Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይላል። ነገር ግን እንደዚህኛው ጥቅስ የእግዚአብሔር ቃል እያደገና እየሰፋ ሄደ ማለት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ የቅዱሳን መጻሕፍት መዝገብ ነው ። ማቴዎስም ተነስቶ ተከተለው ይላል።የእርሱ ትእዛዝ ወደ ዘላለም ሕይወት እንደሚያደርስ አውቃለሁ ስለዚህ የምለው ሁሉ አብ እንድናገረው የነገረኝን ነው። ዩሐንስ ቆኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው የማስተምረው ትምህርት ከራሴ ሳይሆን ከላከኝ የመጣ ነው ።ዩሐንስ ቆእግዚአብሔር ለእርሱ የሰጠው የኢየሱስ ክርስቶስ ራዕይ ይህ ነው። ነ በማቴዎስ ላይ ውነት እላቹኋለሁ የሰው ልጅ ከእንስሳ የሚለየው ማሰብና መምረጥ ሂይወቱንም በመረጠውና ባመነበት ጎዳና ማስኬድ መረጃዎችን መዝኖና ፈትሾ አይቶና አስተንትኖ ያሳመነውን መቀበል በመቻሉ ነው። ስለሆነም ማስተዋል ግድ ይላል። አምላካችን አላህ ልጅ ያዘ ወለደ ወዘተ ብሎ ማሠብ የፈጣሪውን ሉአላዊነትን ፍጹምነት የሚጻረር ነገር ነው። አላህ ሱ ወንእንዲህ ይላል «አይሁድ ዑዘይር የአላህ ልጅ ነው አሉ ይህ በአፎቻቸው የሚናገሩትን ቃላቸው ነው የእነዚያን ከነሱ በፊት የካዱትን ሰዎች ቃል ያመሳስላሉ አላህ ያጥፋቸው እውነትን እንዴት ይመለሳሉ። «ፉአምላክ ነው» « ከሥላሜዎች አንዱ ነው። አንተ ሩቆችን ሁሉ በጣም ዐዋቂ አንተ ብቻ ነህና» ይላል «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ ማለትን እንጂ ለነርሱ ሌላ አላልኩም በውስጣቸውም እስካለሁ ድረስ በነርሱ ላይ ተጣባበቂ ነበርኩ በተሞላኸኝም ጊዜ ባነሳኸኝ ጊዜን አንተ በነሱ ላይ ተጠባባቂ ነበርክ አንተም በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ ነህ» «ብትቀጣቸው እነርሱ ባሮችህ ናቸው ለነርሱ ብትምርም አንተ አሸናፊው ጥበበኛው ነህ» ጨላልእ ሱረቱልማኢዳህ ይህእየተነገራቸው ወደዚያው ውድቀት የሚያመሩ ካሉ በእርግጥ የሚገርም ነው ። ይህ በእለተ ትንሳኤ የሚሆን ከስተት ነው። ጧያሱስ አምላክ ነው። አምላክ ስላሴ ነው ።
አምላክ ከሆነ ለምን በርካታ ስፍራ ላይ ሰው ልጅ ። አምላክ ሰው ነውን የሚከተሉት ጥቅሶች አምላክ ሰው እንዳልሆነ ይገልጻሉ ሀ ይዋሽ ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም ይፀፀትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እውነተኛ አምላክ ኢየሱስ ነው ወይንስ እግዚአብሔር። ሮሜ ይህ ጥቅስ ርሱ ብቻ ጥበበኛ ለሆነ አምላክ ይላል ጥበበኛው የኢየሱስ አምላክ ብቻ ከሆነ ኢየሱስ ምን ሊባል ነው። የዮሐንስ ወንጌል ፖ ታድያ ኢየሱስ አምላክ ከሆነ ለአምላኩ ሲፀልይ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት። ለምን አለ እየሱስ እውነተኛው አምላክ ራሱ ሳይሆን የላከው አምላክ መሆኑን እንዴት ገለፀ ፀ ከላይ በጠቀስናቸው የክርስትና ሃይማኖት አስተምሮዎች ውስጥ ቀጥተኛና ግልፅ በሆነ መልኩ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን አላስተማረም። ኛ ቆሮንጦስ እየሱስ አምላክ እያለው እንዴት ራሱ አምላክ ይሆናል አምላክ ሌላ አምላክ አለው። አምላክ አንድ ብቻ መሆኑን ከተስማማን በኃላም ግን ክርስትያኖች ኢየሱስ አምላክ ነው ይላሉ። ኢየሱስ ሟች ነው አምላክ የማይሞት