Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የሚለው ነጥብ ሊመረመር ይገባል አመልካች በክሣቸው የአባታቸውን ቤት ተጠሪዎች አቤቱታ አቅራቢነት ከተከፈተው የሰበር መዝገብ ቁጥር በሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሽሯል ይፃፍ የአሁን መልስ ሰጭ በአመልካች ላይ ያቀረበችው የጉዳት ካሣ ክስ ከውል ውጭ በሚደርሰው ኃላፊነት ሕግ እንደተመለከተው በሁለት ዓመት የይርጋ ጊዜ የተቋረጠ ነው ብለናል ግራ ቀኙ ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተመልሷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሐጎስ ወልዱ ሒሩት መለሰ ተሻገር ገሥላሴ ሠልጣን አባተማም አመልካች እንደሻው ፍቃዱ ቀረበ ተጠሪዎች እነ ወንድማገኝ ፍቃዱ ሰባት ሰዎች መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የውርስ ንብረት ድርሻውን እአንዲያካፍሉት ነው ከተጠሪዎች መፃል ስድስቱ ለክሱ በሰጡት መልስ ከሣሹ ልክ እንደኛው ወራሽ ነው ድርሳውን ለማካፈል ዝግጁ ነን በአርግጥ የጠየቀው የውርስ ሃብት ግምት የተጋነነ ነው በማለት ሲከራከሩ አንዱ ደግሞ ጉዳዩ በሽምግልና እየታየ ነው የሚል መቃወሚያ አቅርቦአል ፍቤቱም የግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር ከተመለከተ በኋላ ጉዳዩ ውርስን የሚመለከት በመሆኑ ከሣሽ የውርስ ሃዛብቱ ይጣራልኝ የሚል ክስ በቅድሚያ ሊያቀርብ ይገባል የሚል ምክንያት በመስጠት ክሱን ሰርዞአል በዚህ ላይ ነው ከዘሀፄርከቨር።
አመልካች የተቋቋመው የነዋሪዎችን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለመቅረፍና በተመጣጣኝ ዋጋ ለሕብረተሰቡ አገልግሎት ለመስጠት ነው ከዚህ አንፃር የአመልካችን አገልግሎት ያገኘና የኪራይ ውል የተዋዋለ ሰው ቤቱን በኪራይ ውሉ ከተገለፀው አገልግሎት ውጭ እየተገለገለበት ከተገኘ ውሉ ፈራሽ እንደሚሆን አከራይ ውሉ አንቀጽ እና አንቀጽ ድንጋጌ ለመረዳት ይቻላል በመሆኑም ቤቱን እራሱ በመኖሪያ ቤትነት ለመገልገል ተስማምቶ የተከራየ ተከራይ በተከራይ አከራይነት ቤቱን ሌላ ሰው ለመኖሪያ ቤትነት እንዲገለገልበት አከራይቶ ቢገኝ ወይም ከአከራይ ስምምነትና ፈቃድ ውጭ በሌላ በማናቸውም መንገድ ቤቱን ለሌላ ሦስተኛ ወገን አሳልፎ ሰጥቶ ቢገኝ ቤቱን አከራይ ውሉ ከተገለፀው አገልግሎት ውጭ እንደተጠቀመበት ተደርጎ መተርጎም ይገባዋል ምክንያቱም አመልካች የመኖሪያ ቤት የተከራይ አከራይነት መብት በመጠበቅ ውል ያልተዋዋለ መሆኑን ይህም የአመልካች ሀሣብ ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር እና ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት መታየት ያለበት ነው የከፍተኛው ፍርድ ቤት ከላይ የተገለጹትን መሠረታዊ የውል ሀይለቃል አተረጓጎም ድንጋጌዎች በመተላለፍና ውሉን አመልካች ከነበረው ሀሣብ በላይ በማስፋት አመልካች የኪራይ ውሉን ለማፍረስ የሚችለው ተጠሪ ቤቱን ከተገለፀው ተግባር ውጭ ለንግድ ድርጅትነት ሲጠቀምበት ብቻ ነው በማለት የሰጠው ትርጉምና ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ይግባኝ ሰሚው ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ይህንን ስህተት አለማረሙ በአመልካችና በተጠሪ መካከል ያለውን የኪራይ ውል በመተርጎም በኩል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው የአተረጓጎም ስህተት የተጋራ መሆኑን ያመለክታል በማለት ፍርድ ሰጥተናል ከቪዐፍዕከቨ ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግንቦት ቀን ዓም እና የፌጠቅላይ ፍርድ ቤት ታህሣሥ ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ ተሽሯራል ይፃፍ ተጠሪ ከአመልካች ጋር የገቡትን የኪራይ ውል ያላከበሩ በመሆኑ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቤቱን ለአመልካች ያስረክቡ በማለት ጥቅምት ቀን ዓም በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል ይፃፍ ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭ ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም በሙሉ ድምጽ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ዐ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሠ ተሻገር ገሥላሴ ሥልጣን አባተማም አመልካች ወሮ ጽጌ መንግሥቱ ጠበቃ ሰሉሞን ገሚካኤል ቀረበ ተጠሪዎች ወንድይራድ መንግሥቱ ቀረበ ሠይፉ ተረፈ ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ ለቀረበው ይግባኝ መነሻ የሆነው ጉዳይ ነዛዜን መሠረት በማድረግ የቀረበውን ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ በተጀመረበት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ተጠሪዎች በአመልካች አቤቱታ አቅራቢነት ተሰጥቶ የነበረውን የወራሽነት ማስረጃ እንዲሰርዝላቸው መቃወሚያ አቅርበዋል ለመቃወሚያቸው መሠረት አድርገው የጠቀሱት አመልካች የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እንዲሰጡት በአስረጂነት ያቀረበችው ነዛዜ የሕጉን መስፈርት አያሟላም ነዛዜው ሕጋዊ አይደለም የሚል ነው ፍቤቱ አመልካችን አስቀርቦ ክርክሩን ከሰማ በጊላ ኑዛዜው የኑዛዜ አድራጊዋ ወራሾች የሆኑት ተቃዋሚዎችን ያለምንም ምክንያት ከውርስ የሚነቅል በመሆኑ ቀደም ሲል ተሰጥቶ የነበረው ውሣኔ ተሰርዞአል በማለቱ ውሣኔ ሰጥቶአል በሌላ በኩል ደግሞ አመልካች ይህን ውሣኔ በመቃወም ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ከቪዐፍዕከቨ ይግባኝ በማቅረብዋ በዚህ ይግባኝ ደረጃም ክርክሩ ተሰምቶአል ፍቤቱም ነዛዜው የሕጉን መስፈርት ያሟላ ሕጋዊ ነው የሚል ምክንያት በመስጠት በፌዴራል መጀመሪያ ደጃ ፍቤት የተሰጠውን ይግባኝ የተባለበትን ውሣኔ የሻረ ሲሆን በመቀጠልም ተጠሪዎችም እንደአመልካች ወራሾች ስለሆነ የኑዛዜ አድራጊዋን ሐብት እኩል ይካፈሉ በማለት ወስኖአል በመጨረሻም ይህን ውሣኔ በመቃወም ይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ጠፍቤት ክርክሩን ከሰማ በኋላ ኑዛዜው ተጠሪዎች በዝምታ ከውርስ የሚነቅል በመሆኑ የሚዐናበት የሕግ ምክንያት የለም የውርስ ሃብቱን ግራ ቀኝ ወገኖች እኩል ይካፈሉት መባሉ ግን ትክክል ነው በማለት በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የተሰጠውን ውሣኔ አሻሽሉአል የሰበር አቤቱታው የቀረው በዚሁ ላይ ነው አኛም አመልካች መጋቢት ቀን ዐዐዐ ዓም በፃፈችው ማመልከቻ ያቀረበችውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪዎችን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው አመልካች ከስር ጀምራ አቅርባ ስትከራከርበት የቆየችውን የይርጋ መቃወሚያ ውድቅ የተደረገበትን አግባብ ለመመርመር ነው በዚህ መሠረትም ይህ ነጥብ ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በሰጠው ውሣኔ እንደተመለከተው ተጠሪዎች ነዛዜውን በመቃወም አቤቱታ ያቀረቡት ኑዛዜ ከተደረገ ከ አስራ ስድስት ዓመት በኋላ ነው ኑዛዜው ሟች ከሞቱ ኑዛዜ አድራጊዋ ከሞቱ በኋላ በዐኛው ቀን ሲፈፀም ተጠሪዎች ተገኝተው እንደሰሙ በምስክር ስለመረጋገጡ በውሣኔው ላይ ተገልጾአል እንደምንመለከተው ተጠሪዎች የነዛሬው መደረግ መኖር ብቻ ሣይሆን አመልካች በኑዛዜው መሠረት ተጠቃሚ ሆና መቆየትዋን ጭምር አውቀው ለብዙ ዓመታት ከቪዐፍዕከቨ በዝምታ ማለትም ሣይቃወሙ ቆይተዋል አመልካች መቃወሚያው በይርጋ ቀሪ ሆኖአል የምትልበት ዋናው ምክንያትም ይኸው ነው ኑዛዜን በመቃወም የሚቀርበው ማናቸውም መቃወሚያ መታየት ያለበት አግባብነት ካላቸው የውርስ ሕግ ድንጋጌዎች አንፃር ነው በዚህ መዝገብ ለተያዘው ክርክር አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች አንዱ በፍብሕግ ቁ የተመለከተው ነው ይህ ድንጋጌ ኑዛዜው ፈራሽ ነው የሚል መቃወሚያ ያላቸው ኑዛዜው ሲነገር ሲፈስ የነበሩትን ሰዎች የሚመለከት ነው ይህም ኑዛዜው ሲነበብ የነበሩ ወይም የተወከሉ ሰዎች ኑዛዜው አይፀናም ወይም በኑዛዜው የተነገረ ቃል አይፀናም የሚሉትንና የመሳሰሉትን በመቃወም ክስ የሚያቀርቡ ቢሆን ይህን ማድረግ ያለባቸው ኑዛዜው ከተነበበበት አንስቶ አስከ አስራ አምስት ቀን ድረስ እንደሆነ ያመለክታል ከዚህም በተጨማሪ ክስን የማቅረብ ፃሣብ መግለጫው በጽሑፍ ካልሆነና ለአጣሪው ወይም ለዳኛች ወይም በውርስ ላይ የተነሣውን ነገር ለመጨረስ ለተመረጡት የሽምግልና ዳኞች እንዲደርስ ካልተደረገ በቀር እንደማይፀና መቃሚያ አለ ለማለት እንደማይቻል በዚሁ ቁጥር ተደንግጎአል በመጨረሻም መግለጫው ከተሰጠበት ቀን አንስቶ እስከ ሦስት ወር ድረስ ክስ ካልቀረበ መብቱ ከነጭራሹ እንደሚቀር በንኡስ ቁጥር ተመልክቶአል ቀደም ሲል እንዳመለከትነው ተጠሪዎች ኑዛዜው ሲነገር ሲፈስ በቦታው እንደነበሩ አንደሰሙ አላከራከረም መቃወሚያ ያቀረቡት በፍብሕግ ቁ በግልጽ የተመለከተውን ድንጋጌ መሠረት በማድረግ እንዳልሆነም ተረጋግጦአል በሌላም በኩል ነዛዜው ሲነበብ አልነበሩም ተብሎም ቢሆን ኖሮ መቃወሚያውን ሣያቀርቡ የቆዩት ለ አስራ ስድስት ዓመታት ያህል በመሆነ በፍብሕግ ቁ የተቀመጠው የአምስት ዓመት የጊዜ ገደብ ይከለክላቸዋል በቁ በግልጽ እንደተመለከተው ኑዛዜው ከቪዐፍዕከቨ ከፈሰሰበት ከተነበበት ጊዜ ከአምስት ዓመት በላ ስለኑዛዜው መጽናትም ሆነ ስለክፍያው ድልድል መቃወሚያ ማቅረብ አይቻልም ሲጠቃለል ተጠሪዎች ነዛዜው ሲነበብ ሲፈስ አልነበሩም ወይም አልሰሙም አልተባለም እንጂ ተብሉም ቢሆን ኖሮ በመጨረሻ ያቀረቡት መቃወሚያ በይርጋ ቀሪ ከመሆን የሚድን አይደለም በመሆኑም አመልካች ያቀረበችው የይርጋ መቃወሚያ ውድቅ መደረጉ አግባብ አይደለም በዚህ ረገድ በስር ፍቤቶች የተሰጠው ውሣኔም መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ዐ የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ እና የፌዴራል ጠፍቤት በፍብይመቁ የካቲት ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽረዋል ተጠሪዎች በኑዛዜው ላይ ያቀረቡት መቃወሚያ በይርጋ ቀሪ የሆነ በመሆኑ መቃወም አይችሉም በማለት ወስነናል ወጪና ኪሣራ በተመለከተ ግራ ቀኝ ወገኖች የየራሣቸውን ይቻሉ መዝገቡ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኛች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ዐዐዐዐ ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሐጎስ ወልዱ ሒሩት መለሠ ተሻገር ገሥላሴ ሱልጣን አባተማም አመልካች እማሆይ አለፉ በየነ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ እናኑ በሪሁን ወኪል ኤፍሬም ተስፋሁን ቀረቡ ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ የውርስ ንብረት ማስመለስን የሚመለከት ነው ለሰበር አቤቱታው ምክንያት የሆነው ጉዳይ የጀመረው የአሁኗ ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረቡት ክስ በአያታችን ቦታ ላይ አባቴ የሠራውን ቤትና ቦታ አመልካች መብት ሣይኖራቸው ይዘው በስማቸው ካርታ ያሠሩ በመሆኑ ካርታው ውድቅ ይደረግ በማለት ጠይቀው አመልካችም ለክሱ በሰጡት መልስ ላይ ክርክር የተነሣበትን ንብረት ከኃይለሥላሴ ዘመን ጀምሮ ይዥዋለሁ በስሜ እየገበርኩበት ይገኛል ነገር ግን ቦታው የአያቷ መሆኑን አልክድም በማለት ተከራክረዋል ፍቤቱም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ አመልካች ቦታውና ቤቱ የተጠሪ አያት መሆኑን አምነዋል ባልታወቀ ምክንያት ቦታው ከ ዓም ጀምሮ በስማቸው ግብር መክፈል ከመጀመራቸው በፊት እስከ ዐ ድረስ በሁለቱ ተካራካሪ ወገኖች አያት ስም ይገበር ነበር ቤቱና ቦታው ለአመልካች ለጊዜው እንድትቀመጥበት የተሰጣት ነው ቦታውና ቤቱን ተከሣሽ ብቻዋን በራሷ ስም መገበራ ተቀባይነት የለውም ለአመልካች የተሠጣቸው ፕላን ውድቅ ከቪዐፍዕከቨ አንዲሆን ቦታና ቤቱን ለሌሎች ወራሾችም እንዲያካፍሉ አመልካች በዋግ ኸምራ ዞን መስተዳደር ከፍተኛ ፍቤት የአመልካችን ቅሬታ ሣይቀበለው ቀርቷል የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍቤትም ለሁለተኛ ጊዜ የቀረበውን የይግባኝ ቅሬታ በተመሣሣይ ሁኔታ ውድቅ አድርጎታል የሰበር አቤቱታው የቀረበውም ይህንን ውሣኔ ለማስለወጥ ነው አመልካች ክርክር የተነሣበትን መኖሪያ ቤት ለረዥም አመታት በይዞታቸው ሥር የቆየ መሆኑን ተጠሪ ያቀረቡት የውርስ ንብረት ይገባኛል ጥያቄ በይርጋ ቀሪ ሊሆን የሚገባው ነው በማለት አቤቱታቸውን አቅርበዋል ተጠሪም ለሠበር አቤቱታው መልስ እንዲሰጡ በተሰጠው ትአዛዝ መሠረት መልሣቸውን አቅርበዋል በመልሣቸውም ላይ አመልካች ክርክር የተነሣበትን ቤት ለረዥም ዘመን በይዞታዬ ስር አድርጌዋለሁ ይበሉ እንጂ እስከ ሐምሌ ዐ ቀን ዓም ድረስ በአውራሼ ስም የሚታወቅ ነው የወራሽነት ማስረጃ ካወጣሁበት ጊዜ ጀምሮ የመብት ጥያቄ እስካቀረብኩበት ጊዜ ወራት ብቻ ነው ያለፈው በማለት የአመልካች ክርክር ተቀባይነት የለውም ብለዋል ይህ ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር የሠበር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ አኳያ መርምረናል ግራ ቀኙ ከሥር ካደረጉት ክርክር የተጠሪ ጥያቄ በውርስ ከአባታቸው የተላለፈላቸውን ንብረት አመልካች በስማቸው ያዛወሩ በመሆነ በስማቸው ተዘጋጅቶ የተሰጣቸው ካርታ እንዲሠረዝ የሚል ነው ይህም የተጠሪ ጥያቄ የውርስ ንብረት ይገባኛል የሚል መሆኑን መረዳት ይቻላል አመልካች ደግሞ ለቀረበባቸው ክስ መልስ ሲሰጡ ክርክር የተነሣበትን ቤትና ቦታ ከዐ ዓመት በላይ በይዞታቸው ስር አድርገው ይጠቀሙ የነበረ መሆኑን ገልፀዋል ምንም እንኳን አመልካች የተጠሪ ጥያቄ በይርጋ የሚታገድ ነው በማለት ይርጋ ከቪዐፍዕከቨ የሚለውን ቃል በግልጽ በማንሣት አይከራከሩ እንጂ ቤቱን ለረዥም አመታት የያዙት መሆኑን ፍሬ ነገሩን ገልፀው ተከራክረዋል በመሆኑም አመልካች የይርጋ ክርክር አንስተው አልተከራከሩም ማለት አይችልም አንድ ተከራካሪ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ያነሣ ከሆነ ደግሞ ወደ ፍሬ ጉዳዩ ከመግባቱ በፊት በቀረቡት መቃወሚያዎች ላይ ውሣኔ መስጠት እንደሚገባው ከፍሥሥሕቁ መረዳት ይቻላል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ ተጠሪ ከአያታቸው የተላለፈላቸውን የውርስ ንብረት ደግሞ የተጠሪ አያት ለአመልካችም አያት በመሆናቸው ሁለቱም ወራሾች ናቸው አንድ ወራሽ የውርስ ንብረት ዋጋ ያለው የወራሽነት ማስረጃ በሌለው ሰው መያዙን ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ መብቱን በሶስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ካልጠየቀ ክስ ማቅረብ የማይችል መሆኑን ከፍሕቁዐዐዐ መረዳት ይችላል የፍህቁዐዐዐ ደግሞ በወራሾች መሃከል ተፈፃሚነት ያለው ድንጋጌ ለመሆኑ የሰበር ችሎት በመቁ የሰጠውን የሕግ ተንታፄኔ ማየት ይችላል ከግራ ቀኙ ክርክር እንደተመለከትነውም አመልካች ቤቱን ከዐ ዓመት በላይ ይዥዋለሁ የሚሉ ሲሆን ተጠሪ ግን ከመቼ ጀምሮ እንደያዙ ሣይከራከሩ በስማቸው መገበር የጀመሩት ከሐምሌ ቀን በመሆኑ የይርጋ ጊዜ አላለፈም ብለዋል አመልካች ቤቱን ለረዥም ጊዜ ይዘው ለመቆየታቸውም ያቀረቡት ማስተባበያ አላየንም ይልቁንም