ለፊትዋ የሚታየው ወጣት ግን የሁለቱንም የህብረተሰብ ክፍሉች በጋራ አጣምሮ የያዘ ቅይጥ ይመስላል ተክለ ሰውነቱ የጌታ ነው ትዕግስቱ የአጃቢ ነው እንዲህ እየተከታተለችው እያለች ምናልባት በድንገት እታይ ይሆን። » አለ ቆንሲሉ ቁርጥ ባለ ድምፅ «በትክክል ስምተሽኛል ከሁለት ቀናት አስፈሪ ስቃይ በኋላ አንደበሰበሰ ዓናፊ ወደቀ» «ክቡር ሆይ እንዳስተረጉም ጥቂት ጊዜ ይስጡኝ» አለ ሙሴ ማቼ አጆቹን እያወራጨ ዛጂ አሊ በፊቱ ላይ አስፈሪና ስሜት የሚነካ ሁኔታ እየታየበት በጀርባው ተንጋልሏል «ሕመምተኛው ዋቶ እንደሆነ ማወቅ ይፈልጋል» ሲል ፀሐፊው አስተረጉመ «የለም አስከአሁኗቧ ሰዓት ድረስ በርግጥ አልሞተም ለረዥም ጊዜ ያህል ግን ተሰቃይቷል እንዲያውም ከስቃዩ እንዲገላገል በመፈለግ እንዲገድሉት ሁሉ ተማዕኗል ይሁን እንጂ እኛ ክርስቲያኖች ነፍስ ማጥፋት በእምነታችን አይፈቀድልንም» አሰ ሙሴ ማይሴ እንደ ምሁር ሀጂ ግንባሩን በአጅጌው ጠረገና ወደ ዲፕሎማቱ ዞሮ ሙሉ በሙሉ ዓይኖቹ ውስጥ አየው። ልጅቱ በርግጥ ምላሸዋን ሰጥታዋለች ይህን ያደረገችው በብቸኝነት ስለኖረች ቢሆንም ከሌሎች ሰዎች ይልቅ በሁሉም ነዝር ከፍ ከሚል ቤተሰብ የተገኘች ወጣት ሴት ነች በተለይም አሁን በርስዋ ዓለም ደረጃ ሲሆን የሚቸለውን አጭር የዲፕሉማሲያዊ ተልዕኮ የማይቀበለው ከሆነ እርሱን የመሰለ ሰው እርስዋን የመሰለች ሴት ለማስደሰት የሚያስችል ፃሣቡ እንኳ ሲኖረው አይችልም ዘሌላ በኩል ይህን ተልዕኮ የማይቀበለው ከሆነ እርስዋንም እስከነአካቴው ዳግመኛ ላያያት ችላል ምናልባት ደግሞ ይህ የተሻለው መፍትሔ ይሆናል በዚህ መልክ ሁሉም ነገር ያልፋል ገዞ ደግሞ ትዝታን ያስቀራል መጥፎውን አደህናው ምናልባት ጥቂት አዲስ ግምትን በነርሱ ላይ በማሣደር ያልፋል ሆኖም ንን ሊታረቁ የሚችሉ የማይመስሉትን ሁለቱን መስመርች ዲያገናኛቸው እንደሚችል አንዳቾ ነገር ነገረው አንዱም አቢሲኒያን የማየቱና ከዚያም ራሱን ታዋቂ አድርጐ ማቅረቡን ፈፅሞ ክዶ ይተወዋል ወይም ደግሞ የማይደረስባትን አሊስ ዴ ማይሌን ዘዞሁሉም የርሱነቱ የደም ሥር ሥሪት አርሱን ለማስደለትና ለርሱ ብቻ የተፈጠረች መሆንዋን ማመኑን ይክዳል ኦቦፃማው ፍሬ ውሃ የሞላውና ጣፋጭ ነበር በትንሹ ፍሬ ውስጥ ባለው ጠንካራ ዘርና የሚገመጠው ሰስላሣ ሥጋው መካከል ያለው ንፅፅር አስደስተው እሾሁ ጨርሶ ተልጦ ስላልተወገደ ወጋው የወጋው ደግሞ ፍሬው ጣፋጭ ስለሆነ ነው ሲል አሰበ አንዳንድ ጊዜ አንዳችም ፍች የሌላቸው ዐረፍተ ነገሮች በፃሣብ ባቡር ውስጥ ሥፍራ ይይዛሉ ሊገልፀው ይገባው የነበረው የበለሱ እሾህ ጣፋፖን ፍሬ ከሚመኙት እንስሳት የሜከላከል ነው የሚል መሆን ነበረበት ይሁን እንጂ አዕምሮውን አስጨንቆ የያዘው ፕሮብሌም ስላጃጃለው ይህን እርስ በርሱ የሚጋጭ ሃሳብ እርሱ በሚገኝበት ሁኔታ ላይ አገለባብጦ አንዲያስበው አደረገው በቀጥታ ራዕይ የታየው መስሎት ተደነቀ ፍሬዎቹን ወረወራቸቹውና በትክክል ይኸው ነው ሲል አሰበ በኒና በርስዋ መካከል ያልተለመደ ዓይነት