ከሆነ ኢየሱስ ሟች መሆኑ አምላክ አለመሆኑን አያሳይምን። በዚህ ጥቅስ ላይ ንድ አምላክ አብ አለን ሲል አንዱ አምላክ አብ መሆኑን ገልጾ ንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን። ኢየሱስ አምላክ ከሆነ እንዴት አምላክ በጥበብ ያድጋል። ታድያ እንዴት አምላክ ይሆናል። ክርስቲያኖች እንደሚሉት ኢየሱስ አምላክ ከሆነ አምላክ እንዴት ከልምድ ይማራል። ክርስቲያኖች እንደሚሉት ኢየሱስ አምላክ ከሆነ እንዴት አምላክ ገነት ይገባል። መ አምላክ ከእግዚአብሔር ነው ወይንስ በጊዜ ገደብ ከ ቀኝ እንዲቀመጥ የተፈቀደለት ኢየሱስ ኢየሱስ አምላክ ነው ወይንስ የአምላክ አምሳል። ኢየሱስ አንድ ጊዜ ፍፁም አምላክ በሌላ ጊዜ ፍፁም ሰው ይሆናል ካልን በክርስቶስ ማንነት ላይ ብዥታው ይጎላል ምክንያቱም አምላክ እኔ እግዚአብሔር አልለዋወጥም ሲል በሚልክያስ ላይ ገልዷጂል ታዲያ አምላክ ይህንን ቃሉን አጠፈ ማለት ነውን። እንደ ክርስትና እምነት ጧየሱስ ሰውም አምላክም ነው ኢየሱስ ፍጡር ነውን አይደለም ከሆነ ምላሽዎ ኢየሱስ ሰው አይደለም ማለት ነው አዎን ካሉ ደግሞ ምላክ አይደለም ምክንያቱም አምላክ ፍጡር አይደለምና ታዲያ ምን ሊሆን ነው። ኢየሱስ መንፈስ ቅዱስ አብሮት ስለሆነ አምላክ የምናደርገው ከሆነ ከኢየሱስ ሌላ በርካታ መንፈስ ቅዱስ አብሯቸው የነበሩትን ሁሉንም አምላክ ልናደርጋቸው ነው። ሰው ከሆነ ታዲያ የተሰቀለው ኢየሱስ የተባለው ሰው እንጂ አምላክ እንዳልሆነ አያሳይም። ክርስቲያኖች እንደሚሉት እየሱስ አምላክ ከሆነ አምላክ ከፍ ያደርጋል ወይንስ ከፍ ይደረጋል። ኢየሱስ የአምላክ ባሪያና አገልጋይ ከሆነ እንዴት አምላክ ሊሆን ይችላል። እንዲሁም ብቻውን አምላክ ለሚሆን ሲል ጥቅሱ አምላክ ብቸኛ እርሱም እግዜአብሄር መሆኑንና ኢየሱስ የሚባል ሌላ አምላክ እንደሌለ አያሳይምን። ክርስቲያኖች እንደሚሉት ኢየሱስ አምላክ ከሆነ እና አምላከ ሥላሴ ሦስትም አንድም ከሆነ እንዴት አንዱ አምላክ ከኔ በቀር ሌለ አምላክ የለም ይላል እንዲሁም እንዴት እስቲ እንደ እኔ ማን አለ ። እየሱስ አምላክ ነኝ። ታዲያ እግዚአብሔር አንድ ከሆነ ኢየሱስ ሰው በአምላክና በሰው መካከል አስታራቂ እንደሆነ አምላክ ይሆናል በምን ስሌት ነው እየሱስ የተባለው ሰው አምላክ ልንለው የምንሞክረው። ነገር ግን አንድ አምላክ አብ ነው የሚለው። ታድያ ይህን ሁሉ ሲያደርግ ሰው ነበር ወይስ አምላክ። ታድያ ይህን ሲያደርግ ኢየሱስ ሰው ነበር ሌላ ጊዜ ደግሞ አምላክ ነበርን። ወይስ ኢየሱስ ጥንሹ አምላክ ነው። እውነተኛ አምላክ ማን ነው ኢየሱስ ነውን ኢየሱስ ምን አለ ውነተኛ አምላክ የሆንኸውን አንተንና የላክኸውንም ኢየሱስን ያውቁ ዘንድ ዮሐንሥ ። እውነተኛው አምላክ ኢየሱስን የላከው መሆኑን ኢየሱስ ተናግሮ ሳለ እንዴት ኢየሱስ አምላክ ይባላል። ታድያ ኢየሱስ ሥላሴ እውነተኛ አምላክ ቢሆን ለምን አይገልጽም ነበር። ታዲያ ክርስቲያኖች ኢየሱስ አምላክ ነው ስለሚሉ አምላክ ሃይማኖትን ይከተላል አማኝ ነው ማለት ነውን። ኢየሱስ ለምን እንዲህ አለ። ኢየሱስ። ጧኣብ አምላክ ነው ወልድም አምላክ ነው መንፈስ ቅዱስም አምላክ ነው ። ግን አንድ አምላክ እንጂ ሦስት አምላክ አይባሉም ። ታድያ ከሞተ ለምን አምላክ ሆነ አምላክ ነው መስዋዕት የሆነው ወይንስ «ልጁ» ክርስትያኖች ምን ይላሉ። ኢየሱስ አምላክ ከነበረ አንዴት በሰው ይከዳልፇ አምላክ ሰው ይከዳልን አምላክ የሰውን ልጅ ለማዳን የግድ ሰው ሆኖ መስዋዕት መሆን ነበረበትን። ታድያ ይህ አምላክ መሆን ይችላልን።