Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የተቋቋመበት ተልዕኮ በመንግሰትም ሆነ በባለሀብቶች ሊሸፈን የማይቸል ቀዳዳ ረን ነው። ሌላው በዚህ የህወሓት እና አቶ መለሰ ሠነድ የተካተተው ሊላ ፍረጃ በግንቦት ገ ቀ ዓም የእዲስ እበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎትች እሠሙት የተባለው መፈከር ነው። እነዚ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እሠሃተውታል በማለቅ በመጽሀፉ የተጠቀሱት መፈክርች በቦታው በእካል ተገኝተን ሰለነበርን ኳድሬዎች ራሱ ዱብእዳ ነበር። የማርታ እናት ዘወትር ማታ ማታ ወደ ቀበሊ እየሄዱ የሚሠጮሙት ጥሮቻጋነ ይዘት ከብዙው በጥቂቱ ይሔን ይመሰል ነበር። እኝህ አጉዳችም የፖለቂካ ግገዛቤቢ የሌለቸው ናቢ እመት በየቀኑ ትግሬዎች ከእገራቐችን ይውጡ ትግሬ የኢትዩጵያ ካንሠር ተብሏል የሚለ የዞረገነት ቅስቀሳ ህሊናቸውን መረበሹ የሚጠበት ነበር። ተቃቸሚዎች ጭትግራይን ህዝ ከኢትዮጵያ መገጥረን መገቀል ይኖርብናል ብለዋል የሚለው ማስፈራሪኛ ግራ ቁኙን ምመመልከኮ ለማትዕ ሰው የሚየስደነግጥ ነው። ሮፖጋንዳ አረፍት የሚሰጥ አይደለም ለማርታ እህቶችና ጩገድሞች ቲዲ እላ በ ባት ርፌ የዝብጠቀመ ቁምሞጣ የሚለው ዘፈኑ ሰትግራይ ህዝብ ያለውን ንቀትናጭ ጥላ» ጨት አላማ ሰላለው ነው የለው የህወሓት ሠነድ በዘፋኙ ላይ ቂም አንዲ የሚ ግ ነው። ገግዲህ ማይከ የቅንጅት አመራር የሆኑትን የማርታ አባት ለመሰለል እሷን ሰመጥ እንደ ዛላ ምርጫ የወሰደበት ምክንያት ይህን የቤተሰብ መከፋፈል ስለሚያውቅ ነበርድ ማር ቢሆን ሰማይከ ካላት ፍቅር ባሻገር ከአባቷ መረጃ ፈልቅቆ ለማውጣት ፍቃደኛ የሆነችው ቤነ ወ በመሰለፏ ነበር። ርግጥ በወላጅ አባቷ እጅ ላይ ሠንሠለት አግራቸው ላይ እኝ። ከተቻለም ቀገ እንዲጠልቅ ፍላጎት ባይ በአደባባይ ኢጋአጠው ከሚስቃቸው ር ይቅር ለክ የሚባለውን ፓርቲ ፀረ ትግሬ እንዴሆነ ቢሆን ትንሸ ሰጋ እንደመርፌ ትወፓ ቀባብለወ ኪፆሪ ደስታዋ የ። የ ። ሠውየው ከኋደየኞቻቸው ጋር የሚያደርቱተ። የነበርነው የስዎ የስ ያ ጦሻ የአድማ ክተማ ነበር። የለማቷ ጠባቂ ዮሚል ለዞሚ ል ማሚጋነ መልአከ ሰብሃት የማነብርሃን ስዩም ይባላሉ አንድናስራቸውና ቁዕፏን ኑዳሪ አገድናስረክብ ሌላ ቀጭን ትዕዛዝ ለእኛም ይሠጠናል ይህንን እ አቸ ቺ ከተመደቡት የደህንነት ሠዎች እንዱ ማይክ ነበር። የጳጳሱ የስጋ ዘመዶች ቤተክርስቲያኗን አንዲቆጣጠሩ ከተደረገ በኋላ በምዕመናን አጦት ግከተማ ገንዳም የመሰለቸውን ደብር ለመቀልበስ የተሰራው ድራማ ከጭንቅላት የሚወጣ አይደለም ውጥረቱን ለማርገብ ፓትሪያርኩ ጽቤት በመመላለስ አቡነ ጳውሎስን እና አቡነ ሳሙኤልን ለመለመን ያደረግነው ጥረት ለትዝታ የሚቀመጥ ነው ጳጳሱ የልደታ ምፅምናን ያዋጡትን ከሰባት ሚሊዬን ብር በላይ ከባንከ አውጥተው ወደራሳቸው ካዝና ለማስገባት የሔዱበት ያልተሔደበት መንገድ ከወጣት ስንታየሁ ታደሠ ግድያ ጀምሮ በጳደሰና በአሳቸው ዙሪያ የተሰባሰቡ ሠዎች አፍቅሮተ ንዋይና ሌሎች መጥፎ ገምሞናዎች ነላኔጠን እንድገመሙለኩት እድል የፈጠረ ሆኖ አልፏል። ከሞራል ህግና ከሕሊና ዳኝነት ውጭ መሆን አይቻልም ከሚታየው ይልቅ የ ውን መፍራት የሞራል ልዕልና ይጠይቃል ከኣአልቤርጎ ቁጥር ሠባት ሚደቅሳን ተሠናብቼ ልወጣ ስነሳ አመሻሹ ላይ የነበረኝ ስራ ቤተከርስቲያን አካባቢ ነበር። አንዳንድ ባለስልጣኖች ከኣሁን አሁን የፖለቲካ ኮኑ በ ኣ መ መ ዴይ ወዳጄ ሀሠሥውኘው ጠሃ ዩክከ ሠሪ ይላታል የህዝብ ግኑኝነቱ ነበረ ወዳጁን መልለ በመንጠቅ በአንባሳደሩ ተቀምቶ የነበረ « ስራ እግዚቃል። ከአብዮታዊ ዴሞክራሲ አፀድ ወጥተህ ማሠብ ከጀመርክ ደግሞ የሐይል አሠለፍህ ይቀየራኗ ህወሓት አንዳሰተማረችን ክሆነ አሜሪካ ኣና የቀድሞዋ ሶህብረት የትግራይ ህዝብ ስትራቱጂክ ጠላቶት ናቸው። አናም ሴትየሞን ኬጂቢ የላካት ቅሆናለች በሚል ህዉኣት ከስር መሰረቱ ማንነቷ አንዲጠና አዴረፕ በማለት ተናንሬ አተይ አልኮሉን ፉት እያለና አካባቢውን እየቃቓኘ ሴትየዋ አገደጠበቶናት የስለላ ተልዕኮ የመሸከም አቅም ያላት አይደለችም ከጠዋት ኦስከ ጣታ ሾድካ አየጠጣች ኦቅሏን የምትስት ናት« ካገኘችውም ጋር ቅሔዳለች። አልህ ስለኾ ሚግ የትብረት መከፋፈል ጥያቄ አነሳች ሴትየዋ ይህንን ጥያቄ ያነሳችው ኤፈርት በአምባሳደር ኤኔ ስም በነ ሚሊዮኖች ገገተበ አንዳስቀመጠ ስለምታውቅ ነው። የሁብታሞች መኖሪያ ነው። ሊባን ሊዛ ቢሰርቀው ምን ይደንቀው ብዬ ልናገረው ወይንስ እሺ አሚን ልክ ነው። እንድ ገዜ የእዲስ አበባ ኢህአዴግ ካድሬዎች ወደተሰጠን ማደረያ ስደርስ ከሁለት ከፍት ከሆኑ አልጋዎች ው ሰላው ለጥ ብሎ ተኝቷፏል። ከፍት የነበረው አልኃ አንዱ የአኔ ሲሆን የቀቁርው ተጋዳሊት ፍሬህይወት አያሌው ከሴቶች ባለስልጣናት ጋር መተኛ ደብሮኛል በማለት እኛ ከፍጴኗ መጥቃ እንድትተኛ ያዘችው ትርፍ እልጋ ነበር። መጀመሪያ የተገነጠልኝ ከታጋድ እቶጅ ጋር ስናወራ ሞንጆሪኖ ኣርሶም ይሞከሩት በማለት የተናገረው ነበር። የክፍሉ ኢላቃ የሚኖርበት መኖሪዕያ ከ እጠገብ በመሆኑ አስቀድሜ ተዋውቄቁዋለሁ ስሙ ጊእግዜአብሔር ቢሆንም ሠራዊቱ የሚያው በበረሀ ያየፈረፅ ሰሙን በሆነው አረንሺ ነው እኛም ሲተኖውወፉ አረንሺ አባላለሁ በሃ ነበር። እረንሺ ሳቁን አቁሞ ኮስተር በማለት አጨበጨበ። ሠወየው በቅርበት ሲመለከቱት በጣ ያለደነገጣል የጥላቻ ስሜት ከፊቱ ላይ ይነበባል። ፅብፃብ የሚሞላልህ እሱ ነው ሲቢሲ አንድ ጊዜ ቁሃ። ወሲብ ጠይቆኝ ነበር። አልተቀበለውም ነበር። በተለይም በማህበረሠባችን ስነልቦናና መስቶቃብሩ ተኮቅኩተን ላድጥን ሰዎች እንደወረደ መቀበለ በጣም አስቻጋሪ ነበር። ወቅቱ በመከላኪያ ሚኒስቴር የትምህርት እፍ ስልጠ ክፍል በምጉ ጊዜ ነበር። በቃን እውርዶ አራቅ ሙታንታ በመሣጥ የተፀፀ ትው የጦላደ ሶርቦበት ነበር። በእንድ ፔጁ ዓዞ እአሆዥ ተጋዳሊት ኮረኔል ዘውዱ ግለኝነትና የመጥፎ አርእያ ተምሳሊት ጣሠልጠኛ ጣቢያ ዋነ ለእዩቹ ዒ ታ አስቀርታ ሊላውን ሸበጓዳዊት መር ጣ ታክኛሂዶሳጳፆቃይ ሁለን መ ታቃንታ እበ ፍሰሆ ወንጁሰ ሣረያ ሠሞን ሁለት ጊዜ ዛቄሯን። ስትጠቫ አይተንህል የሚል በመሆኑ አነዚህን የህወሓት ታጋደ የነሰሩ የሠራዊት አባላቱ ጦ እንዲለምዱ ማድረግ አሰፈላሂ ሆኖ ተገኘ ለጄ መምህርነት የመቅጠሪያ ም ነፈርቶት ፃኮካከልም ሀ ግብ መሳካት እንዲረዳ የተምሬጥ ት መምህራን ናቸው የመምህራን አጨፋዱፈርም እንደ ታጋዮች ከላሽ በማድረና አንድ እግር በመሬት ከፍ ዝቅ በማለት ነበር። ፍቅር ይሻለኛለ ኛ ድረስ እምበር ተጋዳላይ ኮረኔል ማራኪ በአጠቃላይ መልኩ የባህሪ ለውጡ በተቀመጠለት አላማ ሳይሆን ከታጋይ ሠ ከተማ ቀስ ጮሙምህራን የፈፌሠሠ ነበር። ባል ሚጀር ጄነራሌ ሚስት ሴተናት ጀኔራል አዲሲስቷ ተጋዳሊት ዴጄዴነራሩ« ኢትዮጵያ ህወሠሓተ ነ »ረው የክፍተኛ የጦር ፃዕረግ ፊልምቿ ማርጓል ብቻ እዳሪ ሽ ዝ አቶ በረከት ስ አፉ ላይ ኙሏሀላዴግ ለመራራ ፎይ ሁትም ሰመማ መሂዖኑ ዒ ነ ጉምህርትጠል። አንዴ ትልፃ መዝናናት እና አረፍች ን ነው። አባራ ሃወ አልኳት የተናፒኩት ለራሴ ነበር።
የህወሓት ኩባን ነን ን ያ የሆነው ኤፈርት የውይደ ። በተለይ የህወሓት ንብረት የሆነው ኤፈርት ጉዳይ በአጭር ጊዜ አልባት ካላገኘ በየቀኑ እየተወሳሰበ ምንአልባትም በትግራይና በሌሎች ወጣቶች መካከል የተቀበረ ፈንጂ እየሆነ እንደሚሄድ መገመት አያስቸግርም አቶ መለስም ሆነ ህወሓት ለትግራይ ወጣቶች እንዴ ገፀበረከት ይዘውላቸው የመጡት ኤፈርት ትልማና ረስት የሚባሉ ኩባንያዎችና ማህበራት ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ጋር