Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አለው ወይቤሎ መልአከ ኃይሉ ለእግ ዚአብሔር ኢያሱም ነገሥታቱን ይዞ የእ ግዚአብሔር ባለሟል ሙሴ እንዳዘ ዘው ኢያሱም የአሕዛብን አገ ራቸውን ሁሉ እጅ አደረገ አበለበፆቲከቲከየ ዛ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ወትኩንክሙ ይእቲ ስምዐ ላዕሌክሙ ወኮነ እምድኅረ ዝንቱ ሞተ በደኃሪ መዋዕል ለእመ ሐሰውክምዎ ኢያሱ ወልደ ነዌ ገብረ እግዚአብ ለእግዚአብሔር አምላኪየ ሔር ወወቱ ዓመታቲሁ ፈጣሪየ እግዚአብሔርን ብትክ ኮነ ያለውን ሞተ ብሎ አመ ዱት በኋላ ዘመን ይች ደንጊያ ጣው ከዚህ በኋላ እንዲህ በናንተ ምስክር ትሆንባችኋለች ሆነ የእግዚአብሔር አገልጋይ ትሁንባችሁ አላቸውሐተታ የሚሆን የነዌ ልጅ ኢያሱ ግዕዛን ለሌላት ደንጊያ ግዕዛን ሞተ ዘመኑም መቶ አሥር ሰጥቶ ተናገረ አርሱ ባለቤቱ ነበር ትስማ ካለ ይደረጋልና እንደ «ቀበርዎ ውስተ ደወለ ርስቱ ዕብነ ቢታንያ ተምናስራህ ውስተ ደብረ ኤፍሬም ወፈነዎሙ ኢያሱ ለሕዝብ ኦመንገለ መስዑ ለደብረ ገዓስ ሆየ ወአተዉ ኩሉሙ ውስተ በሐው በገዓስ ተራራ በስተቀኝ የኤፍ ርቲሆሙ ወአምለክዎ እስራኤል ትህዞ።
መመ ከመ አግብኣ እግዚአብሔር ሔርነ ለክሙ ያን ጊዜም ወደሰገነቱ ወጥታ እንዲህ አለቻቸው እግዚአብ ሔር አገራችንን በናንተ እጅ አእንዲጥላት አውቃለሁ ሀ አስመ አምጽአ እግዚአብሔር ፍርሃተክሙ ላዕሌነ ወተመስዉ ኩሉሙ አለ ይነብሩ ውስተ ብሔር አምገጽክመሙ እግዚአብሔር መፍራታችሁን በኛ ላይ አምጥቶብናልና በሀ ገር የሚኖሩ ሰዎችም ሁሉ እና ንተን ከመፍራት የተነሣ እንደ ሰም ቀልጠዋልና አስመ ሰማዕነ ከመ አይበሳ እግ ዚአብሔር ለባሕረ ኤርትራ እም ቅድመ ገጽክሙ አመ አውፅአክመሙ እምድረ ግብፅ እግዚአብሔር ከግብፅ ባወጣ ችሁ ጊዜም ኤርትራን ከት ካራት ከፍሎ አንዳሻገራችሁ ሰምተናልና ወኩሉ ዘገብረ ላዕለ ነገሥተ አሞ ሬዎን አለ ሀለዉ ማዕዶተ ዮርዳ ኖስ ለሴዎን ወለአግ አለ ሠረውክ ምዎሥ በዮርዳኖስ ማዶ ባሉ አናንተ ባጠፋችኋቸው በአሞሬዎን ነገ ለብ ያደረገውን ታምራት ሁሉ ሰም ተናልና ቋ ወሶበ ሰማዕነ ንሕነ ደንገጸ ልብነ ወኢተርፈ ነፍሰ ጳዱ እምኔነ እምቅ ድመ ገጽክሙ እኛም የተደረገውን ታምራት በሰማን ጊዜ ልቡናችን ተሸበረ ብን ያንድ ሰው ልቡና እን ኳን ከመፍራት የቀረ የለም አስመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ውእቱ አምሳክ በሰማይ በላዕሉ ወበ ምድር በታሕቱ ፈጣሪያችሁ እግዚአብሔር ከም ድር በላይ ባለ በሰማይ ከሰ ማይ በታች ባለ በምድር አው ነተኛ ፈጣሪ ነውና ወይእዜኒ መሐሉ ሊተ በእግ ዚአብሔር በከመ ገበርኩ ምስሌ ክሙ ምሕረተ ከመ ትግበሩ ምስ ሌየ ምሕረተ ወምስለ ቤተ አቡየ ወተሀቡኒ ተአምረ በጽድቅ አሁንም አኔ ለአናንተ በጎ እን ዳደረግሁላችሁ እናንተም ለኔ ላባቴም ወገኖች ሁሉ በጎ ነገር እንድታደርጉ የምድንበትንም ምልክት እንድትነግሩኝ በእግ ዚአብሔር ማሉልኝ ወአሕይዉ ቤተ አቡየ ወእ ሥታት በሴዎንና በአግ ላይ ምየኒ ወአኃውየኒ ወኩሎ ቤትየ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ወኩሎ ዘዚአሆመሙ አድኅኑ ነፍሰነ እሞት ያባቴንና የናቴን ወገን ወንድ ሞቼን ገንዘቤንና ገንዘባቸውን ሁሉ ሰውነታችንንም ሁሉ ከጥ ፋት አድኑ እንድታድኑ ማሉ ልኝ አለቻቸው ወይቤልዋ እሙንቱ ዕደው ነፍሰነ ህየንቴክሙ ውስተ ሞት ወት ቤሉሎሙ ይእቲ አመ አግብኣ እግ ዚአብሔር ለሀገርነ ውስተ እደዊ ክሙ ግበሩ ምሕረተ ወጽድቀ ምስ ሌየ እነሱም ጠንቅቀው ይምሉላ ታል ይህን ምሥጢር ካላ ወጣሽ ሰውነታችንን ስለናንተ አሳልፈን እንሰጣለን አሏት እርሷም እግዚአብሔር አገራ ችንን በናንተ አጅ በጣላት ጊዜ ምሕረትን ቸርነትን እን ድታደርጉልኝ ማሉልኝ አለቻ ቸው ወይቤልዋ እሙንቱ ዕደው ለእመ ኢያይዳእኪ በአንቲአነ ንገብር ምሕ ረተ ምስሌኪ ለእመ አግብአ እግዚ አብሔር ለሀገርክሙ ለነ በጽድቅ ካሌብና ሰልሞንም አንች የኛን ምሥጢር አውጥተሽ ካልተገ ኘሽ እግዚአብሔርም በውነት አገራችሁን በእጃችን ከጣለልን ኣላባለወዩከዐጪክዐየቲከ እኛም ላንች ምሕረትን ቸርነ ትን እናደርጋለን አሏት ወአውረደቶሙ በሐብል እንተ መስኮት እስመ ቤታ በጥቅም ውእቱ ወትነብር ይእቲ ውስተ ዓረፍት ቤቷ በቅጥር አጠገብ ነውና ከቅጽሩ ዛኒጋባ ጥላ እሷ ከዚያ ትኖር ነበርና በገመድ እያሠ ረች በመስኮት አወረደቻቸው ወትቤሎሙ ሑሩ እንተ ደብር ከመ ኢይርከቡክሙ እለ ይዴግኑ ክሙ ወተኀብዑ ህየ ሠሉሰ መዋ ዕለ እስከ ይገብኡ እለ ይዴግኑ ክሙ ወእምዝ ትገብኡ ውስተ ፍኖትክሙ የሚከተሏችሁ ሰዎች እንዳያገ ችሁ ደጋ ደጋውን ሒዱ የሚከተሏችሁም ሰዎች እስኪ መለሱ ድረስ ሦስት ቀን በዚያ ተሠወሩ ማለት እስከ ሦስት ቀን በጐዳና አትሒዱ ከሦ ስት ቀን በኋላ ግን በጉዳና ገብታችሁ ሒዱ አለቻቸው ሐተታ መክራ ትሰዳቸዋለች አሕዛብ ውርጭ ይፈራሉና ደጋ ደጋውን ሒዱ እንጂ ቂላ ቁላ ውን አትሒዱ አሕዛብና ጐን ዳን መንገድ ጉዳና አይለቁ ምና ዱር ዱሩን ሒዱ እንጂ በመንገድ ገብታችሁ አት ሒዱ አሕዛብ በቀን እንጂ በሌሊት ቤታቸውን አይለቁ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ምና በሌሊት ሒዱ እንጂ በቀን አትሒዱ አለቻቸው ጂ ወይቤልዋ እሙንቱ ዕደው ንጹሐን ንሕነ እመሐሳኪ ዘአመሐ ልክነ እኛ ከዚህ ካማልሽን መሐላ ንጹሐን ነን አሏት ናሁ ንሕነ ንበውእ ውስተ ንፈ ሀገር ወደዬ ዘንተ ፈትለ ቀይሐ ዘለይ ውስተ መስኮት እንተ ባቲ አውረድክነ ወአባኪኒ ወእመ ኪኒ ወአኃዊኪኒ አስተጋብኢ ኀቤኪ ውስተ ቤትኪ እነሆ እኛ ወደከተማው እንገባ ለን እኛን ባወረድሽበት መስ ኮት ይህንን ቀይ ሐር አዝግ ተሽ አባትሽንና እናትሽን ወን ድሞችሽንም ካንች ዘንድ በቤ ትሽ ሰብስበሽ ተቀመጭ ወኩሉ ዘወፅአ አፍአ እምነ ዣኅተ ቤትኪ ይመውት ወንሕነሰ ንጹሐን ንሕነ እምዝንቱ መሐላ ዘአ መሐልክነ ከቤትሽ ደጃፍ ወጥቶ የተገኘ ሰው ሁሉ ይሞታል እኛም ከዚህ ካማልሽን መሐላ ንጹ ሐን ነን ማለት እንዲህ ሳታ ደርጊ ተገኝተሽ ካንቺ አንድ ሰው ቢሞት በእኛ ዕዳ አይ ሆንብንም ወባሕቱ ኩሉ ዘሀለወ ምስሌኪ ውስተ ቤትኪ ለእመ ሞተ ላዕሌነ ኃጢአት ነገር ግን ከብትሽን ሰውሽን ሁሉ ከቤትሽ ሰብስበሽ አኑረሽ አንድ ሰው ቢሞት ዕዳው በኛ ይሆናል ወለእመሰ ከሠትኪ ነገረነ ንጹ ሐን ንሕነ እምዝንቱ መሐላኪ ነገር ግን ምሥጢራችንን ብታ ወጭ ከዚህ ከመሐላሽ ንጹሐን ነን ማለት ልታስገድይን ሰዎ ችሽን ልከሽሸሽ እግዚአብሔር ከሞት ቢያወጣን ከመሐላሽ ነፃ ነን ወትቤሎሙ ይኩን በከመ ትቤሉ ወፈነዎቶሙ ወሖሩ ወአሠ ረት ዝክተ ፈትለ ዘለይ በመስኮት እሷም እናንተ እንዳላችሁት ይሁን ብላ ሸኝታ ሰደደቻቸው በመስኮቷም ያን ቀይ ሐር አዘ ጋችበት አንድም በመስኮቷ ቀይ ሐር ጋረደችበት ወወፅኡ ወሖሩ ውስተ ደብር ወነበሩ ህየ ሠሉሰ መዋዕለ እስከ ገብኡ እለ ዴገንዎሙ ውነሠሥዎሙ ወኢረከብዎሙ ውስተ ፍናዋት እነሱም ወጥተው ደጋ ደጋውን ሔዱ የተከተሏቸውም ሰዎች እስኪመለሱ ድረስ ሦስት ቀን ዱር ለዱር ሲሔዱ ሰነበቱ በየ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ሀ « ሉ ዋዕል ቦኡ ገጀ ወእምድኅረ ሠሉስ መዋዕ አላ ጸሐፍት ማዕከለ ትዕይንት ከሦስት ቀንም በኋላ ሹማም ንቱ ከሠፈሩ መካከል ገቡ ጎዳናውም ፈለጓቸው ቸውም ወገብኡ እልክቱ ዕደው ወወ ረዱ እምደብር ወኀለፉ ወበጽሑ ኀበ ኢያሱ ወልደ ነዌ ወዜነውዎ ኩሎ ዘገብሩ ሊሰልሉ ሔደው የነበሩት ሰዎች ደጋ ደጋውን ሒደው ተመልሰው መጡ የነዌ መሊ ኢያሱም ካለበት ደርሰው ያደ ረጉትን ሁሉ ነገሩት ወይቤልዎ አግብአ እግዚአብ ሔር ኩሎ ምድረ ውስተ እዴነ ወደንገፁ ኩሉሙ አሕዛብ እለ ይነ ብሩ ውስተ ይእቲ ምድር እምኑነ እግዚአብሔር አገሩን ሁሉ በጃችን ጣለልን በእጃችን አሳ ልፎ ሰጠን በኢያሪኮ የሚ ኖሩ ሰዎችም ሁሉ ከኛ የተ ነሣ ደነገጡ አሉት ሾ ወአስተኀለፉ ለሕዝብ ወይቤል ዎሙ እምከመ ርኢክሙ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር አምሳክነ ወካህናተኒ ወሌዋውያነኒ ዘይጸው ርዋ ገአዙ አንትሙኒ እምካህናቲ ክሙ ወትልዉ ድኅሬሃ ከከተማውም ገብተው ለሕዝቡ አዋጅ ነገሩ የፈጣሪያችን የእ ግዚአብሔር የሕጉ ማደሪያ ታቦ ትን ተሽክመው ካህናትና ሌዋ ውያንን ካያችሁ በኋላ እናንተም ከቦታችሁ ተነሥታችሁ እሷን ተከትላችሁ ተጓዙ ወባሕቱ ርጉቀ ይኩን ማዕከሌ ክሙ ወማዕከሌሃ መጠነ እስራ ምእት በእመት ወበመስፈርቱ ቁም ነገር ግን በናንተና በታቦተ ዮን መካከል ሁለት ሽህ ክንድ ያህል የራቀ ይሁን ሳትቀር ቡም በመጠን ቁም ምዕራፍ ወጌሠ በጽባሕ ኢያሱ ወግዕዙ እምሰጢን ወበጽሑ ዮርዳኖሰ ውእቱ ወኩሉ ደቂቀ እስራኤል ወኀደሩ ህየ እንበለ ይእድዉ ኢያሱ በነጋ ጊዜ ገሠገሠ የእ ስራኤል ልጆች ሁሉና እሱ ከሰ ጢን ተጉዘው ዮርዳኖስ ደረሱ ዮርዳኖስንም ሳይሻገሩ ከዚያው አደሩ ወኢትቅረብዋ ከመ ታእምሩ ውስተ ፍኖት እንተ ተሐውሩ እስመ ኢሖ ርክምዋ ለይእቲ ፍኖት ትካት ከቀድሞ ጀምሮ ይችን መንገድ ሂዳችሁባት አታውቁምና የም ትሔዱባትን መንገድ ታውቁ ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ ዘንድ ወደ ታቦተ ጽዮን አት ቅረቡ ወይቤሎሙ ኢያሱ ለሕዝብ አን ጽሑ ርአሰክሙ ለጌሠም አስመ ጌሠመ ይገብር እግዚአብሔር መድ ምመ ለክሙ ኢያሱ ሕዝቡን ነገ እግዚአብ ሔር ለናንተ ድንቅ ነገር ያደ ርጋልና ለነገ ራሳችሁን ንጹሕ አድርጉ አላቸው ወይቤሎሙ ኢያሱ ለካህናት ንሥኡ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወሑሩ ቅድመ ሕዝብ ወነሥኡ ካህናት ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወሖሩ ቅድመ ሕዝብ ኢያሱ ካህናቱንም የእግዚአብ ሔር የሕጉ ማደሪያ ታቦትን ይዛችሁ በሕዝቡ ፊት ተጓዙ አላቸው ካህናቱም ታቦተ ጽዮንን ይዘው በሕዝቡ ፊት ተጓዙ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢያሱ ናሁ በዛቲ ዕለት እእኅዝ አዕቢከ በቅድመ ኩሉ ደቂቀ አስራኤል ከመ ያእምሩ ከመ ሀሉኩ ምስሌከ በከመ ሀሎኩ ምስለ ሙሴ እግዚአብሔር ኢያሱን ከሙሴ ጋር በረድኤት እንደኖርኩ ካን ተም ጋር በረድኤት እንድኖር ያውቁ ዘንድ እነሆ በዚች ቀን በአስራኤል ልጆች ፊት አከብ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ወይእዜኒ አዝዞሙ ለካህናት አለ ይፀውሩ ታቦተ ወበሎሙ እምከመ ቦአክሙ ውስተ ጽንፈ ማዩ ለዮር ዳኖስ ቁሙ ውስቴቱ አሁንም ታቦተ ጽዮንን የተሸ ከሙ ካህናትን ወደ ዮርዳኖስ ውሃ ዳርቻ በገባችሁ ጊዜ በው ስጡ ቁሙ ብለህ እዘዛቸው ወይቤሎሙ ኢያሱ ለደቂቀ እስ ራኤል ቅረቡ ዝየ ወስምዑ ቃለ እግ ዚአብሔር አምሳላክነ ኢያሱ የአስራኤልን ልጆች ወደ ዚህ ቀርባችሁ የፈጣሪያችን የእ ግዚአብሔርን ቃል ስሙ አላ ቸው ወይቤሎሙ ኢያሱ በዝንቱ ተአ ምሩ ከመ ሕያው ውእቱ እግዚአ ብሔር ዘምስሌክሥሙ ኢያሱም ከናንተ ጋራ በረድኤት የሚኖር አግዚአብሔር ሕያው እንደሆነ በዚህ ታውቃላችሁ አላቸው ወአጥፍኦ ያጠፍኦሙ እምቅድመ ገጽ ክሙ ለከናኔዎን ወለኬጤዎን ወለፌ ርዜዎን ወለኤዌዎን ወለአሞሬዎን ወለኢያቡሴዎን ወለጌርጌሴዎን እኒህን ሰባቱን ነገሥታተ አሕ ዛብን ከፊታችሁ ፈጽሞ ያጠፋ ርህ ዘንድ እጀምራለሁ ቸዋል ኦሪት ዘኢያሱ ወናሁ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአ ብሔር እግዚአ ኩሉ ምድር ተዓዱ ቅድሜክሙ ዮርዳኖሰ እነሆ ምድርን ሁሉ የፈጠረ የዓለም ሁሉ ጌታ የእግዚአብ ሔር የሕጉ ማደሪያ ታቦችም ከናንተ አስቀድሞ ዮርዳኖስን ትሻገራለች ወኅረዩ ለክሙ ተ ወተ ዕደወ እምደቂቀ እስራኤል ፅደ ደ ብአሴ አምጳዱ ጳዱ ነገድ ከአስራኤል ልጆች ከያንዳንዱ ነገድ አንዳንድ ሰው አወጣጥ ታችሁ አሥራ ሁለት ሰው ምረጡ አላቸው ወሶበ ዓቀሙ እገሪሆሙ ካህ ናት አለ ይፀውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግ ዚአብሔር ውስተ ማየ ዮርዳኖስ ይነ ጽፍ ማየ ዮርዳኖስ ወማይኒ ዘይ ወርድ እምላዕሉ ይቀውም የአግዚአብሔርን የሕጉን ማደ ሪያ ታቦት የተሸከሙ ካህናተ አግራቸውን በዮርዳኖስ ውሃ መካከል በአቆሙ ጊዜ የዮርዳ ኖስ ውሃ ይደርቃል ከላይ ወደ ታች ይወርድ የነበረው ውሃም ይገታል አላቸው ወእምዝ ሶበ ግዕዙ ሕዝብ አማሣኅደሪሆሙ ከመ ይአእድውዎ ምዕራፍ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወሖሩ ቅድመ ሕዝብ ከዚህ በኋላ ሕዝቡ ዮርዳኖስን ይሻገሩ ዘንድ ከሠፈራቸው በተ ጓዙ ጊዜ ካህናቱም የሕጉ ማደ ሪያ ታቦትን ተሸክመው በሕ ዝቡ ፊት ተጓዙ ወሶበ ቦኡ ካህናት እለ ይሀ ውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ውስተ ዮርዳኖስ ወተጠምቃ እገሪ ሆሙ ለካህናት እለ ይፀውሩ ታቦተ ሕግ ውስተ ንፉ ለዮርዳኖስ የእግዚአብሔርን የሕጉ ማደሪያ ታቦትን የሚሸከሙ ካህናት ወደ ዮርዳኖስ በገቡ ጊዜ የካህናቱ እግራቸውም በዮርዳኖስ ውሃ በተነከረ ጊዜ ወቆመ ማይ ዘይወርድ እምሳ ዕሉ ወቆመ ከመ ዓረፍት እንዘ ዕይርኅቅ ቀዊመ ጥቀ እስከ ደወለ ቀርያታርም ወዘይወርድ ወረደ ውስተ ባሕር ወእስከ ባሕረ ኤሉን ነጽፈ ወየብሰ ወቆሙ ሕዝብ አን ጻረ ኢያሪኮ ከላይ ወደታች የሚወርደው ውሃ እስከ ቀርያታርም አውራጃ ድረስ ርቆ እንደ ግድግዳ ቀቆመ የሚወርደውም ወደባሕሩ ወርዶ እስከ ባሕረ ፄው ድረስ ፈጽሞ ደረቀ ሸሸ ሕዝቡም በኢያሪኮ ለዮርዳኖስ ወካህናትኒ ፆሩ ታቦተ ኣጸበለበለወቲከዐዉበቲከዐ አንጻር ቁመው ነበር ኦሪት ዘኢያሱ ጂ ወካህናት እለ ይፀውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ቆሙ ውስተ ይቡስ ማዕከለ ዮርዳኖስ ርሥያኒ ሆጮ የእግዚአብሔር የሕጉ ማደሪያ ታቦትን የተሸከሙ ካህናትም ልብሰ ተክህኖውን ለብሰው ደረቅ ሁኖላቸው በዮርዳኖስ መካከል ቁመው ነበር ወኩሉ ደቂቀ እስራኤል አደዉ እንተ ማዕከለ የብስ እስከ ተገምሩ ከሉ ሕዝብ ወአደዉ ዮርዳኖሰ የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ሕዝቡ ዮርዳኖስን አካተው እስኪሻገሩ ድረስ በደረቅ ዮርዳኖስን ተሻ ገሩ ለጊዜው እንዲህ ተደር ጓል ለኋላው ምሳሌ ነው ኢያሱ የጌታ ውሃው የጥም ቀት ካህናቱ የምእመናን ምሳሌ ናቸው ምዕራፍ መርጠህ አሥራ ሁለት ሰው አምጣ አለው ወአዝዞሙ ከመ ያንሥኡ ሎሙ እምዝየ እማዕከለ ዮርዳኖስ እምኀበ ቆማ እገሪሆሙ ለካህናት ዓሠርተ ወክልኤተ አእባነ ከዋዋተ ቀሊላነ ሲል ነው የካህናቱ እግር ከቆመበት ከዮርዳኖስ መካከል አሥራ ሁለት ሰዎች ቀለል ቀለል ያሉ አሥራ ሁለት ደንጊያዎች ይሸከሙ ዘንድ እዘዛቸው ወንሥእዎን ምስሌክሙ ወዕቀብ ዎን በበነገድክሙ ኀበ ኀደርክሙ ህየ በሌሊት ከናንተ ጋራም ይዛችኋቸው ተጓዙ ሌሊት በያደራችሁበት ቦታ በየነገዳችሁ ጠብቋቸው አላቸው ወጸውዐ ኢያሱ ተ ወተ ዕደወ እምክቡራኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ምዕራፍ ወሶበ ተገምሩ ኩሉ ሕዝብ ዓዲወ ዮርዳኖስ ይቤሎ እግዚአብሔር ለኢ ያሱ ንሣእ ተ ወተ ዕደወ ጳደ ደ ብእሴ እምጳዱ ፅጳዱ ነገድ ሕዝቡ ሁሉ ዮርዳኖስን ተካ ተው በተሻገሩ ጊዜ እግዚአብ ሔር ኢያሱን እንዲህ አለው ከያንዳንዱ ነገድ አንዳንድ ሰው ደ ጳደ ብእሴ እምጳዱ ጳዱ ነገድ ኢያሱም ከእስራኤል ልጆች ከከ በሩት ወገን የሚሆኑ ከያንዳ ንዱ ነገድ አንዳንድ ሰው መርጦ አሥራ ሁለት ሰዎችን ጠራ ወይቤሎሙ ንዑ ወአምጽኡ ቅድሜየ ወቅድመ እግዚአብሔር እማዕከለ ዮርዳኖስ ወንሥኡ እም ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ፈእ ዝየ አሐተ አሐተ እብነ ወፁሩ ውስተ ለም መታሰቢያ ይሁኗችሁ አላ መታክፍቲክሙ በከመ ጐላቋሆም ቸው ወገብሩ ከማሁ ደቂቀ እስራኤል ኢያሱም ኑ ከዚህ ከዮርዳኖስ በከመ አዘዞሙ ኢያሱ ወነሥኡ መካከል አሥራ ሁለት ደንጊያ ወተ አእባነ እማዕከለ ዮርዳኖስ ወደ እግዚአብሔርና ወደኔ ፊት በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለኢያሱ አምጥታችሁ በአሥራ ሁለቱ ወሶቦ ተገምሩ ዓዲወ ደቂቀ እስራ ነገደ እስራኤል ቀሩጥር በጫን ኤል የክ ቃችሁ ተሸከሙ የእስራኤልም ልጆች አ ን ዳዘዛቸው አደረጉ ጌታ ኢህ ተአምረ ወይን ያ በ የጣ እንዳዘዘው ዮርዳኖስን ተካተወ በተሻገሩ ጊዜ ከዮርዳኖስ መካ ለዘላለሙ ምልክት ሁነው ይኖ ከል አሥራ ሁለት ደንጊያ ተሽ ሩላችሁ ዘንድ ከመ ሶበ ተስእለከ ወልድከ ጌሠመ ክመው አመጡ ወይቤለከ ምንት እላንቱ አአባን ወዐቀብዎን ምስሌሆሙ ውስተ ተዓ ች ይኒሆሙ ወሜምዎን በህየ ልጅህም ነገ እነዚህ ድንጋዮት ይ ተ ምንድን ናቸው ብሉ በጠየቀሀ ራራ ከነሱ ጋር ጠብ ጊዜ ቀው አኖሯቸው ጂ ንግሮ አንተ ለወልድከ ወበሎ ወአቀመ በህየ ኢያሱ ካልዓተ ንግሮ አገተ እስመ ነጽፈ ዮርዳኖስ ተከዚ እምቅ አአባነ ወተ ውስተ ዮርዳኖስ ድመ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ውስተ ውእቱ መካን ኀበ ቆማ እገሪሆሙ ለካህናት እለ ይፀውሩ ወንዙን ስንሻገር ዮርዳኖስ ከእ ታቦተ ሕግ ወሀለዋ ህየ እስከ ዮም ግዚአብሔር ከሕጉ ማደሪያ ታቦት ፊት ሸሸች ደርቆ ነበ ወእስከ ዛቲ ዕለት ኢያሱም የሕጉ ማደሪያ ታቦ ርና የዚያ ምልክት ነው ብለህ አንተ ለልጅህ ንገረው ትን የተሸከሙ የካህናት እግ ሮች በቆሙበት በዮርዳኖስ መካ ወይኩናክሙ እላንቱ አዕባን ተዝ ከል ሌሎችን አሥራ ሁለት ደን ካረ ለክሙ ለደቂቀ እስራኤል እስከ ለዓለም ጊያዎች አቆመ እስከ ዛሬ ድረስም ከዚያ ይኖራሉ ሲጽፍ እነዚህም ደንጊያዎች ለናንተ ጋ ለእስራኤል ልጆች እስከ ዘለዓ በዮርዳኖስ ዳርቻ ስድስቱን አስከ ዛቲ ዕለት አለ ሐተታ ህህህህህ«ፎከወዐሀበዐዘቲከዐ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ባንድ ወገን ስድስቱን ባንድ ወገን ተክሏቸዋል ምሳሌ ነው አሥራ ሁለቱ ሰዎች ያሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ደንጊያው የመከራቸው እነዚያ ደንጊያ ውን ተሸክመው እንደሔዱ ሐዋ ርያትም መከራ እየተቀበሉ ማለት አለ ቶማስ አቅማዳቸውን እየተሸከመሙ አስተምረዋልና ወቆሙ ካህናት እለ ይፀወሩ ታቦተ ሕግ ማዕከለ ዮርዳኖስ እስከ ፈጸመ ኢያሱ ኩሎ ዘአዘዞ እግዚ አብሔር ከመ ይንግሮሙ ለሕዝብ ወአፍጠኑ ዓዲወ ሕዝብ የሕጉ ማደሪያ ታቦትን የተሸ ከሙ ካህናትም ኢያሱ እግዚአ ብሔር ያዘዘውን ሁሉ ለሕዝቡ ነግሮ እስኪጨርስ ድረስ በዮር ዳኖስ መካከል ቁመው ነበር ሕዝቡም ዮርዳኖስን ፈጥነው ተሻገሩ ፅ ወሶበ ተገምሩ ዓዲወ ሕዝብ ዐደወት ታቦተ ሕግሂ ወእልክቱሂ አዕባን እለ ቅድሜክሙ ሕዝቡም ዮርዳኖስን አካተው በተሻገሩ ጊዜ የሕጉ ማደሪያ ታቦትም ተሻገረች በፊታቸው ያሉ እነዚያን ደንጊያዎችም ይዘዋቸው ተሻገሩ ወዓደዉ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወመንፈቀ ነገደ ምናሴ ርሥሖ ያኒሆሙ ቅድመ ደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞሙ ሙሴ የሮቤልና የጋድ ልጆች የምና ሴም ነገድ እኩሌታ ተጸርረው ተሰልፈው ሙሴ እንዳዘዛቸው በእስራኤል ልጆች ፊት ተሻ ገሩ ጃማ ቅኑታኒሆሙ ለቀትል ዐደዉ ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ይትቃተልዋ ለኢያሪኮ ሀገር አራት ሽህ ሰዎች ለመዋጋት የጦር መሣሪያቸውን ታጥቀው ኢያሪኮን ይወጓት ዘንድ በእግ ዚአብሔር ፊት ተሻገሩ ወበይእቲ ዕለት አዕበዮ እግዚ አብሔር ለኢያሱ በቅድመ ኩሉ ደቂቀ እስራኤል ወፈርህዎ ከመ ሙሴ አምጣነ ሕያው ውእቱ በዚያችም ቀን ጌታ ኢያሱን በአስራኤል ልጆች ፊት አከበ ረው አገነነው ሙሴን ባለ በዘ መኑ ሁሉ ይፈሩት እንደነበረ ፈሩት አንድም ሙሴን ይፈ ሩት እንደነበረ ኢያሱንም ባለ በዘመኑ ሁሉ ፈሩት ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢ ያሱ እግዚአብሔርም ኢያሱን እን ዲህ አለው ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ አዝዞሙ ለካህናት እለ ይፀውሩ ታቦተ ከመ ይፃኡ እማዕከለ ዮርዳ ኖስ የእግዚአብሔር የሕጉ ማደሪያ ታቦትን የተሸከሙ ካህናትን ከዮ ርዳኖስ መካከል ይወጡ ዘንድ እዘዛቸው አለው ወአዘዞሙ ኢያሱ ለካህናት ወይቤሉሙ ፃኡ እምዮርዳኖስ ኢያሱም ካህናቱን ከዮርዳኖስ ጡ ብሎ አዘዛቸው ቿ ወኮነ ሶበ ወፅኡ ካህናት እለ ይፀውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር እማዕከለ ዮርዳኖስ ወኬዱ በእገሪ ሆሙ ውስተ ምድር የእግዚአብሔር የሕጉ ማደሪያ ታቦትን የተሸከሙ ካህናት ከዮ ርዳኖስ መካከል በወጡ ጊዜ እግሮቻቸውም የብስን በረገጡ ጊዜ ማለት ከወንዙ ወጥተው በየብስ በሔዱ ጊዜ እንዲህ ሆነ ሮጸ ማየ ዮርዳኖስ ወገብአ ውስተ መካናቲሁ ወሖረ ከመ ትካት ወበ ጽሐ እስከ ድንጋጌሁ ዮርዳኖስም ፈጥኖ ወደቦታው ተመለሰ እንደ ቀድሞውም ሔደ ከዳር እስከ ዳር መላ ሀ ወአመ ለሠርቀ ቀዳሚ ወርኅ ወፅኡ ሕዝብ እምዮርዳኖስ ህህህህህፎቲከክበዐፒከህ ነ ወግዕዙ ውስተ ገልገላ መንገለ ሠርቀ ፀሐይ እምኢያሪኮ ሚያዝያ በባተ በአሥረኛው ቀን ሕዝቡ ከዮርዳኖስ ወጥተው ከኢ ያሪኮ በፀሐይ መውጫ በኩል ወዳለ ወደገልገላ ተጓዙ ወዓቀሞን ኢያሱ ለእማንቱ አዕ ባን ወቱ ውስተ ገልገላ ኢያሱም እነዚያን አሥራ ሁለ ቱን ደንጊያዎች በገልገላ አቆ ማቸው ወይቤሎሙ ኢያሱ ለደቂቀ እስራኤል ሶበ ተስእሉክሙ ደቂቅ ክሙ ወይቤሉክሙ ምንት እላንቱ አዕባን ኢያሱም የእስራ ሰይ ልጆች እንዲህ አሳቸው ልጆቻችሁ እሊህ ደንጊያዎ ች ምንድን ናቸው ብለው በጠየቋችሁ ጊዜ ዜንውዎሙ ለደቂቅክሙ ወበ ልዎሙ እስመ ከመ የብሰ ዐደው ናሁ ለዝንቱ ዮርዳኖስ ለልጆቻችሁ እንዲህ ብላችሁ ንገሯቸው ይህን ዮርዳኖስን በደ ረቅ ተሻግረነዋልና ስለዚህ ነው ብላችሁ ንገሯቸው አላቸው እስመ አይበሳ እግዚአብሔር ለማየ ዮርዳኖስ ቅድሜነ እስከ ነዓዱ እኛ እስክንሻገር እግዚአብሔር የዮርዳኖስን ውሃ ከፊታችን ስላ ደረቃት ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ በከመ ገብራ እግዚአብሔር ለባሕረ ኤርትራ እንተ አይበሳ እግዚአብ ሔር አምላክነ እምቅድሜነ እስከ ኀለፍነ እስክንሻገራት ድረስ ፈጣሪያ ችን እግዚአብሔር ከፊታችን ያደረቃት የኤርትራን ባሕር ከዚህ ቀድሞ እንዳደረጋት ማለት ከጀት ከት እንደከፈ ላት የዮርዳኖስንም ውሃ ከፊ ታችን ስላደረቃት ከመ ያእምሩ ኩሉ አሕዛበ ምድር ከመ ጽኑዕ ውእቱ ኃይሉ ለእግዚአብሔር ወከመ ትፍርህዎ አንትሙኒ ለእግዚአብሔር አምላ ክነ በኩሉ ግብሩ በምድር ያሉ አሕዛብ ሁሉ የእ ግዚአብሔር ኃይሉ ጽኑ እንደ ሆነ ያውቁ ዘንድ እናንተም ፈጣሪያችን እግዚአብሔርን በሥ ራው ሁሉ ትፈሩት ዘንድ ምዕራፍ ድ ወእምዝ ሶበ ሰምዑ ኩሉ ነገ ሥተ አሞሬዎን እለ ሀለዉ ማዕዶተ ዮርዳኖስ መንገለ ባሕር ወኩሉ ነገ ሥተ ፊንቂስ እለ ሀለዉ መንገለ ባሕር ከመ አይበሳ እግዚአብሔር ለተከዜ ዮርዳኖስ እምቅድመ ገጾሙ ለደቂቀ እስራኤል ከዚህ በኋላ በባሕር አንፃር በዮርዳኖስ ማዶ የሚኖሩ የአ ሞሬዎን ነገሥታትና በባሕር አጠገብ አንፃር የሚኖሩ የፊ ንቂስ ነገሥታት እግዚአብሔር የዮርዳኖስን ወንዝ ከእስራኤል ፊት እንዳደረቃት እንደከፈ ላት በሰሙ ጊዜ ተመስወ ልቦሙ ወተጠሰየ ወኀጥኡ ዘይሄልዩ እምቅድመ ገጾሙ ለደ ቂቀ እስራኤል ልቡናቸው እንደሰም ቀልጦ ጠፋ ከእስራኤልም ልጆች ፊት አስበው የሚናገሩትን አጡ ወእምድኅረ እማንቱ መዋዕል ይቤሎ እግዚአብሔር ለኢያሱ ግበር ለከ መጣብሐ ዘእብን እምእብነ እዝኅ ወንበር ወግዝሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ከነዚያ ወራቶች በኋላ እግዚ አብሔር ኢያሱን ከቡልጭት ደንጊያ ወገን የደንጊያ ሻፎ ምላጭ አብጅ ተቀምጠህም የእስራኤልን ልጆች ግረዛቸው አለው ወገብረ ሉቱ ኢያሱ ኩሎ መጣብሐ ዘእብነ እዝኅ ወዝሮሙ ለደቂቀ እስራኤል በውስተ መካን ዘስሙ ወግረ ቀልፈት ኢያሱም ከቡልጭት ደንጊያ ወገን ምላጭ አበጅቶ ስሙ ብል ታቸውን የተገረዙበት በሚባል ቦታ የእስራኤልን ልጆች ገረ ዛቸው ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራዌ ለኩሉ ሕዝብ እለ ወፅኡ እምግ ብጽ ኩሉ ተባዕቶሙ ወኩሉ ሕዝብ ዕደው መስተቃትላን እለ ሞቱ በገ ዳም በፍኖት ወዒኦሙ እምግብፅ ኮኑ ግዙራነ ስለዚህ ነገር ኢያሱ ከግብፅ የወጡ ሕዝቡን ወንድ ወንዱን ሁሉ ገረዛቸው ከግብዕ ወጥ ተው በምድረ በዳ የሞቱት አርበኞች ሰዎች ሁሉ ተገርዘው ነበርና ወኩሉ ሕዝብ እለ ተወልዱ በፍ ኖት በገዳም ወዒኦሙ እምድረ ግብፅ እስመ እሙንቱ ኢኮኑ ግዙ ራነ ነገር ግን ከግብፅ ምድር ከወጡ በኋላ በምድረ በዳ በጎዳና የተ ወለዱት ሕዝቡ ሁሉ አልተገረ ዙም ነበርና እስመ ሻ ዓመተ ዖዱ እስራኤል ውስተ ገዳም ዘመድበራ እስከ ተፈ ጸሙ ኩሉ ሕዝብ መስተቃትላን እለ ወፅኡ እምድረ ግብፅ እለ ክሕዱ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወደ ምድረ ርስት ትገባላችሁ ቢላቸው አንገባም ብለው የእግ ዚአብሔርን ትእዛዝ ያፈረሱ አርበኞች ሰዎች ሁሉ ፈጽመው እስከ ጠፉ ድረስ እስራኤል መድበራ በሚባል ምድረ በዳ አርባ ዘመን ስለዞሩ አልተገረ ዙም ነበርና ህህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ ወበበይነ ዝንቱ ገዘሮሙ ኢያሱ ወይቤሌሙ እግዚአብሔር ከመ ኢይ ርአይዋ ለይእቲ ምድር ዘመሐለ እግዚአብሔር ለአበዊነ ከመ የሀ በነ ምድረ እንተ ትውኅዝ ሐሊበ ወመዓረ ተድላ ደስታ የሚገኝባት አገር ከነዓንን ያወርሰን ዘንድ ለአባቶ ቻችን የማለላቸው ያችን አገር እንዳያይዋት እግዚአብሔር ነግ ሯቸዋልና ወህየንተ ዚአሆሙ ዓቀመ ውሉ ዶሙ ዘገዘሮሙ ኢያሱ እስመ ኢኮኑ ግዙራነ እስመ በፍኖት ተወልዱ ወኢተገዝሩ በመንገድ ተወልደው አልተገ ረዙም ነበርና ኢያሱ የገረዛ ቸው ልጆቻቸውን ስለነሱ ፈንታ ተካ ቿ ወአመ ተገዝሩ ነበሩ ትዕይንተ ወወዓሉ እስከ የሐይዉ እነዚህም በተገረዙ ጊዜ አስኪ ድኑ ድረስ ሠራዊቱ ሠፈር አድ ርገው ዋሉ እንጂ አልተጓዙም ሐተታ ስለምን በደንጊያ ገረ ዛቸው ቢሉ እናንተ ጽኑዓነ ልብ ናችሁ ወደ እኔ ብትመለሱ በጽኑ ሥልጣኔ የልቡናችሁን ናት ክፋት አርቅላችኋለሁ ሲል ጌታ በደንጊያ እንዲገረዙ አደ ረገ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢያሱ ናሁ ዮም በዛቲ ዕለት አውፃእኩ ትዕይርቶሙ ለግብፅ እምኔክሙ ወሰ ቿ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ መየ ስሞ ለውእቱ መካን ገልገላ እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት እነሆ ዛሬ በዚች ቀን ግብፃው ያን የሚሰድቧችሁን ስድብ አራ ቅሁላችሁ በምድረ በዳ የተ ወለዱት ልጆች ሳይገረዙ ቢቀሩ እስራኤል ቆሳፋን በተባሉ ነበ ርና የዚያንም ቦታ ስሙን እስከ ዛሬ ድረስ ገልገላ አለው የእስ ራኤል ተኣልፈታቸው የራቀበት ቦታ ማለት ነው ሲጽፍ እስከ ዛቲ ዕለት ይላል ወኀደሩ ደቂቀ እስራኤል ውስተ ገልገላ ወገብሩ ፋሲካ አመ ፈወፀ ለሠርቀ ቀዳሚ ወርኅ በሠርክ በዓ ረቢሃ ለኢያሪኮ በማዕዶተ ዮርዳኖስ በውስተ ገዳም የአስራኤል ልጆች በገልገላ ሠፍ ረው አደሩ መጀመሪያ ወር የሚሆን ሚያዝያ በባተ ባስራ አራተኛው ቀን በኢያሪኮ በም ዕራቧ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ባምድረ በዳ በሠርክ ፋሲካን አደረጉ ፅ ወበልዑ እምእክለ ምድር ናዕተ ሐዲሰ ከዚያች አገር እህል አዲሱን ኣህል ቂጣ አድርገው በሉ የፊ ንቆንን አህል ዘርፈው በሉ ወበይእቲ ዕለት ኀልቀ መና ሳኒታ እምዘበልዑ እክለ ምድር »ኢረከቡ እንከ መና ደቂቀ እስራ ኤል ዳግመ እስመ አረሩ ብሔረ ፊንቆን በውእቱ ዓመት የዚያን አገር እህል ከበሉ በኋላ በማግስቱ በዚያች ቀን መናው ቀረ በዚያ ወራት የፊንቆንን አዝመራ ዘርፈው በልተዋልና የአስራኤል ልጆች ዳግመኛ መናውን አላገኙም ወኮነ እንዘ ሀለወ ኢያሱ ውስተ ኢያሪኮ ነጸረ በአዕይንቲሁ ወርእየ ብእሴ ይቀውም ቅድሜሁ ወሰይፍ ምሉሕ ውስተ እዴሁ ኢያሱ በኢያሪኮ ሳለ እንዲህ ሆነ በእጁ የተመዘዘ ሰይፍ የያዘ አንድ ሰው በፊቱ ቁሞ በዓይኑ አየ ኮነ ያለውን ነጸረ ብሎ ተረጐመው በሰው አም ሳል ስለታየው ብአሲ አለው እንጂ መልአክ ነው ወቀርበ ኢያሱ ወይቤሎ አምሰብአ ዚአነኑ አንተ አው እምሀርነ ኢያሱም ቀርቦ አንተ ከኛ ሰዎች ወገን ነህን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህ ። ምዕራፍ ወአበሱ ደቂቀ እስራኤል ዓቢየ አበሳ ወነሥአ አካን ወልደ ከርሚ ወልደ ዘንበሪ ወልደ ዛራ ዘእምነገደ ይሁዳ አእምዘአሕረሙ ወተምዐ እግ ዚአብሔር ከይሁዳ ወገን የተወለደ የዛራ ልጅ የሚሆን የዘንበሪ ልጅ የከርሚ ልጅ አካን ለእግዚአ ብሔር ካሳዩት ገንዘብ ሰርቆ ወስዷልና የእስራኤል ልጆች ጽኑ በደል በደሉ እግዚአብ ሔርም በእስራኤል ልጆች ፈረ ደባቸው ህህህህህ«ፎከዐወኋበዐዘቲከ ወፈነወ ኢያሱ ዕደወ ውስተ ጋይ እምኢያሪኮ እንተ መንገለ አዊን መንገለ ባሒሃለቤቴል ኢያሱም የቤቴል ምሥራቅ በም ትሆን በአዊን አጠገብ ካለች ከኢያሪኮ ወደ ጋይ የሚጐበኙ ሰዎችን ሰደደ ወይቤሎሙ ዕርጉ ወረአይዋ ለጋይ ወዐርጉ እሙንቱ ዕደው ወርእይዋ ለጋይ ከኢያሪኮ ወጥታችሁ ጋይን እይ ዋት አላቸው እነዚያም ሰዎች ወጥተው ጋይን ጉበኗት ወገብኡ ኀበ ኢያሱ ወይቤልዎ ኢይዕርግ ኩሉ ሕዝብ አላ አው ዕደው ይዕርጉ ወይትቃተልዋ ለይእቲ ሀገር ወኩሉሰ ሕዝበ እግ ዚአብሔር ኢትሰድ ህየ እስመ ውኑ ዳን እሙንቱ ጉበኞችም ወደ ኢያሱ ተመል ሰው እንዲህ አሉት ሁለት ሺህ ወይም ሦስት ሺህ ሰዎች ወጥ ተው ይችን አገር ይውጓት እንጂ ሕዝቡ ሁሉ አይውጡ እነዚያ ጥቂቶች ናቸውና የእግ ዚአብሔር ወገኖች እስራኤልን ሁሉ ወደዚያ ወደጋይ አትው ሰድ አሉት ወዐርጉ እምሕዝብ ዘየአክሉ ወያ ወአገትዎሙ ሰብአ ጋይ ወጉዩ እም ቅድመ ገጾሙ ከእስራኤል ወገን ሺህ ያህል ወደ ጋይ ወጡ የጋይ ሰዎች ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ድል አድርገው አበረሯቸው እስራኤል ከጋይ ሰዎች ፊት ሸሹ ወቀተሉ እምኔሆሙ በውስተ ጋይ ወወተ ዕደወ ወእምዝ ዴገን ዎሙ እምኀበ አንቀጽ እስከ አጥፍ እዎሙ ወቀተልዎሙ በውስተ ሙራድ ወደንገፀ ልቦሙ ለሕዝብ ወኮነ ከመ ማይ የጋይ ሰዎች ከእስራኤል ሠላሳ ስድስት ሰዎችን ገደሉ ከዚ ያም በኋላ እስኪያጠፏቸው ድረስ ከአደባባዩ በር ጀምሮ እየ ተከተሉ በቀተሩልቀለቱ ገደሏሷ ቸው የእስራኤልም ልቡና ደን ግጦ እንደ ውሃ ቀዘቀዘ ወሠጠጠ አልባሲሁ ወወድቀ በገዙ ውስተ ምድር ቅድመ ታቦቱ ለእግዚአብሔር እስከ ሠርክ ውእቱ ወሊቃውንቲሆሥሙ ለእስራኤል ወወ ደዩ መሬተ ውስተ ርአሶሙ ኢያሱም ልብሱን ቀደደ በአ ግዚአብሔር ማደሪያ በታቦተ ዮን ፊት እሱ ከአስራኤል አለ ቆች ጋር እስከ ማታ ድረስ በግ ንባሩ ወድቆ ዋለ በራሳቸውም ላይ ትቢያ ነሰነሱ ወይቤ ኢያሱ ገነይኩ ለከ እግ ዚኦ እግዚእየ ለምንት አዕድዎ አዕ ደዎሙ ገብርከ ለእሉ ሕዝብ እምዮ ርዳኖስ ኢያሱም አንዲህ አለ አቤቱ ጌታዬ እኔ ላንተ አገዛለሁ እኔ ባሪያህ ወገኖችህ እስራኤልን ከዮርዳኖስ እንዳሻግራቸው ለምን አዘዝኸኝ ከመ ታግብኦሙ ውስተ እዴሆሙ ለአሞሬዎን ወከመ ያጥፍዑነ ሶበ ኀደርነ ወነበርነ ማዕዶተ ዮርዳኖስ በአሕዛብ እጅ ትጥላቸው ዘንድ በዮርዳኖስ ማዶ ባደርነ ጊዜም ያልፉን ዘንድ ዮርዳኖስን ለምን አሻገርኋቸው አንድም እንዲህ ከሆነስ በዮርዳኖስ ማዶ ብንኖር በተሻለን ነበር ቿ እግዚኦ ምንተ እንከ እብል ናሁ ሜጠ እስራኤል ዘባኖ ኀበ ፀሩ አቤቱ እነሆ እስራኤል ጀርባ ውን መልሶ አንገቱን ቀልሶ ከጠላቶቹ ሸሸ አንግዲህ ምን አሳለሁ ሀ ወእምከመ ሰምዑ ከነዓን ወኩ ሉመ አለ ይነብሩ ውስተ ዛቲ ምድር የዐግቱነ ወያጠፍዑነ እምድር ወም ንተ ትሬሲ ለስምከ ዓቢይ የከነዓን ሰዎችና በዚች አገር የሚኖሩት ሁሉ ጥፋታችንን ከሰሙ ከወደኋላችን ከበው ከሀ ገራችን ያጠፉናል ገናና የሆነ ስምህ ሊመሰገንበት ምን ታደ ርጋለህ ምንት ትረሲ ምን ታደርግ አለ ጄ ሉፒፒዊ ኦሪት ዘኢያሱ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢያሱ ተንሥእ ወለምንት ትወድቅ አንተ በገጽከ እግዚአብሔር ኢያሱን ከወደቅ ህበት ተነሣ የበደሉ እስራኤል ናቸው አንተ በግንባርህ ለምን ትወድቃለህ አለው አበሱ ሕዝብ ወክሕዱ ኪዳንየ ዘተካየድኩ ምስሌሆሙ ወነሥኡ እም ዘኅሩም ወሰረቁ ወወደዩ ውስተ ንዋ ያቲሆሙ ሕዝቡ በደሉ ከእነሱ ጋር የተ ማማልኩትን መሐሳላየን አፍ ርሰው እርም ካሉት ገንዘብ ማለት ለነሱ ከተከለከለው ገንዘብ ሰርቀው ወስደው ከገን ዘባቸው ጋር ጨምረው ሠው ረፈውታል ወኢይክሉ እንከ ደቂቀ እስራ ኤል ቀዊመ ቅድመ ፀሮሙ እስመ ርጉማነ ኮኑ የተረገሙ ሁነዋልና ማለት በሕግ ከእኔ ተለይተዋልና እን ግዲህ ወዲህ የእስራኤል ልጆች ጀርባቸውን መልሰው አንገታ ቸውን ቀልሰው ይሸሻሉ እንጂ በጠላቶቻቸው ፊት ቁመው መዋጋት አይችሉም ወኢይደግም እንከ ሀልዎ ምስሌ ክሙ ለአመ ኢያውፃእክሙ አእምኔ ክሙ ዘርጉም ርጉም የሆነውን ሰው ዘኅሩም ቢል የተከለከለውን ገንዘብ ሰርቆ ነሊባለባለዌቲከክበቲክ«ዐየ » ምዕራፍ የወሰደውን ሰው ከናንተ ለይ ታችሁ ካላወጣችሁ እንግዲህ ወዲህ እኔም ከናንተ ጋር በረ ድኤት አልኖርም ተንሥእ ወቀድሶሙ ወበሎሙ አንጽሑ ርእሰክሙ ለጌሠም ከዚህ ከወደቅህበት ተነሥተህ ሕዝቡን ለያቸው ለነገ ራሳች ሁን ከኃጢአት ንጹሕ አድርጉ በላቸው እስመ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ዘኅሩም ሀለወ ውስቴትክሙ ወኢትክሉ እንከ ቀዊመ ቅድመ ፀርክሙ እስከ ታሴስሉ እም ኔክሙ ዘኅሩም የእስራኤል ፈጣሪ እግዚአብ ሔር ለእግዚአብሔር የተለየ ውን ገንዘብ ሰርቆ የወሰደ ሰው ከናንተ ውስጥ አለና ያን ሰው ከናንተ ለይታችሁ በሞት እስክ ታርቁት ድረስ እንግዲህ ወዲህ በጠላቶቻችሁ ፊት መቆም አይ ቻላችሁም ብሷልና ወይጊሥጮ በባሕ ወይትጋብኡ ኩሎሙ በበሕዘቢሆሙ ወሕዝብ ዘአርአየ እግዚአብሔር ላዕሌሁ ለይ ትፋለጡ በበነገዶሙ ወይቁም ማልደው ሒደው ሁሉም በየወ ገናቸው ይሰብሰቡ እግዚአብሔር በላያቸው ምልክት ያሰየባቸው ወገኖች ተለይተው በየወገናቸው ይቁሙ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ወነገድ ዘአርአየ እግዚአብሔር ላዕ ሌሁ ለይትፈለጡ ወይቁሙ በበቤ ቶሙ ወቤት ዘአርአየ እግዚአብሔር ላዕሌሁ ለይትፈለጡ ወይቁሙ በበ ብአሲሁ እግዚአብሔር በላያቸው ምል ክት ያሳየባቸው ወገኖች አን ዱም አንዱም ተለይተው ይቁሙ ወብአሲ ዘአርአየ እግዚአብ ሔር በላዕሌሁ ለያውዕይዎ በእሳት ሎቱ ወለኩሉ ዘዚአሁ እግዚአብሔር በላዩ ምልክት ያሳየበትን ሰው እሱን ከወገ ኖቹ ከገንዘቡም ሁሉ ጋር በእ ሳት ያቃጥሉት እስመ ክሕደ ኪዳኖ ለእግዚአብሔር ወገብረ ኃጢአተ ላዕለ እስራኤል የአግዚአብሔርን መሐላ ትእ ዛገ አፍርሷልና በአስራኤልም ላይ ኃጢአት ሠርቷልና ወጌሠ ኢያሱ ወአስተጋብኦሙ ለሕዝብ በበሕዘቢሆሙ ወአስተርአየ ላዕለ ሕዝበ ይሁዳ ኢያሱም ገሥግሦ ሒዶ ሕዝ ቡን በየወገናቸው ሰበሰባቸው በይሁዳ ወገኖች ላይ ምልክት ታየ ወተፈልጡ ሕዝበ ይሁዳ በበነ ገዶመ ወአስተርአየ ላዕለ ነገደ ዛራ በቤቱ ወአስተርአየ ላዕለ ቤተ ዘን በሪ ነገደ ይሁዳም በየወገናቸው ተለዩ በነገደ ዛራ ሳይ ምል ክት ታየ ነገደ ዛራም በየወገ ናቸው ተለዩ ምልክቱ በዘን በሪ ወገኖች ላይ ታየ ቿ ወተፈልጠ ቤተ ዘንበሪ በበ ብእሲሁ ወአስተርአየ ላዕለ አካን ወልደ ከርሚ ወልደ ዘንበሪ ወልደ ዛራ ዘእምሕዝበ ይሁዳ የዘንበሪ ወገንም አንዱም አንዱ ሰው ተለየ ከነገደ ይሁዳ የተወለደ የዛራ ልጅ የዘንበሪ የልጅ ልጅ በሚሆን በአካን ወልደ ከርሚ ምልክቱ ጎልቶ ታየ ሐተታ ምልክቱስ ምን ድን ነው ቢሉ ሊቀ ካህናቱ ልብሰ ተክህኖውን ለብሶ ይቆ ማል እስራኤል በየወገናቸው ሲያልፉ ያን ጊዜ ልብሰ ተክህ ኖው አቀደድ አቀደድ ይሳል አንድም ይጠቁራል ድምፅ ያሰ ማል ወይቤሎ ኢያሱ ለአካን ወል ድየ አእኩቶ ለእግዚአብሔር አም ላከ እስራኤል ወእመኖ ወአይድ አኒ ምንተ ገበርከ ወኢትኅባእ እም የ ኢያሱም አካንን የእስራኤል ፈጣሪ እግዚአብሔርን አመስግ ነው አለው አእኩቶ ያለውን ኦሪት ዘኢያሱ አመኖ ብሎ ደገመው አን ድም አመስግነው ወእመኖ አሌ አትበለው ምን አድርገሃል እስኪ ያደረግኸውን ንገረኝ ከእኔ ምንም ምን አትሠውር አለው ወአውሥኦ አካን ለኢያሱ ወይ ቤሉ አማን አነ አበስኩ ቅድመ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ከመዝ ወከመዝ ገበርኩ አካን ለኢያሱ መለሰለት እን ዲህ አለው እኔ በእስራኤል ፈጣሪ በእግዚአብሔር ፊት በውነት በድያለሁ እንዲህም እንዲህም አድርጌአለሁ ወሶበ ርኢኩ በውስተ በርበር ደ ልብሰ ወተ ምዕተ ጠፋልሐ ብሩር ወልሳን አሐቲ እንተ ወርቅ ተአክል ዲድርክመ ወተውላጣ ፈተውኩ ወነሣእኩ በዘረፋ ጊዜ ኅብር ኛ ወርቀ ዘቦ የሆነች ልብስ መቶ ምዝምዝ ብር ወቄት የምትሆን አንዲት ልሳነ ወርቅ ባገኘሁ ጊዜ ለውጧን እሰጣለሁ ብዬ ወስጃለሁ ወናሁ ሀለወ ድፉነ ውስተ ደብተ ራየ ወጠፋልሐ ብሩርኒ ሀለወ መት ሕቴሁ እነሆ በድንኳኔ ውስጥ ቀብሬ አኑሬዋለሁ ምዝምዙም ብር ነለባለሰለፍቶክዐበዐየቲክየ ምዕራፍ ሀ በበታቹ ተቀብሮ ይገኛል አለው ወፈነወ ኢያሱ ደቆ ወሮፁ ኀበ ትፅይንት ውስተ ደብተራሁ ወሀለወ ዝኩ ድፉን ውስተ ደብተ ራሁ ወብሩርኒ ሀለወ ምስሌሁ መት ሕቶ ኢያሱም የተቀበረውን ገንዘብ ለማስመጣት ብሳቴኖችኾቹን ሳከ እነሱም ወደ ድንኳኑ ፈጥነው ሔዱ የተሰረቀው ገንዘብ በድ ንኳኑ ውስጥ ተቀብሮ ነበር ብሩም በበታቹ ተቀብሮ ተገኘ ወአውፅኡ እምውስተ ደብተ ራሁ ወወሰዱ ኀበ ኢያሱ ወኀበ ኩሉ ሊቃናተ እስራኤል ወአንበሩ ቅድመ እግዚአብሔር እነዚያም መልእክተኞቹ ያን ገንዘብ ከተቀበረበት አውጥተው ወደ ኢያሱና ወደ እስራኤል አለቆች ሁሉ ወስደው በአግዚ አብሔር ፊት አኖሩት ወነሥኦ ኢያሱ ለአካን ወልደ ዛራ ወለውአእቱ ብሩር ወለውእቱ ልብስ ወለይእቲ ልሳን እንተ ወርቅ ኢያሱም የዛራ ልጅ አካንን ከዚያ ብርና ልብስ ከዚያችም ወርቅ ጋር ይዞ ወወሰዶሙ ውስተ ቂላተ አኮር ለአ ካን ወለደቂቁ ወለአዋልዲሁ ወለአ ልሕምቲሁ ወለአባግዒሁ ወለአእዱ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ቋ ጊሁ ወለደብተራሁ ወለኩሉ ንዋዩ ወወደዮመ ውስተ ኤሜቃኮር አካንን ወንዶችና ሴቶች ልጆ ቹን ላሞቹንም በጎቹንም አህዮቹንም ድንኳኑንና ገንዘ ቡን ሁሉ ወስዶ በኤሜቃኮር ጣላቸው ኤሜቃኮር መካነ ሥራዌ መካነ ድምሳሴ ማለት ነው ወይቤሎ ኢያሱ ለአካን ለም ንት ሠሮከነ ለይሥሩከ እግዚአብ ሔር በከመ ዮም ወወገርዎሙ በእ ብን ኩሎሙ እስራኤል ወአውዓይ ዎሙ በአሳት ኢያሱ አካንን የማይገባ ሥራ ሠርተህ ለምን አጠፋኸን ። ዘክ ት እስከዚች ቀን ድረስም ሔር ለኢያሱ አግዚአብሔር ኢያሱን እንዳዘ ዘው የእስራኤል ልጆች ለራሳ ቸው ከከተማው ከዘረፉት ገንዘ ብና ከከብቱ በቀር እስኪአጠ ፋቸው ድረስ እጁን አሳጠ ዴም ቿ ወአውዓያ ኢያሱ ለሀገር በእ ሳት ወኮነት ሐመደ ወረሰያ ከመ አልቦ ዘያነብራ ለዝሉፉ እስከ ዛቲ ፅለት ኢያሱም አገሪቱን በእሳት አቃ ጠላት እሷም አመድ ትቢያ ሆነች እስከዚች ቀን ድረስ ለዘለዓለሙ የሚኖርባት እንዳይ ኖር አደረጋት ወለንጉሠ ጋይ ሰቀሎ ዲበ ዕሀ ዘግባ ወነበረ ዲበ ዕዕ እስከ ሠርክ ወሶበ ዓርበ ፀሐይ አዘዘ ኢያሱ ያው ርድዎ የጋይንም ንጉሥ በዘግባ እን ጨት ላይ ሰቀለው እስከ ማታ ድረስ በአንጨት ላይ ተሰቅሎ ዋለ ፀሐይ ከገባ በኋላ ግን ኢያሱ አውርዱት ብሉሎ አዘዘ ወአውረድዎ እምዲበ ዕፅ ወወገርዎ ውስተ ግብ ቅድመ አንቀጸ ሀገር ወአንበሩ ላዕሌሁ አዕባነ አበይተ እስከ ዛቲ ዕለት ከአንጨት አውርደውም በከተ ማው አንፃር ባለ ጐድጓድ ውስጥ መቋበዐቲከዐየቨ ታላላቅ ደንጊያ ጫኑበት ወነደቀ ኢያሱ ምሥዋዓ ይእተ አሚረ ለእግዚአብሔር አምሳከ እስ ራኤል በደብረ ጌባል ያንጊዜ ኢያሱ ጌባል በሚባል ተራራ ለእስራኤል ፈጣሪ እግ ዚአብሔር መሠዊያን ሠራ ወ በከመ አዘዞሙ ሙሴ ቀል ዔሁ ለእግዚአብሔር ለደቂቀ እስራ ኤል በከመ ጽሑፍ ውስተ ሕገ ሙሴ ምሥዋዓ ዘዕብን በመጥባሕት ዘኢ ተወቅረ ወዘኢተገብረ በሐዒን ወአ ዕረገ ቀሩርባነ ወመሥዋዕተ መድኃ ኒት ለእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ባለሟል ሙሴ የእስራኤልን ልጆች እንዳዘዛ ቸው በሙሴ መጽሐፍ በዳግም ሕግ እንደተጻፈ በመጥረቢያ ባልተጠረበ በብረትም ባልተቀ ረጸ ባልለዘበ መሠዊያ ላይ የድኅነት መሥዋዕትና ተሩርባ ንን ለእግዚአብሔር አቀረበ ቋ ወጸሐፎ ኢያሱ ውስተ አዕባን ለዳግም ኦሪት ዘጸሐፈ ሙሴ በቅድ ሜሆሙ ለኩሉ ደቂቀ እስራኤል ኢያሱም ሙሴ በእስራኤል ልጆች ፊት የጻፈው ዳግም ሕግን በደንጊያ ላይ ጻፈው ቀረጸው ወኩሉ እስራኤል ወመኳንን ቲሆሙ ወጸሐፍቶሙ ይቀውሙ እምየማን ወእምጸጋም ቅድመ ታቦት ወካህናትሰ ወሌዋውያን ይዐፀውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር እስራኤል ሁሉና መኳንንቱ ሹማምንቱም ሁሉ ሁነው በታ ቦተ ዮን ፊት በቀኝ በግራ ሁነው ቁመው ነበር የሌዊ ወገኖች ካህናቱ ግን የአግዚአ ብሔር የሕጉ ማደሪያ ታቦትን ተሸክመው በመካከል ቁመው ነበር ወመንፈቆመሙ ለግዩራን ወእለሂ እም ፍጥረቶሙ መንፈቆሙ ጥቃ ደብረ ገሪዛን እለ አዘዞሙ ሙጮሴ ቀተልዔሁ ለእግዚአብሔር ከመ ይባርክዎ ለሕ ዝበ እስራኤል ወእሙንቱሂ ይቀ ውጮ ከመጻተኞችም ፍጥረታቸው እስራኤል ከሆኑትም ወገን የእ ግዚአብሔር ወዳጅ ሙሴ ያዘ ዛቸው የእስራኤልን ወገኖች ይመርቋቸው ዘንድ እኩሌቶቹ በጌባል እኩሌቶቹ በገሪዛን አጠገብ ቁመው ነበር ወእምድኅረ ዝንቱ አንበበ ኢያሱ ኩሎ ነገሮ ለዝንቱ ሕግ በረ ከቶሂ ወመርገሞሂ ኩሉ ዘጽሑፍ ውስተ ሕገ ሙሴ ከዚህ በኋላ ኢያሱ የዳግም ሕግን ነገር በሙሴ መጽሐፍ የተጻፈውን በረከቱንም መርገ ሙንም ሁሉ አነበበላቸው ባ ወአልቦ ቃል እምኩሉ ዘአዘዞ ሙጮሴ ለኢያሱ ዘኢያንበበ ወዘኢያ ስምዖሙ ኢያሱ ለኩሉ ተዓይነ ደቂቀ እስራኤል ለዕደዊሆሙ ወለ አንስቲያሆሙ ወለደቂቆሙ ወለግዩ ራን እለ ሖሩ ምስለ አስራኤል ሙሴ ለኢያሱ ካዘዘው ትእዛዝ ሁሉ ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች ለወንዶችና ለሴቶች ከእስራኤል ጋር ለሔዱ መጻተኞችና ለል ጆቻቸውም ያላነበበላቸውና ያሳ ሰማቸው ቃል የለም ምዕራፍ ህ ወሶበ ሰምዑ ኩሎሙ ነገሥተ አሞሬዎን እለ ሀለዉ በማዕዶተ ዮርዳኖስ እለ ውስተ አድባር ወአለ ውስተ ገዳም ወአለ ውስተ ኩሉ ሐይቀ ባሕር ዓቢይ ወእለ ውስተ አንጢሊባኖን በዮርዳኖስ ማዶ በደጋም በቄ ላም በደሴትና በባሕር አጠገብ ያሉ የአሞሬዎን ነገሥታት ሁሉ ወከጤዎን ወከናኔዎን ወፌርዜዎን ወኤዌዎን ወአሞሬዎን ወጌርጌሴ ዎን ወኢያቡሴዎን እነዚህ ሰባቱ ነገሥታተ አሕ ዛብ ይህን በሰሙ ጊዜ ተጋብኡኅቡረ ከመ ይጽብእ ዎሙ ለኢያሱ ወለኩሉ አስራኤል ኢያሱንና እስራኤልን ይወጓ ቸው ዘንድ በአንድነት ተሰበ ሰቡ ገባዖን ኩሎ ዘገብረ እግዚአብሔር ወ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ አእምርኀቅ ብሔር መጻእነ ወይእዜኒ ተማሐሉ ምስሌነ ኮሾ ወሰምዑ እለ ይነብሩ ውስተ ላዕለ ኢያሪኮ ወላዕለ ጋይ ከኢያሱና ከእስራኤል ዘንድ ወደገልገላ መጥተው ኢያሱን እስራኤልን ከሩቅ አገር መጥ ተናልና እንዳታጠፉን ማሉልን አሏቸው በገባዖን የሚኖሩ ሰዎች ግን አግዚአብሔር በኢያሪኮና በጋይ ላይ ያደረገውን ሁሉ ሰም ተው ወገብሩ እሙንቱሂ በጐሕሉት ወመጽኡ ሰኒቆሙ ወአሰተዳሊዎም ወዖሩ መሳንቅቲሆሥ ብሉያተ ዲበ መታክፍቲሆሙ ወዝቃተ ወይን ብሉያተ ወሥጡጣተ ወጥቁባተ ወይቤልዎሙ ደቂቀ እስራኤል ለኤዌያውያን እፎ ንትማሐል ምስ ሌክሙ መሐላ ዑቁ ዮጊ ቅሩባነ ትነብሩ የእስራኤልም ልጆች የገቦአንን ሰዎች ከናንተ ጋር እንደምን እንማማላለን ወይም እንጂ ከት ርብ አገር መጥታችሁ ይሆናል አሏቸው አንድም የመጣችሁ ከቅርብ እንዳይሆን እነሆ ለራ ሳችሁ እወቁ አሏቸው አነሱም ተንኮል