እንቅፋት አለ ይህን ማሸነፍና ድል ማድረግ የሚችለው ደግሞ ያልተለመደ ሁነታ ነው ካይሮ ውስጥ የምቀር ብሆን ኖሮ ፍፁም ላያት አልችልም ነበር ፍዑም ላነጋግራትም አልችልም ነበር በሁለታችንም መካከል አንዳችም ነገር ስኬታማ ሊሆን ከቶም አይችልም ነበር ነገር ግን በዛሳፊነት የተጣለብኝ ተልዕኮ በታላቅ አደጋ ውስጥ የሚያቆየኝ ቢሆንም ምናልባት ታላቅ ድል አድራጊነትንም ያጉናፅፈኝ ይሆናል እንደታሰበው ወደ አበሻ አገር እሄዳለሁ ንጉሥን ከበሽታው አክሜ አድነዋለሁ እንደተጠየቅሁትም ከአቢሲኒያ ኤምባሲ ጋር ተከትዬ አመለሣለሁ እስከ ቬርሣይለስም አጅቤው እሄዳለሁ ሉዊስ ኛም የክብር ዘባቸው ያደርገኛል ያን ጊዜ ሴት ልጁን ብጠይቀው ቆንሲሉ ፈፅሞ እምቢ አይለኝም ይኸው ነው የዛሬ ተዋጊ እሾህ ይዋጋል ነገ ደግሞ ይመስገነው ለፈጣሪ ጣፋጭ መዓዛው ይገኛ ል። በመጀመሪያ ይህ ሁሉ ተግባር የፈረንሣዩን ንጉሥና የጳጳሱን ፍላጐት ብቻ ለማሟላት ነው ሲል አስቦ ነበር እየዋለ እያደረ ግን የርስንም ደስታ እውን ሊያደርግ እንደሚችል ተገነዘበ ቀሪው ተግባርና ሥራ ሁሉ የምር መሆን ጀመረ ፃ ዐ በአባይ ወንዝ ላይ በምትገኝው ቡላክ በተባለች የካይሮ ወደብ የሚገኙትን ጀልባ ቀዛፊዎች ሙሴ ማቼ ሲጠይታቸው ሁለት የካኾቺን መነኮሣት ከደለሉ ምድር ተነስተው በአንድ በተበሳሸች ጀልባ ላይ ተሣፍረው ሽቅብ እየተጓዙ መሆናቸውን ተረዳ እነዚሀ ሰዎች አሁንም ከከተማዋ የሃስት ቀን ርቀት ላይ ናቸው የመድረሣቸው ዜና አደጋ ያለበት ስለሆነ ከወዲሁ ዝግጅት እንዲከናወን የሚያነሣሣ ነበር ቅፍለቱ ከሁለት ቀናት በኋላ በዕለተ ሰኞ እንዲንቀሣቀስ ተወስኗል አንድ ቀን ቀደም ብሉ ሣምንታዊውን የቅዳሴ ፀሉት ሥርዓት አባ ዴ ብሬቬደንት ራሣቸው በቆንስሳው ውስጥ ለማከናወን እንዲችሉ ቆንሲሉን ጠይቀውታል እነህን ካህን ሁልጊዜም እንደሠራተኛ መገመቱ በጣም አስቸጋሪ እንደሆነ ቆንሲሉ የግል ስሜቱን እያንሀባረቀ ፈቀደ ዋናውን የሀሉት ቤት ቢጠቀሙ የማህበሩ አባላት በሙሉ ሶዛካፈሉት የሚችሉበት ይሆናል ይህ ደግሞ በምስጢር ሲጠበቅ የነበረውን እንቅስቃሴ ሁሉ ማወጅ ይሆናል ስለዚህ ለተጓዝቹ የሚደረገው የፀሎት ሥነስርዓት የንጉሠ የቅብ ስዕል ባለበት የእንግዳ መቀበያው ክፍል ውስጥ ይሆናል ከሙሴ ዴ ማይሌ ቤተሰብ ሌላ በዚህ ሥርዓት ላይ የተገኙት አባ ጋቦሪ ሙሴ ማቼ ሙሴ ፍሪሴንቲና ጆን ባፕቲስት ነበሩ እንደተለመደው ጆን ባፕቲስት ለወጣቷ አሊስ ምንም ምልክት አልሰጣትም ግን በጣም ረዥም ጊዜ የቁየ የመጨረሻ መተያየት አጸደረጉ በዚህም ጊዜ ውስጥ አነበበችው እርስዋኑ አስኪደንቃት ድረስ ውስጧ ተደሰተ ቆንሲሉ ስለ ወጣቱ ሐኪም ባህርይ ግዴለሽ ቢሆንም በጣም መሠረታዊ ስለሆነው የቤተክርስቲያን ሥርዓት ግን ምንም ዕውቀት እንደሌለው አስተውሉታል ይህ አነስተኛ ማስረሻ ግለሰቡ አሣፋሪ የሃይማኖት ክህደት በውስጡ እንዳለው አረጋገጠለት ነሥርዓቱ ከተከናወነ በኋላ ቀጥሉ በሚገኘው የሣሉን ክፍል ውስጥ ቀላል ቁርስ ተረዘራ እንኳን ደስ አለን። » ሲል ቆንሲሉ ጠየቀ።