Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የሚለው ጭብጥ አልባት ማግኘት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል በሁለተኛ ደረጃ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት የላቸውም በሶስተኛ ደረጃ የሚነሣው ጥያቄ በዚህ ጉዳይ ተጠቃሽና ተፈፃሚ መሆን ያለበት የይርጋ ሕግ ድንጋጌ የትኛው ነው። ጠፀ ከላይ በተጠቀሰው የመቁ ላይ ከወሰደው አቋም ጋር ተመሣሣይ ባለመሆኑ በዚህ መዝገብ የአስገዳጅነት ባህሪይ ሊኖረው ስለማይችል የአብላጫው ድምጽ ይህንኑ የሰበር ውሣኔ መሠረት በማድረግ እስከ ትግራይ ክልል ጠቅላይ ከቪዐፍዕከቨ ፍቤት ሰበር ችሉት በፍብሥሥሕቁ አተረጓጎም ረገድ የጠቅላይ ፍቤቱ ይግባኝ ችሎት ስህተት ፈጽሟል የሚል ነው ተጠሪዎችም ሐምሌ ቀን ዐዐዐ ዓም የተፃፈ መልስ አቅርበዋል ይዘቱ ሲታይም እየተከራከሩበት ከመጡት ክርክር ያልተለየ በመሆኑ ደግሞ መዘርዘር ሣያስፈልግ ታልፏል ይህ ፍርድ ቤትም የግራና ቀኙ ወገኖች ክርክር አመጣጥ ከላይ እየተዘረዘረ በመጣው መልኩ በመገንዘብ በክሱ የተመለከተውን ጭብጥ የመዳኘት ስልጣን ያለው የትኛው ፍርድ ቤት ወይስ የፌዴራል ፍቤት።
ዕከቨጠፍ ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ዐዐዐ ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችየደቡብ ብብሕክመፍትሕ ቢሮ ዐቃቤ ሕግ ቀረቡ ተጠሪዎች እነ ጃምቦ ጃርሶ ሰዎች ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ቀጥሎ የተመለከተው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር አቤቱታ ሊቀርብ የቻለው አመልካች ለደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍቤት የሰበር አቤቱታ አቅርቦ ጉዳዩን አልተከታተለም ተብሎ መዝገቡ በመዘጋቱ ምክንያት ነው የጉዳዩ አመጣጥም ሲታይ ተጠሪዎች በግብረአበርነት የሰው መግደል ወንጀል ፈጽመዋል በማለት አመልካች በደቡብ ብብሕክመንግሥት በጋሞ አካባቢ ከፍተኛ ፍቤት የወንጀል ክስ መሥርቶባቸው ፍቤቱ ግራ ቀኙን አከራክሮ ተጠሪዎች ጥፋተኛ ናቸው ብሎ ኛኛ እና ኛ ተጠሪዎችን በአድሜ ልክ ጽኑ አሥራት ሲቀጣ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች አያንዳንዳቸው በ ዓመት ጽኑ እሥራት እንዲቀጡ ውሣኔ ሰጥቷል ተከሣሾች በዚሁ ውሣኔ ቅሬታ አድሮባቸው የይግባኝ ቅሬታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት አቅርበው ፍቤቱም በበኩሉ ግራ ቀኙን አከራክሮ ይግባኝ ባዮች ላይ ከቪዐፍዕከቨ የተሰጠው የጥፋተኛነት ውሣኔ በቂ ማስረጃ ባልቀረበበት ሁኔታ ነው በማለት የከፍተኛውን ፍቤት ውሣኔ ሽሮ በነዓ እንዲለቀቁ ውሣኔ ሰጥቷል ከሣሽም ይህ ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በማለት የሰበር አቤቱታውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት አቅርቦ ፍቤቱም አቤቱታው ያስቀርባል አያስቀርብም የሚለውን ትእዛዝ ከመስጠቱ በፊት የፖሊስ የምርመራ መዝገብ አንዲቀርብ ትእዛዝ መስጠቱን ከመዝገቡ ግልባጭ የተረዳን ሲሆን ነገር ግን ተፈላጊው የፖሊስ የምርመራ መዝገብ እንዲቀረብ የተደጋገመ ትእዛዝ ተሰጥቶ ባለመቅረቡና አመልካች ዐቃቤ ሕግም ጉዳዩን አልተከታተለም በሚል ፍቤቱ መዝገቡን መዝጋቱንም ተገንዝበናል ከዚህ በኋላም አመልካች በዐዐዐ ዓም በዋለው ቀጠሮ መዝገቡ ሊዘጋ የቻለው ቀጠሮውን ባለማወቃችን ስለሆነ የተዘጋው መዝገብ እንዲከፈት ይታዘዝለን በማለት አቤቱታውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት አቅርቦ ፍቤቱም የፖሊስ ምርመራ መዝገብ እንዲቀርብ ተደጋጋሚ ትእዛዝ መስጠቱንና ይህንንም ትእዛዝ አመልካች መገንዘቡን ለጉዳዩም ተገቢውን ትኩረት እንዳልሰጠ በመጥቀስ የተዘጋው መዝገብ እንዲከፈት የቀረበው ጥያቄ በተገቢው አይደለም በማለት ሣይቀበለው ቀርቷል ለዚህም ችሎት የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይፄው ትአዛዝ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በማለት ሲሆን ይህም ችሎት አቤቱታው ለሰበር መቅረብ አንዳለበት በማመኑ ተጠሪዎችን በመጥራት ግራ ቀኙን አከራክራል አመልካች የተዘጋው መዝገብ እንዲከፈት ይታዘዝልኝ በማለት ለደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት ያቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የለውም መባሉ አግባብነቱ ከሕግ አኳያ ተመርምሯል ከቪዐፍዕከቨ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት መዝገቡ እንዲዘጋ ትአዛዝ የሰጠው ከፍ ብሉ እንደተጠቀሰው የፖሊስ የምርመራ መዝገብ አንዲቀርብ የተደጋገመ ትእዛዝ ተሰጥቶ አልቀረበም ዐቃቤ ሕግም ጉዳዩን አልተከታተለም በሚል ነው ይሁንና ተፈላጊው የፖሊስ የምርመራ መዝገብ አልቀረበም ቢባልም ሰበር ችሉቱ የተቋቋመው የመጨረሻው ፍቤት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ከሆነ ይህንኑ ለማረም ስለሆነ በዚሁ መሠረት የመጨረሻውን ፍቤት ውሣኔ መርምሮ በሰበር ሊታረም የሚችል የሕግ ስህተት መኖሩን ካመነ አቤቱታው ለሰበር ይቅረብ ብሎ የግራ ቀኙን ክርክር በወመሕሥሥቁ መሠረት ለመስማት ቀጠሮ መስጠት ይህም ካልሆነም አቤቱታው ለሰበር የሚያስቀርብ ካልሆነም አይቀርብም ብሎ የሰበር አመልካችን ማሰናበት ሲገባ የምርመራ መዝገቡ አልቀረበም በማለት መዝገቡን መዝጋቱ ከሰበር ችሎት የሕግ አሠራርም ሆነ ከሥነ ሠርዓት ሕጉ አኳያ ተገቢነት የሌለውና የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ውሣኔ የደቡብ ክልል ጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ በዐዐዐ ዓም የሰጠው ትአዛዝ ተሽራል የክልሉ ሰበር ችሎት በአመልካች በኩል የቀረበውን የሰበር አቤቱታ መርምሮ የክልሉ ጠፍቤት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት መሆን አለመሆኑን እአንዲወስን ጉዳዩ ተመልሶለታል መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መቤት ተመልሷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሐጐስ ወልዱ ሂሩት መለሠ በላቸው አንሺሶ ሱልጣን አባተማም አመልካች ዳርጌ ተገኝ ተጠሪዎች ዳርጌ ተሻለ መንገሻ ተሻለ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፉረድ ጉዳዩ የቤትና ቦታ ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በአማራ ብክመ በሰሜን ወሎ መስተዳድር ዞን በቆቦ ወረዳ ፍቤት ነው ክርክሩ ሲጀመር ከሣሾች የነበሩት የአሁኖቹ ተጠሪዎች ሲሆኑ በአመልካች እና ወሮ ታየች ተመስገን በተባለች ሰው ላይ ክስ የመሰረቱት የሟች አባታችን አንድ የሣር ክዳን ቤት በአደራ ጠባቂነት እና በጥገኝነት ይዘው ከቆዩ በኋላ አንለቅም ብለውናል ከዚህ አልፈውም የሐሰት ሰነድ አዘጋጅተው በማቅረብ አባታችሁ ሸጦልናል ብለውናል ስለዚህ በፍርድ ተገደው ቤቱን ያስረክቡን ዘንድ ይወሰንልን በማለት ነው ተከሳሾችም ለክሱ በሰጡት መልስ ቤቱን የያዝነው ከከሣሾች አባት እና እናት ጋር የካቲት ቀን ዓም ባደረግነው ውል መሠረት ነው ቤቱን ከመግዛታችንም በላይ ለአስራ አምስት ዓመታት ያክልም በይዞታችን አድርገን ከቨሀኡርከቨበ ስንጠቀምበት ቆይተናል በማለት ስለመከራከራቸው መዝገቡ የስረዳል ክሱ የቀረበለት ፍቤት ክርክሩን ከሰማ በኋላ ተከሳሾች ቤቱን ለከሣሾች እንዲያስረክቡ የሚገደዱበት የሕግ ምክንያት የለም በማለት ክሱን ሰርዞአል በሌሳ በኩል ደግሞ የስር ከሣሾች በውሣኔው ባለመስማማት ለሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ በማለታቸው ክርክሩ እንደገና የተሰማ ሲሆን ፍቤቱም የቤት ሽያጭ ውል ተብሎ የቀበውን ሰነድ በፍብሕግ ቁ እና የተመለከቱትን መስፈርቶች የማያሟሉ በመሆኑ ፈራሽ ነው የሚል ምክንያት በመስጠት በወረዳው ፍቤት ተሰጥቶ የነበረውን ውሣኔ ሽሮአል በመቀጠልም ግራ ቀኝ ተከራካሪ ወገኖች ከውሉ በፊት ወደነበሩት ይመለሱ በማለት የስር ተከሳሾች ቤቱን ለከሣሾች እንዲያስረክቡ ከሣሾች ደግሞ ወላጆቻቸው በቤት ሽያጭ ስም የተቀበሉትን ገንዘብ ለተከሳሾች ይመልሱ በማለት ወስኖአል የአማራ ብክመጠፍቤትም በከፍተኛ ፍቤት የተሰጠውን ውሣኔ አጽንቶአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚሁ ላይ ነው በበኩላችንም አመልካች ሰኔ ቀን ዓም በፃፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪዎችን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው የስር ተከሳሾች አከራካሪውን ቤት ገዝተን ለአስራ አምስት ዓመታት ያክል ይዘነው ቆይተናል በማለት ያቀረቡት ክርክር ውድቅ የመደረጉን አግባብነት ለመመርመር ነው በዚህ መሠረትም ይህን ነጥብ ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል በክርክሩ እንደተመለከተው ተጠሪዎች ክስ የመሠረቱት የአባታችን ነው የሚሉትን ቤት ለመረከብ ነው ከጅምሩ ቤቱ እነሱ የሰሩት ወይም በይዞታቸው ከቨሀኡርከቨበ ስር የነበረ አይደለም በቤቱ ላይ መብት አለን የሚሉት የአባታችን ወራሾች ነን ቤቱም የውርስ ሀብት በመሆኑ ለእኛ ለወራሾች መሰጠት ያለበት ነው ከማሜል አስተሳሰብ በመነሳት እንደሆነ ግልጽ ነው የስር ተከሳሾች ባቀረቡት ክርክር ደግሞ ቤቱን ከባለንብረቱ ገዝተን ነው የያዝነው ከማለታቸውም በላይ ለአስራ አምስት አመት ያክል በይዞታቸው ስር አድርገው ሲጠቀሙበት እንደቆዩም ገልፀዋል በዚህ ክርክራቸውም በከሳሾች እንዲፈፀሙ የተጠየቁትን ግደታ ቤቱን የማስረከብ ግዴታ ይፈጽሙ ዘንድ ሊገደዱ እንደማይገባ በመግለጽ እንደተከራከሩ ነው የሚቆጠረው በእርግጥ በሁለቱ መካከል የውል ግንኙነት ባለመኖሩ የስር ተከሳሾች እንዲፈጽሙት የተጠየቱትን ግዴታ ቤቱን የማሰረከብ ግዴታ ይፈጽሙ ዘንድ ሊገደዱ እንደማይገባ በመግለጽ እንደተከራከሩ ነው የማቆጠረው በእርግጥ በሁለቱ መካከል የውል ግንኙነት ባለመኖሩ የስረ ተከሳሾች እንዲፈጽሙት የተጠየቀው ግዴታ ከውል የመነጨ አይደለም በሌላ በኩል ግን የስር ተከሳሾች ክርክር የይርጋ መቃወሚያንም የያዘ በመሆኑ መቃወሚያው ከፍብሕግ ቁ እና አኳያ መታየት የሚገባው ነው በፍብሕግ ቁጥር እንደተደነገገው ግዴታዎቹ ከውል የተገኙ ባይሆኑም የፍትሐብሔር ሕጉ አንቀጽ ድንጋጌዎች ይፈጸሙባቸዋል በተያዘው ጉዳይ እንዲፈፀም የተጠየቀው ግዴታ የተለየ የይርጋ ደንብ የለውም ቁ በመሆኑም አግባብነት ያለት የይርጋ ደንብ በአንቀጽ ስር የሚገኘው ቁ ነው ይህ ድንጋጌም ግዴታው እንዲፈፀም የሚቀርብ ክስ በአስር ዓመት ይርጋ እንደሚቀር ያመለክታል በተያዘው ጉዳይ አመልካች ግዴታ እንዲፈጽም ቤቱን እንዲያስረክብ ክስ የቀረበበት ቤቱን ከያዘ ከአስር ዓመት በኋላ ነው በመሆኑም ክሱ በተጠቀሰው ቁ በይርጋ ቀሪ ሆኖአል ከቨሀኡርከቨበ የስር ፍቤቶች አመልካች ቤቱን ለተጠሪዎች ያስረክቡ ዘንድ መወሰናቸው ትክክል አይደለም ውሣኔው መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ብለናል ውሃዕሪ በአማራ ብክመ የሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ እና የክልሉ ጠፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽረዋል የስር ተከሳሾችን አመልካችን ነፃ በማድረግ በቆቦ ወረዳ ፍቤት የተሰጠው ውሣኔ በውጤት ደረጃ ፀንቶአል አመልካች ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ቤት እንዲያስረክብ አይገደድም የቀረበበት ክስ በይርጋ ቀሪ ሆኖአል ብለናል ወጪና ኪሣራ በተመለከተ ግራ ቀኝ ወገኖች የየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ መጋቢት ዐ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው ዓልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካቾች ወሮ ሳሊያ ኢብራሂም ወኪል ኛ አመልካች አቶ ሙሐዲን ጀማል ቀርበዋል ተጠሪ ሐጂ ሰማን ኢሳ በሌሉበት ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ የሚተለውን ፍርድ ሰጥቷል ፍርድ ይህ ክርክር ሊቀርብ የቻለው አመልካቾች ሰኔ ቀን ዓም በተፃፈ አቤቱታቸው የኦሮሚያ ጠቅላይ ሸሪዓ ፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዓም አና ሚያዝያ ቀን ዓም የሰጣቸው ውሳኔዎች መረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመባቸው በመሆናቸው ይሻሩልን በማለታቸው ነው ክርክሩ የተጀመረው በኢሊባቡር ዞን ከፍተኛ ሸሪዓ ፍቤት ሲሆን በዚሁ ፍቤት የአሁኑ አመልካቾች ተከሳሾችየአሁኑ ተጠሪ ደግሞ ከሳሽ በመሆን የተከራከሩ ሲሆንየስር ከሳሹ ነሐሴ ቀን ዓም ጽፈው ያቀረቡት ክስ አጭር ይዘቱ ኛዋ ተጠሪ ሚስቴ ሆና እያለች ኛው ተጠሪ የሸሪዓን ህግ በመጣስ ስላገባት በጋብቻ ላይ ጋብቻ በመፈፀም ጥፋት ስለፈፀመ በህግ ፊት ቀርቦ የጥፋተኘነት ውሳኔ ይሰጠው የሚል ነው ስር ተከሳሾች በቀነ ቀጠሮው ባይቀርቡም የስር ፍቤቱ ሐምሌ ቀን ዓም በሰጠው ብይን ጉዳዩ ወንጀል ነክ በመሆኑ አከራካሬ የመወሰን ስልጣን የለኝም በማለት ከቪዐፍዕከቨ መዝገቡን ዘግቶታል ስር ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪም በስር ፍቤቱ ውሳኔ ላይ ቅሬታ በማሳደር ጉዳዩን በይግባኝ እንዲታይላቸው ለኦሮሚያ ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት አቅርበውት ፍቤቱም ተከሳሾቹ በሌሉበት በመቁ ሚያዝያ ዓም በሰጠው ፍርድ አቶ ሙሒዲን ጀማል ወሮ ሳሊያ ኢብራሂም የሐጂ ሰማን ኢሳ ህጋዊ ባቤት መሆኗን እያወቀ ስላገባት በጋብቻ ላይ ጋብቻ በመፈፀም ጥፋት ፈጽሟል በማለት ስር ተከሳሾቹ ለከሳሹ ብር አንድ ሺህ ሰባት መቶ ብር እንዲከፍሉትና በሚመለከተው አካል በወንጀል የመክሰስ መብቱ በመጠበቅ ወስኗል ይህ ውሳኔ ከተሰጠ በኋላም የአሁኑ አመልካቾች ታህሳስ ቀን ዓም በተዛባፈ አቤቱታቸው ጉዳዩ በፍብሥሥህቁ መሰረት ባሉበት ክርክሩ እንደገና እንዲካሄድ ፍርዱን ለሰጠው የኦሮሚያ ጠቅላይ ሸሪዓ ፍቤት አመልክተው ከተፈቀደላቸው በላ ያቀረቡት ክርክር በጋብቻ ላይ ጋብቻ አእንዳልፈፀሙአቶ ሙሐዲን ወሮ ሳሊያን ያገባት ቀደም ብሎ ከሐጂ ሰማን ኢሳ ጋር የነበራትን ጋብቻ ኒካ ከፈረሰ በኋላ እንደሆነና ማስረጃም አንዳላቸው የሚገልጽ ሲሆን ይግባኝ ባዩ ሐጂ ሰማን ደግሞ ከወሮ ሳሊያ ጋር የነበረኝ ጋብቻ በሸሪዓ ፍቤት አልፈረሰም የሚል ክርክር አቅርበዋል የኦሮሚያ ጠቅላይ ሸሪዓ ፍቤቱም በኦጠሸሪዓ ፍቤት መቁ ሰኔ ቀን ዓም በሰጠው ፍርድ ተከሳሾቹ በጋብቻ ላይ ጋብቻ አልፈጸምንም በማለት ያቀረባቸው የጽሁፍ ማስረጃዎች ማለትም የዘመድ ዳኞች በ ዓም የሰጡት ውሳኔና የኢልባቦር ዞን የእስልምና ጉዳዮች ጉባኤ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ ሲታዩ እነዚህ አካላት ጋብቻውን የማፍረስ ስልጣን የላቸውም በማለት ተከሳሾቹ በጋብቻ ላይ ጋብቻ ፈጽመዋል በማለት ቀደም ብሎ ማለትም በመቁ ሚያዚያ ዓም ሰጥቶት የነበረውን ውሳኔ ተመልሶ አጽድቆታል ከላይ የሰፈረውን ውሳኔ በመቃወምም የአሁኑ አመልካቾች ሰኔ ቀን ዓም የተፃፈ የሰበር አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን መሰረታዊ ይዘቱም በጋብቻ ላይ ጋብቻ ከቪዐፍዕከቨ አልፈፀምንምጋብቻችንን የፈጸምነው በኛ አመልካችና በተጠሪው መካከል የነበረው ጋብቻ በህጋዊ አካል ከፈረሰ በኋላና ይህንን መሰረት በማድረግ የኤልባቦር ዞን የአስልምና ጉዳዮች ጉብኤ በቁጥር ሀዘ ጥቅምት ዓም በፃፈው ደብዳቤ ወሮ ሳሊያ ኢብራሂም ጋብቻዋ የፈረሰ በመሆኑ የፈለገችውን ማግባት አንደምትችል ማረጋገጫ ከሰጠ በኋላ እንደሆነበጋብቻ ላይ ጋብቻ ፈጽማችኋል በማለት በብር አንድ ሺህ ሰባት መቶ ብር በወንጀል እንድንቀጣ መወሰኑ መዝገቡን በጥልቀት ሳይመረምር ከስልጣኑ ውጭ እንደሆነ በመግለጽ በኦጠሸሪዓ ፍቤት የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ስለሆነ ይሻርልን የሚል ነው ተጠሪው ለቃል ክርክር ተዘጋጅተው እንዲቀርቡ መጥሪያው ደርሷቸው ባለመቅረባቸው ፍቤቱ ጥር ቀን ዓም በዋለው ችሎት ጉዳዩ በሌሉበት አንዲታይ አዞ እየተካሄደ ያለ በመሆኑ ተጠሪው መልስ አልሰጠም ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙ ወገኖች ክርክር አመጣጥ ከላይ እየተዘረዘረ በመጣው መልኩ ከተገነዘበ በኋላ አመልካቾቹ ጋብቻ የፈፀሙት ኛዋ አመልካችና ተጠሪው መስርተውት የነበረው ጋብቻ በህጋዊ መንገድ ሳይፈርስ በነበረበት ሁኔታ ነው ወይስ አይደለም። ዕከቨጠፍ በመሆኑና ተጠሪ የቤቱን ባለቤትነት ለአመልካች የማዛወር አስፈላጊ የሆኑ ደጋፊ ማስረጃዎች የማቅረብ ግዴታ መሆኑ በፍታብሔር በግልጽ የተደነገገ በመሆኑ አብላጫው ድምጽ የፍታብሔር ህግ ቁጥር በተደነገገው መሠረት ሻጭተጠሪ ግዴታውን ተወጥቷል በሚል ምክንያት አመልካች ክስ ለማቅረብ የሚያስችላቸው የክስ ምክንያት የለም በማለት በሰጠው ውሣኔ ባለመስማማት የልዩነት ሀሳቤን ገልጫለሁ የማይነበብ የአንድ ሰው ፊርማ አለበት ፀመ ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካቾች አቶ ወልደፃድቅ ብርሃኑ ቀረቡ ወሮ ፈንታነሽ ኃይሉ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ስንታየሁ አያሌው ጠበቃ አቶ ሙሉጌታ ገብሩ ቀረቡ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ነበር መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀሪያ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ብይንና የከፍተኛው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ሰኔ ዐ ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ሰኔ ቀን ዐዐዐ ዓም ጽፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ ስለጠየቁ ነው የክርክሩ መሠረታዊ ጉዳይ አመልካቾች በሥር ፍርድ ቤት በከሣሽነት ቀርበው በሥር ተከሣሽ የሆነው ተጠሪ በአዲስ አበባ ከተማ በወረዳ ቀበሌ የቤት ቁጥር የሆነው የመኖሪያ ቤት ሐምሌ ቀን ዓም ሸጠውልናል ቤቱንና ቤቱ የሚመለከቱ ሰነዶችና ማስረጃዎችም አስረክበውናል ሆኖም ተከሣሽ ተጠሪ ከቀድሞው የቤቱ ባለንብረቶች መስከረም ቀን ዓም ባደረገው ግዥ ውል መሠረት ስመንብረቱን ወደራሱ በማዛወር ካርታውን ለማስረከብ የተስማማ ቢሆንም ቤቱን በሸጡለት እነ አቶ መስፍን አሰፋ ስም የወጣ ቁጥሩ የሆነ ካርታ ከተረከቡ በኋላ ካርታውን ለአኛ ለማስረከብና ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ካርታውን እንዲያስረክቡና ስመንብረቱን አንዲያዛወሩ ይወሰንልኝ በማለት ክስ አቅርበዋል ተጠሪም በተከሣሽነት ቀርበው ቤቱ በሽሸሽጡልኝ ስም ያለ በመሆኑ የሽያጭ ውሉ የማይረጋ ነው ከሣሾች አመልካቾች ሚያዚያ ቀን ዓም ከቪዐፍዕከቨ ጀምሮ አድፈጽምላቸው ማስጠንቀቂያ ሰጥተውኛል ስለሆነም ከዚህ ጊዜ ጀምሮ እንደውሉ ለመፈፀም ፈቃደኛ አለመሆኑን ያወቁ ስለሆነ ክሱን ያቀረቡት ማስጠንቀቂያ ከሰጡኝ ከአንድ ዓመት ከስምንት ወር በኋላ ስለሆነ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት ክሣቸው በይርጋ ይታገዳል በማለት የሚል የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ያቀረቡ ሲሆን በአማራጭ ሌሎች መከራከሪያዎችን አቅርበዋል የተጠሪ ሜስት ወሮ ስንታየሁ ሽፈራው በበኩላቸው በጣልቃ ገብነት በክርክሩ በመግባት ያመለከቱና የበኩላቸውን ክርክር አቅርበዋል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪና በጉዳዩ ጣልቃ ለመግባት ባለመለከቱት ወሮ ስንታየሁ ሽፈራው የቀረቡት ዝርዝር ክርክር ከመግባቱ በፊት የከሣሾች አመልካቾች ክስ በይርጋ ይቋረጣል ወይስ አይቋረጥም። የሚለው ነው ሻጭ በውሉ መሠረት የመፈፀም ፍላጎት የሌለው መሆኑን ለገዥ በማያሻማ ሁኔታ ያሣወቀ መሆኑን ባላስረዳበት ሁኔታ ወይም የሽያጭ ውሉ ውሉ የሚፈፀምበትን ጥብቅ የጊዜ ገደብ ከቪዐፍዕከቨ ባልተገለፀበት ሁኔታ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው የአንድ ዓመት የይርጋ የጊዜ ገደብ ተፈፃሚነት የለውም በልዩ የሕግ ድንጋጌ የተቀመጠዉ የይርጋ ጊዜ ገደብ ተፈፃሚነት በማይኖረው ጊዜ ወይም በልዩ ሁኔታ የተደነገገ የይርጋ የጊዜ ገደብ ከሌለ ውል ይፈፀምልኝ በሚል መነሻ የሚቀርቡ ክርክሮች ላይ ተፈፃሚት ያለው የይርጋ ሕግ ድንጋጌ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር እንደሆነ ይህንን ድንጋጌዎች ይዘት በመመርመር ለመረዳት ይቻላል በያዝነው ጉዳይ ተጠሪ ከአመልካቾች ውሉን ለመፈፀም ፍላጎት የሌለው መሆኑን በማያሻማ ሁኔታ ካሣወቀችው ከአንድ ዓመት በኋላ ክሱን ያቀረቡ ሰለመሆኑነ አላስረዳም ስለሆነም በዚህ ጉዳይ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ ተፈፃሚነት የለውም የሥር ፍርድ ቤቶች ከላይ በዝርዝር ያስቀመጥናቸውን ምክንያቶችና የሕግ ድንጋጌዎች ሣያገናዝቡ የአመልካቾች ጥያቄ በአንድ ዓመት ይርጋ ይታገዳል በማለት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽራል ይፃፍ አመልካች ያቀረቡት የውል ይፈፀምልኝ ክስ በይርጋ የማይታገድ በመሆኑ አመልካችና ተጠሪ ሌሎች ተከራካሪዎች የሚያቀርቡትን ክርክር በመመርመርና በመመዘን ጉዳዩን ውሣኔ አንዲሰጥበት በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት መልሰን ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍር ቤት መልሰን ልከንለታል የአመልካቾች ክስ በይርጋ አይታገድም ብለናል በሥር ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭ ግራ ቀኙ ለየራሣቸው ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም በሙሉ ድምጽ ተስጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቨሀኡርከቨበ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ በለጡ ጋሼ ቀረቡ ተጠሪዎች እነ አንዱአለም ቴድሮስ ሰዎች ጠበቃ ዘውዱ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ነበር መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ ለሰበር የቀረበው አመልካች የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የሰጠውን የአፈፃፀም ትአዛዝ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት እና ሰበር ሰሚ ችሎት ማጽደቃቸው መሰረትዊ የሆነ የሕግ ስህተት አለበት በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ስላመሰከቱ ነው የአቤቱታቸው ምክንያት የከፍተኛው ፍርድ ቤት ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው የአፈፃፀም ትአዛዝ ነው የከፍተኛው ፍርድ የአሁን አመልካች በፍርድ የሚፈለግባቸውን ገንዘብ ከፍለው ያልቀረቡ በመሆኑ ቀደም ሲል በተሰጠው ትአዛዝ መሰረት ቤቱን ተጠሪዎች እንዲረከቡ በማለት ትእዛዝ ሰጥቷል አመልካች ይኸ ትእዛዝ መሰረታዊ ስህተት አለበት በማለት ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረበች ሲሆን ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን የአፈፃፀም ትአዛዝ አጽንቶታል ከዘሀፀከዘጠፀ አመልካች የአፈፃፀም ትእዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ሰበር ችሎት አቅርበው የሰበር ችሎቱ የተፈጸመ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለም በማለት ወስኗል አመልካች አፈፃፀሙን የያዘው የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቤቱ ሁለት ግዜ በጨረታአንዲወጣ ሣያደርግ ባለእዳዎች እንዲረከቡት ትአዛዝ ሰጥቷል ይኸም መሰረታዊ የሕግ ስህተት ነው የመጀመሪያው ጨረታበፍታብሔር ሥነ ሥርአት ህግ ቁጥር መሰረት ለሰላሣ ቀናት በአየር ላይ ባለመዋሉ ፍርድ ቤቱ ሰርዞ ድጋሜ ጨረታ እንዲወጣ አዝዚል ከዚያ በኋላ ቤቱ በህጉ መሰረት ለጨረታ ያቀረበው አንድ ጊዜ ሆኖ እአያለሁለት ጊዜ ለጨረታ ወጥቶ ገዥ እንዳልተገኘ በመቁጥር የተሰጠው ትአዛዝ መሰረታዊ የህግ ስህተት አለበት ስለዚህ በሰበር ታይቶ ሊታረምልኝ ይገባል በማለት አምልክታለች ተጠሪዎች በበኩላቸው ቤቱ የካቲት ቀን ዓም ለጨረታ ቀርቦ የነበረ ሲሆን ታህሣስ ቀን ዓም እና ጥር ቀን ዓም ለሐራጅ ቀርቦ ገዥ ባለመገኘቱ ነው እኛ አንድንረከብ ፍቤቱ ትአዛዝ የሰጠው ስለሆነም በህጉ መሰረት የተሰጠ የአፈፃፀም ትአዛዝ ስለሆነ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለቱ ተከራክረዋል አመልካች አፈፃፀሙን የያዘው ፍርድ ቤት ቤቱን ይሸጥ ካለ በላ ብር ስምንት ሺህ በችሎት እንዲከፍል አድርጓል ከዚህ በኋላ ቤቱ ይረከቡ ማለት መሰረታዊ የህግ ስህተት አለበት በማለት የመልስ መልስ ሰጥተዋል ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም መዝገቡን መርመረናል መዝገቡን እንደመረመርነው ተጠሪዎች ቤቱ የካቲት ቀን ዓም ለሐራጅ ቀርቦ ነበር በማለት ያቀረቡትን ክርክር ስንመረምረውቤቱ ለሐራጅ ማስትወቂያ እንዲወጣበት ትአዛዝ ከተሰጠ በኋላ በአፈፃፀም የተሰጠው ትእዛዝ መብታችንን ይነካል የሚሉ ጣልቃ ገቦች በመቅረባቸው ጨረታው ሂደት አፈፃፀሙን ከቨሀኡርከቨበ በያዘው ፍርድ ቤት የእግድ ትአዛዝ በመሰጠቱ ምክንያት የተቋረጠ መሆኑንየከፍተኛው ፍርድ ቤት መጋቢት ቀን ዓም ከሰጠው ትእዛዝ ለመገንዘብ ይቻላል ስለሆነም ተጠሪዎች ቤቱ የካቲት ቀን ዓም የጨረታ ማስታወቂያ ወጥቶበት ለሐራጅ ቀርቧል በማለት ያቀረቡት ክርክር ተገቢነት ያለው ሆኖ አላገኘውም ከፍተኛው ፍቤት የጣልቃ ገቦቹን ጥያቄ ውድቅ በማድረግ የተቋረጠው የሐራጅ ሄደት እንዲቀጥልና ቤቱ ታህሣስ ቀን ዓም ለሐራጅ እንዲቀርብየጨረታው ማስታወቂያ እንዲወጣ ጥቅምት ቀን ዓም በሰጠው ትአዛዝ መሰረት የሐራጅ ማስታወቂያው ታህሣሥ ቀን ዓም ወጥቷል ፍርድ ቤቱም የሐራጅ ማስታወቂያው በአየር ላይ ለሰላሣ ቀናት መቆየት ያለበት ስለመሆኑ በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር የተደነገገ መሆኑን በመግለጽ ይህንን ስርአት ባሟላ መልኩ ቤቱ በሐራጅ ማስታወቂያ ወጥቶ ጥር ቀን ዓም ለሐራጅ ሽያጭ እንዲቀርብ ትአዛዝ ሰጥቷል የሐራጅ ማስታወቂያውም ጥር ቀን ዓም ወጥቶ ገዥ አልቀረበም ስለዚህ ቤቱን አንድንረከብ በማለት የፍርድ ባለመብት በጠየቁት መሰረት የፍርድ ባለመብት ቤቱን እንዲረከቡ በማለት ጥር ቀን ዓም ትአዛዝ ሰጥቷል ከዚህ በኋላ የከፍተኛው ፍርድ ቤት የፍርድ ባለመብት የሆኑት ተጠሪዎች ቤቱን እንዲረከቡ በተደጋጋሚ ትእዛዝ ሲሰጥ ቆይቶ ሰኔ ቀን ዓም አመልካች በፖሊስ ተይዘው እንድትቀርቡ አድርጓል በዚህ ቀን አመልካች ብር አምስት ሺህ ብር የከፈለ ሲሆን ቀሪውን እዳ አጠቃልላ ከፍላ እንድትቀርብ በማለት ለሐምሌ ቀን ዓም ቀጠሮ ሰጥቷል አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም አዳውን አጠቃልለው ከፍለው ባለመቅረባቸውየከፍተኛው ፍቤት የፍርድ ባለመብት ቤቱን እንዲረከቡ የሚል ትአዛዝ ሰጥቷል ከቨሀኡርከቨበ አፈፃጸሙን የያዘው የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ተጠሪዎች ቤቱን እንዲረከቡ ትአዛዝ የሰጠው በሕጉ የተቀመጠውንሥርዓት በማሟላት አይደለም ምክንያቱም የካቲት ቀን ዓም የተደረገውን የሐራጅ ሒደት ራሱ ፍርድ ቤቱ አግዶታል ከዚህ በኋላ የሚከናወኑ የሐራጅ ሂደቶች እንደ አዲስ መደረግ ያለባቸው ናቸው ጥር ቀን ዓም የተከናወነውሐራጅ የሐራጅ ማስታወቂያው ጥር ቀን ዓም ወጥቶ በፍታብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ ቁጥር የተደነገገውን አስገዳጅ ስርአት ያላሟላና የሐራጅ ማስታወቂያው ሰባት ቀን ብቻ በአየር ላይ ውሎ የተፈፀመ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ ይኸ ስርአት ያልተሟላ መሆኑን በማየት ሰርኮዞታል ቤቱ የፍታብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ ቁጥር መስፈርት ባሟላ ሁኔታ የሐራጅ ማስታወቂያ ወጥቶ ለሐራጅ ያቀረበው አንድ ጊዜ ብቻ ነው የፍታብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ ቁጥር ንኡስ አንቀጽ መሰረት የፍርድ ባለመብቱ አንዲረከብ የሚያደርገው የሕጉን ስርአት በተከተለና ባሟላ ሁኔታ ሁለት ጊዜ የሐራጅ ማስታወቂያ ወጥቶና ቤቱ ለሐራጅ ቀርቦ ገዥ ሣይገኝ ሲቀር ብቻ ነው በያዝነው ጉዳይ ቤቱ በትክክለኛው መንገድ ለሐራጅ የቀረበው ጥር ቀን ዓም ብቻ በመሆኑ የስር ፍርድ ቤት ቤቱ በድጋሜ ለሐራጅ እንዲቀርብና የሕጉን ስርአት ባሟላ ሁኔታ የሐራጅ ማስታወቂያ እንዲወጣ ሣያደርግ ቀደም ብለው ያወጣውንና የህጉን አስገዳጅ ሁፄታ የማያሟላውን የሐራጅ ስርአት አንደትክክለኛ ሐራጅ በመቁጠር ቤቱ ሁለት ጊዜ ለሐራጅ ቀርቦ ገዥ አላገኘም በማለት ተጠሪዎች ቤቱን እንዲረከቡ የሰጠው ትእዛዝ በፍታብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ ቁጥር ንኡስ አንቀጽ ድንጋጌ የሚጥስ በመሆኑ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለት ሆኖ አግኝተነዋል ከዚህ በተጨማሪ የስር ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ቤቱን ይረከቡ በማለት የሰጠውን ትአዛዝ በመተው አመልካች እዳቸውን በጥሬ ገንዘብ እንዲከፍሉ የፈቀደና በዚህም መሰረት አመልካች ሰኔ ቀን ዓም ስምንት ሺ ብር በችሎት የከፈሉ ከቪዐፍዕከቨ መሆኑን የፍርድ ቤቱ ትእዛዝ ያሣያል ከዚህ በኋላ አፈፃጸሙ በማይንቀሣቀስም ንብረት ላይ እንዲቀጥል ለማድረግ ካስፈለገየአፈፃፀም ስርአቱን እንደ አዲስ በቤቱ ላይ አንዲቀጥልና የሐራጅ ማስታወቂያ ማውጣት ሲገባው የተወውና የተቋረጠውን የአፈፃፀም ስርአት በማስታወስ ቤቱን ተጠሪዎች እንዲረከቡ በማለት የሰጠው ትእዛዝ መሰረታዊ የሆነ ግደፈት ያለበት ነው በመሆኑም የከፍተኛ ፍርድ ቤት አፈፃፀሙን ሲመራ የጣሳቸውን አስገዳጅ የስነ ሥርአት ድንግጌዎች እያሉ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎትና ሰበር ችሎት ትእዛዙን ማጽናታቸው መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወሰነናል ውሳኔ የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ ሙሉ በሙሉ ተሽራል የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉትና ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ ተሽሯል የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት አመልካች በፍርድ የተወሰነባቸውን የቀረባቸውን አዳ ለመክፈል የሚችሉ ከሆነ እንደ ክሱ እንዲያደርግ አመልካች እዳውን ለመክፈል ካልቻሉቤቱ የሕጉን ሥርአት በጠበቀ ሁኔታ በሐራጅ ተሸጦ የተጠሪዎች እዳ እንዲከፈል ያደርግ ዘንድ ጉዳዩን በፍታብሔር ሥነ ሥርአት ህግ ቁጥር መሰረት መልሰን ልከንለታል በዚህ ፍቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ለየራሳቸው ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት መጋቢት ቀን ዓም በሙሉ ድምጽ ተሰጠ ቤኃ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የህፃን ሰላማዊት ቴዎድሮስ ሞግዚት ወሮ ፍርቱና ገመድህን ቀረቡ ተጠሪ መምህር ሚካኤል ግደይ የቀረበ የለም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የፍርድ አፈፃፀምን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ አመልካች በ ዓም በፃፉት የአፈፃፀም ክስ በ ዓም በተሰጠው ውሣኔ መሰረት እንዲፈጸምላቸው ይታዘዝላቸው ዘንድ ዳኝነት ጠይቀው በአሁኑ ተጠሪ ላይ በማእከላይ ዞን ከፍፍቤት በመሰረቱት የአፈፃፀም ክስ መነሻ ሲሆን የአሁኑ ተጠሪም በፍርድ ባለእዳነታቸው ቀርበው ፍርዱን እንዲፈጽሙና የማይፈጽሙበት ምክንያት ካለም እንዲያስረዱ ተደርገው በዋናው ጉዳይ በተሰጠው ውሣኔ መሰረት መኪናዋን ለፍርድ ባለመብት ለሆኑት ለአሁኗ አመልካች እንዲያስረክቡ ታዝዞ አረካካቢ አካልም ተመድቦና መኪናዋ ላይ ጐድለዋል የሚባሉትን እቃዎችን ከዋጋ ግምት ዝርዝር ጋር ለፍቤቱ እንዲገልጽ ተደርጐ ይኸው ከተፈፀመ በላ የአፈፃፀም ከሣሽ የነበሩት አመልካች መኪናዋን ከእነጉድለቷ ተረክበዋል አፈፃፀሙን የያዘው ፍቤትም በመኪናዋ ላይ ጐደሎ የተባሉት አቃዎች በውሣኔ መኪናዋ ላይ እንዳሉ ተረጋግጦ መወሰኑንና የጐደለቱም መኪናዋ በአፈፃፀም ተከሣሽ እጅ መኪናዋ እንዳለች በርክክቡ ወቅት መሆኑን አረጋግጦ በርክክቡ ወቅት ጉድሎ የተገኙትን ዝርዝረ ንብረቶች በአይነታቸውና በብዛታቸው የሚጨርሱትን ዋጋ በወጋ ማቅረቢያ ፕሮፎርማ ከሦስት የተለያዩ ድርጅቶች እንዲሰባሰብ አድርጐ ጐደሉት የተባሉት የመኪና እቃዎች ብር ከቪዐፍዕከቨ ስልሳ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ዛያ ብር መሆኑን አረጋግጦ ይህንኑ ገንዘብ አፈዓፀም ተከሣሽ ለአፈዛፀም ከሣሽ እንዲተኩላቸው በማለት ትአዛዝ ሰጥቷል በዚህ ትእዛዝ የአሁኑ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት ይግባኛቸውን አቅርበው ይኸው ፍቤት ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ አፈፃፀሙን የያዘው ፍቤት ጐደሉ በተባሉት የመኪና እቃዎች ላይ የሰጠው ትእዛዝ መኪናዋ በቀጥታ ክስ ጊዜ ተገምታ የቀረበችበትንና በውሣኔው ላይም