በአዲስ ግምብ አጥር እየለዩኣቸው ሔደዋል። ተወደደም ተጠላም ዛሬ በኢትዮጵያ ያለው ትልቁ ጥያቄ ብሔራዊ እኩልነት እና የጋራ ተጠቃሚነት ሆኗል። በአንድ በኩል ከኢፍትሐዊ እንቅስቃሲው ተጠቃሚ የሆኑ ልምቡጦች እየተፈጠሩ ነው እያገኙት ያለው ጥቅም ልበድፍን አድርጎአቸዋል በሌላ በኩል ከበደሉ ብዛት አንጀቱ የነፈረና ሌሎች አማራጮች የሚያማትር እየተፈጠረ ነው ከምንግዜውም በላይ አሁን ያለንበት ሁኔታ የትግራይ ወጣቶች ቆም ብለው የሚያከቡስት ወቅት መድረሱን ያመላከታል። ህወሓቶች በመንግስት ካዝና ላይ ባላቸው ባለቤትነት የተነሳ የትግራይ ወጣቶችን በልዩ ሁኔታ እየጠቀሙ እንደሆነ እያመላከቱ ነው። በማለት እየጠየቁ ነው የትግራይ ምርጥ ልጆች በአዳሪ ትምህርት ቤት ቃላሚኖነ እየተማሩ ለምን እኛ ማለት ጄምረጥል። በማህበረሰቡ ደረጃም የትግራይ ተወላጅ ሆኖ የህወሓት ተቃዋሚን ጨምሮ ሁኔታዎቸ ቡ ወላጆቻቸው ባሰፈኑት ኢፍትሐዊ ስርአት ምከንያት የትግራይ አየተቀየሩ ነው። ለው ሰው የትግራይ ተወላጅ መሆኑ ነው። መልሶም የትግራይ መልሶ ማቋቋም ድርጅት ነው አለኝ የንብረቱ ምነጭ ምንድነውኢህአዴግ አዲስ እበባን ሲቆጣጠር ህወሓት የነበረው የፉይናንስ አቅምና ድርጅቶች ምን ያህል ነው ትከ ብሎ እየተመለከተኝ አንተም እንደሌላው ያንን የትግራይ ህዝብ ጠላት የሆነው ገብረመድህን አርኢያ ጉግግር ሰለባ ሆን። የትግራይ ህዝብ አንጡራ ሀብት ነው። በፈለገው ሰአት ወቶ የመ የግል ሹፌሩ አዳማን ሳይለቅ አልቤርጎ ለወራት አንዲይዝ ደመ የሌለው ታጋይ አተይ ሲወጣ እና ሲገባ ሌሎቻችንን ብ በመመካት ነው ከሌላ ብሔረሰብ የመጡ ባለስልጣናት ሰ ቁልፍ ያሸከረከራል እንደ አውራ ዶሮ ይንቀባረራል በሙሉ አይኑ ሎ አንድ አይኑን ዘግቶ ይመለከታል ሞ ምጣሽ ከአተይ ጋር ወደ ውጪው በር ስንሄድ ከኪሱ ውስጥ አውጥቶ ቢጫውን ካርድ ሰጠኝ ለሶስት ቀናት ብቻ የሆስፒታል ጉብኝት እንዳለኝ ተደርጎ የተሰራ የይለፍ ወረቀት በር። በር ላ ያሉት ዋርድያዎች ጥያቄ ካቀረቡልኝ ወደ ሆስፒታል እየሄድኩ እንደሆነ እንድነግራቸው ርር አስጠነቀቀኝ በተሳሳተ አና ዙሪያ ጥምጥም በሆነ መንገድ ወደ ውጭ መውጣቴ እ ኋተ መ ቢሆንም ግን ተመሳሳይ መልከ ማየቱ ሰልችቶኛል ወጣ ብሎ አየር መውሰዱ ከእስር ቤት ገኤ ኬ የመለቀቅ ያህል ተሰምቶኛል ዜዬ ግ የመውጫ በር ላይ ስንደርስ ብዙ ባለስልጣናት እትወጡም በመባላቸው ተ ሲመለሱ አገኘናቸው የደቡብ ከልል ፕሬዝዳንቱ ሽፈራው ሽጉጤ እኑን የው ገሬ ዴሱ የፌዴሬሽን አፈጉባኤ ደግፌ ቡላ ከአነ ባለቤቱ ምዎፒኒስትር ስመኝ ጊሰፐር አለማየሁ ተገኑ በቅርበት የተመለከትኳቸው ነበሩ ሚኒስትር አለማና በምሰከተኝ እንገቱን እየነቀነቀ ያሳዝናል የሚል ምልከት አሳየኝ እነዚህ ባ ። ዋና የተባለው መንገድ ራሱ ቀጭን ደረጃውን ያልጠበቀ በዛ ነ ሽ በዚህ ምከንያት የሚደርሰው የመኪና አደጋ ከፍ የተቦረቦረ በመሆኑ የመኪና ጠር ነው በኮለይም ከተማዋን ለቆ ለመውጣት እና ከአዲስ አበባ በተቃራኒ ወደ ከተማዋ ለመግባት መነገድ የሚያሳየው ፍዳ የሚረሳ አይደለም« ሥጫሙ የአጋጣሚ ነገር ሆኖ በከተማዋ የሚገኘውን አገድ ለእናቱ የሆነ የመንግስት ሆስፒታል በተደጋጋሚ የመሔድ አድል አጋጥሞኝ ነበር በጦሩ ገበሬ ሐይለማሪያም የሞ ስም የተሰየመው ሪፈራል ሆስፒታል እጅግ በጣም ያረጀ ለረጅም ጊዜያት እድሳት የማይደረግለትና የተረሳ ነው ለሶስት ያህል ጊዜያቶች ወደ ሆስፒታሉ ሠው ለመጠየቅ ሔጄ በቆሻሻ እና መጥፎ ሽታ ምከንያት ህመም ተሸክሜ ተመልሻለሁ ከሁሉም የሚገርመኝ ሆስፒታሉን ሊጎበኝ አሊያም ሠው ሊጠይቅ ሔዶ ሳልታመመ መጣሁ ብሎ የተናገረ ሠው አጋጥሞኝ አያውትም በመጨረሻው የሆስፒታጮሎ ጉዞዬ የሔድኩት ከአዲስ አበባ ተዘዋውሮ የአዳማ ምክትል ከ ደበ በቀለ ከሚባል ፓስተር ባደግ ትቤት ጓደኛዬ ጋር ነበርዞ ቦ ለበቀለ ስለ ሆስፒታሉ እርጅና እና መቆሸሽ አንስቼ ስጠይቀው የውሻ ምላሱን ኦያሳየኝ ሐይለማሪያም ማሞ ወደ ምድር ተመልሶ ቢመጣ ስቅስቅ ብሎ እያለቀስ ለምን ይሔ ሆስፒታል በእኔ ስም አገዲጠራ አደረጋችሁ። ብሎ ይለናል በማለት ነገረኝ አስከትሎም ለኦህዴድ ሠማዕታት ሐውልት ማስገንቢያ ሚሊዬን ብር የለገሠው ሺህ አላሙዲን ድርጅት ለሆስፒታሉ መጠገኛ አንድ ሚሊዮን ብር ጠይቀናቸው ዛሬ ነገ እየሉ ያመላልሱናል በማለት በንዴት ተናገረ የከልሉ መንግስትም ቢሆን ከፌደራል መንግስት አላብ መውጣት እንደማይቻል በአብዮታዊ ዴሞክራሲ የጤና ፖሊሲ መሰረት ትኩረት የምንሠጠው ለጤና ጣቢያ እንጂ ለሆስፒታል አይደለም በማለት በጀት ከለከለን ሲል ኢጫወተኝ ግጥም አቶ መለስ የጻፈው የአብዮታዊ ዴሞከራሲ የጤና ፖሊሲ በመከላከል ላይ የሚያተኩር ስለተባለ ሆስፒታል እና ከፍተኛ የጤና ሙያተኞችን መፍጠርን እአገደማያበረታታ ስለማውቅ የምከትል ከንቲባው አባባል አዲስ አልሆነብኝም። ኅ ነ ፍርሃትና ጭንቀቱ ባይለቀኝም እንደምንም ራሴን አረጋግቼ አከባቢውን ቃኘሁ ር ቤቱን በሙሉ ያጥለቀለቁት የህወሓት ካድሬዎች ናቸው የህወሓት ፖለቲካኖ ድርጅት ሆኗ ከሆኑት ቴድሮስ ሀጎስ እና ጎበዛይ ጀምሮ አንድም የህወሓት ሰው የቀረ አይመስልም ፓር ፒው የተአድሶ ፕሮግራም ይመስላል አብዛኛዎቹን አውቃቸዋለሁ አልፎ አልፎ ኣ ን በማቁለጭለጭ ረፍት የነሱ ፀጉረ ልውጦች በመሀላቸው ይገኛሉ የአይናቸው ፋታ ማጣት ምንአልባት የደህንነት ስራ የሚስሩ እንደሆነ ገምቻለሁ በህሓት ውስጥ ሠላይ እና እ ተሠላህ በቅጡ አይታወቅም ዛሬ ሠላይ የሆነው ነገ ተገልብጦ ተሠላይ ይሆናል በጋራ ጠ ኑ ከመጠባበቅ ባልተናነሠ እርስ በራስ በአይነ ቁራኛ ይጠባበቃሉ ኤክ ነሰረ ጣ ሚን አዳማን በንበር ተጋዳላይ ሲጨፍሩ ማየት ከ ላ። ለሽ አሲ ከጠቁመው እጥፍ በላይ ነው የኤፈርት የግብርና መላሪያዎች ከ ርሉ ሎጁ ከጣናግ ከት የ ያሥ አተይ ሸቅብ አየተመለከተኝና እያምቧተረ ከእኔ ይልቅ ለአሱ እንደምታደላ አውቃለሁ ብዙ ጊዜ ቂጥ ለቂጥ ገጥማችሁ ስታሴሩ አይቻለሁ ለጠየከኝ ጥያቄ ግን የትዕምትን እቅድ እና አፈጸፀም በጉባኤ እና የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቄ መገምገም ከቀረ ሠባት አመት አለፈው አንጃዎቹ ከተባረሩ በኋላ የትፅምት ተእለት እንቅስቃሴ ከትትል የሚደረገው በመለስ ብቻ ነው መለስ በችዕምት የስራ አንቅስቃሴ ላይ የሚያጠፋው ሠአት በመንግስት ሀላፊነቱ ከሚያጠፋው ጋር እኩሌታ ነው በዚህ አመት ብቻ ለተከታታይ ሁለት ሳምንታት ከትዕምት ስራ አስፈጻሚዎች እና ዴሬክተሮች ጋር የአምስት አመቱን አፈጻጸም ሲገመግም ነበር የቀጣይ አምስት አመት ስትራቴጂክ እቅድ ሲያብራራ ነበር መአሲ ስለዚህ ምን የሚያውቀው ነገር አለ። ግምገሣው ላይ መቼ ነበረማነስ ሊነግረው ይቸላልየኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ወቅት ለጦር መሳሪያ መግዣ መንግስት ሶስት ቢሊዮን ብር ከሀወሓት ኤፈርት መበደሩን ዛሬ በግርማ ብሩ ከመነገሩ በፊት ያውቅ ነበርእስቲ በል ንገፎኝም በማለት በጥያቄ አጣደፈኝ በአተይ ሀሳብ መስማማቴን እንዲያውቅ እንገቴን ከላይ ወደ ታች በመነቅነኙ አሳየሁት ከመገረም ግን መውጣት አልቻሉም ቀን ከነበረን የአቶ መለስ ማብራሪያ ተነስቼ በርካታ የህሊኛ ጥያቄዎች ከበቡኝ። እነሱ ለኢትዮጵያ አበዳሪ ሆነው መቅረባቸውም ብዙ ሰው አናዶታል ስብዐት ነ መልሶ መላልሶ መሶቦ በትግራይ ቢገነባም የኢትዮጵያ ሀብት ነው አልመዳ የግያመርው ጨርታጨርቅ የሀገር ምርት ነው እያለ መናገሩ ካድሬው ለምን እንደሆነ ተረድቶታል ኤፈርት ኤፈርት ግ ለኢትዮጵያ ህዝብ ሊደብቀው የማይችል እድገት ላይ በመሆኑ መካዱ አያዋጣም ሜ ጌኔ። አስቀድሜ የመጣሁት ህዝቡ እንዲለምደኝ ታስቦ ነው አሁን ከሞላ ጎደል ለአዳማ ህዝብ ፀጉረ ልውጥ አይደለሁም