በቤቱ ይኖሩ የነበረው የተጠሪ አባት ለጊዜው እንዲቀመጡበት ፈቅደውላቸው ነው በማለት ቤቱ በአመልካቿ ይዞታ ስር መቆየቱን አምነዋል ከፍ ሲል የተገለፀው የፍህቁዐዐዐ ደግሞ ንብረቱ በእጁ አድርጎ ይዞ መቆየትን እንጂ በስሙ አዛውሮ ግብር መገበርን እንደቅድመ ሁኔታ አላስቀመጠም በአጠቃላይ አመልካች የውርስ ንብረቱን ከሦስት ዓመት በላይ በእጃቸው አድርገው ይዘው የቆዩ በመሆኑ ተጠሪ ይህ የውርስ ንብረት ይገባኛል በማለት ያቀረቡት የመብት ጥያቄ በፍሕቁ ዐዐዐ ከቪዐፍዕከቨ መሠረት በይርጋ የታገደ በመሆኑ የሥር ፍቤቶች ይህንን አልፈው አመልካች ቤቱን ለተጠሪ ብቻ ሣይሆን ለሌሎች ወራሾችም እንዲያካፍሉ እና ለአመልካች የተሰጠው ካርታ እንዲሠረዝ የሰጡት ውሣኔ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ውሣኔ ፍቤት በመቁ በዐዐዐዐ የሰጠው ውሣኔ የዋግ ኸምራ ዞን መስተዳድር ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ዐ በዐዐዐዐ እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ ዐዐዐ በዐዐዐዐ የሰጡት ትእዛዞች ተሽረዋል ተጠሪ በሥር ፍቤት ያቀረቡት ክስ በፍሕቁ ዐዐዐ መሠረት በይርጋ ይታገዳል ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ለመቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሒሩት መለሰ አልማው ወሌ ፀጋዬ አስማማው ዓሊ መሐመድ አመልካች እነ አቶ ሐብቴ ዙርጋ አልቀረቡም ተጠሪ እነ አቶ ሙሉሸዋ ተፈራ አልቀረቡም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሣኔ ለዚህ ችሎት ሚያዝያ ቀን ዓም በተዓፈ ማመልከቻ የቀረበው የሰበር አቤቱታ ለተጠሪ ደርሶ ጥር ቀን ዓም የተዛፈ የመልስ ማመልከቻ አቅርቧዋል የግራ ቀኙን ክርክር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ መደምደሚያና ከዚህም መሠረት ከሆነው የህግ ትንታኔ አንፃር ተመርምሮ ውሣኔው ጉድለት የሌለበት ሆኖ ስለተገኘ በፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት መቁ በ ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት በአብላጫ ድምጽ ፀንቷል ይፃፍ ግራ ቀኙ ኪሣራቸውን ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የሦስት ዳኞች ፊርማ አለበት የልዩነት ሐሳብ እኛ በአራተኛውና በአምስተኛው ተራ ቁጥር የተሰየምነው ዳኞች አብላጫው ድምጽ በሰጠው ውሣኔና በደረሰበት መደምደሚያ ባለመስማማት የልዩነት ሐሳባችንን በሚከተለው መንገድ አስፍረናል ከቪዐፍዕከቨ በዚህ ጉዳይ አበላጫው ድምጽ ከሰጠው ውሣኔና ከደረሰበት መደምደሚያ የተለያየንበትን ነጥብ ግልጽ ለማድረግና ለማብራራት በመጀመሪያ የሥር ክርክሩን አመጣጥ በይግባኝና በሰበር የተነሣውን የሕግና የፍሬ ጉዳይ ክርክር እና በየደረጃው የተሰጠውን ውሣኔ ይዘት በአጭሩ መግለጽ አስፈላጊ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ነው በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አመልካቾች ከሳሾች ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሾች በመሆን የተከራከሩ ሲሆን በዚያው መዝገብ ተጠሪዎች የተከሳሽ ከሳሾች አመልካቾች ደግሞ የከሳሽ ተከሳሾች ሆነው ክርክራቸውን አቅርበዋል የክርክሩ መነሻ አመልካቾች በከሳሽነት ቀርበው ተጠሪዎች በአዲስ አበባ ከተማ በወረዳ ቀበሌ የሚገኘውንና ቁጥሩ የሆነውን ከሌላ ሰው በግዥ ያገኙትን ቤትና ሜትር ካሬ ቦታና ይዞታ ላይ አንደሰፈረ መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ የቤት ሽያጭ ውል ሸጠውልን ቤቱን ተረክበናል ስለሆነም በገቡት የውል ግዴታ መሰረት ይዞታውን በማስለካት እንዲያስረክቡንና በቤቱ ላይ የሚፈለግ ማናቸውም አዳ አለመኖሩን የሚያሣይ ማረጋገጫ እንዲያቀርቡና ለዚህ ክስ መነሻ የሆነውን ወጭና ኪሣራ አንዲከፍሉ ውሣኔ እንዲሰጥልን በማለት የካቲት ቀን በተፃፈ የክስ ማመልከቻ ጠይቀዋል ተጠሪዎች በበኩላቸው በተከሳሽነት ቀርበው አመልካቾች ያቀረቡት የውል ይፈፀምልን ጥያቄ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንኡስ አንቀጽ አና በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ቀሪ ይሆናል የሚል የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ያቀረቡ ሲሆን በአማራጭ በአመልካቾች በኩል ተፈጸሟል ተብሎ የቀረበው ውል በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት የተደገፈ አይደለም ስለሆነም እንደ አረቂቅ የሚታይና አስገዳጅነት የሌለው ስለሆነ ፍርድ ቤቱ ክሱን ውድቅ በማድረግ ከቪዐፍዕከቨ እንዲያስናብተን በማለት ግንቦት ቀን ዓም በጽሑፍ ባቀረቡት መልስ ተከራክርዋል በሌላ በኩል ተጠሪዎች ግንቦት ቀን ዓም ጽፈው ባቀረቡት የተከሳሽ ከሳሽነት ክስ አመልካቾች በሕግ የሚፀና መብት ሣይኖራቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ቁጥሩ የያዙ በመሆኑ ይህንን ቤት እንዲለቁልንና አንዲያስረክቡን ብንጠይቃቸው ፈቃደኛ ስላልሆኑ ቤቱን እንዲያስረክቡን ይወሰንልን በማለት ጠይቀዋል አመልካቾች በከሳሽ ተከሳሽነት ሰኔ ቀን ዓም በጽሑፍ ባቀረቡት ክርክር የተከሳሽ ከሳሾች ባቀረቡት ክስ አድራሻው የተገለፀው ቤት የተረከብነው መጋቢት ቀን ዓም ባደረግነው የቤት ሽያጭ ውል መሰረት ነው ስለዚህ ቤቱ ይመለስልን በማለት በደፈናው ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት የሌለው ሲሆን ከውል የመነጨው ግኑኝነትና ያገኘነው መብት አንዲሰረዝላቸው ያቀረቡት ጥያቄ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር እና በፍታብሔር ሕግ ቁጥር መሰረት በይርጋ ይታገዳል የሚልና ሌሎች የፍሬ ጉዳይ ክርክሮችን አቅረበዋል የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በአመልካቾችና በተጠሪዎች በኩል የቀረበውን ክርክርና ማስረጃ ከመዘነ በኋላ ተጠሪዎች የአመልካቾች የውል ይፈፀምልኝ ጥያቄ በይርጋ ይታገዳል በማለት ያቀረቡትን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ውድቅ በማድረግ በአመልካቾችና ተጠሪዎች መካከል አስገዳጅነት ያለውና በሕግ የሚፀና ውል አለ ወይስ የለምየሚለውን ጭብጥ በመያዝ ውሉ የፍታብሔር ሕግ ቁጥር በውል አዋዋይ ፊት የተከናወነ አይለደም ስለሆነም በፍታብሔር ሕግ ቁጥር መሰረት እንደረቂቅ የሚታይ ነው ስለዚህ ከሳሾች አመልካቾች ያቀረቡትን የውል ይፈፀምልኝ ጥያቄ ፍቤቱ አልተቀበለውም በማለት ወስኗል ከቪዐፍዕከቨ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአመልካቾች በኩል ያቀረበውን ክስ ከላይ በተገለፀው ምክንያት ውድቅ ካደረገ በኋላ ተጠሪዎች በተከሳሽ ከሳሽነት ያቀረቡት ጥያቄ በይርጋ ይታገዳል ወይስ አይታገድም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ተጠሪዎች እንዲለቀቅላቸው የጠየቁት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ቁጥሩ የሆነውን ቤት አመልካቾች መጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ ተረክበው የያዙት ነው ከዚህ ቀን ጀምሮ ተጠሪዎች የተከሳሽ ከሳሽነት እስካቀረቡበት ሲታሰብ ጥያቄቸው በይርጋ ቀሪ ስለመሆን ጥያቄቸው ተቀባይነት የለውም በማለት ወስኗል ይህንን የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ውሣኔ በመቃወም አመልካቾች ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርበው የከፍተኛው ፍርድ ቤት የአመልካቾችንና የተጠሪዎችን ክርክር ከሰማ በኋላ የፍታብሔር ሕግ ቁጥር እና የፍታብሔር ሕግ ቁጥር በመጥቀስ በአመልካቾችና በተጠሪዎች መካከል በሕግ የሚፀና የቤት ሽያጭ ውል አለ ስለዚህ ውሉ ረቂቅ ነው በማለት የተሰጠው ውሣኔ ተገቢነት የለውም በማለት የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የውሉን አስገደጅነት አስመልክቶ የሰጠውን ውሣኔ ከሻረ በኋላ ሌሎች የፍሬ ጉዳይ ክርክሮችን ሰምተህ ወስን በማለት በፍታብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ ቁጥር መሰረት ጉዳዩ ወደ ፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እንዲመለስ ትእዛዝ ሰጥቷል የከፍተኛው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በሰጠው በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ተጠሪዎች ይግባኝ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበው የጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰሚ ችሎት የተጠሪዎችንና የአመልካቾችን ክርክር ከሰማ በኋላ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስለ ቤት ሽያጭ ውል የሰጠውን የህግ ትርጓሜ ውድቅ በማድረግ የፍታብሔር ሕግ ቁጥር እና የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ጠቅሶ በፍርድ ቤት ከቪዐፍዕከቨ መዝገብ ሹም ወይም ውል በማዋዋል ስልጣን በተሰጠው ሰው ፊት ያልተደረገ በመሆኑ በሕግ ተቀባይነት ያለው የቤት ሸያጭ ውል የለም በማለት ወስኗል አመልካች ይህ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሰረትዊ የሕግ ግድፈት አለበት በመጀመሪያ ደረጃ ተጠሪዎች ክርክር ያስነሳው የቤት ሽያጭ ውል እንዲሰረዝ ዳኝነት ሣይጠይቁ ከሁለት ዓመት በላይ ሆኖታል ይኸም በመሆኑ የህጉን ፎርም ባለማሟላቱ ሕጉ እንደረቂቅ ይቀጠራል በማለት የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አለበት። ከ ርኳክሃ በከ ከ ከኪ እ ኪ ሏ በኪ ከከ በ ከከከእ ከ ከሆ የሚል ትርጓሜ ተሰጥቶት እናገኛለን ከዚህም ትርጓሜ የምንረዳው አንድ አከራካሪ ጭብጥ የመጨረሻ ውሣኔ አግኝቷል የሚባለው ተከራካሪዎች ለሚከራከሩበት ጉዳይ ዘላቂ የሆነ መንገድ ለመፍታት የሚያስችል የማያዳግም ውሣኔ ሲሰጥ ነው በያዝነው ጉዳይ አብላጫው ድምጽ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠውን ውሣኔ አጽንቷል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ዓም በሰጠው ውሣኔ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የሰጠውን ውሣኔ በመሻር የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጋቢት ቀን ዓም የሰጠውን ውሣኔ አጽንቶታል የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ በይዘቱም ሆነ ተፈፃሚ በሚሆንበት ጊዜ በሚያስከትለው ውጤት የአመልካቾችንም ሆነ የተጠሪዎችን መብት የሚያጣብብ ነው ውሣኔው ተከራካሪዎቹ የሚከራከሩብትን ጭብጥ መሰረታዊ በሆነ መንገድ የሚፈታ አይደለም የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውሣኔ በአንድ በኩል በአመልካቾችና በተጠሪዎች መካከል በሕግ የሚጸና የሽያጭ ውል ስለሌለ አመልካቾች ያቀረቡት የውል ይፈፀምልኝ ጥያቄ ተቀባይነት የለውም የሚል ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ተጠሪዎች አመልካቾች ቤታቸውን እንዲያስረክቧቸው ያቀረቡትን ጥያቄ የይርጋ የጊዜ ገደብ ያለፈበት ስለሆነ ተቀባይነት የለውም በማለት ከቪዐፍዕከቨ ከመጀመሪያው ውሣኔ ጋር የማይጣጣምና አብሮ ሊፈፀም የማይችል ውሣኔ ወስኗል ይኸ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውሣኔ አመልካቾች በውሉ መሰረት ተጠሪዎች እአንዲፈጽሙላቸው የማስገደድና ስመ ንብረት የማዛወር መብት አንዳይኖራቸው የሚያደርግ ነገር ግን ቤቱን ይዘው የመቆየት መብታቸውን የሚያረጋግጥ በሌላ በኩል ተጠሪዎች አመልካቾች የከፍሏቸውን ገንዘብ መልሰው ንብረታቸውን የመረከብና በንብረታቸው የማዘዝ መብታቸውን የሚገድብ ነገር ግን ውሉን እንዲፈጸሙ የማይገደዱ መሆኑን የሚያረጋግጥ ውሣኔ ነው ውሣኔው ለአመልካቾችና ተጠሪዎች አለመግባባት መነሻ ለሆነው መሰረታዊ ጭብጥ ዘለቄታዊ በሆነ መንገድ የሚፈታ አይደለም ውሣኔው ጉዳዩን በአንጥልጥልና ተከራካሪዎቹንም ወደ ፍርድ ቤት ፄደው ዳኝነት ከመጠየቃቸው በፊት በነበሩበት ሁኔታ ግኑኝነታቸው እንዲቀጥል የሚያደርግ ውሣኔ ነው ውሣኔው ከተከራካሪዎች መካከል ማንኛቸው የፍርድ ባለመብት እደሆኑ ለመለየት የሚያስችግር የሁለቱንም ተከራካሪ ወገኖች መብት የሚጐዳ ውሣኔ ነው ጉዳዩን የበለጠ የሚያወሳስበው ይኸ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ የአመልካቾችን መብት ብቻ ሣይሆን የእኛንም መብት የሚገደብ ነው በማለት ተጠሪዎች እስከ ሰበር ድረስ የተከራከሩ መሆኑን የተጠሪዎች የሰበር አቤቱታ ያቀረበው ይህ የሰበር መዝገብ ከተከፈተ በኋላ ቢሆንም መዝገቦቹ በፍታብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ ቁጥር ንኡስ አንቀጽ መሰረት ተጣምረው አለመታየታቸውና ለየብቻ ታይተው መወሰናቸው ነው በአኛ አምነት በዚህ መዝገብ የተሰጠው ውሣኔ ይህንን በእንጥልጥል የቀረ ጉዳይ በሚፈታ መንገድ በተለይም ይህ ፍርድ ቤት በሰበር መዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት መወሰድ ይገባዋል ምክንያቱም የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጋቢት ቀን ከቪዐፍዕከቨ ዓም የሰጠው ውሣፄሄ ውሉ ሕጋዊ ውጤት የለውም ካለ በጊላ ውሉን ከመዋዋላችን በፊት ወደ ነበርንበት ሁፄጌታ የመመለስና ቤታችንን የመረከብ መብታችን በይርጋ ቀሪ ይሆናል በማለት ስህተት ሰርቷል በማለት ተጠሪዎች ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትም በመዝገብ ቁጥር ተጠሪዎች ባቀረቡት የይግባኝ ቅሬታ መነሻ የግራ ቀኙን ክርክር የሰማ መሆኑንና በመጨረሻም የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውሣኔ የሚነቀፍበት የሕግ ወይም የፍሬ ጉዳይ ምክንያት የለም በማለት ውሣኔው በፍታብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ ቁጥር መሰረት ሰኔ ቀን ዓም በሰጠው ውሣኔ ያፀናው መሆኑን በዚህ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች አቤቱታ አቅራቢነት ከተከፈተው የሰበር መዝገብ ቁጥር ለመረዳት ይቻላል ተጠሪዎች የከፍተኛው ፍርድ ቤት ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ስላለበት በሰበር ታይቶ ይታረምልን በማለት የሰበር አቤቱታ አቅርበዋል ሶስት ዳኞች በተሰየሙበት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር በመመርመር የከፍተኛው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት መጋቢት ቀን ዓም በዋለው ችሉት ትእዛዝ ሰጥቷል ይኸም ተጠሪዎች አመልካቾች በሕግ አውቅና ያለው መብት ሣይኖራቸው ቤታችንን ይዘው ስለሚገኙ እንዲለቁና እንዲያስረክቡ በማለት ያቀረቡት ጥያቄ በይርጋ ቀሪ ስለሚሆን ማንሣት አትችሉት ብሎ የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት መጋቢት ቀን የሰጠው ውሣኔ በተጠሪዎች በኩል ይግባኝ ቀርቦበት የፀና መሆኑንና በሰበር ችሎትም የፀደቀ መሆኑን ያረጋግጣል በውሉ በሕግ የተደነገገውን ፎርም አልተጠበቀም በማለት ውሉን ለመሰረዝ የሚቻለው ሌላኛው ወገን በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ክስ ከቪዐፍዕከቨ ሲያቅርብ መሆኑን የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ይደነግጓል የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ይህንን ድንጋጌ ሣይሆን ከዚህ ረዣም ጊዜ የሚሰጠውን የፍታብሔር ሕግ ቁጥር መሰረት በማድረግ የተጠሪዎችን ንብረታችንን አመልካቾች መልሰው ያስረክቡን የሚል ጥያቄ በይርጋ ቀሪ ይሆናል በማለት ወስኖል ይኸ ውሣኔ በከፍተኛ ፍርድ ቤትና በሰበር ችሎት በመዝገብ ቁጥር በሰጠው ትእዛዝ ፀደቋል የተጠሪዎች ውል ከመዋዋላችን በፊት ወደነበርንበት አንመለስ ንብረታችንን እንረከብ ጥያቄ በይርጋ ቀሪ ነው መባሉ አግባብ ነው ብሎ የሰበር ችሎት ከወሰነ ከአንድ አመት ከሰባት ወር በጊላ ሌላው የሰበር ችሎት የተሰጠው ውሣኔ ጋር ሊፈፀም በማይችል ሁኔታ ውሉ በሕጉ የተቀመጠውን ፎርም ስለማያሟላ ተጠሪዎች ላይ ህጋዊ ግዴታ አይፈጥርም በማለት በአብላጫ ድምጽ መወሰኑ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ጉዳዩን በእንጥልጥል የሚያስቀርውን ሁለት አይነት ውሣኔ በሰበር ደረጃ መድገም ሆኖ አግኝተነዋል ስለዚህ በእኛ እምነት በዚህ መዝገብ የተያዘው ጉዳይ ሌላው የሰበር ችሎት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ ተጣምረው መታየትና ከሁለት አንደኛቸው ተከራካሪዎች ሙሉ መብታቸውን በፍርድ ባለመብትነት በሚያረጋግጡበት አግባብ እንዲወሰን ያቀረብነውን ሐሳብ አብላጫው ድምጽ ባለመቀበሉና የተጠሪዎች ወደ ነበርንበት እንመለስና ቤታችንን ያስረክቡን የሚል ጥያቄ በይርጋ ተቋርጧል ተብሉ እስከ ሰበር ድረስ በተወሰነበት ሁኔታ የአመልካቾች የውል ይፈፀምልኝ ጥያቄ የውሉን ፎርም ስለማያሟላ አስገዳጅነት የለውም በሚል መልክ መወሰኑን ተገቢ ነው ብለን አናምንም በአጠቃላይ በዚህ ፍርድ ቤት ላይም በሰበር ደረጃ በሰበር መዝገብ ቁጥር እና በዚህ መዝገብ አብላጫው ድምጽ የሰጠው ውሣኔ በአንድ ላይ ሲታዩ ለክርክሩ አልባት የሚሰጥና በተከራካሪዎቹ መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት የሚፈታ ከቪዐፍዕከቨ አይደለም በእኛ እምነት በዚህ መዝገብ የተከሰተው አይነት ሁኔታ ሲያጋጥማቸው በምን መንገድና አንዴት ፍርድ አርመውና አስተካልለው አንድ ጉዳይ ሊቀጡ አንደሚችሉ የሥር ፍርድ ቤቶችን የሚያሣይ መፍትሔ መቀመጥ ሲገባው አብላጫው ድምጽ በዚህ መዝገብ የቀረበውን ክርክር በጥቅል በመመልከት ብቻ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠውን ውሣኔ ማጽናቱ አመልካቾችም ሆነ ተጠሪዎች የሚከራከሩበትን መሰረታዊ ጉዳይ የሚፈታ አይደለም ስለሆነም አበላጫው ድምጽ የሰጠው ውሣኔ ሌላው የሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ መነሻ የሆነው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ነው ስለሆነም በሰበር ደረጃ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአመልካቾች ከሳሽነት እና በተጠሪዎች የተከሳሽ ከሳሽነት የቀረበውን ጥያቄ መነሻ አድርጐ የሰጠው እርስ በርሱ የሚቃረንና በአንድ ላይ ተፈፃሚ የማይሆን ውሣኔ በዚህ አይነት መንገድ ማጽናትና መታለፍ አለበት ብለን ስለማናምን ይህ ችሎት በዚህ መዝገብ የተያዘው ጭብጥ ሲወሰን ሌላው የሰበር ችሎት በመዝገብ ቁጥር የሰጠውን ትአዛዝ ይዘትና ውጤት በመመዘን የመጨረሻ ውሣኔ መስጠት ነበረበት አሁን የተሰጠው ውሣኔ የአመልካቾችን ወይም የተጠሪዎችን የፍርድ ባለመብትነት የማያረጋግጥ ክርክሩን በእንጥልጥል የሚያስቀር ነው ስለሆነም ይኸ የሰበር ችሉት በመዝገቡ የሚሰጠው ውሣኔ ሌላው ሰበር ችሎት ከሰጠው ትእዛዝ ጋር አብሮ ሊፈፀም የማይችልና ጉዳዩ በእንጥልጥል የሚቀር መሆኑን እያየ ማለፍ የለበትም በሚል ምክንያት የልዩነት ሐሳባችንን አስፍረናል የማይነበብ የሁለት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁጥር ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ሒሩት መለሠ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ሱልጣን አባተማም አመልካች ወሮ እሸት መሐመድ ቀረቡ ተጠሪ ዘይነባ አህመድ ጠበቃ አቶ አብደላ ዓሊ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ውሣኔ ተሰጥቷል ውሣኔ ለዚህ ችሎት ጥቅምት ቀን ዓም በተዓፈ ማመልከቻ የቀረበው የሰበር አቤቱታ ለተጠሪ ደርሶ ሐምሌ ዐ ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ ማመልከቻ አርቅቧል የግራ ቀኙን ክርክር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ መደምደሚያና ለዚህም መሠረት ከሆነው የሕግ ትንታኔ አንፃር ተመርምሮ ውሣኔው ጉድለት የሌለበት ሆኖ ስለተገኘ በከፍተኛ ፍቤት በመዝገብ ቁጥር በሐምሌ ቀን ዓም የተሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ መሠረት ፀንቷል ይዛፍ ግራ ቀኙ ኪሣራቸውን ለየራሣቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ ከቪዐፍዕከቨ ተጨማሪ ትዕዛዝ ከዚህ በፊት ጥቅምት ዐ ቀን ዓም በዋለው ችሎት በሰበር ሰሚው ችሉት ተሰጥቶ የነበረው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል ትዕዛዙ ለተላለፈለት ክፍል ይተላለፍ በትዕዛዝ የመጡት የቤቶች ማንደር እና የሥር ፍቤቶች መዛግብት በመጡበት አኳኋን ይመለሱ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ጥቅምት ዐ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ፀጋዬ አስማማው ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ዓብዱልሐኪም ሁሴን ከጠበቃ ወሥላሴ ብርቱ ጋር ቀረቡ ተጠሪ አቶ ቀነኒ ሁንዴ ከጠበቃ ጋሻው ተገኝ ቀረቡ ላሊበላ ኢንጀነሪንግ አልቀረበም መዝገቡ ተመርምሮ ቀጥሎ የተመለከተው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ ጉዳይ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን ክርክሩም የማይንቀሣቀስ ንብረት በፍርድ አፈፃፀም የሚሸጥበትን ሁኔታ የሚመለከት ነው በዚህም መሠረት በኛ ተጠሪና በኛ ተጠሪ መካከል የነበረው የፍርድ አፈፃፀም ክርክር ቀጥሎ ንብረትነቱ የኛ ተጠሪ የሆነ ቤት በሐራጅ ተሸጦ ለኛ ተጠሪ መከፈል የሚገባው ዕዳ እንዲከፈል የአፈፃፀም ትአዛዝ ተሰጥቶ ይኹው ቤት ለአሁን አመልካች ከተሸጠ በኋላ ኛ ተጠሪ የሐራጅ ሽያጩ በሚካሄድበት ጊዜ ግዙፍ የሆነ ጉድለት የተፈፀመ ስለሆነ ሽያጩ ሊፈርስ ይገባል በማለት በፍብሕሥሥቁ መሠረት አቤቱታ አቅርበው ፍቤቱም ግራ ቀኙን አከራክሮ ንብረትነቱ የኛ ተጠሪ የሆነው ቤት የተሸጠው ከግምት በላይ ከመሆኑም በላይ በፍብሕሥሥቁ መሠረት በማይንቀሣቀስ ንብረት ላይ የተደረገ ጨረታ ሊፈርስ የሚችለው በአሻሻጡ ሥርዓት ላይ ግዙፍ የሆነ ጉድለት ወይም ትክክለኛ ያልሆነ ተግባር ወይንም የማታለልና ከቪዐፍዕከቨ የማጭበርበር ተግባር ተፈጽሞ የተገኘ ከሆነና ይህም አቤቱታ በሚያቀርበው ወገን ላይ ቀጥተኛ ጉዳት ያደረሰ መሆኑ ከተረጋገጠ ነው በተያዘው ጉዳይ ተገቢ ያልሆነ ተግባር ተፈጽሟል ቢባል እንኳን ኛ ተጠሪ በዚህ ድርጊት ጉዳት የደረሰባቸው ስለመሆኑ ያላስረዱ ስለሆነ የሐራጅ ሽያጩ እንዲፈርስ የቀረበው አቤቱታ አግባብነት የለውም በማለት ሣይቀበለው ቀርቷል ኛ ተጠሪ በዚሁ ውሣኔ ቅሬታ አድሮባቸው የይግባኝ ቅሬታቸውን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ያቀረቡ ሲሆን የአሁን አመልካችም በክርክሩ ጣልቃ እንዲገቡ ተፈቅዶላቸው ግራ ቀኙን አንደዚሁም የጣልቃ ገቡን ክርክር መርምሮ በፍብሕሥሥቁ መ መሠረት ፍቤቱ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ በሚወጣበት ጊዜ ገዢው ንብረቱን ከመግዛቱ በፊት ማወቅ ይገባዋል ብሎ የሚገመተውን ማንኛውንም ዝርዝር ሁኔታ በትክክል መግለጽ እንዳለበት የተመለከተ ሲሆን ይሁን አንጂ የፍርድ አስፈፃሚው ተወካይ ከተጫራቾች ለሽያጭ የቀረበው ቤት የፍባለእዳ የግል ንብረት ነው ወይስ የመንግሥት በማለት ካጠናቀቁት ጥያቄ የቀበሌ ወይም የኪራይ ቤቶች ሊሆን ይችላል በማለት በሐራጅ ስለሚሸጠው ቤት ትክክለኛውንና አስፈላጊ የሆነውን መረጃ ለገዥዎች አለመስጠቱ እንደዚሁም የአሁን አመልካች በጨረታው ለመሣተፍ ከመጡት ሰዎች ለተወሰኑትም ቢሆን ቤቱን ከአሁን ኛ ተጠሪ ላይ የተከራዩት መሆኑን በመግለጽ እንዳይጫረቱባቸው ለዚህም ውለታ ብር ዐዐዐ እንደሚሰጡ ይናገሩ እንደነበር በምስክሮች የተረጋገጠ በመሆነና በአጠቃላይ ሲታይም በጨረታው ከፍተኛ ዋጋ ሊቀርብ ባለመቻሉና ይህም በቀጥታ ተጎጂ የሚያደርገው ይግባኝ ባይን የአሁን ኛ ተጠሪን ስለሆነ የሥር ፍቤት እነዚህን ግድፈቶች በአግባቡ ሣይመለከት ጨረታው ሊፈርስ አይገባም በማለት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ አይደለም በሚል የሥር ፍቤትን ውሣኔ ሽሯራል ከቪዐፍዕከቨ በዚህ ላይ ይግባኝ የቀረበለትም የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይህንኑ ውሣኔ በመቀበል ይግባኙን ሠርዛል የሰበር አቤቱታውም የቀረበው ይህንነ ለማስለወጥ ሲሆን ይህም ችሎት የሐራጅ ሽያጩ ግዙፍ የሆነ ጉድለት ያለበት ስለሆነ ሊፈርስ ይገባል ተብሎ በይግባኝ ሰሚ ፍቤት መወሰኑ ለሰበር ቀርቦ ሊመረመር እንደሚገባው በማመኑ ተጠሪዎችን በመጥራት ግራ ቀኙን አከራክሯል በአጠቃላይ የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን የሰበር አቤቱታው ያስቀርባል ከተባለበት ነጥብ አኳያ እንደሚከተለው ተመርምሯል አንድ የማይንቀሣቀስን ንብረት በፍርድ አፈፃፀም በሐራጅ በሚሸጥበት ጊዜ በሽያጩ አካፄድ ጉድለት የተፈፀመ ስለሆነ ሐራጁ ሊፈርስ ይገባል የሚለው ወገን አቤቱታውን በፍብሕሥሥቁ መሠረት ማቅረብ የሚጠበቅበት ሲሆን የዚህ ድንጋጌ ይዘትም በፍርድ አፈፃፀም ምክንያት የማይንቀሣቀስ ንብረት የተሸጠ እንደሆነ የፍርድ ባለገንዘቡ ወይም ከሸያጩ ገንዘብ ድርሻ ያለው ወይም የንብረቱ ተካፋይ የሆነ ወይም በንብረቱ መሸጥ ምክንያት መብቱ የሚነካ ማናቸውም ሰው በአሻሸጡ ሥርዓት ላይ ግዙፍ የሆነ ጉድለት ወይም ትክከለኛ ያልሆነ ተግባር ወይም የማታለል የማጭበርበር ተግባር ተፈጽሟል በማለት ሽያጩ እንዲፈርስ ወይም እንዲታገድ ማመልከቻ ለማቅረብ ይችላል ስለሆነም የተጠቀሰው ተግባር በአመልካቹ መብት ላይ ቀጥታ ጉዳት ያደረሰ መሆኑ ካልተረጋገጠ በስተቀር ሽያጩ እንዲፈርስ ወይም እንዲታገድ ለማዘዝ አይቻልም በሚል ይነበባል በተያዘው ጉዳይ ኛ ተጠሪ የሐራጁ ሽያጩ ሊፈርስ ይገባል በማለት አቤቱታቸውን ለፌዴራል መደፍቤት ያቀረቡት በሐራጅ እንዲሸጥ የታዘዘው የቤት ከቪዐፍዕከቨ ቁጥር ሆኖ ሣለ የተሸጠው ግን የመቁ ተብሎ ነው። የሐራጅ ሽያጩ በሚከናወንበትም ጊዜ ተጫራቾች ቤቱ የቀበሌ ነው ወይንስ የኪራይ ቤቶች ብለው ሲጠይቁ አጫራቹ የቀበሌ ወይንም የኪራ ቤቶች ይሆናል ብሎ የተናገረ ከመሆኑም በላይ ቤቱን የገዛው ሰው ሌሎች ተጫራቾች ብልጫ ገንዘብ ሰጥተው እንዳይጫረቱ ለእያንዳንዳቸው ብር ሺህ በቼክ እንደሚሰጣቸው ተናግሯል የሚሉትን በምክንያትነት በመጥቀስ ነው በፍርድ አፈፃፀም ማንኛውም ንብረት በሐራጅ እንዲሸጥ በሚወሰንበት ጊዜ የሐራጅ ሥርዓቱ የሚከናወንበት ሁፄታ በፍብሕሥሥቁ ላይ የተዘረዘረ ሲሆን በዚህም ድንጋጌ መሠረት ገዢው በሐራጅ ስለሚሸጠው ንብረት ማወቅ ስለሚባው ዝርዝር በሐራጅ ማስታወቂያው መጠቀስ እንዳለበት ተመልክቷል በፌዴራል መደፍቤት ክርክር ሲደረግ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያው የመቁ ን እንደሚመለከት ለተጫራቾች ይፋ ሆኖ የተሸጠው ግን የቤት ቁጥር ስለመሆኑ ተረጋግጧል ሆኖም ግን በሐራጅ ማስታወቂያው ሽያጩ የሚመለከተው የቤት ቁጥር ን አንደሆነ ቢጠቀስም በፍርድ አፈፃፀም መምሪያ በኩል የተገመተውና ገዢዎችም አንዲመለከቱት ተደርጎ የተጫረቱት በማስታወቂያው ላይ የተመለከተውን የመቁ ሣይሆን ቁጥር አንደሆነም ጭምር መረጋገጡን ተገንዝበናል ይህ ሁኔታ በአፃፃፍ ስህተት ምክንያት የተፈጠረ መሆኑን መገንዘብ የሚቻል ሲሆን ኛ ተጠሪም በዚህ ስህተት ምክንያት ከፍ ብሎ በተጠቀሰው የፍብሕሥሥቁ መሠረት ቀጥተኛ የሆነ ጉዳት የደረሰባቸው ስለመሆኑ አላስረዱም ሐራጅ አስፈፃሚው ቤቱ የቀበሌ ወይንም የኪራይ ቤቶች ይሆናል ብሎ ስለመናገሩ ኛ ተጠሪ ባቀረቧቸው ምስክሮች የተረጋገጠ ቢሆንም ይህ ሁኔታ ተጫራቾችን እአንዳይጫረቱ ስለማድረጉና በዚህም ሣቢያ ጉዳት የደረሰባቸው ስለመሆኑ ከቪዐፍዕከቨ በማስረጃ አላረጋገጡም ምክንያቱም ሕጉ በአሻሻጡ ሂደት ግድፈት ቨህዘከሃ አንዳይኖር የሚከላከለውን ያህል ይህ ተፈጽሟል የሚባል ግድፈት በአመልካቹ መብት ላይ ቀጥተኛ ጉዳት ያደረሰ ስለመሆኑ ካልተረጋገጠ በስተቀር ጨረታው መፍረስ አንደማይገባው አኩል ጥበቃ ስለሚያደርግ ነው ንብረቱን የገዙት ተጫራች የአሁን አመልካች ያለ ተቀናቃኝ ብቻቸውን ለመግዛት ባላቸው ፍላጎት ሌሎች ተጫራቾች እንዳይጫረቱ ለእያንዳንዳቸው ብር ሺህ በቼክ እንደሚሰጡ ቃል ገብተዋል የተባለውን በተመለከተ ኛ ተጠሪ ካቀረቧቸው ምስክሮች መካከል የተወሰኑት ይህ ፍሬ ነገር ሲነገር መስማታቸውን በመጠቀስ ለፍቤቱ የምስክርነት ቃል መስጠታቸውን ከመዝገቡ ተረድተናል በሌላ በኩልም ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ቤት የተሸጠው በኛ ጨረታ ሲሆን ኛ ጨረታ በሚከናወንበት ጊዜም የሐራጅ ሽያጩ የሚደረገው በፍብሕሥሥቁ መሠረት ነው ከዚህ ድንጋጌ አኳያም ንብረቱ የሚሸጠው በሁለተኛው ጨረታ ጊዜ ከፍተኛ ዋጋ ለሚያቀርብ ተጫራች እንደሆነ ተመልክቷል በተያዘው ጉዳይ ሁለተኛ የሐራጅ ማስታወቂያ ሲወጣ ሰዎች በጨረታው ተመዝግበው እንደነበር ሰዎች ደግሞ በጨረታው ተካፋይ እንደነበሩና በመጨረሻም ዐ ከፍተኛ ዋጋ በሰጡ ተጫራቾች መካከል ፉክክሩ ቀጥሎ አመልካች ብር ዐዐዐዐ አንድ መቶ አንድ ሺህ በመስጠት ጨረታውን እንዳሸነፉና የቤቱ የግምት ዋጋም ብር ዐ ሰማንያ ስምንት ሺህ ስምንት መቶ ሠላሣ እንደነበር ከመዝገቡ ተገንዝበናል ከዚህም የተረዳነው ለጨረታው ከተመዘገቡት ሰዎች መካከል ሰዎች በጨረታው ተሣትፈው መገኘታቸውና በመጨረሻም ዐ ሰዎች ቀርተው ጨረታውን መቀጠላቸው ሲታይ አመልካች ሌሎች ሰዎች እንዳይጫረቱ የብር ሸህ ቼክ ለመስጠት ቃል ገብተዋል ተብሎ በኛ ተጠሪ ምስክሮች የተነገረው ጥርጣሬው ውስጥ የሚገባ ከቪዐፍዕከቨ መሆኑን ነው ከዚህም ሌላ በዚህ ምክንያት ኛ ተጠሪ ቀጥተኛ የሆነ ጉዳት የደረሰባቸው ስለመሆኑም አላስረዱም ሲጠቃለልም ኛ ተጠሪ ጨረታው ሊፈርስ ይገባል በማለት በምክንያትነት በጠቀሷቸው ሁኔታዎች በፍብሕሥሥቁ ላይ እንደተመለከተው በመብታቸው ላይ ቀጥተኛ ጉዳት ያደረሱባቸው ስለመሆኑ ያላስረዱ መሆኑን የተገነዘብን ስለሆነ የፌመደፍቤት ጨረታው ሊፈርስ አይገባም በማለት የሰጠው ውሣኔ አግባብነት ያለው ሆኖ ሣለ ነገር ግን የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ጨረታው ሊፈርስ የገባል በማለት የሥር ፍቤትን ውሣኔ በመሻር የሰጠው ውሣኔ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ተገኝቷል ውሣኔ የፌዴራል መደፍቤት በቁ በ ዓም ጨረታው ሊፈርስ አይገባም በማለት የሰጠው ውሣኔ በአግባቡ ስለሆነ አጽንተነዋል የፌዴራል ከፍቤት በመቁ ዐ ኀዳር ቀን ዓም ጨረታው ሊፈርስ ይገባል በማለት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሰለሆነ ሽረነዋል ግራ ቀኙ ወጭና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መቤት ተመልሷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ተሻገር ገሥላሴ ሱልጣን አባተማም አመልካች መሐመድ አስማኤል ተርቢ ተጠሪ መሐመድ አሕመድ ኑር መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ ጉዳይ በአፈፃፀም ደረጃ ያለውን ክርክር የሚመለከት ነው አመልካች ተጠሪ ገንዘብ ይከፈለው ዘንድ ያስወሰነ የፍርድ ባለመብት ነው እንደውሣኔው ለማስፈፀምም የአፈፃፀም መዝገብ አስከፍቶ ገንዘቡን ገቢ ለማድረግ ሲባል የሐራጅ ማስታወቂያ ወጥቶበት ገዢ አልተገኘለትም የተባለውን የተጠሪ ቤት እንዲረከብ አሣዝዞአል ከመዝገቡ እንዳየነው ተጠሪ በዚህ ላይ ከበላይ ፍቤቶች ይግባኝ አቅርቦ የነበረ ቢሆንም ክርክሩ ተቀባይነት ባለማግኘቱ አፈፃፀሙን የጀመረው በሶማሌ ብክመየጅጅጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የተጠሪ ቤት አመልካች እንዲረከብ በድጋሚ አዞአል በሌላ በኩል ደግሞ የክልሉ ጠፍቤት ሰበር ችሎት ተጠሪ አና ሌሎች ስድስት ሰዎች በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት መቃወሚያ አቅርበውልኛል በማለት የቀድሞ ውሣኔውን የጅጅጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውን የአፈፃፀም ውሣኔ በማጽናት ሰጥቶት ከቪዐፍዕከቨ የነበረው በመለወጥ አመልካች ቤቱን ሊረከብ አይገባም በማለት ወስናአል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚሁ ላይ ነው አኛም አመልካች ሐመሌ ቀን ዓም በፃፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ክርክሩን ሰምተናል ተጠሪ በተደረገለት ጥሪ መሠረት ባለመቅረቡ ክርክሩ አሱ በሌለበት ነው የተሰማው አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው የስር ፍቤት በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት የቀረበለትን መቃወሚያ ያስተናገደበትን እና የቀድሞውን ውሣኔ የሻረበትን አግባብ ለመመርመር ነው በመሆኑም ይህን ነጥብ ለስር ፍቤቶች ከቀረበው ክርክር ከአመልካች አቤቱታ እና አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ አንዲሁም ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል እንደምናየው ተጠሪ ለአመልካች የሚከፈለው ገንዘብ አለ ተብሎ የተወሰነበት ሰው ነው ይህን ገንዘብ ለማስከፈል ሲባልም ንብረቱ ነው በተባለው ቤት ላይ የአፈፃፀም ትአዛዝ ተሰጥቶአል ይህን የአፈፃፀም ትአዛዝ በመቃወም ለሶማሌ ብክመጠፍቤት ይግባኝ አቅርቦ የተለየ ትእዛዝ ውሣኔ አሰጥቶ የነበረ ቢሆንም ለአመልካች ለክልሉ ጠፍቤት ሰበር ችሎት ባቀረበው አቤቱታ መነሻነት ክርክር ከተደረገ በኋላ አፈፃፀሙ የከፍተኛው ፍቤት በሰጠው ትአዛዝ መሠረት እንዲቀጥል ተወስኖአል ይህ ሁሉ ከሆነ በኋላም ነው ተጠሪ ተቀዋሚ በመሆን በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ለሰበር ችሎቱ አቤቱታ ያቀረበው በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት አቤቱታ መቃወሚያ የሚቀርበው ቀደም ሲል የተሰጠውን ውሣኔ ለመቃወም ነው መቃወሚያውን ማቅረብ የሚችሉትም ቀደም ሲል በተደረገው ክርክር ተካፋይ ያልነበሩት ናቸው ተጠሪ ቀደም ሲል በተደረገው የአፈፃፀም ክርክር ተካፋይ የነበረ እና የተወሰነበት ሰው ነው በመሆኑም ከዚህ በኋላ ተቀዋሚ ሆኖ የሚቀርብበት አግባብ የለም ሌሎቹ ሰዎችም ተቀዋሚ ሆነው የቀረቡት ከቪዐፍዕከቨ የአፈፃፀም ትእዛዝ የተሰጠበት ንብረት የተጠሪ ብቻ ሣይሆን የውርስ ዛብት ነው በሚል እንደሆነ ከመዝገቡ ተመልክተናል በአርግጥ እነሱ እንደሚሉት ንብረቱ የአነሱም የውርስ ዛብት ከሆነ የአፈፃፀም መዝገቡ ለተከፈተበት የከፍተኛው ፍቤት በጊዜው ሊያቀርቡ ይችሉ ይገባቸው ነበር በአፈፃፀም በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለን ባዮች አቤቱታ ማቅረብ የሚችሉት በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ሆኖ ማቅረብ ያለባቸውም ሣይዘገዩ እንደሆነ በዚሁ ቁ ተመልክቶአል በያዝነው ጉዳይ እንደምናየው ሰዎቹ አቤቱታቸውን ያቀረቡት አፈፃፀሙን ለያዘው ለከፍተኛው ፍቤት ሣይሆን የመጨረሻው ውሣኔ ለሰጠው ለሰበር ችሎቱ ነው ከዚህም በላይ በንብረቱ ላይ ከተጠሪ ጋር የጋራ መብት አለን ባዮች ሆነው ሣለ ተጠሪ በከፍተኛው ፍቤት ከአንዴም ሁለቴ በጠፍቤት እና በሰበር ችሎትም እንደዚሁ በክርክር በቆየበት ጊዜ ተቃዋሚ ሆነው አልቀረቡም ይህም ሲታይ ለረዥም ጊዜ በንብረቱ ላይ መብት አለን በማለት መቃወሚያ ሣያቀርቡ ዝም ብለው መቆየታቸውን ያስገነዝባል በዚህ ሁኔታ የቀረበው አቤቱታ ፍቤቱ እንደማይመረምረው በተጠቀሰው ድንጋጌ ተመልክቶአል በመሆኑም አቤቱታው በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት እንደቀረበ ይቆጠር እንኳን ቢባል ያለበቂ ምክንያት በመዘግየቱ የተነሣ የሚመረመርበት የሕግ ምክንያት የለም ሰበር ችሎቱ የሰጠው ውሣኔም ከዚህ አንፃር ሲታይ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ሊባል የሚችል ነው ውሣኔ አቤቱታ የቀረበበት በሶማሌ ብክመጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ ኤምጂ ሰኔ ዐ ቀን ዓም የተሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽሮአል ከቪዐፍዕከቨ በአመልካች እና በተጠሪ መካከል ያለው የአፈፃፀም ጉዳይ የጅጅጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዓም በሰጠው ትእዛዝ መሠረት ይቀጥል ብለናል መዝገቡ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሒሩት መለሠ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ አሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ልኬለሽ ሻፊ ጠበቃ አቶ ደሳለኝ አለሙ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ዮርዳኖስ ሀጎስ ቀረቡ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ነበር መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ ለሰበር የቀረበው አመልካች የከፍተኛው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ዐ ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ሐምሌ ዐ ቀን ዓም በተዓፈ አቤቱታ በመጠየቁ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የተነሣው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጀ ፍቤት ነው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች በከሳሽነት ቀርበው በአዲስ አበባ ከተማ ወረዳ ቀበሌ ቁጥሩ ለ የሆነ ጅምር ቤት የአሁን ተጠሪ ተከሣሽ ሸጣልናለች ቤቱን የካቲት ቀን ዓም ለማስረከብ የተስማሙ ቢሆንም ያላስረከቡ ስለሆነ ቤቱን እንዲያስረክቡኝ ወጭና ኪሣራ እንዲሸፍኑ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርበዋል ተጠሪ በበኩሉ ውሉን ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ለመፈፀም ያልቻለ መሆኑን በመጥቀስ ተከራክሯል በሌላ በኩል ተከሣሽ ተጠሪ የተከሳሽ ከሣሽነት በማቅረብ ቤቱን የሸጥኩለት የቦታ ይዞታ ማረጋገጫና ካርታ በእኔ ስም ሣላዞር በመሆኑ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ውሉን መፈፀም ወይም ስመ ከቪዐፍዕከቨ ንብረቱን ለማዞር አልቻልኩም ስለዚህ ውሉ ፈራሽ እንዲሆን ይወስንልኝ በማለት ጠይቀዋል የአሁን አመልካች በከሣሽ ተከሣሽነት ውሉን ለመፈፀም የሚያግዳቸው ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት የለም በማለት ተከራክረዋል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ያቀረቡትን ክስና ተከሣሽ የሰጡትን መልስ አንደዚሁም ተጠሪ ያቀረቡትን የተከሣሽ ከሣሽነትና ያቀረቡትን ክስና አመልካች በከሣሽ ከሣሽነት ያቀረቡትን መልስ በግራ ቀኙ በኩል የቀረበውን ማስረጃ በትዕዛዝ የቀረቡ ማስረጃዎች በመመርመር ተጠሪ ለአመልካች የሸጡት ቤት ባለቤት ስላልሆኑ የባለቤትነት መብት ለአመልካች ሊያስተላልፉ አይችሉም ስለዚህ ተጠሪ ተከሳሽ ባቀረቡት የተከሣሽ ከሣሽነት መሠረት ውሉ ተሰርዚል ውሉ የተሰረዘ በመሆኑ ከሣሸ አመልካች ውል እንዲፈፀም ያቀረቡት ጥያቄ ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት አመልካች ለከፍተኛ ፍቤት አቅርበው የከፍተኛው ፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ አመልካች ይፈፀምልኝ ሲሉ ያቀረቡት ውል በፍሕቁ መሠረት በውል አዋዋይ ፊት የተደረገ አይደለም ይህ ከሆነ በፍሕቁ ዐ መሠረት ውል አለ ሊባል አልቻለም ስለዚህ ጉዳዩ በመጀመሪያም የክስ ምክንያት የሌለው በመሆኑ በፍሥሥሕቁ ሀ መሠረት ሊዘጋ ይገባው ነበር በማለት ወስኗል አመልካች ይህ ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የሰጠው ትርጓሜና መዝገቡን የዘጋበት አግባብ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ስለዚህ በሰበር ታይቶ ሊታረምልኝ ይገባል የሚል ስድስት ገጽ የሰበር አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን ተጠሪ በበኩላቸው የከፍተኛ ፍቤት ለፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የሰጠው ትርጓሜ የሰበር ችሎት የሰጠውን ትርጓሜ የተከተለ ስለሆነ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም ከቪዐፍዕከቨ አመልካች የመልስ መልስ አቅርበዋል በሰበር ችሎት ግራ ቀኙ የቃል ክርክር አድርገዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የተደረገው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም መዝገቡን መርምረናል መዝገቡን አንደመረመርነው የከፍተኛው ፍቤት አመልካችና ተጠሪ በሥር ፍርድ ቤት ያልተካካዱበትን ጉዳይ በጭብጥነት በመያዝ መጀመሪያውኑም ክስ ለማቅረብ የሚያስችል ምክንያት የለም በማለት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ነጥብ መመርመር ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል በፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ተጠሪ ቀርበው ሲከራከሩ ቤት ለአመልካች የሸጡ መሆኑን አልካዱም ተጠሪ ውሉን መፈፀማቸውን በመከራከሪያነት ያነሱ መሆኑን ለሥር ፍርድ ቤት ካቀረቡት መልስ ለመረዳት ይቻላል ከዚህ በተጨማሪ ተጠሪ በሥር የተከሳሽ ከሣሽነት ያቀረቡት ከአመልካች ጋር ያደረጉት የቤት ሽያጭ ውል የሕጉን ውልም የማያሟላ ስለሆነ ይፍረስልኝ ማለት አይደለም በተቃራኒው በውሉ መሠረት ለመፈፀም አልችልም ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ስላጋጠመኝ ውሉ ይሰረዝልኝ የሚል ነው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጉዳዩን የወሰነው ተጠሪ ውሉን ለመፈፀም የሚችል ከአቅም በላይ የሆነ ችግር አለ ወይስ የለም የሚለውን ነጥብ በጭብጥነት ይዞ ነው አመልካችም ይግባኝ ያቀረቡት ውሉን መፈፀም እየቻለ ውሉን ለመፈፀም ከአቅም በላይ የሆነ ችግር አጋጥሞታል ተብሎ ተጠሪ በውል የገባውን ግዴታ ከመፈፀም ነፃ መደረጉ ተገቢ አይደለም በማለት ነው የከፍተኛው ፍርድ ቤት ከቀረበለት የይግባኝ ቅሬታና መያዝ ከሚገባው ጭብጥ በመውጣት በተለይም ስለ ሽያጭ ውሉ መኖር ግራ ቀኙ ባልተካካዱበት ሁፄታ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር እና ዐ በመጥቀስ አመልካች ወትሮውንም ክስ የሚያቀርብበት ምክንያት የለም በማለት መሆኑ ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም ግራ ቀኙ ውሉ መኖሩንና የውሉን ፎርማሊቲ ከቪዐፍዕከቨ አስመልክቶ ክርክር ባላነሱበት ሁኔታ ፍርድ ቤቱ በራሱ ተነሳሽነት በተከራካሪዎች ያልተነሣ መከራከሪያ አንስቶ መወሰኑ የሕግ መሠረት የለውም የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር በተከራካሪዎች ባልተነሳበት ሁኔታ ፍርድ ቤቱ በራሱ አነሳሽነት ማንሣትና ተከራካሪዎች ጭብጥ ያላደረጉትን ጉዳይ በጭብጥነት ይዞ መወሰን አይችልም ሰለሆነም የከፍተኛው ፍርድ ቤት በይግባኝ የቀረበለትን ቅሬታና መልስ መርምሮ መወሰን ሲገባው ወደ ፍሬ ጉዳዩ ሣይገባ መትሮውንም አመልካች ክስ ለማቅረብ የሚያስችል የክስ ምክንያት የለውም በማለት የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር በመጥቀስ የይግባኝ መዝገቡን መዝጋቱ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ፍርድ ሰጥተናል ውሣኔ የከፍተኛው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ዐ ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ተሽራል የከፍተኛው ፍርድ ቤት አመልካች ያቀረበውን የይግባኝ ቅሬታና ተጠሪ የሚያቀርበውን ክርክር በመመርመር በዋናው ጉዳይ ላይ ውሣኔ አንዲሰጥ ጉዳዩን በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት መልሰን ልከንለታል ግራ ቀኙ በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም በሙሉ ድምጽ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቨሀኡርከቨበ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ጥላሁን ክፍሉ ቀረቡ ተጠሪ የአለቃ ጌታቸው አስፋው በሌሉበት የሚታይ የወሮ ፀሐይ ከበደ ወራሽ ተስፋ ከበደ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን የአሁኑ አመልካች የመቃወም አመልካችየአሁኑ ተጠሪዎች ደግሞ የመቃወም ተጠሪዎች ነበሩ ክርክሩ የተጀመረውም በቀድሞ ወረዳ ቀበሌ በአሁነ የካክከተማ ቀበሌ የቤት ቁጥር የሆነውን የኛና ኛ ተጠሪዎች የጋብቻ የጋራ ንብረት ነው ተብሉ ከተሰማው በጋራ ሸጠው ካልተስማሙ በሐራጅ ተሸጦ እንዲከፍፈሉ ሐምሌ ቀን ዓም በፍቤቱ ውሣኔ ሲሰጥ የአሁኑ አመልካች ውሣኔ ያረፈበት ቤት በሸያጭ ውል መብት አቋቁሜአለሁ የተሰጠው ውሣኔ መብቴን የሚነካ በመሆኑ ሊሻር ይገባዋል በማለት በፍብሥሥሕቁ መሰረት መቃወሚያ በማቅረባቸው ነው የአሁኑ ተጠሪዎችም ከአመልካቹ ጋር የተዋዋሉት ሕጋዊ የቤት ሽያጭ ውል አለመኖሩንና ሌሎች ነጥቦችን በማንሣት የመቃወም አመልካች አቤቱታ ውድቅ ሊሆን ከቨሀኡርከቨበ ይገባል በማለት ተከራክረዋል ፍቤቱም የግራ ቀኙን ማስረጃዎች በመመርመር በህጉ መስፈርት የተቋቋመ የቤት ሽያጭ ውል አለመኖሩንበአሁኑ አመልካች በኩል ተቀባይነት ያለው ማስረጃ አለመቅረቡን በመዘርዘር የመቃወም አመልካችን አቤቱታ ውድቅ አድጐ ቀደም ሲል የሰጠውን ውሳኔ ካፀደቀ በኋላ የአመልካች የአቤቱታ አቀራረብ በተጠሪዎች ላይ መጉላላትን አስከትሏል በማለት ኪሣራ ብር አምስት ሺህ ብር ወጪ ብር ሁለት ሺህ ብር በድምሩ ብር ሰባት ሺህ ብር አመልካች ለተጠሪዎች እንዲከፍሉ ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍቤቱ የስር ፍቤትን ውሣኔ አጽንቶታል የሰበር አቤቱታው የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች በበታች ፍቤቶች ውሣኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶች ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ዘርዝረዋል ይዘታቸውም በአጭሩ ለክርክሩ መነሻ የሆነው ቤት በሽያጭ ተላልፎላቸው በይዞታቸው ስር መገኘቱ በግራ ቀኙ ያልተካደ መሆኑን ከኛው ተጠሪ ጋር በተለያዩ ጊዜያት ያደረጉቸው ስምምነቶች ስለመኖራቸውም ተገቢ ማስርጃዎች ማቅረባቸውንና ባግባቡ ግን አለመመዘናቸውን የወጪና ኪሣራ መጠንም ተገቢነት የሌለው መሆኑን በመዘርዘር የስር ፍቤት ውሣኔ እንዲሻርላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሣይ ነው የአመልካች አቤቱታ ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል በመባሉ ተጠሪዎች እንዲቀርቡ ጥሪ ተደርጐላቸው ኛ ተጠሪ ባለመቅረባቸው ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ ተደርጓል የኛ ተጠሪ ወራሽ ቀርበው ታሳሣስ ቀን ዓም በተፃፈ ማመልከቻ መልሣቸውን አቅርበዋል አመልካች በበኩላቸው ጥር ቀን ከቨሀኡርከቨበ ዓም በተዓፈ ማመልከቻ በኛ ተጠሪ ወራሽ መልስ የመልስ መልሣቸውን አቅርበዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙ የጽሑፍ ክርክር የሰበር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም አመልካች ለክርክሩ መነሻ በሆነው ቤት ምንም አይነት ሕጋዊ መብት የላቸውም ወጪና ኪሣራ ብር ሰባት ሺህ ብር ሊከፍሉ ይገባል ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑ በጭብጥነት ሊታዩ የሚገባቸው ነጥቦች ሁነው ተገኝተዋል በቅድሚያ የቤት ሽያጭ ውሉን አስመልክቶ የተሰጠውን ውሣኔ እንመሰከታለን በመሰረቱ አመልካች ለክርክሩ መነሻ የሆነው ቤት በሽያጭ መብት አግኝቻለሁ የሚሉት የኛ ተጠሪ አውራሽ ንብረት የነበረ ሁኖ ያላግባብ በሌላ ግለሰብ በመያዙ ይህንነ ግለሰብ ቤቱን በፍርድ ኃይል እንዲለቅ ለማድረግ ከኛ ተጠሪ ጋር ስምምነት አድርገው በዚሁ ስምምነት መሰረት ቤቱ ለኛ ተጠሪ እንዲመለስ አስወስነውላቸው ከተመለሰላቸው በቷላ ታሳሳስ ቀን ዓም በተፃፈ የሽያጭ ውል ግማሹን የቤት ዋጋ ብር የአስር ሺህ ብር ኛ ተጠሪና ወንድማቸው ተቀብለው ቤቱን የሸጡላቸው መሆኑንከዚያም ግንቦት ቀን ዓም በተዛፈ ውልም ቤቱን መረከባቸውን በመጥቀስ ነው በአንፃሩ ተጠሪዎች የሽያጭ ውሉን መኖር በመካድ ተከራክረዋል አንግዲህ የግራ ቀኙ የክርክር ይዘት የሚያስገነዝበው በሕግ ፊት የሚያፀና የቤት ሺያጭ ውል ስለመኖሩ የተካካዱ መሆኑን ነው ግራ ቀኙ በውሉ መኖር ከተካካዱ ውሉ አለ የሚል ወግን ይህንኑ ለማስረዳት ያቀረበውን የሽያጭ ውል ከህጉ ጋር በማገናዘብ መመርመርን የግድ ይሏልና በዚህም መሰረት የማይንቀሣቀስ ንብረትን የሚመለከቱ ከቨሀኡርከቨበ ውሎች በሕግ ፊት የሚፀኑት በጽሁፍ ሲሆነ እና በአዋዋይ ወይም በፍቤት መዝገብ ፊት ሲከናወኑ መሆኑን የፍህቁ እና ድንጋጌዎችን መሰረት በማድረግ የሰበር ሰሚ ችሎት ትርጓሜ የሰጠበት መሆኑን የሰመቁ ያሣያል ሰበር ሰሚ ችሎቱ የሚሰጠው ውሣኔ ደግሞ እስካልተለወጠ ድረስ በየትኛውም አርከን በሚገኝ የፌዴራልም ሆነ የክልል ፍቤት አስገዳጅነት ያለው ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች ያስገነዝባሉ ወደያዝነው ጉዳይ ስንመለስም የቤት ሽያጭ ውሉ ህጉ የሚፈሉጉ መሰፈርቶችን ሙሉ በሙሉ ያሟላ ነው ለማለት የሚቻል አልሆነም የስር ፍቤትም በዚህ ረገድ የደረሰበት ድምዳሜ ሕጉን ያላገናዘበ ነው የሚባልበትን ምክንያት ስላላገኘን የአመልካችን አቤቱታ አልተቀበልነውም የስር ፍቤት ውጪና ኪሣራን አስመልክቶ የሰጠውን ውሣኔ ስናይ ደግሞ መጠኑ ብር ሰባት ሽህ ብር እንዲሆን የተደረገው አመልካች ያላግባብ የመቃወም አቤቱታን በማቅረብ ተጠሪዎችን አጉላልተዋል በሚል ምክንያት መሆኑን ተገንዘበናል የስር ፍቤት ለዚህ ውሣኔ መሰረት ያደረገው ድንጋጌ የፍብሥሥሕቁ ነው ይህ ድንጋጌ ስለወጭና ስለኪሣራ ፍቤቱ ያለውን ስልጣን የሚያሣይ ነው ድንጋጌው የፍቤቱን ስልጣን ሲሰጥ አወሣሰኑ ምክንያታዊ እና ጥንቃቄ የታከለበት አንደሆን የሚያስገነዝብ ስለመሆነ ከፍብሥሥሕቁ እና ጋር ጣምራ ንባብ ያሣያል እንዲሁም የውጪና ኪሣራ ክፍያ መሰረታዊ ዓላማ ረቺው ወገን በክርክሩ መክንያት ያወጣውን ተረቺው ወገን እንዲተካ ማድረግ እንጂ ተረቺውን መቅጣት አለመሆኑ ይታወቃል በመሆኑም ፍቤቱ በህጉ የተሰጠውን ስልጣን ርሀከቨበ ሲተገብር የሕጉን አላማና በዚህ ረገድ የተቀመጡትን ድንጋጌዎችን በአግባቡ ሊያጤን ይገባል በዚህም መሰረት ፍቤቱ ትክክለኛ ነው ያለውን ግምት ከቨሀኡርከቨበ ለመወሰን ይረዳው ዘንድ የወጪና ኪሣራ ዝርዝር እንዲቀርብ ማዘዝዝርዝር ባልቀረበበት ጊዜ ደግሞ ተገቢውን መጠን በግምት መወሰን የሚችል ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁ እና ድንጋጌዎች ያስረዳሉ ዝርዝር ባልቀረበ ጊዜ ክርክሩ የወሰደው ጊዜየክርክሩ ውስብስብነት አስፈላጊውን ዳኝነት ለመከታተል ተገቢ ናቸው የሚባሉት ሌሎች ወጪዎችን ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ተመጣጣኝ መጠን ያለው ወጪና ኪሣራ መወሰን አንደሚገባ ሰበር ችሎቱ በመቁ ተርጓሜ ሰጥቶበታል ከላይ የተመለከቱትን ምክንያቶችን መሰረት ማድረግም የተጋነነ የወጪና ኪሣራ መጠን ከመወሰን የራሱ የሆነ ጠቀሜታ ያለው መሆኑ ታምናበታል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካች የወጪና ኪሣራ እንዲከፍሉ የተወሰነው ተጠሪዎች ዝርዝር የማቅረብ መብተቸው ተጠብቆ ሣይሆን ፍቤቱ በቁርጥ በወሰነው ነው ፍቤቱ መጠኑን ሲወስን መሰረት ያደረጋቸው ምክንያቶች የአመልካች ማስረጃ ለክሱ አለማቅረባቸውንከተጠሪዎች ጋር ህጋዊ ግንኙነት የሌላቸው መሆኑኑና ሰነድ ፈጥረው ክርክር ማቅረባቸውን የሚመለከቱ ነጥቦች ናቸው አነዚህ ነጥቦች ተጠቅሰው የወጪና ኪሣራ ብር ሰባት ሺህ ብር እንዲሆን የተደረገው አመልካችን ለመቅጣት ነው ከሚባል በስተቀር ተጠሪዎች በክርክሩ ምክንያት ያወጡትን ወጪ ተረቺ የሆኑት አመልካች እንዲሸፍኑ ከማሰብ ዓላማ ነው ለማለት አልተቻለም አመልካች የመቃወም ማመልከቻን ነሐሴ ቀን ዓም ለፍቤቱ አቅርበው ተጠሪዎች ፍቤት የቀረቡት በጥር ቀን ዓም ሲሆን ጉዳዩ በውሣኔ ያለቀው መጋቢት ቀን ዓም መሆኑን ከመዝገቡ ተገንዝበናል ይህም የሚያሣየው ክርክሩ የወሰደው ጊዜ አጭር መሆኑን ነው የክርክሩ ባህርይ ሲታይም ውስብስነት የሌለው ሲሆን ጉዳዩን ለመከታተል አስፈላጊ የሆኑ ወጪዎችም ስለመኖራቸው ጠቋሚ ነገሮች አሉ ከሚባል ውጪ የስር ፍቤት የወሰነውን መጠን ያሣያሉ ለማለት ግን አያስደፍሩም ከቪዐፍዕከቨ በመሆኑም ተጠሪዎች ዳኝነቱን ለመከታተል አስፈላጊ ወጪዎችን ስለማውጣታቸው የክርክሩ ሂደት የሚያስገነዝብ ቢሆንም መጠኑን በተመለከተ ግን በስር ፍቤት የተወሰነውን ያህል ነው ለማለት ስላልተቻለ ውሣኔ በፍሥሥሕቁ እና ድንጋጌዎች ያላገናዘበ በመሆኑ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ስለተፈፀመበት ሊሻሻል የሚገባው ሆኖ ተገኝቷል ቤኃ ውሣኔ ለክርክሩ መነሻ በሆነው ቤት በሕግ ፊት የሚፀና የሽያጭ ውል የለም ተብሎ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌደራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ግንቦት ቀን ዓም የፀናውን የውሣኔ ክፍል በፍብሥሥሕቁ መሰረት አጽንተነዋል አመልካች ብር ሰባት ሺህ ብር ወጪና ኪሣራ እአንዲከፍሉ የተወሰነውን የውሣኔ ክፍል በፍብሥሥሕቁ መሰረት በማሻሻል አመልካች ሊከፍሉ የሚገባው የወጪና ኪሣራ መጠን ብር ሁለት ሺህ ነው ብለናል በቢህ ችሎት በተደረገው ክርክር ወጪና ኪሣራ የየራሣቸውን ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ኀዳር ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ጥላሁን ክፍሉ ስላልተጠሩ አልቀረቡም ተጠሪዎች የእነ አለቃ ጌታቸው አስፋው የኛ ተጠሪ ወራሽ ቀረቡ መዝገቡ ከተዘጋ በኋላ ሊቀርብ የቻለው የእግድ ይነሣልኝ ጥያቄ በኛ ተጠሪ ወራሽ በኩል በመቅረቡ ነው ከመዝገቡ ጋር ተያይዚል አኛም የሚከተለውን ትአዛዝ ሰጥተናል ትእዛዝ በመዝገቡ ላይ ያለው ክርክር በውሣኔ የተጠናቀቀ በመሆኑ ታህሳስ ቀን ዓም ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የመቀሌ ዞን ደቡብ ማዘጋጃ ቤት አልቀረቡም ተጠሪ የመምህር ገበያው ተስፋይ ተተኪዎች ቀረቡ ይህ ችሎት በዚህ መዝገብና በመዝገብ ቁጥር የቀረበለት አቤቱታ ከአንድ የክስ ምክንያት የመነጨ በመሆኑ ጐን ለጐን መርምሮ ቀጥሎ የተመለከተውን ፍርድ ሰጥቷል ፍርድ ይህ ጉዳይ የተጀመረው በትግራይ ብፄራዊ ክልላዊ መንግስት በመቀሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ሲሆን የአሁን ተጠሪ መምህር ገበያው ተስፋይ በዚህ መዝገብ አመልካች የሆነውን ኛ ተከሳሽ በመቁ አመልካች የሆነውን ኛ ተከሳሽ በማድረግ ባቀረቡት ክስ በመቀሌ ከተማ ቀበሌ ክልል የሚገኘውን ቤትና ቦታ ከወሮ አበራሽ ባህታ በውርስ ያገኙሁት ሲሆን ነገር ግን ተከሳሾች ያለአግባብ ይዘው የሚገኙ ስለሆነ አንዲለቁ ይወሰንልኝ በማለት ጠይቀዋል የከፍተኛው ፍቤትም ግራ ቀኙን አከራከሮ ከሳሽ የውርስ ሐብት ይለቀቅልኝ በማለት ያቀረቡት ክስ በፍሥሕቁ መሰረት በ ዓመት ይርጋ የታገደ በመሆኑ የከሳሽ ክስ ተቀባይነት የለውም በማለት ብይን ሰጥቷል ከቪዐፍዕከቨ ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተውም የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት የሥር ፍቤት የሰጠው ብይን ጉድለት የሌለው ነው በማለት ይግኙን በፍብሕሥሥቁ መሰረት ሰርዚል ከዚህ በመቀጠልም የአሁን ተጠሪ የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት አቅርበው ሰበር ችሎቱም በበኩሉ ግራ ቀኙን አከራክሮ የፍብሕቁ ተፈጻሚነቱ በወራሾች መካከል የውርስ ሐብትን አስመልክቶ በሚነሳ ክርክር እንጂ የወራሽነት መብት ባለውና በሌለው ወገን በሚነሳ ክርክር ተፈፃሚነት የሌለው ስለሆነና በተያዘውም ጉዳይ ተጠሪዎች የወራሽነት መብት የሌላቸው በመሆኑ የሥር ፍቤቶች ክሱ በፍብሕቁ መሰረት በይርጋ ቀሪ ሆኗል ያሉት ለድንጋጌው የተሳሳተ ትርጉም በመስጠት ስለሆነ ተገቢነት የለውም ብሎ የሥር ፍናቤቶችን ብይንና ትእዛዝ በመሻር ጉዳዩ በይርጋ ቀሪ ያልሆነ ስለሆነ የመቀሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የግራ ቀኙን የፍሬ ነገር ክርክር መርምሮ ውሳኔ ይስጥበት በማለት በፍብሕሥሥቁ መሰረት ጉዳዩን መልሷል ለዚህ ሰበር ችሎትም የሰበር አቤቱታ የቀረበው ይህንኑ በመቃወም ሲሆን ይህ ሰበር ችሎትም በዚህ መዝገብና በመዝገብ ቁጥር የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ በይርጋ ረገድ የቀረበው ክርክር ተቀባይነት ሳያገኝ መቅረቱ ተጠሪ ባለቡት ተጣርቶ ሊወሰን አንደሚገባው በማመኑ ተጠሪን በመጥራት ግራ ቀኙን አከራክሯል በአጠቃላይ የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን የሰበር አቤቱታውም ያስቀርባል ከተባለበት ነጥብ አኳያ እንደሚከተለው ተመርምሯል የመቀሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤትና የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ክሱን ውድቅ ያደረጉት በፍብሕቁ መሰረት በ ዓመት ይርጋ ታግዷል በማለት ነው ተቀባይነት የሌለው የወራሽነት ማስረጃ ይዞ ንብረቱን በእጁ ያደረገውን ሰው ትክክለኛ ከቪዐፍዕከቨ ወራሽ የሆኑት ሰዎች ይህንኑ ንብረት አስመልክቶ ክስ ማቅረብ የሚችሉት ንብረቱ መያዙን ባወቁ በ ዓመት ጊዜ ውስጥ መሆን አንዳለበትና ንብረቱ ከዘር የወረዳ ካልሆነ በስተቀር በማናቸውም ምክንያት ዓመት ካለፈ ይህንኑ ንብረት መጠየቅ እንዳማይቻል በፍብሕቁ ላይ ተደንግጐ ይገኛል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ በዚህ መዝገብ አመልካች የሆነው የመቀሌ ዞን ደቡብ ማዘጋጃ ቤት አካባቢያዊ አገልግሎትም ሆነ የመዝገብ ቁጥር አመልካች የሰሜን ወረዳ ሚሊሻ ጽቤት በተጠሪ በኩል ክስ የቀረበባቸው ተቀባይነት በሌለው የወራሽነት ማስረጃ ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ቤትና ቦታ ይዘዋል በማለት ስላልሆነ የመቀሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤትም ሆነ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት በፍብሕቁ መሰረት አቤቱታው በይርጋ ቀሪ ሆኗል ማለታቸው ለድንጋጌው የተሳሳተ ትርጉም በመስጠት እንደሆነ በእኛም በኩል ታምኖበታል ስለሆነም የትግራይ ክልል ጠፍቤት ሰበር ችሎት የቀረበው ክስ በፍብሕቁ መሰረት በይርጋ ቀሪ ሆኗል ማለቱ አግባብነት ነበረው ይሁንና የአንድ ንብረት ወራሽ የሆነ ሰው ይፄው ንብረቱ ወራሽ ባለሆነ ሰው አሁን በእጃችን እንዳለው ጉዳይ በሌላ ምክንያት ንብረቱን ይዞበት የሚገኝበትን ሰው መጠየቅ ስለሚችልበት የጊዜ ገደብ አልተበጀለትም ማለት አይደለም አሁን ለተያዘው ጉዳይ የሚሆን በተለየ ሕግ የተለየ የይርጋ ድንጋጌ ያልተቀመጠ በመሆኑ በልዩ ሕግ ያልተሸፈነን ጉዳይ በጠቅላላ ሕግ ላይ ተመስርቶ አልባት መስጠትለበዐ የሕግ አተረጓጐም መርህ ግድ ስለሚል በዚሁ መሰረት ጠቅላላ ስለ ውሎች በሚደነግገው የፍብፄር ሕጉ ክፍል ሥር ግዴታዎች ከውል የመነጩ ባይሆንም የውል ሕግ ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት እንዳላቸው በፍብሕቁ ላይ ስለተመለከተና ውልን አስመልክቶ የይርጋ ጊዜው ደግሞ ዓመት እንደሆነ በቁጥር ከቪዐፍዕከቨ ላይ ስለተመለከተ ከዚህ ድንጋጌ አንፃር የተያዘውን ጉዳይ ስንመለከት ለክርክሩ ምክንያት የሆነውና በውርስ በቅድሚያ ለመምህር ገበያው ተስፋይ ከዚያም ለተተኪዎች ተላልፏል የተባለው ቤት ኑዛዜ የተደረገበት መስከረም ቀን ዓም ሲሆን የነዛዜ ወራሽነት በፍርድ የተረጋገጠው ደግሞ ኀዳር ቀን ዓም እንደሆነ ከመዝገቡ መረዳት ይቻላል በሌላ በኩል በተጠሪዎች አውራሽ በኩል የውርስ ንብረት ይለቀቅልኝ ተብሎ ክስ የቀረበው መጋቢት ቀን ዓም ሲሆን የአንድ ሰው ወራሽነት የሚረጋገጠው ወራሽነቱ በፍርድ ከተነገረበት ጊዜ ጀምሮ ሳይሆን አውራሹ ከሞቱበት ጊዜ ጀምሮ ነው ይሁንና ሟች ከሞቱበት ጊዜ ጀምሮ ወራሽነቱ በፍርድ አስከተረጋገጠበት ጊዜ ድረስ ያለው ሳይቆጠር እንኳን ወራሽነት ከተረጋገጠበት ክስ አስከቀረበበት ድረስ ያለው ጊዜ ሲታሰብ ዓመት ያልፈዋል ስለሆነም የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት የቀረበው ክስ በፍብሕቁ መሰረት በይርጋ ሊታገድ አይችልም በማለት የሰጠው ውሳኔ አግባብነት የነበረው ቢሆንም ለጉዳዩ አግባብነት ካለው ድንጋጌ አንፃር ይርጋውን ሳይመለከተው መቅረቱ ግን የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል ውሳኔ የትግራይ ክልል ጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ በሰኔ ቀን ዓም ክሱ በይርጋ ቀሪ አልሆነም በማለት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ ሽረነዋል የመቀሌ ዞን ከፍቤት በመቁ ኀዳር ቀን ዓም በሰጠው ብይን እንደዚሁም የክልሉ ጠፍቤት በመቁ በየካቲት ቀን ዓም በሰጠው ትእዛዝ የቀረበው ክስ በፍብሕቁ መሰረት በይርጋ ከቪዐፍዕከቨ ቀሪ ሆኗል ማለታቸው የተሳሳተ ቢሆንም ከውጤት አኳያ ግን ተቀባይነት ያለው ስለሆነ አጽንተነዋል ግራ ቀኙ ወጭና ኪሳራ ይቻቻሉ በዚህ መዝገብ የተሰጠው ፍርድ በመቁ ላይ ተፈፃዓሚነት ስላለው የፍርዱ ግልባጭ ከዚሁ መዝገብ ጋር ይያያዝ ብለናል መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መቤት ተመልሷል የማይነበብ የአራት ዳኞች ፊርማ አለበት የሐሳብ ልዩነት አጌ በአምስተኛው ተራ ቁጥር የተሰየምኩት ዳኛ አብላጫው ድምጽ በደረሰበት መደምደሚያ ላይ የምስማማ ቢሆንም ለፍታብሔር ሕግ ቁጥር በሰጠው ትርጓሜ የማልስማማ በመሆኑ ይህንን የልዩነት ሐሳብ ጽፌአለሁ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ያሉ የይርጋ የሕግ ድንጋጌዎች በወራሾች መካከል ለሚደረግ ክርክር ነው የሚያገለግሉት ወይስ ወራሽ በሆነሰውና ወራሽ ባልሆነ ሰው መካከል ያለውን ክርክር ነው ለመዳኘት የሚያገለግሉት የሚለውን መወሰን የሚቻለው ይህንን ድንጋጌ ከፍታብሔር ሕግ ቁጥር አስከ ፍታብሔር ሕግ ቁጥር ካሉት ድንጋጌዎች ጋር አያይዞ በማሳየት መሆን አለበት የፍታብሔር ሕግ ቁጥር የወራሽነት ጥያቄ የማቅረቢያ ጊዜ ገደብ ነው የወራሽነት ጥያቄ በአግሊዘኛው ከከ ከሸከ በማለት ሕግ አውጭው የገለፀው ሲሆን ይኸም ወራሽ የሆነ ሰው በውርስ ያገኘሁት ሐብት ወራሽ ባለሆነ ሰው ተይዞብኛልና በውርስ ያገኘሁት ሐብት ይመለስልኝ በማለት የሚያቀርበው ክስ ነው የሚል እምነት አለኝ ይኸንንም ሕግ አውጭ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ግልጽ አድርጐታል አንድ ከቪዐፍዕከቨ ሰው በፍታብሔር ሕግ ቁጥር እና በፍታብሔር ሕግ ቁጥር የወራሽነት ጥያቄ የሚያቀርበው ንብረቱን የሟች ወራሽ ያልሆነ ሰው ሲይዝበት ነው ንብረቱ የተያዘው የሟች ሕጋዊ ወራሽ በሆነ ሰው የሆነ እንደሆነ ከመጀመሪያውኑ ጥያቄው የሚሆነው የውርሱን ንብረት ሙሉ በሙሉ ይልቀቅልኝ ሣይሆን በሕጉ መሰረት ከሟች ውርስ ሊደርሰኝ የሚገባውን ድርሻ ያካፍለኝ የሚል ነው ከሟች ውርስ የሚጠየቅ የድርሻ ጥያቄ አራሱን የቻል የጊዜ ገደብ በፍታብሔር ሕግ ንኡስ አንቀጽ ተደንግጐለታል ስለዚህ የፍታብሔር ሕግ ቁጥር የይርጋ ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት ወራሽ የሆነ ሰው የሟች ወራሽ ካልሆነ ሰው የውርስ ንብረት ለመጠየቅ ስለሆነ አብላጫ ድምጽ ይህንን ድንጋጌ በመተው የፍታብሔር ሕግ ቁጥር በመጥቀስ ውሣኔ መስጠቱ ተገቢ አይደለም በማለት የልዩነት ሐሳቤን ገልጫአለሁ የማይነበብ የአንድ ዳኛ ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ዐ ዐዐዐ ዳኞች አብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ፀጋይ አስማማው ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ኮከቤ ተፈራ ቀርባለች ተጠሪ አቶ ስለሺ ለማ ቀርቧል ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ የሚከተለውን ፍርድ ሰጥቷል ፍርድ ይህ ጉዳይ ሊቀርብ የቻለው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በኮቁ ዐ ሐምሌ ዓም የሰጠውን ፍርድ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም በመቁ ጥቅምት ዐዐዐ ዓም በሰጠው ትእዛዝ ይግባኙ በመሰረዙ ምክንያት መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል ነው በስር ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር የአሁኑ ተጠሪ ከሳሽ የአሁኑ አመልካች ደግሞ ከሌሎች ሰዎች ጋር ተከሣሽ የነበሩ ሲሆን ስር ከሳሹ ኀዳር ዓም ጽፈው ያቀረቡት ክስ አጭር ይዘቱ ተከሣሾች በአዲስ አበባ ከተማ በጉለሌ ክፍለ ከተማ በቀበሌ ዐ የሚገኘውን ቁጥር የሆነውን ቤታቸውን በእጀ መናኛ ይዘው ሊያስረክቡኝ ፈቃደኛ ባመሆናቸው እንዲለቁ ይወሰንልኝ የሚል ነው ተከሣሾችም ጥር ዓም በሰጡት መልስ ከሳሽ ቤቱን ሰኔ ዓም ለወሮ መሠረት መንገሻ ሸጠዋል ወሮ መሠረት ደግሞ ይህንኑ ቤት ህዳር ዐ ዓም በተፃፈ ውል ለአቶ ውባለም ዘውዴ የሸጡ ሲሆን ኛ ተከሣሽ የሆኑት ወሮ ኮከቤ ተፈራም ይህንኑ ቤት መስከረም ዐ ዓም በተፃፈ ውል ከአቶ ውባለም ዘውዴ በመግዛታቸው ከሳሽ በቤቱ ላይ መብት የሌላቸው በመሆኑ ክሱ እንዲዘጋ እንዲሁም ከቪዐፍዕከቨ ከሣሽ ቤቱን ለወሮ መሠረት መንገሻ ከሸጡበት ጊዜ ሰኔ ዓም ጀምሮ ክስ አስካቀረቡበት ጊዜ ኀዳር ዓም ያለው ጊዜ ውልን መሠረት በማድረግ ክስ ለማቅረብ የሚቻለውን የዐ ዓመታት ጊዜ ያለፈ በመሆኑ በይርጋ የሚታገድ ነው በአጠቃላይ በፍሬ ነገሩ በሰጡት መልስ ቤቱን በሕጋዊ መንገድ የተገዛ በመሆኑ የከሳሽ ክስ ተቀባይነት የለውም ብለዋል ከሣሽም የሽያጭ ውሉ አፍርሴዋለሁ በማለት ተከራክረዋል የስር ፍቤቱም የግራ ቀኙ ወገኖች የክርክር ሂደት ከመረመረ በኋላ በሰጠው ፍርድ ከሣሽ የፈፀሙት ላልተወሰነ ጊዜ የሚደረግ የቤት ኪራይ ውል እንጂ የቤት ሽያጭ ውል አይደለም በፍብሕቁ መሠረት ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የቤት ኪራይ ውልም አንዱ ወገን ለሌላው በማስታወቅ ማፍረስ እንደሚችል የተደነገገ ሆኖ ተከሣሾች የኪራይ ውሉ ከዐ ዓመት በፊት ፈርሶ ከሣሽ ቤታቸውን አልጠየቁም የሚል ክርክር ባለማቅረባቸው በይርጋ የሚታገድ ነው የሚለው መቃወሚያ ተቀባይነት አንደሌለው ቤቱን ገዛን የሚሉት ተከሣሾች ከባለቤቱ ሳይሆን ከተከራይ በመሆኑ የሽያጭ ውሉ መሠረት እንደሌለው በአጠቃላይ ተደረገ የተባለው የሽያጭ ውል በፍብሕቁ መሠረት በውል አዋዋይ ፊት ወይም በፍርድ ቤት መዝገብ ያልተደረገ በመሆኑ በፍብሕቁ ዐ መሠረት እንደ ረቂቅ የማቆጠርና በሻጩና በገዢው ላይ ግዴታ የማያስከትል በመሆኑ ተከሣሾች ክስ የቀረበበትን ቤት ለከሳሹ ሊያስረክቡ እንደሚገባ ወስኗል ይህንን ፍርድ የሚቃወም ይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም በመቁ ጥቅምት ዐዐዐ ዓም በሰጠው ትአዛዝ ይግባኙን ሰርዞታል በስር ፍርድ ቤት ኛ ተከሣሽ የነበሩት የአሁኗ አመልካችም ኀዳር ዐዐዐዐ ዓም የተፃፈ የሰበር አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን አጭር ይዘቱም የስር ፍርድ ቤቶቹ ከቀረበላቸው የክስ ጭብጥ በመውጣት ባልቀረበላቸው ጭብጥ ውሣኔ ሰጥተዋል ከቪዐፍዕከቨ ይኸውም ተከሣሾች ያለምንም ምክንያት ቤቴን በእጀ መናኛ ይዘውብኛል የሚል ክስ ቀርቦ እያለ ይህ መሆኑና አለመሆኑ ሳይረጋገጥ ተጠሪ ከመልካች ጋር ያደረገው ውል በሕግ ፊት የማይፀና ነው በማለት ሚዛናዊ ያልሆነ ፍርድ በመሆኑ መሠረታዊ የሕግ ስህተት እንደሆነ እንዲሁም በሕግ ፊት የሚፀና ውል የለም ቢባል እንኳ በፍብሕቁ መሠረት አመልካች የከፈልኩትን ገንዘብ እንድቀበል አብሮ አለመወሰኑ መሠረታዊ የሕግ ስህተት በመሆኑ ፍርዱ ይሻርልኝ ያወጣሁትን ወጪና ኪሣራም አንዲተኩልኝ ሆኖ ይፈረድልኝ የሚል ነው ተጠሪም ታህሣሥ ዐፀዐዐዐ ዓም በተፃፈ መልስ ያቀረቡ ሲሆን መሠረታዊ ይዘቱም በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተፈፀመ የቤት ሽያጭ ውል ባለመኖሩ ተጠሪ የውል ይፍረስልኝ ጥያቄ የማቀርብበት ሕጋዊ ምክንያት ስለሌለና ከዚህም ጋር ተያይዞ ሊነሳ የሚችል የይርጋ ጥያቄ የለም በተጠሪና በአቶ ውባለም ዘውዴ መካከል የነበረን ግንኙነት የአከራይ ተከታይ እንጂ የሻጭና ገዢ ባለመሆኑ ከቤቱ ሕጋዊ ባለንብረት ፈቃድ ውጭ ለሌላ ሰው አሳልፈው የሚያደርጉት የሽያጭ ውል ሕጋዊ ሊሆን አይችልም ተጠሪ ከመልካች ያደረኩት ግንኙነት የለም ተደረገ የተባለው የሽያጭ ውልም ሕግ ለማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ያስቀመጣቸውን መስፈርቶች የሚያሟላ አይደለም ስለሆነም የስር ፍቤቶቹ ውሣኔዎች ይጽደቁልኝ የሚል ነው አመልካችም ጥር ዐፀዐዐዐ ዓም በተፃፈ የመልስ መልስ ያቀረቡ ሲሆን መሠረታዊ ይዘቱም በሰበር አቤቱታቸው ለዘረዘሯቸው ነጥቦች የሚያጠናክር በመሆኑ ደግሞ መዘርዘር ሳያስፈልግ ታልፏል የግራ ቀኙ ወገኖች የክርክር አመጣጥ ከላይ ባጭሩ እየተገለፀ እንደመጣው ሆኖ ይህ የሰበር ችሎትም የስር ከሣሽ የአሁኑ ተጠሪ ጥያቄ በይርጋ ቀሪ መሆን ይገባዋል ወይስ አይገባውም። ከክርክሩ መረዳት እንደሚቻለው ስር ከሣሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ በስር ፍርድ ቤቱ ባቀረቡት ክስ ተከሣሾች ቤታቸውን በእጀ መናኛ እንደያዙባቸው እንጂ ከቪዐፍዕከቨ በሽያጭ ወይም ደግሞ የስር ፍርድ ቤቱ በሰጠው ማጠቃለያ በኪራይ ውል አማካኝነት አንደሆነ አይገልጽም ይህ ደግሞ ስር ከሣሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ በቤቱ ሁኔታ ክህደት የተሞላበት ክርክር እያቀረቡ እንደመጡ ነው ቤቱ በተከሣሾች መካከል አየተላለፈ የመጣበት ሕጋዊ መሠረት ምንም ይሁን ምን ተጠሪ ይህንን አከራካሪ ቤት ከሰኔ ዓም ጀምሮ ላለፉት ዐ ዓመታት ከአጃቸው አስወጥተውት አንደቆዩ ነው የስር ፍርድ ቤቱ በተጠሪና ለአመልካች ቤቱን በሸጡት በሥር ፍናቤት ኛ ጣልቃ ገብ በነበሩት በአቶ ውባለም ዘውዴ መካከል የነበረው ግነኙነት ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የኪራይ ውል ስለሆነና የኪራይ ውሉም በፍብሕቁ መሠረት ለሌላው ወገን በማስታወቅ በማንኛውም ጊዜ ሊቋረጥ አንደሚችል ካጠቃለለ በኋላ ይህ የኪራይ ውል ከተቋረጠ በኋላ ከዐ ዓመታት በላይ በማስቆጠሩ በይርጋ ይታገዳል የሜል ክርክር አመልካች እንዳላቀረቡ ምክንያት በማድረግ ክርክሩ በይርጋ ይታገዳል ለማለት አንዳልቻለ ነው ይሁን እንጂ የአሁኑ አመልካችን ጨምሮ በስር ፍቤቱ ተከሣሾችና ጣልቃ ገቦች የነበሩት ተከራካሪ ወገኖች ተጠሪ ቤቱን በሽያጭ መልክ ካስተላለፉበት ጊዜ ጀምሮ ሲሰላ ከዐ ዓመታት በላይ አንዳስቆጠረ በመግለጽ ክሳቸው በይርጋ መታገድ አንዳለበት ተከራክረዋል ስለሆነም የስር ፍቤቱ ምክንያት እና አመልካች ያቀረቡት የይርጋ ክርክር በሽያጩ እንጂ ለኪራዩ አይደለም የሚል ይመስላል በዚህ ዓይነት ሁፄታ አመልካቿ የይርጋ ክርክር አላቀረቡም ሊባል አይችል ይርጋ ያሉበት የጉዳይ ርአስ የተለየ በመሆኑ ምክንያት የይርጋ ክርክር አላቀረቡም ወደሚል ድምዳሜ መድረስ አልነበረበትም በይርጋ ይታገዳል የሚል ክርክር ስር ተከሣሾችና ጣልቃ ገቢዎች እስከ ቀረቡ ድረስ ፍርድ ቤቱ በራሱ አነሳሽነት ከኪራይ ውሉ ጋር አገናዝቦ ይርጋውን ማየት ይኖርበት ነበር ከዚህ አኳያ ተጠሪ ቤታቸውን በኪራይ አስተላልፈው ኪራዩን ያቋረጡበት ጊዜ ሲታሰብ ከዐ ዓመታት በላይ ያስቆጠረ በመሆኑ በፍብሕቁ ጉዳዩን በይርጋ መወሰን ሲገባው ተገቢ ያልሆነ ትርጉም ሰጥቶ ማለፉ መሠረታዊ የሕግ ከቪዐፍዕከቨ ስሕተት የተፈፀመበት ውሣኔ ሆኖ ተገኝቷል ስለሆነም የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በኮቁ ሐምሌ ዓም የሰጠው ፍርድ እንዲሁም የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ጥቅምት ዐዐዐ ዓም የሰጠው ፍርድ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽራል ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረቡት ክስ በዐ ዓመታት ውስጥ መቅረብ ሲገባው ከዚሁ ጊዜ አልፎ የቀረበ በመሆኑ በፍብሕቁ በይርጋ ይታገዳል ወጪና ኪሳራ በሚመለከት ግራ ቀኙ ወገኖች ይቻቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ፀጋዬ አስማማው ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ አስጨናቂ ረጋሣ ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ ገዛኸኝ ነጋሽ ወኪል ሙሉመቤት ቀረቡ ወሪት ሙሉእመቤት ነጋሽ ቀረቡ ወሪት አሰገደች ነጋሽ አልቀረበችም አቶ ዘላለም ነጋሽ አቶ ዳኛቸው ነጋሽ ወኪል ቀረቡ አቶ ኤፍሬም ነጋሽ ቀረቡ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ነበር መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥሰናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የአዲስ አበባ ከተማ ነክ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ግንቦት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔና የአዲስ አበባ አስተዳደር ከተማ ነክ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይሻርልኝ በማለት ኀዳር ቀን ዓም የተፃፈ የሰበር አቤቱታ በማቅረቡ ነው ከቪዐፍዕከቨ የክርክሩ ፍሬ ጉዳይ ተጠሪዎች በአዋጅ ቁጥር ያልተወረሰና አባታችን ከአዋጁ በፊት በወለድ አግድ አስይዞት የነበረእንዲሁም በቅጽ የተመዘገበ የአባታችን አቶ ነጋሽ መንገሻ ንብረት የሆነ ቁጥሩ ቤት አመልካችና የወረዳ ቀበሌ አስተዳደር ቤት በፍርድ ተገድደው እንዲያስረክቧቸው ለአዲስ አበባ አስተዳደር ከተማ ነክ ፍርድ ቤት መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ክስ አቅርበዋል አመልካችና ሁለተኛ ተከሳሽ የነበረው የወረዳ ቀበሌ አስተዳደር ጽቤት ቤቱ በአዋጅ ቁጥር የተወረሰ ነው በማስረጃነት የቀረበው ቅጽ በሚመለከተው የበላይ አካል ያልፀደቀና በቀበሌ ደረጃ ብቻ የተሞላና አስተያየት የተሰጠበት ሰነድ በመሆነ ቤቱ ያልተወረሰ መሆኑን ለማስረዳት አይቻልም የሚል ክርክር አቅርበዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ያየው የከተማ ነክ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቤቱ በአዋጅ ቁጥር መሰረት የተወረሰ ነው በማለት የተጠሪዎችን ክስ ውድቅ አድርጓል ተጠሪዎች ይግባኛቸውን ለከተማ ነክ ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበው ይግባኝ ሰሚው ችሉት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ቤቱ በቅጽ የተሞላ ተጠሪዎች አውራሽ የምርጫ ቤት መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ያለ በመሆኑ ለተጠሪዎች መመለስ አለበት በማለት ወስኗል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኛት ለከተማ ነክ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ ያቀረበ ቢሆንም የከተማ ነክ ሰበር ሰሚ ችሎት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ትአዛዝ ሰጥቷል አመልካች ይኸ ውሣኔ መሰረታዊ ስህተት አለበት በመጀመሪያም የከተማ ነክ ፍርድ ቤት ይህንን ጉዳይ አይቶ ለመወሰን የሚያስችለው የሥር ነገር ስልጣን የለውም ቤቱ የተወረሰው ቅጽ የተባለው በሚመለከተው አካል የፀደቀ ባለመሆኑ ቤቱ ለተጠሪዎች አውራሽ የምርጫ ቤትነት እንዲይዙት የተወሰነ መሆኑን ለማስረዳት ብቃት የለውም የሚል ክርክር የቀረበ ሲሆን ተጠሪዎች በበኩላቸው የአዲስ አበባ አስተዳደር ከተማ ነክ ፍርድ ቤት ጉዳዩን የማየት ስልጣን አለው ቤቱ በቅጽ በወቅቱ ሕጋዊ ስልጣን ባለው አካል ለአውራሻችን በምርጫ ቤትነት የተሰጠ ነው ስለዚህ የሥር ፍርድ ከቪዐፍዕከቨ ቤቶች ውሣኔ ስህተት የለበትም የሚል መልስ አቅርበዋል አመልካች የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክርሩ አመጣጥና በሰበር የተደረገው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም መዝገቡን መርምረናል መዝገቡን እንደመረመርነው የከተማ ነክ ፍርድ ቤት ቤቱ በአዋጅ ቁጥር መሰረት የተወረሰ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ ለማየትና ቤቱን በአዋጅ ቁጥር ያልተወሰረ በመሆኑ ለተጠሪዎች ይመልስ በማለት የመወሰን የዳኝነት ስልጣን አለው ወይስ የለውም የሚለው መሰረታዊ የህግ ነጥብ መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ከዚህ አንፃር ስንመረምረው የአዲስ አበባ ከተማ ነክ ፍርድ ቤቶች ስልጣንና ሐላፊነት በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ የተዘረዘረ ሲሆን የከተማ ነክ ፍርድ ቤት ንብረትነቱ የከተማው አስተዳደር የሆነ ቤት ላይ የሚነሱ ክርክሮችን አይቶ የመወሰን ስልጣን እንዳለው በአዋጅ አንቀጽ ረ በግልጽ ተደንግጓል ከዚህም የምንረዳው የከተማ ነክ ፍርድ ቤቶች ንብረትነታቸው የከተማ አስተዳዳር ለመሆናቸው ክርክር በማይቀርብባቸው ቤቶች ላይ የሚነሱ የይዞታ የኪራይ እና ሌሎች ክርክሮችን አይተው የመወሰን ስልጣን ያላቸው መሆኑን ነው ሆኖም ክርክር የተነሳበት ቤት የከተማው አስተዳደር ነው ወይስ የሌላ ግለሰብ ወይም ድርጅት የሚል መሰረታዊ ክርክር ያለበት ከሆነ የከተማ ነክ ፍርድ ቤቶች ይህንን የቤት ባለቤትነት ጥያቄ አስመልክቶ በከተማው አስተዳደርና በሌሎች ሰዎች መካከል የሚደረግ ክርክር በዳኝነት አይተው ለመወሰን የሚያስችል የሥረ ነገር ስልጣን የሌላቸው መሆኑን ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ረ ድንጋጌ ለመረዳት ይቻላል በያዝነው ጉዳይ የቤቱን ባለቤትነት አስመልክቶበተጠሪዎች በኩል ክርክር አየቀረቡበትና የጉዳዩም መሰረታዊ ጭብጥ ቤቱ በአዋጅ ቁጥር መሰረት ተወርሷል ወይስ አልተወሰረም የሚል በመሆኑ ይህንን ጉዳይ ሰምተውና አከራክረው ውሣኔ ለመስጠት የሚያስችላቸው የሥረ ነገር ስልጣን ሣይኖራቸው የአዲስ አበባ ከተማ ከቪዐፍዕከቨ ነክ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የከተማ ነክ ይግባኝ ሰሚ ችሉትና የሰበር ችሎት ውሣኔ ሰጥተውበታል ስለሆነም በየደረጃው ያሉ የአዲስ አበባ አስተዳደር ከተማ ነክ ፍርድ ቤት ጉዳዩን የማየት የስረ ነገር ስልጣን ሣይኖራቸው ጉዳዩን ሰምተውና አከራክረው የሰጡት ውሣኔ ህጋዊ አስገዳጅነት የሌለውና መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ፍርድ ሰጥተናል ውሣኔ የአዲስ አበባ አስተዳደር ከተማ ነክ ፍርድ ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ የከተማ ነክ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ግንቦት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔና የከተማ ነክ ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ የሥረ ነገር ስልጣን ሳይኖራቸው የተሰጡ በመሆኑ ሙሉ በሙሉ ተሽረዋል ይፃና ተጠሪዎች ሥልጣኑ ለሚፈቅድለት ፍርድ ቤት ወይም አካል አቅረበው የመጠየቅ መብታቸውን ይኸ ውሣኔ አይገድባቸውም ብለናል በትውስት የመጣው መዝገብ ከመሸኛ ደብዳቤ ጋር ይመለስ በዚህ መዝገብ የተሰጠው የአግድ ትእዛዝ ጉዳዩ በውሣኔ የተቋጨ ስለሆነ ተነስቷል ይፃፍ ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ይኸ ፍርድ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት ጥቅምት ቀን ዓም በሙሉ ድምጽ ተሰጠ ቤኃ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥቅምት ዐ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወት ሒሩት መለሠ አቶ ታፈሰ ይርጋ አቶ ፀጋዬ አስማማው አቶ አልማው ወሌ አመልካች አቶ ሣልህ ሁሴን ቀረቡ ተጠሪ ደግፌ ደርቤ ከጠበቃ ጣሰው ማሞ ጋር ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን የአሁኑ አመልካች ከሣሽ የአሁኑ ተጠሪ ደግሞ ተከሣሽ ነበሩ አመልካች ግንቦት ዐ ቀን ዓም ጽፈው ባቀረቡት የክስ ማመልከቻ ተጠሪ በስማቸው ተመዝግቦ የሚታወቀውንና በቀድሞው አጠራር ከፍተኛ ዐ ቀበሌ ዐ በአሁኑ አጠራር በአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ዐ የሚገኘውን ቁጥሩ ዐ እና የሆነ ቤት በመያዣነት አስይዘው ብር ዐዐዐ አስራ ሁለት ሺህ ተበድረው ቤቱን አእንዳስረከቧቸው በስምምነቱም በወቅቱ የማይንቀሳቀስ ንብረት መሸጥና መለወጥ ችግር ስለነበር ገንዘቡ የዐ ዓመት መክፈያ ጊዜ ተወስኖለት ኀዳር ዐ ቀን ዐ ዓም ማብቃቱን ኀዳር ቀን ዐ ዓም በተፃፈ የብድር የዋስትና ውል ቤትን መሸጥና መለወጥ በመንግሥት ሲፈቀድ አመልካች ብር ዐዐዐ አምስት ሺህ ለተጠሪ በመጨመር ከወሰዱት ብር ዐዐዐ ጋር ተደምሮ በብር ዐዐዐ አስራ ሰባት ሺህ ብር ቤቱን በሽያጭ ለማስተላለፍ ተጠሪ ውል መፈረማቸውን በቤቱ እድሣት ወጪዎችንም አመልካች እንዲሸፍኑ ተጠሪ ፈቃዳቸውን በውሉ የገለፀላቸው ሆኖ ተጠሪ ከቨሀኡርከቨበ ከወሰዱት የቤቱ መያዣ ብድር ጋር የአድሣት ወጪ ሲደመር ድምሩ ብር አስራ ስምንት ሺህ ሰባት መቶ ሠማኒያ ሰባት ብር ከዘጠና ሣንቲም መሆኑን የቤት ሽያጭም ከ ዓም ጀምሮ በመንግሥት መፈቀዱን ዘርዝረው ተጠሪ በስምምነቱ መሠረት የብድሩን ገንዘብ በወቅቱ ካለመመለሣቸውም በላይ የቤቱን ስመ ንብረት በሽያጭ ለማስተላለፍ ለአማራጭ የገቡትን ግዴታ ስላልፈፀሙላቸው አመልካች ብር ዐዐዐ አምስት ሺህ ለተጠሪ ጨምረውላቸው የቤቱ ስም በአመልካች እንዲዛወር ይወስንላቸው ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል ለማስረጃነትም የጽሑፍና የሰው ምስክሮችን ዘርዝረው አቅርበዋል የአሁኑ አመልካች የክስ ማመልከቻና ማስረጃ ለተጠሪ እንዲደርስ ተደርጎም ተጠሪ በተደረገላቸው ጥሪ መሠረት ባለመቅረባቸው ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ ተደርጓል ፍቤቱም የአመልካችን ክስና ማስረጃ መርምሮ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገ ውል የመያዣ ውል ሣይሆን የወለድ አገድ ውል ነው ውሉ በተደረገበት ወቅት የወለድ አገድ ግንኙነት የሚገዛው በአዋጅ ቁጥር ስለነበር ይኸው አዋጅ የወለድ አገድ ውልን የሚከለክል በመሆኑ ውሉ ሕገወጥ ስለሆነ ፈራሽ ነው ተዋዋዮች ወደ ነበሩበት ይመለሱ ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ቤት አመልካች ያስረክቡ ተጠሪ ከአመልካች የወሰዱትን ገንዘብና የቤት ማደሻ ብር በገቡት ውል መሠረት ለከሣሽ ያካፍሉ በማለት ወስኗል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት ፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም የስር ፍቤን ውሣኔ አጽንቶታል የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ የበታች ፍቤቶችን ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች የበታች ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አለበት የሚሉባቸውን ምክንያቶች ኀዳር ቀን ዐዐዐ ዓም በተዓባፈ ማመልከቻ ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም በአጭሩ የበታች ፍቤቶች ተጠሪ ቀርበው ባልተከራከሩበት እና የተጠየቀ ዳኝነት በሌለበት ሁጌፄታ ቤት እንዲረከቡ መወሰናቸው ያላግባብ በመሆኑ ውሣኔው ተሽሮ ኀዳር ዐ ቀን ዓም በውል ያገኙት መብት ከቨሀኡርከቨበ ተጠብቆ እንዲወስንላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚየሣይ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮም በጉዳዩ ከተጠየቀው ዳኝነት በተለየ ሁኔታ የተሠጠውን ውሣኔ የሕግ አግባብነት ለማጣራት ተጠሪ እንዲቀርብ ተደርጎ ጥር ቀን ዐዐዐ ዓም በተዛፈ ማመልከቻ መልሣቸውን አቅርበዋል ይዘቱም በአጭሩ የበታች ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የሌለበት የፍሕቁ ድንጋጌ ያገናዘበ የአመልካች ጥያቄ ግን በፍሕቁ ድንጋጌ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ዘርዝረው የበታች ፍቤቶች ውሣኔ ሊፀና ይገባል በማለት መከራከራቸውን የሚያሣይ ነው አመልካች የካቲት ቀን ዐዐዐ ዓም ጽፈው ባቀረቡት የመልስ መልስ ማመልከቻ ተጠሪ ወደ ዋናው ጉዳይ ገብተው ለመከራከር ሥነ ሥርዓቱ የማይፈቅድላቸው መሆኑ ገልፀውና የሰበር አቤቱታቸውን አጠናክረው ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም ይህንኑ አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የችሎቱን ምላሽ የሚያስፈልጋቸው ጭብጦች ኛ የበታች ፍቤቶች አመልካች ከጠየቁት ዳኝነት በተለየ ሁኔታ የሰጡት ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። ጠፀ በበኩላችንም አመልካች ታሕሣሥ ቀን ዐዐዐ ዓም በፃፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪዎችን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው የውርስ ማጣራት ስርዓት አልተካሄደም በሚል ምክንያት አመልካች ያቀረበውን የውርስ ሃብት ልካፈል ክስ ውድቅ የተደረገበትን አግባብ ለመመርመር ነው በዚህ መሠረትም ይህን ነጥብ ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ብይን እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከላይ እንደተመለከተው በአመልካች የቀረበው የዳኝነት ጥያቄ ግልጽ ነው ክሱን የመሠረተው በወንድሞቹ አና እህቶቹ ላይ ሆኖ በወራሾች መካከል ካልተከፋፈለው የሁሉንም አባት ንብረት ላይ የውርስ ድርሻውን እንዲያካፍሉት ነው የጠየቀው የክፍያ ጥያቄ ያቀረበባቸው የውርስ ዛብቶችም ንብረቶች በክስ ማመልከቻው ላይ ዘርዝሮ ስለማቅረቡ አቤቱታ በቀረበበት ብይን ላይ ተመልክቶአል አመልካች ተጠሪዎችን የከሰሰበት ምክንያትም ግልጽ ነው የኸውም የውርስ ሃብቶቹን በእጃቸው ይዘው ስለሚገኙ ነው ተጠሪዎች ለስር ፍቤትም ሆነ ለዚህ ሰበር ችሎት ባቀረቡት መልሳቸው ንብረቶቹን አልያዝንም በእጃችን አይገኙም የሚል ክርክር አላነሱም አመልካች ወራሽ አይደለም ወይም ከተባሉት ንብረቶች የሚያገኘው መብት የለም የሚል ክርክርም የላቸውም ይልቁንም በክሱ የተጠየቀውን በመቀበል ለአመልካች ድርሻውን ለማካፈል ዝግጁ መሆናቸውን ነው የገለጹት እንደምንመለከተው በዚህ ጉዳይ ወራሾቹም ሆኑ የውርስ ሃብቶቹ በግልጽ ተለይተው ታውቀዋል ሳይከናወን የቀረው ንብረቶቹን በወራሾቹ መካከል የመከፋፈሉ ጉዳይ ነው በእርግጥ ከውርሱ ሃብት የሚከፈል ዕዳ እንዳለና በመልካች ክስ የተመለከተው የንብረት ግምት የተጋነነ እንደሆነ በተጠሪዎች ክርክር ተገልጸጾአል እንደተባለው ከውርስ ሃብቱ ላይ የሚፈለግ ዕዳ ካለ ክሱ በቀረበበት ፍቤት መሪነት በማስረጃ ተጣርቶ ሊታወቅ የሚችል ነው ተጠሪዎችም በእርግጥ ያልተከፈለ እና ከቨሀኡርከቨበ በትክክልም ከውርስ ዛሃብቱ ላይ የሚከፈል ዕዳ አለ ካሉ ይህንኑ በማስረጃ አስረግጠው ለፍቤቱ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ከዚህ ውጪ ግን ዕዳ አለ በመባሉ ምክንያት ሕግና ስርዓት ተከትሎ የቀረበውን ክስ የሚዘጋበት የሕግ ምክንያት የለም አመልካች ክስ በመሠረተበት ለክሱ መነሻ በሆነው ፃብት ላይ ጥቅም ወይም መብት እንዳለው አረጋጋጦ ነው ክሱን የመሠረተው የፍብሥሥሕግ ቁ ክሱ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም በጉዳዩ ላይ የስረ ነገር የዳኝነት ስልጣን የለውም አልተባለም ፍቤቱ ክሱን የሰረዘው የዳኝነት ስልጣን የለኝም በሚል ቢሆንም ለዚህ የሰጠው ምክንያት ግን የውርስ ማጣራት ስርዓት አልተካሄደም የሜል ነው ከዚህም መገንዘብ የሚቻለው የውርስ ፃሃብት ክፍፍልን መነሻ የሚያርግ ክስ በውርስ አጣሪ በኩል ካላለፈ በቀጥታ ወደ ፍቤት አይቀርብም የሚል አስተሳሰብ ወይም አካፄድ የተያዘ መሆኑን ነው በእርግጥ በወራሾች በራሳቸው ወይም በተመረጠ በሌላ ሰው አማካይነት ውርስ አንደሚጣራ በሕጉ ተመልክቶአል ከውርስ ማጣራት ተግባራት አንዱ የውርስ ፃብቱን መከፋፈል እንደሆነም ልብ ሊባል ይገባል ይህ እንግዲህ አንዱ የውርስ ዛብት የሚከፋፈልበት መንገድ ነው ማለት ነው በሌላ በኩል ግን ድርሻዬን አላገኘሁም የሚል ወራሽ የውርስ ዛሃብቱን በያዘው ሰው ላይ በቀጥታ ክስ የመመስረት መብት የለውም ወይም ሕጉ ከልክሎአል ለማለት የሚቻል እንዳልሆነ መገንዘቡ ተገቢ ነው በያዝነው ጉዳይ እንደምናየው የውርስ ዛብቶቹ በተጠሪዎች እጅ ተይዘው አንደሚገኙ አላከራከረም አመልካችም ከእነዚህ ሃብቶች ላይ ድርሻውን እንዲያገኝ ነው የጠቀው በመሆኑም እንደማንኛውም የፍትሐብሔር ክርክር ታይቶ እና በማስረጃ የሚጣራ ካለም ተጣርቶ ሊወስን ሲገባ የውርስ ማጣራት ቅድመ ሁኔታ እንደሆነ ተደርጎ መወሰዱ ትክክል አይደለም ፍቤቱ የዳኝነት ስልጣን የለኝም በማለት የሰጠው ብይን መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት ችለናል ከቪዐፍዕከቨ ውሣኔ አቤቱታ የቀረበበት በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሐምሌ ዐ ቀን ዓም ተሰጥቶ የፌዴራል ጠፍቤት በፍብይመቁ ዐ ጥቅምት ቀን ዐዐዐ ዓም በሰጠው ትዕዛዝ የፀናው ብይን በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽሮአል የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በተከፈተው መዝገብ በመቀጠል በግራ ቀኝ ወገኖች የሚቀርብለትን ክርክር እና ማስረጃ ከሰማ በኋላ የመሰለውን ውሣኔ ይሰጥ ዘንድ ጉዳዩ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ይመለስለት ብለናል ይፃፍ ወጪና ኪሣራ በተመለከተ ግራ ቀኙ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሐጐስ ወልዱ ሒሩት መለሰ ተሻገር ገስላሴ ሥልጣን አባተማም አመልካች በዛብህ አበበ ቀረበ ተጠሪ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ሕይወት ጥላሁን ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ አከራካሪው ጉዳይ ቀደም ሲል በተሰጠው ውሳኔ መሰረት ተብሎ የተጀመረውን የአፈጻጸም ሂደት የሚመለከት ነው ከመዝገቡ አንደሚታየው የአፈጻጸሙን ክርክር የያዘው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በቀጠሮው ቀን የፍርድ ባለመብት የአሁኑ አመልካች ጠበቃ አልቀረበም የሚል ምክንያት በመስጠት መዝገቡን ዘግቶአል ይህን ተከትሎ የቀረበለት የመዝገብ ይከፈትልን ጥያቄም ሳይቀበለው ቀርቶአል ይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም መዝገቡ አይከፈትም በመባሉ የተፈጸመ ስህተትጉድለት የለበትም ብሎአለ የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚሁ ላይ ነው ይህ የሰበር ችሎችም አመልካች ጥር ቀን ዓም በጻፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሰረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርቦ ክርክሩን ሰምቶአል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው የአፈጻጸም መዝገቡ የተዘጋበትን አግባብ ለመመርመር ነው በዚህ መሰረትም ይህን ነጥብ ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ ትእዛዝ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከቪዐፍዕከቨ እንደምንመለከተው ለአቤቱታው መነሻ የሆነው ትአዛዝ የተሰጠበት መዝገብ ቀደም ሲል የተሰጠውን ውሳኔ ለማስፈጸም ሲባል የተከፈተ ነው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መዝገቡን የዘጋው የፍርድ ባለመብቱ ጠበቃ በቀጠሮው ቀን አልተገኘም በሜል ብቻ ነው ይህም ሆኖ ግን ለምን ዝም ብሎ አይጠብቅም ነበር ወይም ተለዋጭ ቀጠሮ አይሰጥም ነበር ሊባል ስለማይቻል በመዝጋቱ ረገድ ስህተት ነበር ማለቱ ተገቢ አይሆንም በሌላ በኩል ግን አመልካች እንደፍርዱውሳኔው አልተፈጸመልኝም የሚል አስከሆነ ድረስ መዝገቡን ከነጭራሹ አይከፈትልህም አይንቀሳቀስም የሚባልበት የሕግ ምክንያት አይኖርም በፍብሥሥሕግ ቁ እንደተደነገገው የአፈፃፀም ጥያቄ አንደገና ለማንቀሳቀስ የማይቻለው በሕጉ እንደተመለከተው በይርጋ ቀሪ ሆኖ ከተገኘ ብቻ ነው በተያዘው ጉዳይ አመልካች ያቀረበው የአፈፃጸም ጥያቄ በይርጋ ቀሪ ሆኖአል አልተባለም በመሆኑም ያልተፈጸመ ፍርድ አለ እስከተባለ ድረስ መዝገቡ ተከፍቶ አፍጻጸሙ የማይቀጥልበት የሕግ ምክንያት የለም አቤቱታ የቀረበበት ትእዛዝ ከዚህ አንጻር ሲታይ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ውሳኔ አቤቱታ የቀረበበት በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዓም የተሰጠው ትእዛዝ እና ይህን ትአዛዝ በማጽናት በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም የተሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሰረት ተሽረዋል በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የተከፈተው