መኪናውን ከሣሽ ትረከብ ተብሎ ከተወሰነው ሁኔታ ጋር ተገናዝቦ ሲታይ አፈፃፀሙ የተመራው ከስነ ስርከት ውጪ መሆኑን ጠቅሶ ጉጐደሉ ለተባሉት የመኪናዋ እቃዎች የአሁኗ አመልካች ሊከፍላት የሚገባው የገንዘብ መጠን በዋናው ክስ ጊዜ የተጠቀሰው ብር ሰላሳ ሺህ ብር ነው በማለት የስር ፍቤትን ትእዛዝ በመሻር ወስኗል የአሁኗ አመልካች በዚህ ቅር በመሰኘት አቤቱታቸውን ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት ስላላገኙ በዚህ ችሎት የሰበር አቤቱታቸውን አቅርበዋል አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም በፃፉት ሁለት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍቤቶች ትእዛዝ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶችን ዘርዝረው አቅረበዋል ይዘቱም ባጭሩ በዋናው ጉዳይ በተወሰነው ውሣኔ መኪናዋን እንዲረከብ የሚል ሆኖ እያለና በርክክቡ ወቅትም የመኪናዋ አቃዎች በተጠሪ መጉደላቸው የተረጋገጠ መሆኑን አፈፃፀሙን የያዘው የስር ፍቤት በገለፀበት ሁኔታ በዋናው ክስ ላይ የመኪናዋን ዋጋ ብር ሰላሳ ሺህ ብር ብለሽ ገምተሻል ተብሎ የእቃዎችን የገበያ ዋጋ ባላገናዘበ መልኩ ከስር ናቤት ትአዛዝ መሻሩ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም ይገባዋል በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሣይ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ የግራ ቀኙ የቃል ክርክር የካቲት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ተደምጣል የጉዳዩ አመልጣጥ አጠር አጠር ባመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የግራ ቀኙን ክርክር የሰበር አቤቱታው ከቀረበበት ትእዛዝና አግባብነት ካላቸው የሕግ ከቪዐፍዕከቨ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መረምረናል እንደመረመርነውም የመኪናዋ ርክክብ ሲፈጸም መጉደላቸው የተረጋገጡትን እቃዎችን ለመተካት የታሰበው የአቃዎች ዋጋ ውድቅ ሁኖ የእቃዎቹ ዋጋ ሊሆን የሚገባው የዋናው ጉዳይ ክስ ሲመሰረት በአመልካች የተገለፀው ነው ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሆኖ ተገኝቷል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የአሁኗ አመልካች በቀጥታ ክስ ወቀት መኪናውን የገመቱት በብር ሰላሳ ሺህ ብር ሁኖ የጠየቁት ዳኝነት መኪናዋን እንዲረከቡ ይወሰንላቸው ዘንድ መሆኑንበቀጥታ ክስ ወቅት የተሰጠው ውሣኔም አመልካች መኪናዋን እንዲረከቡ የሚል መሆኑንና በአፈፃፀም ወቅት አመልካች መኪናዋን ሲረከቡ የጐደሉት የመኪና እቃዎች ተረጋግጠው በወቅቱ የገበያ ዋጋም የጐደሉትን አቃዎች ለመተካት ዝቅተኛው የጨረታ ዋጋም ብር ስልሳ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ፃያ ብር መሆኑን ነው በመሰረቱ የአፈፃፀም ክስ የሚቀርበው በውሣኔው መሰረት እንዲፈጸም ስለመሆኑ ከቱ የፍትሐብሔር ሥነ ስርአት ህግ ሰባተኛ መጽሐፍ ስር የተመለከቱትን ድንጋጌዎች በመመልከት የምንገነዘበው ጉዳይ ነው አከራካሪውና ምላሽ የሚያስፈልገው ጉዳይ በቀጥታ ክስ ወቀት የተገመተ የንብረት ግምት በአፈፃፀም ወቀት ንብረቱ በዓይነት ካልተገኘ እና ንብረቱን በዓይነት ለመተካት የንብረቱ ዋጋ ቀድሞ ከተገመተው ግምት በልጦ ሲገኝ አፈፃፀሙ ሊሆን የሚገባው በቀድሞው ግምት ወይስ ንብረቱን በዓይነት ለመተካት በሚያስችል የወቅቱ ተገቢ ዋጋ። የሚለው ነው ከፍ ብሎ እንደተጠቀሰው አመልካች በተጠሪ ላይ ክስ ያቀረቡት ተጠሪ የመኖሪያ ቤት ሸጠውልኝ ባለሀብትነቱን በስሜ ለማዛወር ፈቃደኛ ያልሆኑ ስለሆነ የሚመለከተው መንግሥታዊ ተቋም በመቅረብ ስም እንዲያዛውሩና ግብር የከፈሉበትንም ደረሰኝ እንዲያስረክቡ ይወሰንልኝ በማለት ነው አመልካች ተጠሪ ስም ሊያዛውሩ ይገባል በማለት ዳኝነት የጠየቁትን በተመለከተ ይህ ሰበር ችሎት ቀደም ሲል በተለያዩ መዛግብት የስም ይዛወርልኝ አቤቱታ የክስ ምክንያት የለውም ሲል የሕግ ትርጉም ሰጥቶበታል ከቪዐፍዕከቨ በሌላ በኩልም ተጠሪ ግብር የከፈሉበትን ደረሰኝ ሊያስረክቡኝ ይገባል በማለት አመልካች የጠየቁት ዳኘነት በተመለከተ እነዚህ ማስረጃዎች ስም በማዛወር ረገድ አስፈላጊ ስለሆነ አቤቱታው የክስ ምክንያት እንዳለው መገንዘብ ይቻላል ይሁንና የማይንቀሣቀስ ንብረትን የሚመለከቱ ውሎች በሕግ ፊት የሚፀኑ እንዲሆኑ በጽሁፍ መደረግ የሚገባቸው ብቻ ሣይሆን በውል አዋዋይ ወይንም በፍርድ ቤት ፊት መደረግ እንዳለባቸው ውሉ ይህን ሥርዓት ተከትሎ ያልተከናወነ ከሆነም ግዴታን ሊፈጥር እንደማይችልና እንደ ረቂቅ አንደሚቆጠር ከፍብሕቁ አና ዐ ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል ይህ ሰበር ችሎትም ቀደም ሲል በመቁ በሰጠው የሕግ ትርጉም የማይንቀሣቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚደረጉ ውሎች በውል አዋዋይ ወይንም በፍርድ ቤት ፊት ካልተረጋገጡ ውጤት የላቸውም ብሏል የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ከአምስት ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት የሚሰጥ የሕግ ተርጉም በየትኛውም ደረጃ ላይ በሚገኝ የፌዴራል ወይንም የክልል ፍቤት ላይ አስገዳጅነት እንደሚኖረው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ላይ ተደንግጓል ስለሆነም በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተፈረመው የቤት ሽያጭ ውል ከፍ ብሉ በተጠቀሰው በፍብሕቁ እና መሠረት በውል አዋዋይ ወይንም በፍርድ ቤት ፊት መረጋገጥ ሲገባው ይህ ሥርዓት ያልተከናወነ ስለሆነና ውጤቱም በሕጉ ላይ እንደተመለከተው እንደዚሁም ሰበር ችሎቱ አስቀድሞ ለድንጋጌው በሰጠው ትርጉም መሠረት ውጤት የሌለው በመሆኑ ይህንኑ መሠረት በማድረግ የሥር ፍቤቶች አመልካች በክስ የጠየቁትን ሣይቀበሉት መቅረታቸው ተገቢነት ያለውና የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አልተገኘም ከቪዐፍዕከቨ ውሣኔ የፌዴራል መደፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ፍርድ አንደዚሁም የፌዴራል ከፍቤት በመቁ በዐዐዐ ዓም የሰጠው ፍርድ በአግባቡ ስለሆነ በፍብሕሥሥ ቁ መሠረት በአብላጫ ድምጽ አጽንተነዋል ግራ ቀኙ ወጭና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መቤት ተመልሷል የማይነበብ የአራት ዳኞች ፊርማ አለበት የሀሣብ ልዩነት አኔ በአምስተኛው ተራ ቁጥር የተሰየምኩት ዳኛ አብላጫው ድምጽ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ አለመሟላት ውሉን አእንደረቂቅ የሚያስቆጥር ነው በሻጭና በገዥ መካከል የሚፈጥረው ግዴታ የለም በማለት በደረሰበት መደምደሚያና በተከተለው የሕግ አተረጓጎም ባለመስማማት በሀሣብ ተለይቻለሁ በእኔ እምነት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ድንጋጌ አዛዥ አመልካች የሕግ ድንጋጌ እንጅ አስገዳጅ አይደለም ስለሆነም ውሉ በፍርድ ቤት መዝገብ ሹም ወይም በውል ክፍል ፊት ያልተደረገ ቢሆንም በተዋዋዮች መካከል የፀና ውል ሆኖ ያገለግላል በማለት በሰበር መዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም በልዩነት በምክንያትነት በዝርዝር በገለጽኳቸው የሕግ አተረጓጎም መርሆችና በዝርዝር ባሰፈርኩት ነጥብ ምክንያት በዚህ መዝገብ አብላጫው ድምጽ ከሰጠው ውሣኔ ተለይቻለሁ የማይነበብ የአንድ ዳኛ ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ሙሉ ውብሸት ጠበቃ እስክንድር ዘውዴ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ፀጋ ልበሎ ወኪል እዮብ ዘነበ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ በሕግ መሠረት ሣይፋቱ የኖሩ ጋብቻ ፈጽመው የነበሩ ወንድና ሴት አንዱ ሲሞት ሌላው በሕይወት የቀረው ተጋቢ የነበረው የፍቺ ወይም የሚስትነት ያረጋግጥልኝ ጥያቄ ሲያቀርብ በሕግ ረገድ ያለውን ተቀባይነት ወይም ተቀባይነት የሌለው መሆኑን የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ ተጠሪ ከሟች አለቃ ዘነበ ተፈሪ ጋር በሀገር ባህል የጋብቻ ሥነ ሥርዓት መሠረት በ ዓም የተጋቡ መሆኑንና አብረው እያሉም ሁለት ልጆችን የወለዱ መሆኑን በመጥቀስ የሟች ሚስትነታቸው ተረጋግጦ ውሣኔ እንዲሰጣቸው በማህበራዊ ፍቤት ባቀረቡት አቤቱታ መነሻ ሲሆን የአሁኗ አመልካችም በተጠሪነታቸው ቀርበው ከሟች አለቃ ዘነበ ተፈሪ ጋር በ ዓም በሀገር ባህል የጋብቻ ሥነ ሥርዓት መሠረት ጋብቻ መሥርተው አብረው ሲኖሩ ቆይተው በ ዓም ደግሞ ቀደሞ የነበረውን የጋብቻ ግንኙነት ወደ ብሔራዊ ጋብቻ ቀይረው ሟች እስከሞቱበት ጊዜ ድረስ ሟች ጋር አብረው ሲኖሩ የነበሩ ከቨሀኡርከቨበ መሆኑን በዚህ የጋብቻ ጊዜም የአሁኗ ተጠሪ ከሟች ጋር ማናቸውንም ዓይነት ግንኙነት እንዳልነበራቸው በመግለጽ እና ሟችና ተጠሪ አብረው ያልኖሩ መሆኑን በመጠቀስ ተጠሪ የሟች ነኝ በማለት ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ ሁኖ የአመልካች ሜስትነት ተረጋግጦ እንዲወሰንላቸው ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍቤትም የግራ ቀኙን ማስረጃ ከሰማና ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ የአመልካችን ሚስትነት አረጋግጦ የተጠሪን ደግሞ ውድቅ አድርጎ ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት እስከ ክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት ቅሬታቸውን አቅርበው ይኸው ችሎት ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ ጉዳዩ በነባር የቤተሰብ ሕግ ሊታይ እንደሚገባውና በሰው ምስክርነትም ሊረጋገጥ የሚችል መሆኑን በመጥቀስ ቀደም ሲል የተሰጠውን ውሣኔ በተመለከተ አመልካች ሚስት ናቸው የተባለውን ሲያፀድቅ ተጠሪን በተመለከተ ግን ተጣርቶ እንዲወስን በመግለጽ ለስር ፍቤት መልሶለታል ጉዳዩ የተመለሰለት የቀበሌ ማህበራዊ ፍቤትም በጉዳዩ ላይ ምስክሮችን ከሰማ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ የአሁኗ ተጠሪ የሟች ዘነበ ተፈራ ሚስት ናቸው በማለት በድምጽ ብልጫ ወስኖ በዚህ ውሣኔ የአሁኗ አመልካች ቅር በመሰኘት በየደረጃው ላሉት ይግባኝ ሰሚ ፍቤቶችም ሆነ ለክልሉ ሠበር ሰሚ ችሎት ቅሬታቸውን ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታው የቀረበውም በዚሁ ቅር በመሰኘት ለማስለወጥ ነው አመልካች የካቲት ቀን ዓም በፃፉት ሁለት ገጽ የሠበር አቤቱታ በበታች ፍቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶችን ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ተጠሪ ከሟች ጋር በ ዓም የተጋቡ መሆኑ ከጋብቻ በኋላ ቤት ሠርተው አብረው እየኖሩ ሁለት ልጆችን ወልደው ከ ዓም በኋላ ግን ተጠሪ ከሀገር ጠፍተው ቆይተው ሟች ሲሞቱ ከ ሃያ ዓመታት በኋላ ወደ ሀገራቸው መመለሣቸው ተረጋግጦ ከቨሀኡርከቨበ እያለ ለበርካታ ዓመታት ተለያይተው እና ከሟች ጋር በእውነታ የተፋቱ መሆኑ እየታወቀ ከቤተሰብ ሕጉ መንፈስና የሠበር ችሎቱ በሠመቁ በተመሣሣይ ጉዳይ ከሰጠው አስገዳጅነት ካለው ትርጉም ውጪ ተጠሪ የሟች ሚስት ናቸው ተብሎ መወሰኑ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ስለሆነ ሊሻር ይገባዋል በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሣይ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል በመባሉ ተጠሪ ቀርበው ሚያዝያ ቀን ዓም በተፃፈ ሁለት ገጽ የመልስ ማመልከቻ የአመልካች የሰበር አቤቱታ አቀራረብ የሥነ ሥርዓት ጉድለት ያለበት መሆኑና የቅሬታ ነጥቦችም ተቀባይነት የሌላቸው እንዲሁም የበታች ፍቤቶች ውሣኔ ሕጋዊ መሠረት ያለው መሆኑን በመዘርዘር የአመልካች የሰበር አቤቱታ ውድቅ ሁኖ የበታች ፍቤቶች ውሣኔ ሊፀና ይገባል በማለት ተከራክረዋል አመልካች በበኩላቸው ሰኔ ቀን ዐ ዓም በፃፉት አራት ገጽ የመልስ መልስ ማመልከቻ የተጠሪን መልስ በመንቀፍ የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን የጽሑፍ ክርክር የሠበር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የችሎቱን ምላሽ የሚያስፈልገው ዓቢይ ጭብጥ ተጠሪ ከሟች አለቃ ዘነበ ተፈሪ ጋር ከተለያዩ ከሃያ ዓመት በላይ ሆኖዋቸዋል ተብሎ ተረጋግጦ እያለ የሟች ሚስት ናቸው ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑ ሁኖ ተገኝቷል ከመዝገቡ መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ ከሟች ጋር በ ዓም በባህላዊ የጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓት ጋብቻ ፈጽመው አብረው እስከ ዓም ድረስ ሲኖሩ ሁለት ልጆችን መውለዳቸውን ከዐ ዓም በኋላ ግን ተጠሪ ከአገር ጠፍተው ከቨሀኡርከቨበ ቆይተው ሟች ሲሞቱ ወደ አገራቸው መመለሣቸው ተጠሪ ከአገር ከጠፉ በኋላም ለአጋቢ ዳኛ ዋስ የተጠሪ ቤተሰብ ልጃችንን አምጣልን ተብለው የነበረ ስለመሆኑ በተጠሪ ምስክሮች ጭምር መረጋገጡንየአመልካች ከሟች ጋር በ ዓም በባህላዊ የጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓት ጋብቻ ፈጽመው ሲኖሩ ቆይተው በ ዓም ደግሞ ጋብቻው በብሔራዊ ሥርዓት መፈፀሙን አመልካችና ሟች ከ ዓም ጀምሮ ሟች እስከሞቱበት ጊዜ ማለትም እስከ ዓም ድረስ አብረው መኖራቸውና በዚህ ጊዜ ቆይታቸውም አሥር ልጆችን ወልደው አምስቱ በህይወት ሲኖሩ ቀሪዎቹ መሞታቸውን የአመልካች ምስክሮች ቃል ያረጋገጠው ጉዳይ ስለመሆኑ ነው የበታች ፍቤቶችም ተጠሪ በውጭ ከሃያ ዓመታት በላይ መኖራቸውን ያረጋገጡበት ፍሬ ጉዳይ መሆኑን ከመዝገቡ ተመልክተናል በመሠረቱ ነገሩ የቤተሰብ ሕግም ሆነ የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ጋብቻ በፍቺ የሚፈርስበትን መንገድ ደንግገው እናገኛልን በነገሩ የቤተሰብ ሕግ ከባልና ሜስት ወይም ከሁለቱ አንደኛው ወገን የሚያቀርበው የመፋታት ጥያቄ እንዲወሰን የሚቀርበው ለሽምግልና ዳኞች ሁኖ የመፋታት ውሣኔ የተሰጠ መሆን አለመሆኑን አስመልክቶ ክርክር ሲነሣ ብቻ ፍቤት መዳኘት የሚችል ስለመሆኑ የቁጥር ድንጋጌ ያሣያል የተሻሻለው የፌዴራሉ የቤተሰብ ሕግ ደግሞ ጋብቻ በፍቺ እንዲፈርስ የሚወሰነው ባልና ሚስት በስምምነት ለመፋታት ሲወስኑና ይህንኑ በፍቤት አቅርበው ውሣኔያቸው ተቀባይነት ሲያገኝ ወይም ከተጋቢዎቹ አንዱ ወይም ሁለቱ ተጋቢዎች በአንድነት ጋብቻቸው በፍቺ እንዲፈርስ በፍቤት ጥያቄ ሲያቀርቡ ስለመሆኑ በአንቀጽ ተመልክቷል በስራ ላይ ባሉት የክልሎች የቤተሰብ ሕግጋትም ተመሣሣይ ይዘት ያላቸው ድንጋጌናዎችን እናገኛለን እንግዲህ በነባሩ የቤተሰብ ሕግም ሆነ በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ እንዲሁም በስራ ላይ ባሉት የክልሎች ሕግጋት የፍቺ አፈፃፀም ሥርዓት ተደንግጎ የምናገኘው ከቨሀኡርከቨበ ጉዳይ ቢሆንም ፍቺ ከሽምግልና ዳኞች ወይም ከመደበኛው ፍቤት ውሣኔ ውጪ በሌላ መንገድ የሚከናወንበትን ሁኔታ ግን ሕግጋቱ ያላመለከቱ ስለመሆኑ መገንዘብ የምንችለው ጉዳይ ነው በሌላ አገላለጽ ባልና ሚስት ለረዥም ጊዜና በዘላቂነት በተለያዩ ምክንያቶች ተለያይተው ሲኖሩ በጋብቻ መኖር ያለመኖር ላይ ሊወሰድ የሚገባውን ሕጋዊ ግምት ነባሩም ሆነ የተሻሻሉት የቤተሰብ ሕግጋት አይገልፁም ሆኖም የፍቺና ውጤቱ ክርክር በማናቸው ወቅት ከጋብቻና ውጤቱ ጋር በማገናዘብ ሕጋዊ ትርጉም መስጠት አስፈላጊ ነው ለዚህም ሕጋዊ ትርጉም በክርክሩ ፍሬ ነገር ችሎቱ የሚገነዘበው አጠቃላይ ሁኔታ በተጋቢዎች መካከል ያለው እውነታ ጋብቻው የሚፈርስበትን ምክንያት መፍረሱን ከማስረዳት መለየት የጎላ ጠቀሜታ ያላቸው መሆኑ ይታመናል እንዲሁም ተጋቢዎች የጋብቻን ግላዊ ውጤት በእውን ተግባራዊ ማድረግ አለማድረጋቸው ግንዛቤ ሊያዝበት የሚገባው ጉዳይ ነው በመሆኑም የተጋቢዎች መለያየት ከተከራካሪዎች እምነትም ሆነ በሌላ መንገድ ከተረጋገጠ ፍቺ በፍቤት መፈፀሙን ማስረዳት የግድ ሣይል ፍቺ መኖሩን ሕጋዊ ግምት የሚወሰድበት ነው ይህ ስለመሆኑም ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት ከዚህ በፊት በሠመቁ ሕጋዊ ትርጉም ሰጥቶበታል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም ተጠሪና ሟች ከዐ ዓም ጀምሮ አብረው ያልኖሩ ይልቁንም ተጠሪ ከ ዓም ጀምሮ ከሀገር ስለጠፉ ሟች ተጠሪን እንዲያመጡ በተጠሪ ቤተሰብ በአጋቢ ዳኛ በኩል ሲጠየቁ የነበረ መሆኑ መረጋገጡ ተጠሪና ሟች የጋብቻን ግላዊ ውጤት በእውን ተግባራዊ ሣያደርጉ ምንም ግንኙነት ሣይኖራቸው ተለያይተው ሲኖሩ የነበሩ መሆኑን የሚያሣይ ነው አመልካች ግን ሟች እስከሞቱበት ጊዜ ድረስ ከሟች ጋር አብረው የኖሩ መሆኑ መረጋገጡ የጋብቻን ግላዊ ውጤት በእውን ተግባራዊ አድርገው መገኘታቸውን የሚያስገነዝበን ነው ስለሆነም ተጠሪ ከሟች ጋር ከሃያ ዓመታት በላይ ተለያይተው መኖራቸው ከቨሀኡርከቨበ መረጋገጡ በ ዓም የተደረገው ጋብቻ በእውነታ መፍረሱን የሚያሣይ ሕጋዊ ግምት ነው ሲጠቃለልም የበታች ፍቤቶች ተጠሪ በውጭ ሀገር ከሃያ ዓመታት ቆይተው ሟች ሲሞቱ ወደ አገራቸው የተመለሥ መሆናቸውና በእነዚህ ጊዜያትም ተጠሪና ሟች ከባልና ሚስት የሚጠበቀው ግንኙነት ያልነበራቸው መሆኑ ተረጋግጦ እያለ ተጠሪ በውጭ ላይ ይኖሩ የነበሩ መሆናቸው ፍሬ ነገር ከሟች ጋር ጋብቻ አልነበራቸውም ሊያስብል አይችልም በማለት መወሰናቸው የሕጉን ዓላማና መንፈስ እንዲሁም ማህበራዊ እውነታን ባለገናዘበ መልኩ በመሆኑ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሁኖ ተገኝቷል በዚህም መክንያት የሚከተለውን ወስነናል ውሣኔ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ ሀዳር ቀን ዐዐዐ ዓም የበታች ፍቤቶችን ውሣኔ በማጽናት የሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት በድምጽ ብልጫ ተሽሯል ይፃፍ ወሮ ፀጋ ልበሎ የሟች አለቃ ዘነበ ተፈሪ ሚስት አይደሉም ብለናል ወጪና ኪሣራ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል በዐዐዐ ዓም ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የሦት ዳኞች ፊርማ አለበት የልዩነት ሃሣብ ስማችን በተራ ቁጥር እና ላይ የተጠቀሰው ዳኞች በዚህ ጉዳይ በአብላጫ ድብጽ ከተሰጠው ውሣኔ በሚከተለው አኳኋን በሃሣብ ተለይተናል በአብላጫ ድምስ በተሰጠው ውሣኔ በሟች አለቃ ዘነበ ተፈሪና በተጠሪ ወሮ ፀጋ ልበሎ መካከል የነበረው ጋብቻ ፈርሷል የተባለው ከዐ ዓም ጀምሮ ተጠሪ ከቨሀኡርከቨበ ጠፍተው በመሄዳቸው ምክንያት ሟች አቶ ዘነበ ተፈሪ እስከሞቱበት ጊዜ ድረስ ከዐ ዓመት በላይ ተለያይተው ስለኖሩ የጋብቻን ግላዊ ውጤት በእውን ተግባራዊ ያላደረጉ ስለሆነ በ ዓም በመካከላቸው የተደረገው ጋብቻ በእውነታ ደረጃ ስለመፍረሱ ሕጋዊ ግምት ይወሰድበታል ከሚል መነሻ ሃሣብ ጭፍጩጠፀ እንደሆነ ከውሣኔው መገንዘብ ይቻላል ይሁንና ጋብቻ ፈርሷል ለማለት የሚቻለው በአብላጫውም ውሣኔ ላይ እንደተመለተው በነበሩ የቤተሰብ ሕግ በሽምግልና ዳኞች በሚሰጥ ውሣኔ በተሻሻለው የፌዴራልና የክልል ቤተሰብ ሕግ መሠረት ደግሞ በፍርድ ቤት በሚሰጥ ውሣኔ እንደሆነ መገንዘብ ይቻላል በሟችና በተጠሪ መካከል በዚህ መልኩ የተሰጠ የፍቺ ውሣኔ የለም ሟችና ተጠሪ ከዐ ዓም ጀምሮ ከዐ ዓመት በላይ ተለያይተው ስለመኖራቸው በእርግጥ ተረጋግጧል ለዚህን ያህል ጊዜ ተለያይተው መኖራቸው በእራሱ የፍቺ ውጤትን የሚያስከትል አይደለም ይህ ሰበር ችሎት በመቁ በሰጠው ውሣኔ ጋብቻው በእውነታ ደረጃ ፈርሷል ወደሚል መደምደሚያ ለመድረስ የቻለው የተጋቢዎችን ተለያይተው መኖርን ብቻ መሠረት በማድረግ ሣይሆን ተጋቢዎቹ በ ዓም ተጣልተው ሚስት ከቤት ወጥተው ተለያይተው ይኖሩ እንደነበር ከዚህ በኋላም ባል ሌላ ሚሜስት እንዳገቡና እነዚህን ሁኔታዎች በድምሩ በመመልከት የቀድሞው ጋብቻ በእውነታ ደረጃ ፈርሷል በማለት ውሣኔ የሰጠ ስለሆነ በዚህ አስቀድሞ በሰበር ችሎት በተሰጠ ውሣኔ ጋብቻው ፈርሷል የተባለው ከፍ ብሎ የተጠቀሱት የተለያዩ ሁኔታዎችን መሠረት በማድረግ ሲሆን በተያዘው ጉዳይ ሟችና ተጠሪ ሲለያዩ በፀብ እንዳልነበረ የተረጋገጠ ከመሆኑ በላይ ከተለያዩም በኋላ ሟችም ሆነ ተጠሪ ሌላ ጋብቻ ያልመሠረቱ ስለሆነ ተለያይተው ለረጅም ጊዜ መኖራቸው ጋብቻውን ለማፍረስ ሃሣብ እንደነበራቸው የማያመለክትና ሰበር ችሎቱ ከዘሀፄርከቨር። የሚለውን መሠረታዊ ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን እንደሚከተለው መርምሮታል ከክርክሩ መረዳት እንደተቻለው ተከራካሪ ወገኖች በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ በተለያዩ ክልሎች እንዲሁም ከኢትዮጵያ ውጭ እንደሚኖሩ ነው ግራ ቀኙ ወገኖችም በዚህ ነጥብ የሚካካዱ አይደሉም አመልካቹ እያቀረቡት ያለው ክርክር ነዋሪነታቸው በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች በሆኑ ሰዎች መካከል የሚደረግ ክርክር በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ዓንቀጽ መሠረት ጉዳዩን የመዳኘት ስልጣን ያላቸው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ናቸው የሚል ሲሆን ተጠሪዎቹ ደግሞ አከራካሪው ጉዳይ በመቀሌ ከተማ ውስጥ በሚገኝ ቤት የሚካሄዱ ስለሆነና ውሉም የተፈፀመው በዚሁ ከተማ በመሆኑ በፍብሥሥሕቁ እና ሀ መሠረት ክርክሩን የመዳኘት ስልጣን ያለው አራካሪው ቤት ባለበት የተቋቋመው የመቀሌ ደቡብ ወረዳ ፍርድ ቤት እንጂ የፌዴራል ፍርድ ቤት አይደለም ባይ ናቸው አዋጅ ቁጥር የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን በማቋቋም ብቻ ሚናው የታጠረ አይመስልምከዚህም አልፎ ከቪዐፍዕከቨ በፌዴራል ፍርድ ቤቶችና በክልሉ ፍርድ ቤቶች መካከል ስልጣን የሚደለድል መሠረታዊ ሕግ ነው በዚህ አዋጅ ዓንቀጽ መሠረት ነዋሪነታቸው በተለያዩ የክልል መስተዳድሮች በሆኑ ሰዎች መካከል የሚካፄድ ክርክር የሚስተናገድው በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ነው በማለት በግልጽ ያስቀምጣል ይህ መሠረታዊ ይዘት በፍብሥሥሕጉ ውስጥ በዓንቀጽ እና ሀ እንደተመለከተው አከራካሪው የማይንቀሣቀስ ንብረት በአንድ ክልል ስለተገኘ ብቻ ወይም ውሉ የተፈፀመው በአንድ ክልል በመሆኑ ብቻ ጉዳዩ የክልል ፍርድ ቤቶች ተፈጥሯዊ ስልጣን እንዲኖራቸው የሚያደርጋቸው አይደለም ስለሆነም በመጀመሪያ ከስረ ነገር ስልጣን አኳያ አከራካሪው ጉዳይ ሲታይ የፌዴራል ፍርድ ቤት ስልጣን መሆኑ አጠያያቂ አይደለም ፌዴራል ፍርድ ቤቶችም ስልጣናቸው በሆኑ ጉዳዮች በእያንዳንዱ ክልል በቀጥታ መዋቅራቸው ዘርግተው ወይም ደግሞ ለሚመለከተው የክልል ፍቤት ውክልና በመስጠት ዳኝነት አንደሚሰጡ ነው ስለሆነም የመቀሌ ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዲሁም የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሉት አከራካሪው ቤት በመቀሌ ከተማ በደቡብ ወረዳ በመገኘቱ ብቻ ወይም ውሉ በዚሁ አካባቢ በመደረጉ ወይም የሚፈፀም መሆኑን ብቻ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት በአዋጅ ቁጥር ዓንቀጽ የተመለከተውን ድንጋጌ ተፈፃሚ አንዳይሆን ስለሚያደርግ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆነው ተገኝተዋል ስለሆነም የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የመቀሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ዐ ሚያዝያ ዐ ቀን የሰጠው ብይን እንዲሁም የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሉት በመቁ ዐ ጥር ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ፍርድ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽረዋል ይፃፍ ከቪዐፍዕከቨ በመቀሌ ከተማ የደቡብ ወረዳ ፍቤት ጥር ቀን ዓም የሰጠው ብይን በፍብሥሥሕቁ መሠረት ፀንቷል ይፃፍ ግራ ቀኙ ወገኖች እየተከራከሩበት ያለው ጉዳይ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ስልጣን ነው ስለሆነም ተጠሪዎቹ ክሣቸውን ከፌዴራል ፍርድ ቤት ውክልና በተሰጠው የሚመለከተው የክልሉ ዓሃቤት አቅርበው ይከራከሩ ብለናል ግራ ቀኙ ወገኖች በዚህ ፍርድ ቤት ላካፄዱት ክርክር ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁጥር መጋቢት ቀን ዐ ዓም ዳኞች አብዱልቃድር መሐመድ ኖፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችቡ አቶ ፀጋይ ምትኩ ጠበቃ መኮንን አምቦ ቀርበዋል ተጠሪዎች ወሮ አበበች ምትኩ ጠበቃ አረጋ ይኖ ገሱ ቀርበዋል አቶ ፈለቀ አላጋው ጠበቃ አረጋ ይታገሱ ቀርበዋል ጉዳዩ ከተመረመረ በኋላ የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ ሊቀርብ የቻለው አመልካች መጋቢት ቀን ዐዐዐ ዓም በተጻፈ አቤቱታቸው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት በመቁ ህዳር ቀን ዓም እንዲሁም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ታህሣሥ ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጡት ፍርድ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ ይታረምልኝ በማለታቸው ነው ጉዳዩ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን በዚሁ ፍቤት የአሁኑ አመልካች ከሣሽ የአሁኑ ተጠሪዎች ደግሞ ተከሣሾች በመሆን የተከራከሩ ሲሆን ስር ከሣሹ ሰኔ ቀን ዓም ጽፈው ያቀረቡት የተሻሻለ ክስ አጭር ይዘቱ ተከሣሾች በየካ ክፍለ ከተማ በቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኘውን ቁጥሩ ዐ የሆነውን ቤታቸውን የካቲት ዐ ቀን ዐ ዓም በተጻፈ የሽያጭ ውል በብር ዐዐዐዐ ፃያ ሺህ ብር ሸጠውልኝ ቤቱንና ከቤቱ ጋር የተያያዙ አስፈላጊ ሰነዶች በወቅቱ አስረክበውኝ በቁጥጥሬ ስር ይገኛሉ ይሁን እንጂ ቤቱ ገና ካርኖ ያልወጣለት ስለነበር ካርኖ በወቅቱ ሊያስረክቡኝ አልቻሉም ነበር አሁን ግን ካርታው አውጥተው እንዲያስረክቡኝ ከቪዐፍዕከቨ ወይም ደግሞ ፍርድ ቤቱ የገዛሁትን ቤት በስሜ እንዲዛወርልኝ በከሣሽ ስም አንዲመዘገብ የሚያደርግ ውሣኔ ይሰጠኝ የሚል ነው ተከሣሾችም ጥቅምት ቀን ዓም በተጻፈ መልሳቸው ከሣሽ ያቀረቡት የውል ይፈጸምልኝ ጥያቄ ውሉ ተፈጸመ ካሉበት ጊዜ ወዲህ ሲታሰብ ከ ዓመታት በላይ ያስቆጠረ በመሆኑ ክሳቸው በፍብሕቁጥር መሠረት በይርጋ የሚኖ ገድ ነው የሽያጭ ውሉም ውል ለማዋዋል ሥልጣን በተሰጠው አካል ወይም በፍርድ ቤት ፊት የተፈጸመ ባለመሆኑት እንዲሁም እኛ መሐይማን በመሆናችን ውሉ በፍብሕቁጥር መሠረት ውድቅ ነው ሊባልልን ይገባል ብለዋል የሥር ፍቤቱም የግራ ቀኙ ወገኖች ክርክር ከላይ በሰፈረው መልኩ ከተገነዘበ በኋላ ህዳር ቀን ዓም በሰጠው ብይን ወደ ሌሎች መከራከሪያ ነጥቦች ሳይገባ የቀረበው ክስ ውሉ ተደረገ ከተባለበት ጊዜ ጀምሮ ክሱ አስከቀረበው ጊዜ ያለው ሲሰላ ከ አመት በላይ በመሆኑ ጉዳዩ በፍብሕቁጥር መሠረት በይርጋ የሚኖ ገድ ነው በማለት በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ዘግቶኖ ል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም ግራ ቀኙን ወገኖች ካከራከረ በኋላ በመቁ ታህሣሥ ቀን ዐዐዐ ዓም በሰጠው ፍርድ የስር ፍቤት ውሣኔን በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት አፅንቶኖ ል ከላይ የሰፈረው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት ቤቱ ውሉ ከተፈጸመበት ጊዜ ጀምሮ በአጄ እያለ ክሱ በይርጋ ይታገዳል ሊባል አይገባም ተጠሪዎቹ የቤቱ ካርታ ያወጡት በ ዓም መጨረሻ በመሆኑና እስከዚያ ድረስ ግን ከተጠሪዎች አቅም ውጭ በሆነ ሁኔታ መንግሥት ካርታ እንዳይዘጋጅለት አግዶት የነበር ስለሆነ አመልካች ተጠሪዎቹ ካርታ ያስረክቡኝ ብዬ ክስ ልመሰርት አልችልም ነበር ስለዚህ ይርጋው የሚታሰበው ከ ዓም መጨረሻ ጀምሮ መሆን ሲገባው የቤቱ ሽያጭ ውል ከተፈራረምንበት ከዐ ዓም ጀምሮ መሰላቱ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ነው ይርጋው በፍብሕቁጥር መሠረት መሰላት ያለበት ግዴታውን ለመጠየቅ ከቪዐፍዕከቨ ተገቢ ከሆነው ጊዜ ከ ዓም መጨረሻ ጀምሮ ነው በማለት መጋቢት ቀን ዐዐዐ ዓም በተጻፈ አቤቱታቸው ገልጸዋል መጋቢት ዐ ቀን ዓም በዋለው ችሎትም በግራ ቀኙ ወገኖች መካከል የቃል ክርክር የተካሄደ ሲሆን አመልካች በአቤቱታቸው ከገለጹት ፃዛሣብ ውጭ የሆነ ክርክር አላቀረቡምፈ ተከሣሾቹ በሰጡት መልስ ደግሞ ቤቱን አልሸጥንም ተያያዥ ሰነዶችም አላስረከብንም አለኝ በማለት ያቀረቡት ውል በሐሰት የተዘጋጀ ነው ክሱ የቀረበው ከ ዓመታት በኋላ የካቲት ዐ ቀን ዓም በመሆኑና ሰኔ ቀን ዓም የተሻሻለ ክስ በመቅረቡ ውሉ ተደረገ ከተባለበት ከዐ ዓም ጀምሮ ሲኖ ሰብ በይርጋ ይታገዳል አመልካች የቤቱ ካርታ በ ዓም መጨረሻ ነው የተዘጋጀው ማለታቸው የይርጋ መቆጠሪያውን ጊዜ ወደኋላ ሊመልስ የሚችል ምክንያት አይደለም አመልካች የኛ ተጠሪ ወንድም በመሆናቸውና የቤት ችግር የነበረባቸው በመሆኑ በጥገኝነት እንዲኖሩበት የሰጠናቸው እንጂ አልሸጥንላቸውም ውሉ የመንደር ውል በመሆኑ በፍብሕቁጥር መሠረት የማይፀናና ረቂቅ ነው ብለዋል ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙ ወገኖች ክርክር አመጣጥ ከላይ ባሰፈረው መልኩ በመገንዘብ ክርክሩ በይርጋ ሊታገድ ይገባዋል ወይስ አይገባውም የሚል መሠረኖዊ ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን እንደሚከተለው መርምሮታል ከክርክሩ መረዳት እንደተቻለው አመልካች ባቀረቡት ክርክር የቤቱ ሽያጭ ውል የተደረገው የካቲት ቀን ዐ ዓም ሆኖ ቤቱንና ከቤቱ ካርኖ ውጭ ያሉ የቤቱ ሰነዶች ወዲያው ተረክበው እስካሁን ድረስ እየኖሩበት እንደሆነና ተጠሪዎችም ካርታ በወቅቱ ያልሰጧቸው በሚመለከተው አካል ካርታ እንዳይሰራለት ታግዶ ስለነበር እና በ ዓም መጨረሻ ግን ካርታ ተዘጋጅቶ ለተጠሪዎች እንደተሰጣቸው ወዲያውኑ ይህ ክስ እንደመሰረቱባቸው እኛም በይርጋው ጊዜ መታሰብ ያለበት ከ ዓም መጨረሻ ጀምሮ እንጂ ውሉ ከተደረገበት ከዐ ዓም ጀምሮ አይደለም የሚል ሲሆን ተጠሪዎቹ ባቀረቡት ክርክር ደግሞ የቤቱ ካርታ በ ዓም መጨረሻ ተሰጣቸው የሚለውን የአመልካች መከራከሪያ ነጥብ ሳይክዱ የይርጋ ጊዜው መሰላት ያለበት ውሉ ተደረገ ከቪዐፍዕከቨ ከተባለበት ከዐ ዓም ጀምሮ በመሆኑ በፍብሕቁጥር መሠረት በዐ ዓመት ይርጋ ይታገዳል የሚል የስር ፍቤት ውሣፄ ተገቢ እንደሆነ የሚገልጽ ነው የሥር ፍቤቶችም በሌሎች መከራከሪያ ነጥቦች ውሣኔ ሳይሰጡ ውሉ ተደረገ ከተባለበት ከዐ ዓም ጀምሮ አመልካች ክስ እስካቀረቡበት ጊዜ ድረስ ያለው ጊዜ ሲሰላ ከዐ ዓመታት በላይ በመሆኑ በፍብሕቁጥር መሠረት በይርጋ ይኖ ገዳል በሚል ለጉዳዩ መቋጫ ያደረጉ መሆኑ መዝገቡ ያሳያል ይሁን እንጂ ቤቱ ካርኖ ኖንዳይዘጋጅለት በሚመለከተው አካል ታግዶ እስከ ዓም መቀየቱ እና በ ዓም መጨረሻ ግን ካርታ ተዘጋጅቶ ለተጠሪዎቹ እንደተሰጣቸው ግራ ቀኙ ወገኖች የሚተማመኑበት ነጥብ ነው ይህ በሆነበት ሁኔታ ደግሞ አመልካቹ ተጠሪዎቹን የቤቱን ካርታ ስጡኝ ወይም በስሜ አዘጋጁልኝ ብለው ሊከሱ የሚችሉበት የበሰለ መብት ያለመኖሩ ያሳያል የፍብ ሕቁጥር እአንደደነገገውም የይርጋ ጊዜ መቆጠር የሚጀምረው ግዴታውን ለመጠየቅ ተገቢ ከሆነ ጊዜ ጀምሮ ነው ይላል አመልካቹ ለተጠሪዎቹ የቤቱን ካርኖ በሚመለከተው አካል ከመሰጠቱ ከ ዓም በፊት ቢከሱ ኖሮ ሊፈጸም የማይችል መብት ይሆን እንደነበር ከክርክሩ መረዳት ይቻላል በመሆኑም የስር ፍርድ ቤቶቹ በዚህ ጉዳይ ይርጋው መቆጠር ያለበት ውሉ ከተደረገበት ከየካቲት ዓም ጀምሮ መሆን አለበት የሚል ትርጉም በመያዝ ክርክሩ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት በዐ ዓመት ይርጋ የታገደ ነው በማለት የሰጡት ፍርድ መሠረኖዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ ተገኝቷል በመሆኑም የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት በመቁ ህዳር ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ እንዲሁም የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ታህሣሥ ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጡት ፍርድ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሠረት ተሽረዋል ይጻፍ በዚህ ክርክር ይርጋው መቆጠር የሚጀምረው የቤቱ ሽያጭ ውል ከተደረገበት ከየካቲት ዓም ሳይሆን የሚመለከተው አካል የቤቱን ካርታ በተጠሪዎቹ ከቪዐፍዕከቨ ስም አዘጋጅቶ ከሰጠበት ከ ዓም መጨረሻ ጀምሮ በመሆኑና አመልካችም በተ ጠሪዎቹ ላይ ክስ የመሰረቱት የካቲት ዐ ቀን ዓም በመሆኑ በፍብሕቁጥር መሠረት የይርጋው ጊዜ ያለፈበት አይደለም ብለናል ከይርጋ ክርክር ውጭ ባሉ ሌሎች መከራከሪያ ነጥቦች ጉዳዩን መርምሮ የመሰለውን ውሣኔ እንዲሰጥበት በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት ተመልሶለኖ ል ይጻፍ ግራ ቀኙ ወገኖች በዚህ ፍርድ ቤት ላካፄዱት ክርክር ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ ብለናል ጉዳዩ ያለቀ በመሆኑ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ዐ ዐዐ ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሂሩት መለሠ ታፈሰ ይርጋ በላቸው አንሺሶ አልማው ወሌ አመልካች አቶ ወልደዮሐንስ ሀብትየስ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ያምሮት ሸዋረጋ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ቀጥሎ የተመለከተው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ ጉዳይ የፍርድ አፈፃፀምን የሚመለከት ሲሆን የአሁን አመልካች አቶ ተክሉ በቀለ በተባሉ ግለሰብ ላይ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ባቀረቡት ክስ የሟች ወሮ አልፍነሽ በቀለ የሕግ ባል ነኝ ሟች ባለቤቴ በሕይወት እያለች ሁለት ልጆችን የወለድን ሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ በወረዳ ቀበሌ ክልል ባለቤቴ ከባንክ ገንዘብ ተበድራ ቤት ሠርታለች ይህም ቤት የሟችና የእኔ የጋራ ቤት ሲሆን ተከሣሽ ምንም መብት ሣይኖራቸው ቤቱን ይዘው የሚገኙ ስለሆነ ለቀው አንዲያስረክቡኝና ኪራይም እንዲከፍሉኝ ይወሰንልኝ በማለት ጠይቀው ፍቤቱም ግራ ቀኙን አከራክሮ ከሣሽም ተከሣሽም የሟች ባል እንደነበሩ ተረጋግጧል ካለ በኋላ የቤቱ ግማሽ የሚስት ድርሻ ሆኖ ቀሪውን ግማሹን ደግሞ ሁለቱ የሟች ባሎች ድርሻቸው ስለሆነ በዚሁ መሠረት ከሣሽ የቤቱን ኛው ይገባቸዋል በማለት ውሣኔ ሰጥቷል ይህ ውሣኔም በይግባኝ ሰሚ ፍቤት እንደፀና ከመዝገቡ መረዳት ይቻላል ከዚህ በኋላም አመልካች አፈፃፀም ቀጥለው በክርክሩ ሂደት የፍርድ ባለአዳ የነበሩት አቶ ተክሉ በቀለ በመሞታቸው ምክንያት ባለቤታቸው የሆኑት የአሁን ተጠሪ በፍርድ ባለአዳነት ተመዝግበው አፈፃፀሙን የያዘው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ከቪዐፍዕከቨ ፍርዱን በምን መልኩ ማስፈፀም አንዳለበት ፍርዱን ለሰጠው ችሎት ማብራሪያ ጠይቆ የቤቱ ወቅታዊ የገበያ ዋጋ ኛው ለፍርድ ባለመብቱ በመክፈል በዚሁ መልኩ ፍርዱ አንዲፈፀም በማለት መልስ ሰጥቷል የፍርድ አፈፃፀሙን የያዘው ችሎትም በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ቤቶችን የቤት የገበያ ግምት የሚሰጠው የሚመለከተው የአስተዳደር ክፍል ሲሆን በዚሁ መሠረትም የፍርድ አፈፃፀም መምሪያ ከዚሁ አካል ግምቱን አስቀርቦ የባለመብትን ድርሻ ከባለአዳዎች ላይ ከሚያስከፍል ውጭ ውሣኔውን ከሰጠው ፍቤትና በይግባኝ ሰሚው ፍቤት እንዲፈፀም ከተሰጠው ትአዛዝ በመውጣት በሐራጅ ተሸጦ ለባለመብት አንዲከፈላቸው የሚያደርግበት ሥርዓት ስለሌለ የፍርድ ባለመብት በዚህ መልኩ አንዲፈፀምላቸው ያቀረቡት አቤቱታ ተቀባይነት ስለሌለው በፍርድ አፈፃፀም በኩል የተየዘውን ድርሻቸውን ይውሰዱ በማለት ትአዛዝ ሰጥቷል የፍርድ ባለመብት በዚሁ ትአዛዝ ቅሬታ አድሮባቸው የይግባኝ ቅሬታቸውን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ያቀረቡ ሲሆን የሥር ፍቤት ትእዛዝ ጉድለት የሌለው ነው በማለት ይግባኙን ሠርዛል የሰበር አቤቱታውም የቀረበው ይህንኑ በመቃወም ሲሆን ይህ ችሎትም አቤቱታውን መርምሮ የቤቱ ወቅታዊ ዋጋ ሬኛው ለአመልካች ይከፈላቸው ተብሎ ፍርድ በተሰጠበት ሁኔታ የፌዴራል መደፍቤት ከሚመለከተው አስተዳደር ክፍል የተላከለትን ግምት መሠረት በማድረግ ፍርዱ እንዲፈፀም በማለት የሰጠው የአፈፃፀም ትእዛዝ ተጠሪ ባሉበት ለሰበር ቀርቦ ሊታይ እንደሚገባው በማመኑ ተጠሪን በመጥራት ግራ ቀኙን አከራክሯል በአጠቃላይ የክርክሩ ይዘት ከፍ ብሎ የተጠቀሰው ሲሆን የሰበር አቤቱታውም ያስቀርባል ከተባለበት ነጥብ አኳያ ተመርምራል ከፍ ብሎ እንደተጠቀሰው የፌዴራል መደፍቤት ውሣኔ የሰጠው የፍርድ ባለመብት የአሁን አመልካች የቤቱን ወቅታዊ ዋጋ ሊከፈላቸው ይገባል በማለት ከቪዐፍዕከቨ ነው የከተማው አስተዳደር ቤቱን አስመልክቶ የሚሰጠው የዋጋ ግምትና ወቅታዊ ዋጋ ልዩነት አንዳላቸው መገመት አያዳግትም ስለሆነም ፍቤቱ የቤቱ ወቅታዊ ዋጋ ሪኛው ለፍርድ ባለመብቱ ሊከፍል ይገባል በማለት ውሣኔ አእስከሰጠ ድረስ ወቅታዊ ዋጋውን የሚወስነው በሐራጅ በሚደረግ ሽያጭ ስለሆነ በዚሁ መልኩ ፍርዱን ማስፈፀም ከውሣኔው እንደማፈንገጥ የሚቆጠር አይሆንም በሌላ በኩልም በዚህ ችሎት ክርክር ሲደረግ ይፄው ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ቤት በሌላ የአፈፃፀም መዝገብ በሐራጅ እንዲሸጥ ታዞ በብር ዐዐዐ ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም እንደተሸጠ ግራ ቀኙ ወገኖች ተማምነውበታል ይህም የቤቱ ወቅታዊ ዋጋ መሆኑን የሚያሣይ ሆኖ ተገኝቷል ስለሆነም የፌመደፍቤት የሰጠው ትእዛዝ ከፍብሕሥሥቁ አኳያ ተገቢነት የሌለውና የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ተገኝቷል ትዕዛዝ የፌመደፍቤት በመቁ ኀዳር ዐዐዐ ዓም የሰጠው ትእዛዝ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም በመቁ ዐ በዐዐዐ ዓም የሰጠው ትአዛዝ በፍብሕሥሥቁ መሠረት ተሽራል ከቤቱ ሽያጭ ላይ ለአመልካች ሊደርሳቸው የሚገባው ኛ ድርሻ ብር ዐ ዘጠና አንድ ሺህ እንዲከፈላቸው ፍርዱንም የፌዴራል መደፍቤት እንዲያስፈጽም ታዛል ግራ ቀኙ ወጭና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መቤት ተመልሷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁጥር መጋቢት ቀን ዐ ዓም ዳኞች አብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማዉ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካቾች ወሮ ጌዜ ጌቶ ጠበቃ ሰብስቤ ባልቻ ቀርበዋል ተጠሪ ወሮ እልፍነሽ ኤርጆ ቀርበዋል አቶ የማነ ፀጋ ቀርበዋል እያሱ የማ ቀርበዋል መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ውሣኔ ተሰጥቷል ው ሣ ኔ ለዚህ ችሎት ግንቦት ቀን ዐዐዐ ዓም በተጻፈ ማመልከቻ የቀረበው የሰበር አቤቱታው ለተጠሪ ደርሶ ሐምሌ ቀን ዐዐዐ ዓም የተጻፈ የመልስ ማመልከቻ አቅርቧል የግራ ቀኙን ክርክር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ መደምደሚያና ለዚህም መሠረት ከሆነው የሕግ ትንታኔ አንዛር ተመርምሮ ውሣኔው ጉድለት የሌለበት ሆኖ ስለተገኘ በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት መዝገብ ቁጥር በዐዐዐ ዓም የተሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ መሠረት በአብላጫ ድምፅ ፀንቷል ይጻፍ ግራ ቀኙ ኪሣራቸውን ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአራት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የልዩነት ሀሣብ እኔ ስሜ በአምስተኛው ተራ ቁጥር የተጠቀሰው ዳኛ አብላጫው ድምጽ በሰጠው ውሣኔ የማልስማማ በመሆኑ በሚከተለው መንገድ የተለየሁበትን ምክንያት አገልፃለሁ ከሙያ አጋሮቸ የተለየሁበትን ምክንያት ከመግለጹ በፊት በመጀመሪያ በመዝገቡ የተያዘው መሠረታዊ ጭብጥና የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡትን ውሣኔ በአጭሩ ማስፈር አስፈላጊ ሆኖ አግኝቸዋለሁ ክርክሩ መጀመሪያ ፍርድ ቤት የቀረበው ከአንደኛ ተጠሪ በከሣሽነት ቀርበው ከሁለተኛው ተጠሪ ጋር በሕጋዊ ጋብቻ ተሣሥረው ሲኖሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ቁጥሩ የሆነ የጋራ ቤት ያሠሩ መሆኑን ገልፀው ጋብቻው ስለፈረሰ ቤቱን እንዲያካፍለኝ በማለት ክስ አቅርበው የፌዴራል የመጀመያ ፍርድ ቤትም ቤቱ የአንደኛና የሁለተኛ ተጠሪ የጋራ ንብረት ሰለሆነ እንዲካፈሉ ሰኔ ቀን ዓም ውሣኔ ሰጥቷል የፌዴራል የመጀመያ ደረጃ ፍርድ ቤት ክርክር የተነሣበትን ቤት የአንደኛና የሁለተኛ ተጠሪ የጋራ ንብረት ነው የሚለውን ውሣኔ በመቃወም የአሁን አመልካች ቀርበው ከሁለተኛው ተጠሪ ጋር ዓም በአገር ባህል ተጋብተን ጋብቻችን ፀንቶ ሲኖር ያፈራነው ቤት ስለሆነ የአንደኛና የሁለተኛ ተጠሪ የጋራ ንብረት ነው ተብሎ የተሰጠው ውሣኔ እንዲሠረዝልኝ በማለት አመልክተዋል የሥር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከሰማ በኋላ አንደኛ ተጠሪና ሁለተኛ ተጠሪ ከመጋባታቸው በፊት አንድ ክፍል ቤት ሰርተው እንደነበር ሁለተኛ ተጠሪ አንደኛ ተጠሪን ካገቡ በኋላ ሶስት ክፍል ቤት መሥራታቸውን የአመልካች ምስክሮች እንዳረጋገጡ በመተንተን ከላይ አድራሻውና ቁጥሩ የተገለፀው ሶስት ክፍል ቤት የአንደኛና የሁለተኛ ተጠሪ የጋራ ከቪዐፍዕከቨ ንብረት ነው በማለት የሰጠሁትን ውሣኔ የሚያሠርዝ ወይም የሚያስለውጥ ምክንያት የለም በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ቤቱ የተሠራው አንደኛ ተጠሪ እና የሁለተኛ ተጠሪ ጋብቻ ፀንቶ ባለበት ጊዜ እንደዚሁም በአመልካችና በሁለተኛው ተጠሪ መካከል ያለው ጋብቻ ፀንቶ ባለበት ጊዜ መሆኑ ተረጋግጧል አመልካች ይግባኝ ባይ ቋሚ የመኖሪያ ቤት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ጋምጎፋ ዞን ጨንቻ ወረዳ መሆኑ በምስክሮች የተረጋገጠ ስለሆነ ቤቱ የተሠራው ከአንደኛ ተጠሪ ጋር ሁለተኛ ተጠሪ በሚኖርበት በመሆኑ አንደኛ ተጠሪ የቤቱን ግማሽ አእንድትወስድና አመልካችና ሁለተኛው ተጠሪ የቤቱን ግማሽ አኩል እንዲካፈሉ በማለት ወስኗል አመልካች የሁለተኛው ተጠሪ ሚስት መሆኔና ቤቱ በጋራ ያፈራነው መሆኑ ተረጋግጦ እያለ የጋራ ንብረቴን እኩል የመካፈል መብቴን በሚነፍግ ሁኔታ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ እንዲታረምላቸው የጠየቁ ሲሆን አንደኛ ተጠሪ ቤቱ መሠረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደረግሁ እፄ በመሆኑ የሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክረዋል አብላጫው ድምጽ የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ወስኗል በእኔ በኩል የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሣኔ መሻሻል ይገባዋል የሚል ዕምነት አለኝ ምክንያቱም ሁለተኛ ተጠሪ ከአመልካች ጋር ዓም በባህል መሠረት ተጋብተውና እስካሁን በጋብቻ ፀንተው እየኖሩ መሆናቸው በሥር ፍርድ ቤት የተረጋገጠ ሲሆን በሌላ በኩል አንደኛ ተጠሪና ሁለተኛ ተጠሪ ዓም ጋብቻ ፈጽመው ጋብቻቸው ፀንቶ በነበረበት ጊዜ ቤቱ የተሠራ መሆኑን ከሥር ፍርድ ቤት ውሣኔዎች ከቪዐፍዕከቨ ለመረዳት ይቻላል ከዚህ የምንረዳው አመልካች አንደኛ ተጠሪ ከሁለተኛ ተጠሪ ጋር ከመጋባታቸው በፊት ለአስራ ሁለት ዓመት ያህል በትዳር ወቅት ለተፈራውና ለተጠራቀመው የጋራ ንብረት አስተዋጽኦ ያደረጉ በመሆናቸው ለመረዳት ይቻላል በሌላ በኩል በአዲስ አበባ ለተሠራው ቤት አንደኛ ተጠሪ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱ ስለመሆናቸው በቂና አሣማኝ ማስረጃ አልቀረበም የከፍተኛው ፍርድ ቤት የአመልካች ቋሚ የመኖሪያ አድራሻ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ጋሞጎፋ ዞን ጨንቻ ወረዳ መሆኑንና የአንደኛ ተጠሪ ቋሚ የመኖሪያ ቦታ አዲስ አበባ ከተማ የነበረ መሆኑን በማየት አንደኛ ተጠሪ ለቤቱ ግንባታ የበለጠ አስተዋፅኦ አድርጋለች ከሚለው መደምደሚያ ላይ ደርሷል ሆኖም ይኸ መደምደሚያ የአመልካችን የመኖሪያ ቦታ መነሻ በማድረግ የተሰጠና አጥጋቢ ማስረጃ ያለቀረበበት ነው ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ የሚያገኙት ማናቸውም ገቢ የጋራቸው እንደሆነ የፌዴራል የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ የተደነገገ ሲሆንቤተሰብ በመመስረት በጋብቻ በሚኖሩበት እና በፍች ወቅት ሴቶች ከወንዶች ጋር አኩል መብት ያላቸው ስለመሆኑ የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ይደነግጋል ከዚህ አንፃባር ክርክር የተነሣበትን ቤት ላይ አመልካች ከአንደኛ ተጠሪ እና ከሁለተኛ ተጠሪ አኩል መብት ያላቸው ሆኖ እያለ ያለበቂ ምክንያት አንደኛ ተጠሪ የቤቱን ሀምሣ ፐርሰንት አመልካች ደግሞ ፃያ አምስት ፐርሰንት ብቻ እንዲካፈሉ የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት በመሆኑ ተሻሽሎ ቤቱን አመልካች አንደኛ ተጠሪና ሁለተኛ ተጠሪ ለሶስት አኩል ሊካፈሉ ይገባል ተብሎ መወሰን ነበረበት በሚል ምክንያት ተለይቻለሁ የማይነበብ የአንድ ዳኛ ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ዐ መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሰ በላቸው አንሺሶ ሱልጣን አባተማም አመልካች ታደሰ ገመስቀል ወኪል በላይነሽ ሽፋው ቀረበች ተጠሪዎች ሙሉጌታ ዘካርያስ ወሮ አበቡ ገበያው መሐመድ ይማም ወኪልም ነው ቀረበ ዘውዴ ይማም ወሮ ሩቅያ ይማም ወሮ ዘይነባ ይማም ወሮ አሚናት ይማም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ በአፈፃፀም ደረጃ ያለ የፍትሐብሔር ክርክር የሚመለከት ነው የጉዳዩ ታሪክ እንደሚያመለክተው በውርስ ንብረት ክፍፍል መነሻነት ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በአንድ በኩል ከ አስከ ድረስ ያሉት ተጠሪዎች ደግሞ በሌላ በኩል በመሆን ክርክር ከተደረገ በኋላ በወቅቱ ከሣሾች የነበሩት ከ እስከ ድረስ ያሉት ተጠሪዎች በኛ እና በኛ ተጠሪዎች ላይ አስወስነው የፍርድ ባለመብት ሆነዋል ይህን ውሣኔ መሠረት በማድረግም የአፈፃፀም መዝገብ ያስከፈቱ ሲሆን በዚህን ጊዜም አመልካችንም ከቪዐፍዕከቨ የአፈፃፀም ተከሣሽ አድርገውት እንደነበር እና ፍቤቱ ግን አመልካች ተከሶ የተፈረደበት የፍርድ ባለእዳ አይደለም በማለት ከአፈፃፀም ክሱ ውጪ እንዳደረገው ተገንዝበናል በሌላ በኩል ደግሞ አመልካች ለኛ እና ለኛ ተጠሪዎች ገንዘብ አበድሮ የነበረ በመሆኑ አና የውርስ ዛሃብት ነው ተብሎ ተጠሪዎች የሚከራከሩበት ቤትም በመያዣ ይዞ ስለነበር ይህን የብድር እና የመያዣ ውል መነሻ በማድረግ ኛና ኛ ተጠሪዎችን በመክሰስ ቤቱን እንዲረከብ በፍቤት አስወስኖአል አመልካች ይህን ውሣኔ ያሰጠው በ ዓም ሲሆን ከ እስከ ድረስ የተጠቀሱት ተጠሪዎች በኛና በኛ ተጠሪዎች ላይ ያስወሰኑት በ ዓም እንደሆነ መዝገቡ ያመለክታል አመልካች በአፈፃፀም መዝገቡ ተጣምሮ መከሰሱን እንዳየ ከ እስከ ድረስ የተጠቀሱት ተጠሪዎች ቤቱን በተመለከተ ያሰጡት ውሣኔ መኖሩን ስላወቀ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት መቃወሚያ አቅርቦ ክርክር ከተካሄደ በላ ቤቱ በመያዣ የያዘው ከመሆኑም በላይ በፍርድም ለሱ ይገባል ስለተባለ ከ እስከ ድረስ ለተጠቀሱት ተጠሪዎች ሊሰጥ አይገባም በሚል ተወስኖለታል በዚህም በተጠሪዎች መካከል በተደረገው ክርክር መሠረት ተሰጥቶ የነበረው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽሮአል ከዚህ በኋላ ከ እስከ ድረስ የተጠቀሱት ተጠሪዎች በፍብሥሥሕግ ቁ ዐ መሠረት የተሰጠውን ውሣኔ በመቃወም በአማራ ብክመ ለደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርበው የነበረ ሲሆን በስር ወረዳ ፍቤት የተሰጠው ውሣኔ ጉድለት የለበትም በሚል ይግባኛቸው ሣይስተናገድ ቀርቶአል በመጨረሻም አመልካች እና ኛና ኛ ተጠሪዎችን መልስ ሰጭ በማድረግ ለክልሉ ጠፍቤት ይግባኝ በማቅረባቸው በዚህ ደረጃም ክርክሩ ተሰምቶአል በመቀጠልም ፍቤቱ በበታች ፍቤቶች የተሰጡትን ውሣኔዎች በመሻር አመልካች በቤቱ ላይ መብት የለውም ቤቱ በተጠሪዎች መካከል ይከፋፈል በማለት ወስኖአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው ከቪዐፍዕከቨ በበኩላችንም አመልካች ግንቦት ቀን ዐዐዐ ዓም በፃፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪዎችን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው አመልካች ጥር ቀን ዓም በመቁ ክርክር ባስነሣው ቤት ላይ የሰጠው ውሣኔ በይግባኝ ባልተሻረበት ሁኔታ የጠፍቤቱ በተጠሪዎች መካከል የነበረውን ክርክር ሲመረምር በመቁ ላይ የተሰጠውን ውሣኔ የመሻሩን አግባብነት ለመመርመር ተብሎ ነው በዚህ መሠረትም ይህን ነጥብ ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል እንደምንመለከተው አመልካች በመቁ ጥር ቀን ዓም ባስወሰነው መሠረት ለክርክሩ መንስኤ በሆነው ቤት ላይ የፍርድ ባለመብት ሆኖአል ውሣኔው የተሰጠው ከሱ ገንዘብ በተበደሩት እና ቤቱንም በመያዣ በሰጡት ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ላይ በመሠረተው ክስ መነሻነት ነው ይህ ፍርድ ለየትኛውም ፍቤት በይግባኝ ቀርቦ አልተሻረም ከ እስከ ድረስ የተጠቀሱት ተጠሪዎች ይህን አመልካች በመክሰስ በቤቱ ላይ መብት አላገኙም ከዚህ የተነሣም አመልካች ቤቱን ያስረክባቸው ዘንድ የሚያስገድዱበት ምንም የሕግ ምክንያት የለም አመልካች በቤቱ ላይ ያገኘው በፍርድ ላይ የተመሠረተ የባለቤትነት መብት በተመሣሣይ ሁኔታ በፍርድ ሃይል አስካልተነሣ ድረስ ምን ጊዜም የቤቱ ባለቤት ሆኖ የሚቀረው አመልካቹ ነው የአማራ ብክመጠፍቤት በስር ወረዳ ፍቤትም ሆነ በከፍተኛ ፍቤት በተሰጠው አመልካችን የቤቱ ባለቤት ባደረገው ውሣኔ ላይ ይግባኝ አልቀረበለትም ቤቱ የአመልካች አይሆንም በማለት የወሰነው በይግባኝ ያልቀረበለትን ውሣኔ ተፈፃሚነት የሚኖረው ውሣኔ አይደለም የሚል ትችት በመስጠት አንደሆነ ከውሣኔው ይዘት ለመገንዘብ ችለናል በመሠረቱ በሕግ አግባብ በፍቤት የተሰጠን ውሣኔ የሞራልን ወይም የሕሊናን አስተሳሰብ መሠረት በማድረግ ዋጋ አልባ ሆኖ እንዲቀር ማድረግ ከቪዐፍዕከቨ በየትኛውም መለኪያ ተቀባይነት የሚኖረው አይደለም በተያዘው ጉዳይ እንደሚታየው ኛ አና ኛ ተጠሪዎች በክስ እንደሌሎቹ ተጠሪዎች በቤቱ ላይ የውርስ መብት እንደነበራቸው ተመልክተዋል ቤቱን ለብድር በመያዣነት ለአመልካች የሰጡትም በእነሱ አጅ ስለነበረ እንደሆነ ይገመታል ለምን እነሱ ብቻቸውን በመያዣነት ሰጡ ብሎ መጠየቁም አግባብ ሊሆን ይችላል ነገር ግን ከዚህ ሁሉ በፊት አመልካች ቤቱን በፍርድ የሱ እንዲሆን አድርጓል በመሆኑም ሌሎችም የውርስ መበት አላቸው ስለተባለ ብቻ ያለምንም ሕጋዊ ምክንያት ፍርዱ ተፈፃሚ እንዳይሆን ወይም ማምከን አይቻልም ሲጠቃለል የአማራ ብክመጠፍቤት በዚህ ረገድ የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ውሣኔ የአማራ ብክመጠፍቤት በመቁ ዐዐዐ ግንቦት ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽሮአል የደቡብ ወሎ መስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍቤት እና የደሴ ከተማ ወረዳ ፍቤት የሰጡአቸው ትእዛዝና ውሣኔ ፀንተዋል አመልካች ጥር ቀን ዓም በመቁ በተሰጠው ውሣኔ በቤቱ ላይ ባለመብት ስለሆነ ለተጠሪዎች ሊያስረክብ አይገደድም ብለናል ወጪና ኪሣራ በተመለከተ ግራ ቀኝ ወገኖች የየራሣቸውን ይቻሉ መዝገቡ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሐጐስ ወልዱ ሒሩት መለሰ በላቸው አንሺሶ ሱልጣን አባተማም አመልካች ዲያቆን ኃጊዮርጊስ ወንድም ሲያምረኝ ቀረቡ ተጠሪ እነ ወሮ የሺ ተፈሪ ሰዎች ቀረቡ ፍርድ ለሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነው ጉዳይ የጀመረው በፌመደረጃ ፍቤት ነው በዚህ ፍቤት ከሳሽ የነበሩት የአሁኗ ኛ ተጠሪ ናቸው በክሣቸው ከአሁኑ ኛ ተጠሪ ጋር ባልና ሚስት ሆነው በጋራ የሰሩት የአሣቸው ፈቃድ ሣይኖር ኛ ተጠሪ ለአመልካች መስጠታቸውን በመግለጽ የሺያጩ ውል ከተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ጋር የሚቃረንና ሕጉ የሚጠይቀውን ፎርማሊቲ ያልተከተለ በመሆኑ ፈራሽ ነው እንዲባልላቸው ጠይቀዋል ክሱ የቀረበለት ፍቤትም የሺያጭ ውሉ በፍህቁ መሰረት በህግ የሚጠይቀውን የአፃዓባፍ ስርአት አልተከተለም በማለት ውሉ እንዲፈረስ ውሣኔ ሰጠ አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለፌከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ቢያቀርቡም ፍቤቱ መልስ ሰጪን መጥራት ሣያስፈልግ ይግባኙን ሰርዞታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንን ውሣኔ በመቃወም ነው የአመልካች ዋነኛ ቅሬታ የስር ከሣሽ ያቀረቡት ክስ በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አቁ አንቀጽ መሰረት በይርጋ የታገደ ነው የሚል ነው ይህ ችሎትም የአመልካች አቤቱታ ከቨሀኡርከቨበ ለሰበር ችሎት ቀርቦ ሊታይ ይገባል በማለቱ ተጠሪዎች ቀርበው ክርክራቸውን በጽሁፍ አቅርበዋል ችሎቱም አቤቱታ የቀረበበትን ውሣኔ አግባብ ካለው የህግ ድንጋጌ ጋር እንደሚከተለው መርምራል ከፍ ሲል እንደተገለጸው በስር ናቤት ከሳሽ የነበሩት ኛ ተጠሪ ክስ ያቀረቡት ከኛ ተጠሪ ጋር በጋብቻ ውስጥ ያፈሩት የጋራ ቤታቸውን ኛ ተጠሪ ያለ አሳቸው ፈቃድ ለአመልካች ከመሸጣቸውም በላይ ውሉ በሕግ የተመለከተውን የአፃፃፍ ስርአት ስለማያሟላ እንዲፈርስላቸው ነው አመልካች የቀረበው ክስ በይርጋ ይታገዳል የሚልና ሌላም መቃወሚያ እንዲሁም ለዋናው ጉዳይ በአማራጭ ሙሉ መልስ ሰጥተዋል በመሆኑም አመልካች ያቀረቡት የይርጋ መቃወሚያ በቅድሚያ ሊታይ ይገባል ከመዝገቡ ላይ በአመልካችና በኛ ተጠሪ መሐከል የሺያጭ ውል የተደረገው ኀዳር ቀን መሆኑና የስር ከሣሽ ወይም የአሁኗ ኛ ተጠሪ ክስ የመሰረቱት በ ዓም መሆኑን ተረድተናል ኛ ተጠሪ ክሱን የተቃወሙት ውል የተደረገበት ቤት ከኛ ተጠሪ ጋር ያፈሩት የጋራ ንብረት በመሆኑ ነው በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ፊደል ሀ ስር የጋራ የሆነውን የማይንቀሣቀስ ንብረት ለመሸጥ የሁለቱም ተጋቢዎች ስምምነት አስፈላጊ ነው ይህ ስምምነት ሣይኖር የተደረገ ሺያጭ ውጤቱ ምን እንደሆነ በዚህ ህግ አንቀጽ ስር ተቀምጧል አንደኛው ተጋቢ በሌላኛው ተጋቢ ስምምነት ሣይኖር የጋራ የሆነውን የማይንቀሣቀስ ንብረት የሸጠ እንደሆነ ስምምነቱን ያልሰጠው ተጋቢ ውሉ እንዲፈርስ ሲጠይቅ እንደሚችልና ፍቤቱ ውሉን ማፍረስ አንደሚችል ተገልጾአል በተያዘው ጉዳይ ኛ ተጠሪና ኛ ተጠሪ በጋብቻ ጊዜ ያፈሩት የጋራ ቤት የኛ ተጠሪ ፈቃድ ሣይኖር ተሸጦ ከሆነ ተጠሪዋ ውሉ እንዲፈረስ ጥያቄ ሊያቀርቡ ይችላሉ በሌላ በኩል ግን ግዴታው አንዲፈርስ የሚቀርበው ጥያቄ ጠያቂው ወገን ግዴታው ከቪዐፍ።