ሠምቻለው የሚገርምህ በፖሊስ ጣቢያው እስር እያውቁኝም ብሎ ሻንጣውን ከፍቶ እያሳየኝ ሠው የለም የከተማው ፖሊስ አዛዥ አንኳን እ ቤት ለተከታታይ ቀናት ታስሬ እንኳን ፖሊሶቹ ከወንጀል መከላከል ሀላፊው ውጪ የሚያውቀኝ ንዲያውቀኝ አልተደረገም ከማለቱ አቋርጨው ወንጀል መከላከሉ እንዲያውቅህ ለምን ተፈለገ አልኩት ከጠየኩት በኋላ መጠየቅ እንደሌለብኝ አስቤያለሁ ግን ደግሞ ያልተመለሱልኝ በርካታ ጥያቄዎች አሉኝ የተመለከተኝ ጊዜ እና አሁን ሲያወራኝ ስልኬን እንዳጠፋ ከመጠርጠር ውጪ ትከከለኛ አውነት አልገባኝም መጀመሪያ ባትሪውን ከስልኩ እንድለይ ማድረጉም ትከ ብሎ እየተመለከተኝ ሁሉንም ሚስጥር ማወቅ አይጠበቅብህም አንደሱ ከሆነማ እኛ ምን ሰርተን እጉበላ። ነ ሚደቅሳ በጥሞና እያዳማጥኩት መሆኑን ሲገነዘብ በውስጡ የቋጠረውን ቅሬታ መዘርገፉን ቀጠሰ የትግራይ ህዝብ የኢትዮጵያ ህዝብ እንደመሆኑ መጠን ቢለማ የሚጠላ የለም ሌላው ህዝብ የሚያነሳውም ሆነ በጋዜጣና በመጽሔቶች የሚቀርቡ መጣጥፎች በትማሣራይ ይህን ያህል ፕሮጀከቶች በመከፈታቸውና በመቶሺዎች ቋሚ የስራ እድል በመፈጠሩ ምክንያት የመጣ ቅሬታ አይደለም ህዝቡም ሆነ መጣጥፎቹ እየገለጡ ያሉት እኩል እንደሣ ፍትሐዊ ልማት ይምጣ በከልሎች መካከል የተመጣጠነ አደገት ይኖራል ብላችሁ የለፈለፋችሁትን በተግባር ላይ አውሎ የሚል ነው ህዝቡን ኤፈርት በጎ አድራጎት ድርጅት ነው የህወሓት ቢዝነስ ኢፓየር እይደለም ብለህ የምትሸወድበት ዘመን አልፏል። አንደ አውነቱ ከሆነ በእንዳንድ የትግራይ ተወላጆች እና የህወሓት ካድሬዎች ዘንድ ነቆ አልተወደደም ነበር። ሳይጨመር የትግራይ ህዝብና የትፃጠከህተኞች ሴራ ከትናግት በሚል ርዕስ በመምህር ገብረኪዳነ ደስታ በሚባሉ የህወሓት አባል በመጽሐፍ ነገዲታተም ተደርጓል ይህ በመምህሩ ስም የመጣው መፅሐፍ ምዕራፍ ስሞንት ላይ ትብረ ጉን ይውጣ በሚል ስያሜ ቃል በቃል አንዲቀርብ ተደርጓል። ከማ ው ቅሬታዎች ውስጥም የታሪኩ በተለይ በሸ የህወሓት አና የአቶ መሰስ አባባል ብዙዎቹ የኢህአዴዓኳድ አና ፈሐፊ ህወሐት ሆኖ ሲያበቃ መምህር ገብረኪዳን የሜል የብዕር ስያ ለምን አይስማሙም ነበር። በሌላ በኩል እነዚህ የሀመሖት ታጋዮች የሚፈቱት የትግራይን በኩለ የሚያገቡት ከትግራይ ተወላጅ ሴት ውጩ ነው ይህም በእንድ ስኩል ጊ መ ዘ ፅናት የማያሳይ ሲሆን በሌላ በኩኗ የትግራይ ሠው ከራሱ ብሔረሰብ ውጭ ቃልኪ የማግባባት ፍላጎት የለውም የሚለውገ የሚቃረን ነው። በተቃራኒው የቡና ቤት እንዳየሁት ከሆነ በአዳማ ገልማ እዳራ ያለው ሁኔታ ሰነጻ ከርከር ውይይት የሚጋብዝ ጭኖቻቸው ላይ አስቀምጠውውስኪ የሚጨሕጡት ራላማዎች ቁጥዕቸውሽ እይደለም። ይደ ጆሮዬጠጋብሎ የባለለልጣኗን ሰም ከእነ አባቷ ነገረኝ« አተደ ትከክል ነበር መረጃውን ባውቀውም ከአሉ ለመስማት ብዬ ብለህ ብለህ ከትግራይ ህዝብ ጋር እያያዝካት አንዴት ብላ ነው የትግራይ ነ ሆዞብ የምታዘርፈውም ብዬ ጠየኩት። አተይ ርግጥም በኢህአዴግ ቢሮ ስለ ኤፈርት አና የኢህአዴግ ፕሮፖጋንዳ ማሽን። ሺክ በሁሉም የኢህአዴግ ከፍተኛ ባለሰልጣፍቅ እንደሚታወቀው ኢሕዮጵያን ወከሉ የሚባሉ አምባሳደሮች አና ዲፕሎማቶች የሚመደበት በሶስት ቁልፍ የህወሓት ባለስልጣናት ውሳኔ ነው። ኤፈርት ትግራይ ኤፈርት። በየጊዜው በህወሓት ውስጥ በሚካሄደው ግምቱሣ የሠውናው ህጪያት እየተወሳ የትግራይ ህዝብና እናት ድርጅቱን ይቅርታ እንዲጠይቅ ሀሳብ ይራመዳል እነሆ ዛሬም ታጋይ አተይ የቀረበለትን ደረቅ ውስኪ ቀጋቶና በኀኮኒ እየደበደበ የሚያወጋኝ ይህንን ታሪክ ሆኗል። እንዳየሁት ከሆነ ነገሮችን ከስር መሰረቱ በጥንቃቄ ከሚያዩ ጥቂት የህወሓት ባለስልጣናት እንዱ እንተ ነህ። ላሳ የህወሓት ታጋይ ባለስልጣናች እንዲጠኑ ተደርጓል። ከሠባ በመቶ በላይ የህዉሓቅ ነባር ታጋዮች መጠጣት የሚጀምሩት ገና ጀንበር ማዘቅዘቅ ስትጀምር መሆኑ ታወቀ እነዚህ ታኃይ ከዚ የግላ አቀሰሶ የያዛቸው የመንፈስ ድህነት እርቃኑን መታየት ይጀምራል በአጃቸው ባለሰልጣናት በአብዛኛው ጠርሙስ ውስክ በማውረድ ናሂቂከጡ ናችው በተለይ ከእኩለ ለሊቅ በብርጭቆና ውስኪ ጠርሙስ ጠረጴዛ መደብደብ ይጀምራሎ በስል ጣነ ና በዘያ ን ገ ሚል የሚበልጣኾውን የህወሓት የቅርብ አለቆች በስም እየጠሩ መሳደብ ይጀምራሉ ከአለቆሯቸው ንዳይሰጥ እድርጉው በነዝት በኋላ መጠጥ ቤቱ ለሌላ እገልግሎት እ ይሔ የገንዘብ መጠን መገግስት ከሚከፍላቸው በቃን በአፃካይ ብር ያህል ገንዘብ ያውጣሉ። ይህ የሆነው ህወሓት ለህለት ከተሠነጠቀ በኋላ ነው ከዛ በፊት የህወሓት ታጋይ ባለስልጣናት ከእቶ መለስ ይልቅ ስለ ተወልደ ዓለምሰገድና ለዬ ማውራት ደስ ይላቸዋል። የዘጠና ሦስቱ የህወሓት ስንጠቃ አቶ መለስ በግለሰብ ብቻ ሳይሆን ኒተሰባዊ ድል የተቀዳጀበት ነው የትኛውም ታጋይ ባለስልጣን ድርጅቱንና ቤተሰቡን እንደ መንደርደሪያ ካልተጠቀመ ማውራት አይችልም ከሌላው ታጋይ የተሻለ እ አንዳለው የሚሰካውም በቤተመንግሰት ዙሪያ ያለው መረጃ መጠን ነው። ኣባት እና እናትህ የተ የኢትዮጵያ ህዝብ የትግራይ የበላይነት ኦ ሠነ ቦርግጋ ሚመለ ለምን ይን የበላይነት አለ ብለህ ታምናለህ ወይ።