የአፈፃጸም መዝገብ ተከፍቶተንቀሳቅሶ አፈጻጸሙ ይቀጥል በማለት ወስነናል ወጪና ኪሣራ በተመለከተ ግራ ቀኝ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ የመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ዐ ጥቅም ዐፀ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሠ ይርጋ አልማው ወሌ ፀጋዬ አስማማው አሊ መሐመድ አመልካቾች እነ ወሮ ጥሩቀለም ደሴ ቀረቡ ተጠሪዎች እነ ወሮ ጽጌ ከፍያለው ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የተጀመሪው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን ክርክሩ ከውል ውጪ አላፊነትን መሠረት ያደረገ ነው የስር ከሣሾች የነበሩት የአሁኑ አመልካቾች ሲሆኑ መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ ክስ ንብረትነቱ የኛ ተጠሪ የሆነ ታክሲ በኛ ተጠሪ ሲሽከረከር ተማሪ እየሩሣሌም ስሙር የተባለች የአስራ አንድ ዓመት እድሜ ያላት ሕፃን ልጃቸውን በመግጨት በቀኝ ታፋዋ ጉዳት በማድረስ አጥንቷ ተሰብሮ አያነከሰች እንደምትገኝ እና በጉዳቱ ምክንያትም ወደፊት ተምራ ልትጦራቸው በማትችልበት ሁኔታ እንደምትገኝ በመጥቀስ ለአካል ጉዳትና ለሞራል ካሣ በድምሩ ብር ዐዐዐዐዐዐዐ አንድ መቶ ሺህ ብር የአሁኑ ተጠሪዎች እንዲከፍሉ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኑ ተጠሪዎችም ሰኔ ቀን ዓም በተፃፈ የመከላከያ መልስ ማመልከቻ ለአደጋው ኃላፊነት የሌለባቸው መሆኑንና የተቋረጠ ጥቅምም አለመኖሩን በመግለጽ ተከራክረዋል ፍቤቱም ጉዳዩን መርምሮ ተገቢ ናቸው ያላቸውን ከቪዐፍዕከቨ ጭብጦችን በመመስረት ተከሣሾች አደጋው የደረሰው በክሱ ላይ በተጠቀሰው ተሽከርካሪ መሆኑን አምነው መከራከራቸውንና የከሣሾች ማስረጃም ጥፋቱ የአሽከርካሪው መሆኑን ማረጋገጡን ገልፆ ለጉዳቱ ተከሣሾች አላፊናቸው ካለ በኋላ የጉዳት መጠኑን በተመለከተ ግን ተጎጂዋ ትምህርቷን በመከታተል እንደምትገኝ መረጋገጡን የህክምና ማስረጃውም መካከለኛ የሆነ ማነከስ ቢኖርባትም መራመድ እንደምትችል መግለፁን ጠቅሶ ተጎጂዋ ከሣሾችን ወደፊት ልትረዳ የማትችል እና ራሷም ሊቀርባት የሚችል ጥቅም ስለመኖሩ አጠራጣሪ ነው በማለት የአካል ጉዳት ካሣ ጥያቄን ውድቅ አድርጎ የህሊና ጉዳትን በተመለከተ ግን ብር ዐዐዐዐ ስምንት መቶ ኛ ተጠሪ ከወጪና ኪሣራ ጋር እንዲከፍል ወስኗል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም አመልካቾች በእርግጠኝነት በአደጋው ምክንያት በልጅቷ ላይ የደረሰውን የአሁንና የወደፊት ቁሣዊ ጉዳት አላስረዱም ሲል ይግባኙን ሣይቀበል ቀርቷል የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ የበታች ፍቤቶች ውሣኔ በመቃወም ሲሆን አመልካቾች ጥር ዐ ቀን ዐዐዐ ዓም በተፃፈ የሠበር አቤቱታ የቅሬታ ነጥቦችን ዘርዝረው አቅርበዋል አቤቱታቸው ተመርምሮም የስር ፍቤት ጉዳት የደረሰባት ልጅ መካከለኛ ማነከስ ያለባት እንደሆነ በህክምና ተረጋግጧል እያለ በሌላ በኩል ወደፊት ተጎጀዋ ሊቀርባት የሚችል ጥቅም ስለመኖሩ አጠራጣሪ ነው በማለት የጉዳት ካሣ ክፍያ አይገባትም በሚል መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጎ ተጠሪዎች መጋቢት ቀን ዐዐዐ ዓም በተዛፈ ማመልከቻ መልሣቸውን ሲያቀርቡ አመልካቾች በበኩላቸው ሚያዝያ ዐ ቀን ዐዐዐ ዓም በተፃፈ ማመልከቻ የመልስ መልሣቸውን አቅርበዋል አኛም የግራ ቀኙን የጽሑፍ ክርክር ሠሰበር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል እንደመረመርነውም ተጠሪዎች የአካል ጉዳት ካሣ ለመክፈል ከቪዐፍዕከቨ ይገደዳሉ ወይስ አይገደዱም። ጠፀ አመልካችም ዐዐዐ ባቀረበው የሰበር አቤቱታ የታች ፍቤት ውሣኔ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው በማለት ቅሬታውን ዘርዝሮ አቅርቧል እኛም የጉዳዩን አመጣጥ በመመርመር ከቀረበው የሰበር አቤቱታ ጋር በማገናዘብ ሊታዩ የሚገባቸው ነጥብ ስለተገኘ ለሰበር ችሎት በማቅረብ መርምረናል የጉዳዩን አመጣጥ ባጭሩ ስንተነትነው ተጠሪዎች ከመጀመሪያ እስካሁን በጋዜጣ ጥሪ ቢደረግም ሊቀርቡ አልቻሉም የሰበር ችሎትም ተጠሪ መልስ መስጠት እንዳልፈለጉ ተቆጥሮ መብታቸው ታልፈፏል የሰበር ችሎቱም ለጉዳዩ አልባት ለመስጠት ለግልጽነት ይረዳ ዘንድ የታች የውሣኔ መዝገብ ቁጥር በማስመጣት ተመልክቶታል ከመዝገቡ እንደተረዳነው አመልካች በተጠሪዎች ላይ ባቀረበው ክስ በቤት ቁጥር በሆነው ቤት ተከራይተው ሲኖሩ የነበሩት እና ያለባቸውን ዕዳ ኪራይ ያልከፈሉ በመሆናቸው ያለባቸውን ውዝፍ አንዲከፍሉኝ ቤቱንም እንዲያስረክቡኝ ሲል በመጠየቁ ምክንያት የአሁን ተጠሪ ባለመቅረባቸው የታች ኛ ተከሣሽ የነበረው አቶ ገቡ አብደላ በሰጠው መልስ ላይ ተንተርሶ በማከራከር ለውሣኔው ይረዳው ዘንድ በ በሰጠው ትዕዛዝ ኛ ተከሣሽ ያለበትን የኪራይ መጠን በድርሻው የከፈለው ተቀንሶ ከጥር ወር ዓም ያለውን አመልካች ከሣሽ አስልቶ እንዲያቀርብ ሲል ያዘዘ መሆኑን ለመረዳት ኝችለናል በተመሣሣይ መልኩ አመልካችም በ የተጠሪዎችን የውዝፍ ኪራይ ስሌት ለፍቤቱ እንዲቀርብ ከታች መዝገብ ለመረዳት ተችሏል በመሆኑም የፌመደፍቤት ጉዳዩን አከራክሮ የታች ኛ ተከሣሽ ድርሻዬን አከፍላለሁ በማለቱ ኃላፊነት እንዳለበት በመወሰን አመልካች አለን የሚለውን ዕዳ አስልቶ እንድያቀርብ ባዘዘው መሠረት በተጠሪዎች ላይ አለኝ የሚለውን ከመቼ እስከ መቼ የሚለውን በመለየት አንድ ባንድ አቅርቧል ይህ ማለት አመልካች በሁሉም ከቨሀኡርከቨበ ተጠሪዎች ላይ ዳኝነት እንዲሰጥበት በመፈለጉ ነው በቀረበው ስሌት ላይ የዳኝነት የመስጠት ግዴታ ናሃቤቱ አለበት ስለሆነም አመልካች አስልቶ አላቀረበም በማለት መታለፉ የሕግ ሥህተት ያለው ሆኖ ተገኝቷል ውሣኔ የፌመደፍቤት የቀረበውን የሂሣብ ስሌት አጣርቶ በጉዳዩ ውሣኔ አንዲሰጥ ጉዳዩ በፍሥሥሕቁ መሠረት ተመልሷል ይፃፍ የፌመደፍቤት በመቁ በቀን ጥር የሰጠው ውሣኔ እና የከፍተኛው ፍቤት በመቁ በቀን ዐዐዐ የተሰጠው ውሣኔ ተሽራል ኪሣራን በተመለከተ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ዐዐ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ተሻገር ገሥላሴ ሠልጣን አባተማም አመልካች ወሮ ወይዘር ያለው ወኪል አባው አሰፋ ቀረበ ተጠሪዎች እነጌታቸው አሰፋ ጌታቸው አሰፋ ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ ለቀረበው አቤቱታ መነሻ የሆነው ጉዳይ የቤትና ቦታ ይገባናል ጥያቄን መሠረት ያደረገ ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በአማራ ብክመ በዋግ ህምራ ዞን ሰቆጣ ወረዳ ፍቤት ሲሆን ያኔ ከሣሾች የነበሩት የአሁኖቹ ተጠሪዎች ናቸው ተጠሪዎች በአመልካች ላይ ክስ የመሠረቱት የወላጅ አባታችን ንብረት የሆነውን ቤትና ቦታ ታስረክበን በማለት ነው አመልካችም ለክሱ በሰጠችው መልስ ክሱ በይርጋ ቀሪ ሆኖአል ቤትና ቦታው የኔ ሆኖ ከዐ ዓመት በላይ ይፔው ቆይቻለሁ የሟች አሰፋ ፀጋዬ የከሣሾች አባት ሚስት ነኝ ልጀችም በጋራ አፍርተናል በሚሉት ነጥቦች ላይ በመመስረት ስለመከራከርዋ ከመዝገቡ ተመልክተናል የወረዳው ፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በላ አከራካሪው ቤትና ቦታ የከሣሾች አባት ከሌላ በግዢ ያገኘው በመሆኑ ተከሣሽ ለከሣሾች ታስረክብ በማለት ወስኖአል በዚህ ውሣኔ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የዞኑ ከፍተኛ ፍቤትም ክርክሩን ከሰማ በኋላ ቦታውና ከቪዐፍዕከቨ ቤቱ የስር ከሣሾች አባት ንብረት በመሆኑ ሊረከቡት ይገባል በማለት የወሰነ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ አመልካች በቦታው ለይ የሠራችው ሰርቪስ ቤት ትውሰድ ብሎአል አመልካች በዚህ ውሣኔም ስላልተስማማች ለክልሉ ጠፍቤት ይግባኝ ያቀረበች ቢሆንም ውሣኔው ጉድለት የለበትም በሚል ይግባኝዋ ተቀባይነት ሣያገኝ ቀርቶአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው አኛም አመልካች ጥር ቀን ዐዐዐ ዓም በፃፈችው ማመልከቻ ያቀረበችውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪዎችን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የወሰነው አመልካች ያቀረበችው የይርጋ መቃወሚያ የታለፈበትን ውድቅ የተደረገበትን አግባብ ለመመርመር ነው በዚህ መሠረትም ይህን ነጥብ ከስር ጀምሮ ከተደረገው የግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ አና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከመዝገቡ እንዳየነው ተጠሪዎች በአመልካች ላይ ክስ የመሠረቱት ሚያዝያ ቀን ዓም ሲሆን አከራካሪው ቤትና ቦታ በአመልካች ይዞታ ስር የቆየው ከአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነመንግሥት ጀምሮ እንደሆነም አላከራከረም አመልካች እና የተጠሪዎች አባት በአንድ ላይ ይኖሩ እንደበር በዚህ ጊዜም ልጆች የወለዱ ስለመሆናቸውም በክርክሩ የተገለፀ ሲሆን ተጠሪዎች ሚስት አይደለችም ከማለት አልፈው ሌሎቹን ፍሬ ነገሮች ግን አልካዱም የስር ፍቤቶችም ወደ ውሣኔ ያመሩት አመልካች ቤቱና ቦታው ይዛ ከመቆየት ውጪ በፍብሕግ ቁ መሠረት በስምዋ ግብር አልከፈለችበትም የሚለውን ነጥብ እንደዋነኛ ምክንያት አድርገው በመውሰድ ነው በሌላ በኩል ግን አመልካች ከተጠሪዎች አባት ጋር ለረዢም ዘመናት አብራ መኖርዋንበዚህ ጊዜም ሦስት ልጆች መውለድዋን ከጊዜ በኋላ የተጠሪዎች አባት ሌላ ሚስት አግብቶ ከቤት መውጣቱና ሌላ ቤትም ሠርቶ መኖር መቀጠሉን አመልካችም ከቪዐፍዕከቨ ልጆችዋን ይዛ በቤቱ ውስጥ ስትኖር መቆየትዋን በማስረጃ የተረጋገጠ ስለመሆኑ ፍቤቶቹ በውሣኔዎቻቸው ላይ አስፍረዋል እንደምንመለከተው አከራካሪው ቤት ለረዢም ዘመናት ተይዞ የቆየው በአመልካች ነው ይህም ሲሆን የተጠሪዎች አባት ሆነ ተጠሪዎች ቤቱ አይገባሽም ወይም ያንቺ አይደለም በሚል መቃወሚያ ወይም የመብት ጥያቄ አንስተው አያውቁም ተጠሪዎች ክሱን የመሠረቱት አባታቸው ከሞተ ከብዙ ዓመታት በንላ እንደሆነም መዝገቡ ያስረዳል አመልካችም ንብረቱ የኔ ነው ከሚለው የመከራከሪያ ነጥብ በፊት የተጠሪዎች ክስ በይርጋ ቀሪ መሆኑን በማስመልከት መቃወሚያ አቅርባለች ይህም ማለት በይርጋ ቀሪ የሆነውን መብት መሠረት ተደርጎ የቀረበው ጥያቄ የመፈፀም ቤትና ቦታውን የመልቀቅ ግዴታ የለብኝም በማለት ነው የተከራከረችው ማለት ነው በአርግጥ በአመልካች እና በተጠሪዎች መካከል የገባ ውል የለም ክርክሩ በግራቀኝ በተሰለፉ ወራሾች መካከል የተነሣ ባለመሆኑም በውርስ ሕግ ውስጥ ያለውን የፍብሕግ ቁ ዐዐዐ ለጉዳዩ አወሳሰን አግባብነት አይኖረውም ይህ ሲባል ግን ለይርጋ ክርክሩ አወሳሰን አግባብነት ያለው ድንጋጌ ሕግ በፍትሐብሔር ሕጉ የለም ማለት አይደለም ስለግዴታዎች በተመለከተ የተደነገገው የፍትሐብሔር ሕጉ አራተኛ መጽሐፍ አንቀጽ ስለውሎች በጠቅላላው በተመለከተ ዝርዝር ድንጋጌዎችን ይዞአል ከእነዚህ ድንጋጌዎች አንዱ ቁ ግዴታዎቹ ከውል የተገኙ ባይሆኑም የዚህ አንቀጽ አንቀጽ ደንቦች ተፈፃሚ እንደሚሆኑባቸው በንዑስ ቁ ደንግጎአል የተያዘውን ጉዳይ ክርክር በሚመለከት የተለየ የይርጋ ድንጋጌ የለም በመሆኑም ለተያዘው ክርክር አወሳሰን ተገቢነት ያለው የይርጋ ድንጋጌ በዚሁ አንቀጽ ስር የሚገኘው ቁ ነው የሚሆነው ይህ ግዴታው እንዲፈፀም ሣይጠየቅ አስር ዓመት ካለፈው ከቪዐፍዕከቨ በይርጋ ቀሪ እንደሚሆን ያመለክታል ተደጋግሞ ከላይ እደተገለፀው ተጠሪዎች ቤትና ቦታው እንዲሰጣቸው በአመልካች ላይ ክስ የመሠረቱት አስር ዓመት ካለፈው በጋላ ነው ከዚህ የተነሣም አመልካች ያቀረበችው የይርጋ መቃወሚያ ውድቅ የሚሆንበት ምክንያት የለም አቤቱታ የቀረበበት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ለማለት ችለናል ውሣኔ አቤቱታ የቀረበባቸው በአማራ ብክመበዋግህምራ ዞን የሰቆጣ ወረዳ ፍቤት ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ የዋግ ህምራ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ እአና የክልሉ ጠፍቤት በፍብይመቁ ህዳር ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽረዋል ተጠሪዎች በአመልካች ላይ የመሠረቱት ክስ በይርጋ ቀሪ የሆነ በመሆኑ አመልካች በክሱ የተመለተውን ቤትና ቦታ ለተጠሪዎች እንድታስረክብ የምትገደድበት የሕግ ምክንያት የለም በማለት ወስነናል ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኝ ወገኖች የየራሣቸውን ይቻሉ መዝገቡ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሐጐስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ተሻገር ገሥላሴ ሠልጣን አባተማም አመልካቾች ሙዴ ጉራቻ አልቀረበም ወሮ ታደለች ጫሞላ አልቀረበችም ተጠሪ ዝቋላ ሙሉንታ አልቀረበም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ አቤቱታ የቀረበበት ጉዳይ ውልን መሠረት ያደረገ ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በደቡብ ብብሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በአዋሣ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መደበኛ ችሎት ነው ከመዝገቡ እንደሚታየው በአንድ በኩል ተጠሪ በአመልካች ላይ ክስ መሥርቶ ውል እንዲፈጽምለት የጠየቀ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ኛ አመልካች ውል እንዲፈርስ ይወሰንልኝ በማለት በተጠሪ ላይ ክስ መስርቶአል ፍቤቱም ሁቱንም ክሶች አጣምሮ ክርክሩን ከሰማ በላ በአልካቾች እና በተጠሪ መካከል የተደረገው የቤት ሽየጭ ውል አይፈርስም ገዢው ማለትም ተጠሪ በቀሪ የሚፈለግበትን የሺያጭ ዋጋ ይክፈል ሻጮች የሆኑት አመልካቾችም ወደሚመለከተው አስተዳደር አካል ቀርበው የቤቱን ካርታና ፕላን በማስረከብ የባለቤትነት ስም ማዛወር እንዲያደርጉ በማለት ወስኖአል በዚህ ውሳኔ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የአዋሳ ከተማ ከፍቤትም ውሳኔው ጉድለት የለበትም በማለት ይግባኙን ከቪዐፍዕከቨ ያልተቀበለ ሲሆን የክልሉ ጠፍቤት ሰበር ችሎትም በውሳኔው ላይ የተፈጸመ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለም ብሎአል የአሁነ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚሁ ላይ ነው በበኩላችንም አመልካቾች ጥር ቀን ዓም በጻፉት ማመልከቻ ያቀረቡትን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው አከራካሪ የሆነው የቤት ሽያጭ ውል ሕጋዊ መሆን አለመሆኑን ለመመርመር ነው በዚህ መሠረትም ይህ ነጥብ ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳቼ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል እንደምንመለከተው ኛ አመልካች ተደረገ የተባለው የቤት ሽያጭ ውል አእንዲፈርስለት በመጠየቅ ክስ ሲመሰርት ተጠሪ ደግሞ እንደ ውሉ እንዲፈጸምለት ክስ መስርቶአል ከሥር ጀምሮ ከተደረገው ክርክር መገንዘብ እንደቻልነው በአመልካቾች እና በተጠሪ መካከል ተደረገ የተባለው የቤት ሽያጭ ውል በውል አዋዋይ ወይም በፍቤት የተደረገ አይደለም ኛ አመልካች ውሉ መፍረስ አለበት ለሚለው ክርክሩ በምክንያት ካቀረባቸው ነጥቦች አንዱም ይኸው ውሉ በውል አዋዋይ ፊት ወይም በፍቤት አለመደረጉን ነው በመሆኑም ለክርክሩ አልባት ለመስጠት መመርመር ያለበት ጭብጥ በግራ ቀኝ ወገኖች መካከል የተደረገ የሕጉን መስፈርት የሚያሟላ የማይንቀሳቀስ ንብረት ቤት ሺያጭ ውል አለ ወይስ የለም።