Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ብ ል ። ም ሪ የራሳቸው የሥራ ክፍል እንዲይሪራ ሯ ይይረጉፍ ኝ ማሜ ነልእው ሽዜ ግ ሐሳቡን የፕኙት በ ዲዳ ለ ኖ መአ ዮሐ ተባለጆ ቢል ጫና እማ በ ሀ ጃ ብሙ ቃ ር ብዬ ነው ። ሚያርፍባትን አላገኘም ሚል ጥያቄ በሐሳብዋ መጣባት ው መሑዱ የማይቀር ነው። ኦና በዘህ ላይ ይግሞ አንቺም እንደፆ ታዋበች እስተ ዛሬ እሺ የምትለው ተ ተሻ ጋር ለ ፈያለከንፍች እንጂ። እ ሞ አላይለኘም ኦሄፊ መቸም አንዳፊሪኩሁብ ተዋበች ይጅ ብትለሰጠኀ ዓለሜና ለድ ጐንይሬ ጠባያዋ ገና ያለቀቃጎ ለ ን ኦልይችለውም ነበር ። ከዜማፀ ከር ያ ስዳ ል ማን ያውፖሥዶ ያው ይሆናል ክ ያስመስሉት ወቃ አስክ መንጦላዕቴ ሁሉጎ ሂ ነገር አስጠላተ። መጠ ብ ፍተ ነገራቸቃን በ መታተ። ተገንዝበው ንግ ዙክታ ሲያነጋግሩዋት መ። ድርብ ፅን ልደ ድውን ኦቋረጡና ዘመገረ ያ ስ የምሞ ይ ግዴለሽ ም ሚግ ቭ ናረ ግያ ች መሆኑን እንዳታወ ው እናረጋለን ኳዔፎድዴቪያሃ ዞ ን ኻስዲዱ። ኣሯ መ ፍነ ገው ፎ ደ ኣረኒነኢሠወመ ወጅ ኬ ኤ ድሠኙ ያ ቅ» ቅ ሦዓ ምም ደሎ ሽ ሻው ሓቁዊሽ ና ጊሜ ጠው ው ። ን ቃም ግፌ ም ሌኦ ሌፍ ጮ ያቐ ኋ ቓደበፓሎ ሌ መ ካኳ ውው ዛት ይ ፎምፓሯ ለኋ ዶ ዶ ኤ ን ዥሻቫ ሐፈፌቫቫ ዕር ቐታ ጮ ራሬ የማነግ ማ ነው የአምባ ጊዮር መጠየቅ ስለምሔድ የምት ጸጠ የሙ ያ ጠየቄተ«። ኮረ ረቄ ይዘው ነበር ። ትንፋሽዋን ያዝ አደረገትወ ልብዋ ደረትዋን ተርትሮ የሚወጣ መስሏት ነበር ። ለማረጋገጥ በእጁ ዳበስ ዳበስ አድርጎ ቱገዳላዋን ሰ ነካ እንደ ገና እህ አለ። በእንቅልፍ ልብ ዐይነት አስተና ገደችው ዶሮ ሊጮህ አቅራቢያም ሁለተኛ ጊዜ እንልዚሁ። ል በጥርጣራ መልክ ጥጦ ሪ ትንሽ ቆይ ያደርስሻል ግን እንዲያው አንዳችም ፍንጭ አይወጣም ብለው ነው። በምን መንገደ ፆ። ማን መሆንሽን የውቅ ደፍሮም አይናገረው እንጂ ። ምን። ማፍረሱም የማይቀር ነበር ። ታሪኩን ነገጉሩዋት ሦስት ልጆች የወለዶቶለተ ማስቱ ከሞተች ሁለት ዓመት ሊሆናት ነው ። ግን እኅቲቱን ምን ብለው አማከሯት።
አንዳንድ ቀን ወደ ማታ ማመቸው የሚመጡት የገብርዬ ጦር አበጋዞችና ታንጐት ቀደም ሲል የምታውቃቸው ሚስቶቻቸው ብቻ ነበሩ ዐልፎ ዐልፎ ቴዎድሮስ ይመጣሉ ። ቴዎድሮስ ስለ ዘመቻ በሚያወጉበት ጊዜ ዐይናቸው እንጆ በእንደዚህ ጊዜ ታንጐት አድናቆት አይሉት አዘኔታ አንዳች ዐይነት ስሜት ገረፍ ያደርጋታል ። እባክህ ቴዎድሮስ ጥቂት ተወራጩ « አረ ባክህ የኔ ጌታ ። ታንጐት አላውቅም ። ገና ብዙ ዕድል የሚጠብቅህ ሰው የቀ ናተኛ ሴት ነገር አይታወቅም ልጅ ጋረድ ። አለ ጋረድ እንዴት ። ዛዲያ የሹመት ቀን እኮ ነው። ስለ ገብርዬ ሐሳብ አለነ ። እረ ባባጃሌው ። እረ ባባጃሌው ምን ክው ን ል ጀ ። አሉ ወይዘሮ ደብሬ እንደ ልጅ ለመቆን ጠጥ ይመስል ጣታቸውን ወደ ጉንጭዋ እየዘረጉ ። አለች ታንጐት ሁሉም እ ፓ ት ። አለ ገብርዬ በሆዱ ። አሉ ወይዘሮ ደብሪቱ የሚማጠኑ ይመስል በቤት ያለውን ሰው እየቃኙ። ወይዘሮ ታንጐት አባቴን ያውቁታል ። ሲል ጋረድ ድንገት ጠየቃት ገብርዬ አለመኖሩን ከአረጋገጠ በኋላ ። አለ ጋረድ እጁን ወደ ታንጐት እያጣቀሰ ። አባትህ ይህን ጉድ አላዩ አሉ ወይዘሮ ደብሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ክልብ የተሎሳተሩ መስለው ። አሉ ወይዘሮ ደብሬ ነገሩን በማቃለል ። እስቲ ሐሳብ። ታንጐት እንደምትጋኃ ሰው ደግፃ ወይዘሮ ደብሬን ከወዳጅ ዐልፎ እንደ እናት ያም ሳይሆን መን አክስት እንድትመለከታቸው የሚያደርግ ሁናቴ የደረ ገብርዬ ወደ ሸዋ ከዘመተ በኋላ ነበር ። አላት ሕጊ ር የፓችዱውን እያቁለጨለጩ ማች ሆኗል ስትል መለሰች ታንጐት ላለመረታት እንደ እንግዳ ሚሽት ገ ን ን ጥያቄ ወይም ደ እንግዳ ሚሽት የሚያውቁትን ነገር በአሽሙር ወይዘሮ ደብሬ ነገራቸው አስዝሞዋቸው ዝም ብለው በፈገግታ አልነበረም ። አንድ ቀን አንዱ አለቃ ይሆናል አንቺ ደብሬ ቅማንት የሚባሉት እንዴትያሉ ናቸው። እረ ባባጃሌው። ስትል በሆ « ዛዲያ እንዲህ ነሽ እንዲህ ነህ ። አንድ ሰው ትኩር ብሎ በመለ። ጋረድ አሁንም አክሊሉን አስከትሎ አንድ ሁለት ቀን መጥቷል። » አሏት አንድ ቀን። ሲሉ ወይዘሮ ደብሬ አኣስረዱዋት ። ወይዘሮ ደብሬ ግን ዙሪያ ሸን ውክ ቱመው ልጅና ትልቅ ሰው ጋር የዐይን ድብብቆሽ መጫወቱ አስደስቷቸዋል ብንሔድ አይሻልም እማማ ደብሬ ። ስትል ታንጐት በማሳዘን ቃና ጠየቀች ። «ጸ« ዓይ አንቺ አረ ባባጃሌው ነይ እንጂ። አረ ባባጃሌው ። አሏት ወይዘሮ ደብሬ ኮስተር ብለው። ልጅቷ በመገረም አንድ መዳፏን ከጆሮ ግንደ ላይ አስደግፋ መልስ ሳትሰጥ ወደ ኋላ ልትመለስ ስትል ወይዘሮ ደብሬ ከተቀመጡበት ተፈናጥረው ሌላ እጂዋን ለቀም አደረጓት ። ወይዘሮ ደብሬ አትነግሪኝም። ወይዘሮ ደብሬ ሁካታው ጋብ እስኪል ጠበቁና ዙሪያ ውን ሰው ፈለጉ ። ወይጦ ነው «« አረ ቅማንት ነህ። ዛዲያ የች ልጅ እንዳየሻት ቅማንት ነሽ ወይ። አሱ ወይዘሮ ደብሬ ነገሩን ለማስታወስ ይመስል ዐይና ውን ሰለም አደረጉ ነግሬሽ የለም አንድ ወታደር እንደ ሰደበኝ። ዛዲያ አንቺ ቅማንት ነሽ አይደለኸ ተ ኋላ ። አሉ ቴዎድሮስ እንደ ተዛ ታንጐት ግንነጉ እንደ መር ኳ ። ልሪራ ነገሩ የከነከናቸው ወይዘሮ ደብሬ ነበሩ ። ዶኑ ኞ ገብርዬ አሁንም ነገሩ ሕልም እውነት ይሆናል ። አለ ገብርዬ ። አረ አንተ ሰው ልጅ መሆንህ ነው ። ልጅ ነው። እንደ ልጅ አሁንም አሁንም ትኩር ብለው ለሚመለከቷት ወይዘሮ ደብሬ በተለይ የማያሳውቁባት ዐያናቿ ናቸው። ገብርዬ ከርስዋ ልጅ አለ ይቆይሽ ። አለች ታንጐት የኮሶ መድኃኒት ድንገት ለመጨለጥ እንደ ደፈረ ሰው ዐይነት ድንገት ተወራጭታ ።