አድርገው ስን ቃቸውን ሰንቀው አዘጋጅተው ያረጀ አቅማዳቸውን በጫንቃ ቸው ተሸክመው ያረጀ ተቀዶ የተጣፈውን የወይን ረዋት ይዘው መጡ ሯ ወብቱክ ቶታነ አሣዕኒሆሙ ወብ ሉይ አሣዕኒሆሙ ወግቱት ውስተ እገሪሆሙ ወአልባሲሆሙኒ ብሉይ በላዕሌሆሙ ወኅብስተ ስንቆሙኒ ይቡስ ወስህበብ ወይቤልዎ ለኢያሱ ንሕነሰ አግ ብርቲከ እምርኑቅ ብሔር ንሕነ ወይ ቤሉሙ እምአይቴ አንትሙ ወእም አይቴ መጻአክሙ ኢያሱን እንዲህ አሉት እኛ ባሮችህ ከሩቅ አገር የመጣን ነን አሉት እሱም ከወዴት ናችሁ ከወዴትስ መጣችሁ አላቸው የጫማቸው ሣሃዘበቢያ ተቆርጦ ጫማቸው አርጅቶ የተገተተ ሁኖ በበላያቸው ያለ ልብሳቸ ውም ያለቀ ሁኖ የደረቀና የሻ ገተ ዳቦ ስንቅ ይዘው መጡ ወይቤልዎ እምርኑትቅ ብሔር ጥቀ መጻእነ ንሕነ አግብርቲከ በስመ እግዚአብሔር አምላክከ እስመ ሰማ ወመጽኡ ኀበ ኢያሱ ወኀበ እስ ራኤል ውስተ ገልገላ ወይቤልዎሙ ለኢያሱ ወለኩሉ ደቂቀ እስራኤል ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ ዕነ ዘበእንቲአሁ ኩሎ ዘገብረ በግ ብጻውያን እኛ ባሮችህ በፈጣሪህ በእግዚ አብሔር ስም አምነን እጅግ ከራቀ አገር መጥተናል አሉት እግዚአብሔር በግብጻውያን ያደ ረገውን ነገር ሁሉ ሰምተናልና ወኩሉ ዘገብረ በኤቱ ነገሥተ አሞሬዎን እለ ይነብሩ ውስተ ማዕ ዶተ ዮርዳኖስ በሴዎን ንጉሠ ሐሴ ቦን ወበዓግ ንጉሠ ባሳን ዘይነብር ውስተ አስጣሮት ወውስተ ኢንድራ ይን በዮርዳኖስ ማዶ በሚኖሩ በሁ ለቱ የአሞሬዎን ነገሥታት በሐ ሴቦን ንጉሥ በሴዎንና በአስጣ ሮት በኢንድራይን በሚኖር በባ ሳን ንጉሥ በዓግ ያደረገውንም ሰምተናል ል ወይቤሉነ ሊቃናቲነ ወኩሉ ሰብአ ብሔርነ ንሥኡ ስንቀ ለፍኖት ወሑሩ ትትቀበልዎሙ ወበልዎሙ አግብርቲክም ንሕነ ወይእዜኒ ተማ ሐሉ ምስሌነ አለቆቻችንና የሀገራችን ሰዎች ሁሉ ለመንገድ የሚሆናችሁ ስንቅ ይዛችሁ ትቀበሏቸው ዘንድ ሒዱ እኛ አገልጋዮቻችሁ ባሮቻችሁ ነን ነገና አሁንም እንዳታጠፉን ማሉልን በሏቸው አሉን ወናሁ ዝንቱ ኅብስትነ እንዘ ምውቅ ውእቱ ነሣእናሁ እምአብያ ቲነ በዕለተ ወፃእነ ከመ ንምጻእ ኀቤክሙ ወይእዜሰ ነቅዘ ወየብሰ ወደናንተ እንመጣ ዘንድ ከቤ ታችን በወጣንበት ቀን ትኩ ሱን የያዝነው ይህ ስንቃችን እነሆ ሻገተ ደረቀ ወዝንቱኒ ዝቀ ወይን ዘመላ እናሁ ሐዲሰ ይእዜሰ ዓረቀ ወበልየ ወተሠጠ ይህም የወይን ረዋት አዲሱን የወይን ጠጅ መላነው ዛሬ ግን ተራቆተ አርጅቶም ተቀደደ ወዝንቱኒ አልባሲነ ወአሣዕኒነ በልየ እስመ ጥቀ ርጐቅ ፍኖትነ መንገዳችን እጅግ የራቀ ነውና አዲሱ ጫማችንና ልብሳችን አረጀ አሏቸው ወነሥኡ መኳንንት ስንቆሙ ወኢተስአሉ በኀበ እግዚአብሔር መኳንንቱም ስንቃቸውን ተቀ ብለው አይተው ቃለ እግዚአ ብሔር ሳይጠይቁ አመኗቸው ሐተታ አያያዝ የማታውቅ ሴት የጋገረችው ዕለቱን እንዲ ሻግት እንዲሉ ባያውቁ ወገብረ ኢያሱ ሰላመ ምስሌ ሆሙ ወተማሐለ ምስሌሆሙ ከመ ያድኅኖሙ ወመሐሉ ሎሙ መላእ ክተ ተዓይን ኢያሱም ከሰብአ ገባዖን ጋር ፍቅር አንድነት አያይረ ከክራፉቿ ሀሆህዛ ያድናቸውም ዘንድ ከነሱ ጋር ተማማለ የሠራዊቱ አለቆችም አገራችሁ ሩቅ ከሆነ አናጠፋ ችሁም ብለው ማሉላቸው ወእምድኅረ ሠሉስ መዋዕል እምድኅረ ተማሐሉ ምስሌሆሙ መሐላ ሰምዑ ከመ እምቅሩብ እሙ ንቱ ወከመ ኀቤሆሙ እሙንቱ ይነ ብሩ ከእነሱ ጋራ መሐላን ከተማማሉ ከሦስት ቀን በኋላ አገራቸው ቅርብ እንደሆነ ባጠገባቸውም እንዲኖሩ ሰሙ ወግዕዙ ደቂቀ እስራኤል ወበ ሑ ውስተ አህጉሪሆምሙ አመ ሣል ስት ፅለት ወእላንቱ እማንቱ አህጉ ሪሆሙ ገባዖን ወፊራ ፋራን ወቤ ሮት ወኢያርም የእስራኤል ልጆችም ተጉዘው በሦስተኛው ቀን ከሰብአ ገባኦን አገር ደረሱ አገሮቻቸውም ገባዖን ፋራን ቤሮት ኢያ ርም እነዚህ አራቱ ናቸው ቿ ወኢቀተልዎሙ ደቂቀ እስራ ኤል እስመ መሐሉ ሎሙ ኩሉሙ መላእክተ ተዓይን በእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል የሕዝቡ አለቆች በእስራኤል ፈጣሪ በአግዚአብሔር ስም ምለ ውላቸዋልና የእስራኤል ልጆች ጠፏቸውም ቲከክዉበከ«ዐ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ቋሀ ወአንጐጉርጉሩ ኩሉ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እሥራኤል ላዕለ ኩሉ መላ እክቲሆሙ የእስራኤል ወገኖች ሁሉ ባለቆ ቻቸው ላይ አንጐራጐሩ ማለት አዘኑ ተበሳጩ ወይቤልዎሙ ኩሉ መላእክት ለኩሉ ተዓይን ንሕነ መሐልነ ሉሙ በእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ወይእዜኒ ኢንክል ለኪፎቶሙ ወኢበ ምንትኒ አለቆቹ ሁሉ ሕዝቡን እንዲህ አሉዋቸው እኛ በእስራኤል ፈጣሪ በእግዚአብሔር ስም ምለንላቸዋልና አሁንም መሐ ላውን አፍርሰን በምንም በምን እነሱን ማጥፋት አንችልም ወባሕቱ ከመዝ ንግበር ናሕይ ዎሙ ወንቅንዮሙ ወኢይከውን ላዕሌነ መንሱት በበይነ ዘመሐልነ ሎሥሙ ነገር ግን እንዲህ እናድርግ በእ ግዚአብሔር ስም ስለሣፃልንሳ ቸው በኛ ጥፋት እንዳይመጣ ብን ከሞት አድነን እንግዛ ቸው ወይቤልዎሙ መላእክት አሕዮ ናክሙ ወሜምናክሙ ትሕጥቡ ዕፀወ ወትቅድሑ ማየ ለኩሉ ተዓይን ወከመዝ አዘዝዎሙ መላእክት አለቆቹም እንዲህ አሏቸው ለሠፈሩ ሁሉ ማለት ለቤተ እግ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ዚአብሔር እንጨት ሰባሪ ውሃ ቀጅ ሆናችሁ ትኖሩ ዘንድ ከሞት አድነን ሹመናችኋል አሉ አቸው እንዲህም ብለው አለ ቆቹ አዘዙዋቸው ወጸልውኦሙ ኢያሱ ወይቤሉመሙ ለምንት ተሳለቅሙ ላዕሌነ ወትቤ ሉነ ርጐ« ቃ ን ንሕነ ጥቀ እምኔክሙ ወናሁ አንትሙ ትነብሩ ውስቴ ትነ ኢያሱም ጠርቶ ከናንተ እጅግ የራቅን ነን ብላችሁ ለምን ዘበ ታችሁብን ። እነሆ እናተ በአጠ ገባችን ትኖራላችሁ እንዲህ ስት ሆኑ ለምን ዘበታችሁሀብን ወይእዜኒ ርጉማነ ኩኑ ወኢ ይሠዓር እምኔክሙ ገብር ዘየሐጥብ ዕፀ ወዘይቀድሕ ማየ ለአምላኪየ ወሊተኒ መተሽ የተረገማችሁ ሠ ከና ወገን ለፈ ጣሪዬና ና አዜ እግዚአብሔርና ዓሻ መንግሥት እንጨት የሚለ ቅም ውሃ የሚቀዳ አገልጋይ ከናንተ አይታጣ አላቸው ወአውሥእዎ ወይቤልዎ ዜና ዜነዉነ ኩሉ ዘይቤሎ እግዚአብ ሔር አምላክከ ለሙሴ ቀሩልዔሀ ከመ የህብክሙ ዛተ ምድረ አነሱም መለሱለት እንዲህ ኣሉት ይኸችን ምድር ይሰጣ ችሁ ዘንድ ፈጣሪህ እግዚአብ ሔር ለባለሟሉ ለሙሴ የነገ ረውን ነገር ሁሉ ሰሣነ ወከመ ያጥፍአነ ለነ ወለኩሉመሙ አለ ይነብሩ ውስቴታ እምቅድመ ገጽክሙ ወበበይነ ዝንቱ ገበርነ ዘንተ ነገረ አኛንም በውስጧ የሚኖሩት ንም ሰዎች ሁሉ ከፊታችሁ እንዲያጠፋን ነገሩን ስለዚህም ይህን ነገር አደረግነ ወይእዜኒ ናሁ ንሕነ ውስተ እዴክሙ ዘከመ ፈቀድክሙ ወዘ ከመ ይኤድመክመ ትረስዩነ ረስ ዩነ አሁንም እነሆ እኛ በእጃችሁ የተያዝን ነን እንደወደዳችሁ ደስ እንደሚያሰኛችሁ ታደር ጉን ዘንድ የወደዳችሁትን አድ ርጉ አሉት ወአድኀኖሙ ኢያሱ በይእቲ ዕለት ኢያሱም በዚያች ቀን ከሞት አዳናቸው ወረሰዮሙ ከማሁ ሐጣብያነ ዕፀው ወሐዋርያነ ማይ ለምሥዋዓ እግዚአብሔር ወለኩሉ ተዓይን እስከ ዛቲ ዕለት አሁን እንደተናገርነው ከሞት አድኖ እስከዚች ቀን ድረስ ለቤተ እግዚአብሔር ለቤተ መንግሥት እንጨት ሰባሪዎች ውሃ ቀጅዎች አደረጋቸው ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ታፅ ምዕራፍ ወሶበ ሰምአ አዶንቤዜቅ ንጉሠ ኢየሩሳሌም ከመ ነሥኣ ኢያሱ ለጋይ ወአጥፍኣ በከመ ገብረ ለኢ ያሪኮ ወለንጉሣ ጅ የኢየሩሳሌም ንጉሥ አዶንቤ ዜቅ ኢያሱ ኢያሪኮንም እንዳ ጠፋት ንጉሟንም አንዳጠፋው ጋይን አጥፍቶ እጅ እንዳደረ ጋት በሰማ ጊዜ ወከመ ለሊሆሙ ሖሩ ሰብአ ገባዖን ኀበ ኢያሱ ወኀበ እስራኤል ወገረሩ ሉሙ ወነበሩ ማፅከሉሙ የገባዖን ሰዎችም ያጠፋናል ብለው ፈርተው ወደ ኢያሱና ወደ እስራኤል በፈቃዳቸው ሒደው እንደተገዙ በመካከላ ቸውም እንደኖሩ በሰማጊዜ ፈርሀ እምኔሆሙ ጥተ አስመ የአምር ከመ ዓባይ ሀገር ይእቲ ጥተ ገባዖን በከመ አሐቲ እም አህጉረ መንግሥት እስመ ይአቲ ተዓቢ እምጋይ ወጽኑዓን እሙንቱ ኩሎሉሙ ዕደዊሃ ገባዖን ከሚገዛቸው አገሮች አንዳንዲቱ አገር እጅግ ታላቅ አገር እንደነበረች ያውቃልና ከጋይም ትበልጥ ነበርና ሰዎ ቿም ሁሉ አርበኞች ነበሩና ከነሱም የተነሣ ፈጽሞ ፈራ ህህህህህ«ፎየከበዐፒከ ወለአከ አዶንቤዜቅ ንጉሠ ኢየ ሩሳሌም ኀበ ኤሌም ንጉሠ ኬብሮን ወኀበ ፊዶን ንጉሠ ኢያሪሞት ወኀበ ዮፍታሔ ንጉሠ ለኪሶን ወኀበ ዳቤር ንጉሠ አዶላም የኢየሩሳሌም ንጉሥ አዶንቤ ዜቅም ወደ ኬብሮን ንጉሥ ወደ ኤሌምና ወደ ኢያሪሞት ንጉሥ ወደ ፊዶን ወደለኪሶን ንጉሥ ወደ ዮፍታሔና ወደ አዶላም ንጉሥ ወደ ዳቤር ላከ ወይቤሎሙ ንዑ ኀቤየ ወርድ ኡኒ ከመ ንጽብኦሙ ለገባዖን እለ ገብኡ ለሊሆሙ ኀበ ኢያሱ ወኀበ ደቂቀ እስራኤል ወደ ኢያሱና ወደ እስራኤል ልጆች በፈቃዳቸው የገቡ የገ ባዖንን ሰዎች እንወጋቸው ዘንድ መጥታችሁ እርዱኝ ብሉ ላከ ባ ቸ ው ወተጋብኡ ወዐርጉ እሙንቱ ድቱ ነገሥተ አሞሬዎን ንጉሠ ኢየ ሩሳሌም ወንጉሠ ኬብሮን ወንጉሠ ኢያሪሞት ወንጉሠ ለኪሶን ወንጉሠ አዶላም ወበጽሑ እአሙንቱኒ ወዮ ሉሙ ሕዘቢሆመሥ ወአገትዋ ለገባ ዖን ወቀተልዋ የኢየሩሳሌም ንጉሥና የኬብሮን ንጉሥ የኢያሪሞት ንጉሥና የለኪሶን ንጉሥ የአዶላምም ንጉሥ እኒህ አምስቱ የአሕዛብ ነገሥታት ተሰብስበው ዘመቱ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ አነሱም ሥሠራዊቶቻቸውም ሁሉ ወደ ገባዖን ደርሰው ገባዖንን ከበው ወጓት ወለአኩ ሰብአ ገባዖን ኀበ ኢያሱ ወኀበ ትዕይንተ እስራኤል ውስተ ገልገላ የገባዖን ሰዎችም ከኢያሱና ከእ ስራኤል ወገኖች ዘንድ ወደገል ገላ መልእክተኛ ላኩ ወይቤሉ ኢትትሀከይ እዴከ በእንተ አግብርቲከ ዕርግ ኀቤነ ወፍጡነ ርድአነ ወአድኅነነ እስመ ተጋብኡ ላዕሌነ ኩሉሙ ነገሥተ አሞሬዎን አለ ይነብሩ ውስተ አድባር በደጋ የሚኖሩ የአሞሬዎን ነገ ሥታት ሁሉ በኛ ላይ ተሰብስ በው ዘምተዋልና ስለኛ ስለባሮ ችህ ሥልጣንህ ቸል አትበል ወደኛ መጥተህ ፈጥነህ ርዳን አድነን ብለው ላኩ አንድም ስለኛ ስለባሮችህ እጅህ ከመወ ርወር ቃልህ ከመምከር ቸል አትበል ብለው ሳላኩ ወዐርገ ኢያሱ እምገልገላ ውእቱ ወኩሉ ሕዝብ መስተቃትላን ምስ ሌሁ ወኩሉ ጽኑዕ ኃይሉ ኢያሱም ይህን ሰምቶ ከአርበ ኞች ወገኖቹ ጋር ኃይል ያላቸ ውን ሰዎች ሁሉ አስከትሎ ከገ ልገላ ወደ ገባዖን ዘመተ ቿ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢያሱ ኢትፍርሆሙ እስመ ውስተ አዴከ አገብኦሙ ወአልቦ ዘይተርፍ እምኔ ሆሙ ቅድሜክሙ ወኢጳዱ እግዚአብሔርም ኢያሱን እን ዲህ አለው እነዚህን ሁሉ በጅህ እአጥሳቸዋለሁና ከነሱ አንድ ሰው እንኳ የሚቀር የለምና አትፍራ ቸው አለው ወበጽሖሙ ኢያሱ ግብተ በሌ ሊት ወዒኦ እምገልገላ ኢያሱም ከገልገላ ወጥቶ ሲገሰ ግስ አድሮ ድንገት በሌሊት ደረሰባቸው አደጋ ጣለባቸው ወአደንገፆሙ እግዚአብሔር እም ቅድመ ገጾሙ ለእስራኤል ወቀጥ ቀጦሙ ዓቢየ ቅጥቃጤ በገባዖን ወጐዩ ውስተ ፍኖተ ምዕራገ ቤቶ ሮን ወዴገንዎሙ እስከ አዜቃ ወእ ስከ መቄዳ አግዚአብሔር አሕዛብን ከአስ ራኤል ፊት መገለጽ የተነሣ አስ ደነገጣቸው በጽኑ ጥፋትም አጠፋቸው ወደ ቤቶሮን አቀ በት ጐዳና ሸሹ አስራኤል ተከ ትለው እስከ አዜቃና እስከ መቄዳ ድረስ ወጓቸው ወሶበ ነትኡ እምቅድመ ገጾሙ ለደቂቀ እስራኤል በውስተ ሙራ ዳቲሁ ለቤቶሮን ወወገሮሙ እግዚአ ብሔር አምሰማይ በዕብነ በረድ እስከ አዜቃ ከእስራኤል ፊት ድል ተነሥ ተው ወደ ቤቶሮን ቀሩልቀሩሩለት ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ይ መሞ መ በሸሹ ጊዜ እግዚአብሔር ከሰ ማይ የድንጋይ በረዶ አውርዶ እስከ አዜቃ ድረስ አጠፋቸው ወፈድፈዱ እለ ሞቱ በዕብነ በረድ እምእለ ቀተሉ ደቂቀ እስራኤል በሐኖሙ በውስተ ቀትል የእስራኤል ልጆች ከሰልፍ በጦር ከገደሏቸው ይልቅ በድንጊያ በረዶ የሞቱት በዙ ወይእተ አሚረ ተናገረ ኢያሱ ምስለ እግዚአብሔር አመ አግብኦሙ እግዚአብሔር ለአሞሬዎን ውስተ እዴሆሥሙ ለደቂቀ እስራኤል ወይቤ ኢያሱ ለትቁም ፀሐይ መንገለ ገባ ዖን ወወርኅኒ መንገለ ቁላተ ኤሉም እግዚአብሔር የአሞሬዎንን ነገ ሥታት በእስራኤል ልጆች እጅ በጣላቸው ጊዜ ኢያሱ ከእግዚ አብሔር ጋር ተነጋገረ ማለት ፀሐይ በገባዖን ጨረቃ በኤ ሎም ቁላ ትቁም ብሉ እግዚአ ብሔርን ለመነ ወቆሙ ፀሐይ ወወርኅ በበምቅ ዋሞሙ በኀበ ሀለዉ እስከ አጥፍ ኦሙ እግዚአብሔር ለፀሮም እግዚአብሔር ጠላቶቻቸውን እስኪያጠፋቸው ድረስ ፀሐይና ጨረቃ በያሉበት ቆሙ ወናሁ ተጽሕፈ ዝንቱ ውስተ ዝንቱ መጽሐፍ በጊዜሃ ወቆመት ፀሐይ ማዕከለ ሰማይ ወኢሖረት መንገለ ኣስለባህወቲከበቲከ ምዕራብ አምጣነ አሐቲ ዕለት ፍጽ ምት ይህ ነገር እነሆ ያንጊዜ በዚህ መጽሐፍ ተጻፈ ፀሐይም በሰ ማይ መካከል ቆመች አንድ ቀን ያህል ፈጽሞ ወደ መግቢያዋ አልሔደችም ወኢኮነት ከመ ይእቲ ዕለት ኢ እምቅድሜሃ ወኢ እምድኅሬሃ ከመ ያውሥኦ እግዚአብሔር ለቃለ እጓለ እመሕያው ወእግዚአብሔር ጸብአ ሎሙ ለእስራኤል እግዚአብሔር የሰውን ጸሎቱን ይሰማው ዘንድ ከዚያ አስቀ ድሞም ቢሆን ከዚያ በኋላም ቢሆን እንደዚህ የተደረገበት ቀን የለም እግዚአብሔርም ለእስራኤል ጠላቶቻቸውን አጠ ፋላቸው ወገብኡ ዳግመ ኢያሱ ወኩሉ እስራኤል ምስሌሁ ውስተ ገልገላ ትዕይንቶሙ ዳግመኛ ኢያሱና እስራኤል ሁሉ ወደከተማቸው ወደገልገላ ተመለሱ ወጐዩ አልክቱ ድቱ ነገሥት ወተኀብኡ ውስተ በአት ዘመቄዳ እነዚህ አምስቱ ነገሥታት ሸሽ ተው በመቄዳ ባለው ዋሻ ተሠ ወሩ መቃብራችን ነው ሲሉ ሣ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ጂ ወዜነውዎ ለኢያሱ ወይቤልዎ ተረክቡ እልክቱ ቱ ነገሥት ውስተ በአተ መቄዳ ኀበ ተጋብኡ እኒህ ቱ ነገሥታት ተሠው ፈው በተሰበሰበበት በመቄዳ ዋሻ ተገኙ ብለው ለኢያሱ ነገ ሩት ሄ ወይቤሎሙ ኢያሱ አንኩር ኩሩ ዕብነ ውስተ አፉሃ ለይእቲ በአት ወአንብሩ ዕደወ ላዕሌሆሙ አለ የዐቅብዎሥ ኢያሱም ታላቅ ድንጋይ አገላ ብጣችሁ የተሠወሩባትን ዋሻ ግጠሟት የሚጠብቋቸውም ሰዎች አኑሩባቸው አላቸው ወአንትሙሰ ኢትቁሙ ዴግኑ ፀሪክሙ ኩሉ እስከ ንፎሙ ወኢ ታብኅዎሙ ይባኡ ውስተ አህጉሪ ሆሙ እስመ አግብኦሙ እግዚአብ ሔር አምላክነ ውስተ እዴነ እናንተ ግን አትቁሙ ጠላቶቻ ችሁንም ሁሉ እስከ ዳርቻቸው ድረስ ተከተሏቸው እየተከተላ ችሁ አጥፉዋቸው ፈጣሪያችን እግዚአብሔር በጃችን ጥሏቸዋ ልና በጤና ወደ ሀገራቸው ይገቡ ዘንድ አታሰናብቷቸው አላቸው ወእምዝ ሶበ ኦኀኅለቁ ቀቲሉ ተሙ ኢያሱ ወኩሉ አስራኤል ቀትለ ናዓቢየ ጥቀ ዘአልቦ ሣነኀለቅት ወእለሂ ድኅኑ እምኔሆሙ ውስተ አህጉር ኑዓት ከዚህ በኋላ ኢያሱና እስራኤል ለጥፋቱ ፍጻሜ የሌለው ጽኑ ሰልፍ አድርገው ባጠፋቸው ጊዜ ከነዚያ የዳኑትም ወደዳኑ አገ ሮች በገቡ ጊዜ ወገብኡ ኩሉ ሕዝብ ውስተ ትዕይንት ኀበ ኢያሱ ውስተ መቄዳ ድነኑናኒሆሙ ወአልቦ ዘለሐሶሙ በልሳኑ መኑሂ ለደቂቀ እስራኤል ሕዝቡ ሁሉ ኢያሱ ወዳለበት ወደ መቄዳ በደኅና ተመለሱ በእስራኤል ልጆች ላይ ማንም ማን ጥቂት ስንኳ መከራ ያመ ጣባቸው የለም ወይቤሎሙ አርኅውዋ ለዛቲ በአት ወአምጽእዎሙ ኀቤየ ለእል ክቱ ቱ ነገሥት እምዛቲ በአት ኢያሱም ያችን ዋሻ ከፍታችሁ እነዚያን ሩቱን ነገሥታት ከዚ ያች ዋሻ አውጥታችሁ ወደኔ አምጧቸው አላችው ወገብሩ ከማሁ ወአውዕእዎሙ ለእልክቱ ቱ ነገሥት እምውስተ ይእቲ በአት ለንጉሠ ኢየሩሳሌም ወለንጉሠ ኬብሮን ወለንጉሠ ኢያ ሪሞት ወለንጉሠ ለኪሶን ወለንጉሠ አዶላም ወወሰድዎምሙ ኀበ ኢያሱ እንዳዘዛቸውም አደረጉ የኪብ ሮንን ንጉሥና የኢየሩሳሌምን ንጉሥ የለኪሶንን ንጉሥና የኢ ያሪሞትን ንጉሥ የአዶላምንም ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ኃሯ ሰቀሏቸው እስከ ማታ ድረስ ተሰቅለው ዋሉ ወእምዝ ሶበ ዓርበ ፀሐይ አዘዘ ኢያሱ ያውርድዎሙ ወአውረድዎሙ እምዕፀው ወገደፍዎሙ ውስተ ይእቲ በአት እንተ ውስቴታ ተኀብዑ ወአ ንኩርኩሩ እብነ ዓቢየ ዲቤሃ ለይ እቲ በአት ፀሐይ በገባ ጊዜ ያወርዷቸው ዘንድ አዘዘ ከየተሰቀሉበት እን ጨት አውርደው በተሸሸጉበት በዚያች ዋሻ ጣሏቸው ታላቅ ደንጊያም አገሳብጠው ያችን ዋሻ ገጠሟት ቿ ወለመቄዳሂ ነሥእዋ በይእቲ ዕለት ወለንጉሣሂ ቀተልዎ በአፈ ሐዒን ወአጥፍእዎም ለኩሉ ዘመ ንፈስ ዘውስቴታ በዚያች ቀንም መቄዳን እጅ አደረጓት ንጉሟንም በጦር ገደ ሉት በውስጧ የወንድ አካል ያላቸውን ሁሉ አጠፏቸው ንጉሥ እኒህን ቱን ነገሥታት ከዚያች ዋሻ አውጥተው ወደ ኢያሱ ወሰዷቸው ወጸውዖሙ ኢያሱ ለኩሉ እስ ራኤል እለ ተቃተሉ ወለእለ ሖሩ ምስሌሁ ወይቤሉሙ ደዩ እገሪሆሙ ላዕለ ክሣዳቲሆሙ ወወደዩ እገሪ ሆሙ ላዕለ ክሣዳቲሆም ኢያሱም የተዋጉትንና ከርሱ ጋር ወደ ሰልፍ የሔዱትን እስ ራኤልን ሁሉ ጠርቶ እግር ካን ገት አድርጋችሁ እሠሯቸው አላቸው እነሱም እግር ካንገት አድርገው አሠሯቸው አን ድም ደዩ እገሪክሙ ላዕለ ክሣ ዳቲሆሙ ይላል በእግራችሁ እየረገጣችሁ ግደሏቸው አላ ቸው በእግራቸው እየረገጡ ገደሏቸው ወይቤሎሙ ኢያሱ ኢትፍር ህዎሙ ወኢትደንግፁ እምኔሆሙ ትብዑ ወንዑ እስመ ከመዝ ይገ ብሮሙ እግዚአብሔር ለዮሉሙ ፀርክሙ እለ ትጸብእዎሙ አንትምሙ ኢያሱም አትፍሯቸው ከነዚህም የተነሣ አትደንግጡ እናንተ የምትወጓቸው ጠላቶቻችሁን እግዚአብሔር እንዲህ ያደርጋ ቸዋልና በርቱ ኑ አላቸው ወእምዝ ቀተልዎሙ ወሩገዝ ዎሙ ወሰቀልዎም ላዕለ ቱ ዕፀው ወነበሩ ስቁላኒሆሙ እስከ ሠርክ ከዚህ በኋላ በጦር ወግተው ገድለው ባምስት እንጨት ላይ ወኢያትረፉ ውስቴታ ነፋጺተ ወኢ መኑሂ አልቦ ዘድኅነ ወገብርዎ ለን ጉሠ መቄዳ በከመ ገብርዎ ለንጉሠ ኢያሪኮ በውስጧ የሸሸች ሴትንስ እንኳ አላስቀሩም ማንም ማን የዳነ የለም የኢያሪኮን ንጉሥ እንዳ ጠፉት የመቄዳንም ንጉሥ እን ደዚያው አጠፉት ኣለካህህወቲከዐፀበቶከ« ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ። ን ምዕራፍ ጵ ንዎሙ እንዘ ይቀትልዎሙ እስከ ሲዶና ዓባይ ወእስከ ማሴሮን ወእ ስከ አሕቃላተ ምሳህ ዘመንገለ ጽባ ሒሁ ወቀተልዎሙ ወኢያትረፉ እምኔሆሙ ነፋጺተ እግዚአብሔርም አሕዛብን በእ ስራኤል እጅ ጣላቸው ደገኛ ሀገር እስከምትሆን እስከ ሲዶ ናና እስከ ማሴሮን ድረስ በምሥ ራቅ በኩል እስካለ እስከ ምሳህ አውራጃ ድረስ እየተከተሉ አጠ ፏቸው ከነሱ ሽሽተኛ ስንኳን አላስቀሩም ወገብሮሙ ኢያሱ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ወመተረ ሥረዊሆመሙ ለአፍራሲሆሙ ወሠረገላቲሆሙኒ አውዓየ በእሳት ኢያሱም እግዚአብሔር አጥፋ ቸው ብሎ እንዳዘዘው እልም አድርጉ አጠፋቸው ፈረሶቻቸ ውንም ቋንጂ ቋንጃቸውን እየ ቆረጠ ጣላቸው ሠረገሎቻቸ ውንም በእሳት አቃጠለ ወተመይጠ ኢያሱ በእማንቱ መዋዕል ወነሥኦ ለአሦር ወለንጉሣ ቀተሎ በሰይፍ እስመ አሦር ቀዲሙ ርእሶሙ ይእቲ ለእሉ ኩሎሙ ነገ ሥት ኢያሱም በዚያ ወራት ተመልሶ አሦርን እጅ አደረጋት ንጉሟ ንም በሰይፍ ገደለው አሦር ከቀድሞ ጀምሮ የኒህ ሁሉ ነገ ሥታት መዲና ነበረችና እጅ ፃ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ አደረጋት አንድም አሦር የነገሥታቱ ሁሉ መዲና ናት ወቀተሉ ኩሎ ዘነፍስ ዘውስ ቴታ በሐን ወአጥፍእዎሙ ለኩ ሎሙ እስከ ኢያትረፉ ውስቴታ ዘመንፈስ ወአውዓያ ለአሦር በእ ሳት ወለኩሉ አህጉረ እሉ ነገ ሥት በውስጧ የወንድ አካል ያለውን አንድስ እንኳ ሳያስቀሩ ሁሉን አጠፉ አሦርንም በእሳት አቃ ጠሳት የሊህን ነገሥታት አገር ሁሉ በእሳት አቃጠለ ወነሥኦሙ ኢያሱ ለነገሥቶሙ ወቀተሎሙ በሐን ወሠረዎሙ በከመ አዘዞ ሙሴ ቀሩልዔሁ ለእግ ዚአብሔር ኢያሱም ነገሥታቱን ይዞ የእ ግዚአብሔር ባለሟል ሙሴ እን ዳዘዘው በጦር ነቃቅሎ አጠፋ ቸው ወባዕደሰ አህጉረ ኩሎ ዘአድ ያም ኢያውዓዩ እስራኤል እንበለ አሦር ባሕቲታ ዘአውዓዩ ነገር ግን እስራኤል ያቃጠሉ አሦርን ብቻ ነው እንጂ ከአ ሦር በቀር ባውራጃቸው ያለ ሌላውን አገር ሁሉ አሳላቃጠ ሉም ወበርበሩ ደቂቀ እስራኤል ለር እሶሙ ኩሎ በርበረ ወሎሙስ ሠረ ውዎሙ እስከ አጥፍአዎሙ ለኩ ሎሙ በአፈ ሐን ወኢያትረፉ እም ኔሆሙ ወኢ ጳደ ዘመንፈስ የእስራኤል ልጆች ገንዘቡን ሁሉ ለራሳቸው ወረሩ ዘረፉ ሁሉ ንም በጦር እልም አድርገው እስኪያጠፏቸው ድረስ ደርሰው ከነሱ አንድ ሰውስ እንኳ አላስ ቀሩም በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ቀኣልዔሁ ወሙሴ አዘዞ ለኢ ያሱ ከማሁ ገብረ ኢያሱ ወኢኀደገ ምንተኒ እምኩሉ ዘአዘዞ ሙሴ እግዚአብሔር ለወዳጁ ለሙሴ እንዳዘዘው ሙሴም ኢያሱን እን ዳዘዘው ኢያሱ እንዲሁ አደረገ ሙሴ ካዘዘው ሁሉ ምንም ምን አላስቀረም ወነሥአ ኢያሱ ኩሎ ደወለ ምድሮሙ ዘመንገለ አድባር ወኩሉ ምድረ አዴብ ወኩሎ ኀሶም ወአኅ ቃላቲሆሙ ወዘመንገለ ዓረቢሃ ወለ ኩሉ ደብረ እስራኤል ወታሕታየኒ ደወሎሙ ዘመንገለ ደብር እም ደብረ ኤኬል ኢያሱም በደጋ ያለ ያገራቸውን አውራጃና የአዴብና የኀሶምን አውራጃ ሁሉ ያዘ በምዕራብ በኩል ያለውን የእስራኤል አገር ሁሉ ከኤኬል ተራራ ጀምሮ ከደጋው በታች ያለውን አው ራጃ ሁሉ ያዘ ጂ ወየዐርግ እስከ ሴይር ወእስከ ገለዓድ ወአኅቃላተ ሊባኖስ ዘመን ጣቸዋል ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ያ እንዳይራሩሳቸው አሕዛብን በሰ ልፍ ያጠፏቸው ዘንድ እግዚአ ብሔር የእስራኤልን ልቡና አጽ ንቷልና ገለ ደብረ አኤርሞን ወአኀዞሙ ለኩሎሙ ነገሥቶሙ ወቀተሎሙ ወአጥፍኦሙ ኢያሱ የያዘውም አገር እስከ ሴይርና እስከ ገለዓድ በአኤር ሞን ተራራ በኩል እስከ ሊባ ኖስ አውራጃ ድረስ ያደርሳል የነዚህን አገሮች ነገሥታት ሁሉ ወግቶ አጠፋቸው ቿ ወጐንዱየ መዋዕለ ነበረ ኢያሱ ኀበ እሉ ነገሥት እንዘ ይትቃተ ሎሙ ኢያሱም ከሊህ ነገሥታት ጋራ እየተዋጋ ብዙ ዘመን ኖረ ኋላ አምስቱ ነገሥታት ብሎ ያመ ወሖረ ኢያሱ በእማንቱ መዋ ዕል ወአጥፍኦሙ ለአቂም ዘውስተ አድባር እምኬብሮን ወእምዳቤር ወእምአናቦት ወእምውስተ ኩሉ ደወሎሙ ለእስራኤል ወእምአድባረ ይሁዳ ምስለ አህጉሪሆሙ ኢያሱም በዚያ ወራት ዘመቻ ሒዶ ከኬብሮንና ከዳቤር ከአና ቦት ጀምሮ በደጋ የሚኖሩ ኃያ ላኑን አጠፋቸው ከእስራኤል አውራጃ ከይሁዳም አውራጃ ያሉትን ሁሉ ከከተሞቻቸው ጋር አጠፋቸው ወአጥፍኦሙ ኢያሱ ወኢያት ረፈ እምኔሆሙ ለዓቂም በማዕከለ እስራኤል ዘእንበለ ውስተ ጋዛ ወው ስተ ጌት ወአዛጦን ዘተርፉ ወአልቦ ሀገር እንተ ኢነሥኡ እስራኤል እንበለ ኤዋውያን ዘይነ ብሩ በገባዖን ወለኩሎሙ ነሥእ ዎሙ በቀትል በገባዖን የሚኖሩ ሰዎች ከያዙት በቀር እስራኤል እጅ ያላደረ ጉት አገር የለም አገሮቹን ሁሉ በጦርነት ያዙአቸው እስመ እግዚአብሔር አጽንዐ ልቦሙ ለእስራኤል ውስተ ቀትል ከመ ይሥርውዎመ አላ ከመ ያጥ ፍእዎሙ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘ ዘው እልም ድርግም አድርገው ያጠፏቸው ዘንድ ነው እንጂ ኢያሱም በጋዛና በጌት በአዛጦ ንም ከቀሩት በቀር በእስራኤል መካከል ከኃያላኑ ምንም ሳይ ቀር አጠፋቸው ወነሥአ ኢያሱ ኩሎ ምድሮሙ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዳዘ ዘው ኢያሱም የአሕዛብን አገ ራቸውን ሁሉ እጅ አደረገ አበለበፆቲከቲከየ ዛ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ወወሀቦሙ ኢያሱ ርስቶመ ለእስራ ኤል ዘከመ ክፍሉሙ በበነገዶሙ ወአ ዕረፈት እንከ ምድር እምቀትል ኢያሱም ለእስራኤል በየወገና ቸው እንደየእጣቸው ርስታቸ ውን ሰጣቸው ከዚህ በኋላ ምድር ከሰልፍ ከጦርነት አረ ፈች ምዕራፍ ያ ወእሉ እሙንቱ ነገሥት ዘቀተ ልዎሙ ደቂቀ እስራኤል ወወረስ ዎሙ ምድሮሙ በማዕዶተ ዮርዳኖስ ዘመንገለ ሠርቀ ፀሐይ እምቂላተ አርኖን እስከ ደብረ አኤርሞን ወኩሎ ምድረ ዓረባ ዘመንገለ ጽባ ሒሕሁ ከአርኖን ቄላ ጀምሮ እስከ ዓረ ባና እስከ አኤርሞን ተራራ ድረስ በፀሐይ መውጫ በዮር ዳኖስ ማዶ የእስራኤል ልጆች ወግተው አገራቸውን የወረሷ ቸው የአሕዛብ ነገሥታት አኒህ ናቸው ሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ዘይነብር ውስተ ሐሴቦን ወይኬንን እምአር ኖን እንተ ሀለወት ውስተ ቄላት ዘዱ ኅብር ወመንፈቀ ገለዓድ እስከ ኢያቦቅ ደወሎሙ ለደቂቀ አሞን ከነዚህም አንዱ በሐሴቦን የሚ ኖር አንድ ወገኑ ቁላ ከሆነ ከአ ርኖን እና ከገለዓድ እኩሌታ ጀምሮ የአሞን ልጆች ድንበር እስከሚሆን እስከ ኢያቦቅ ድረስ የሚገዛ ሴዎን ነው ወዓረባ ወእስከ ባሕረ ኬኔሬብ ዘመንገለ ጽባሕ ወእስከ ባሕረ ዓረባ ባሕረ ኤሎን እምጽባሒሁ እምፍ ኖት ዘመንገለ አሴሞት ወእምቴማን እንተ መትሕተ አሴዶት ወፋስጋ ወደወላ በምሥራቅ እስከአለ እስከ ኬኔ ሬብ ባሕር ድረስ በአሴሞት ካለ በምሥራቁ መንገድ ጀምሮ ከፋስጋና ከአሴዶት አውራጃ በታች ካለች ከቴማን ጀምሮ ይኸውም የጨው ባሕር ነው አውራጃዋንም ሁሉ የሚገዛ ሴዎን ነው ወአግ ንጉሠ ባሳን ዘተርፈ እምኔ ሆሙ ለእለ ያርብህ እለ ይነብሩ ውስተ አስጣሮት ወበእንድራይን ሁለተኛው በእንድራይንና በአ ስጣሮት ከሚኖሩ አርበኞች ወገን የቀረ የባሳን ንጉሥ አግ ነው ወመስፍን ውእቱ ላዕለ አድባረ አኤርሞን ወካሴኬ ወለኩሉ ባሳን እስከ አድዋለ ጌርጌሲ ወመከት ወመንፈቀ ገለዓድ ደወሉ ለሴዎን ንጉሠ ሐሴቦን እርሱም በአኤርሞን እና በካ ሴኬ አውራጃ እስከ ጌርጌሲና መከት አውራጃ ድረስ የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎን አውራጃ እስከ ምትሆን እስከ ገለዓድም እኩ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ሌታ ድረስ ለባሳን ሁሉ ገዥ ነበረ ፄ ሙሴ ቀሩልዔሁ ለእግዚአብሔር ወደቂቀ አስራኤል ቀተልዎሙ ወወ ሀቦሙ ርስቶሙ ሙሴ ኪያሃ ምድረ ለሮቤል ወለጋድ ወለመንፈቀ ነገደ ምናሴ እነዚህንም የእግዚአብሔር ባለ ሟል ሙሴና የእስራኤል ልጆች አጠፏቸው ያችንም አገር ሙሴ ለሮቤልና ለጋድ ልጆች ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ሰጣ ቸው ጂ ወእሉ እሙንቱ ነገሥተ ምድረ ከነዓን ዘቀተልዎሙ ኢያሱ ወደቂቀ እስራኤል በማዕዶተ ዮርዳኖስ በመ ንገለ ባሕረ በለገድ ውስተ ገዳሙ ለሊባኖስ ወእስከ ደብረ ኤሴሌኬ ዘየ ዓርግ ውስተ ሴይር ኢያሱና የእስራኤል ልጆች በሊ ባኖስ ቄላ በበለገድ ባሕር አጠ ገብ ወደሴይር በሚደርስ በኤ ሌኬ ተራራ የገደሏቸው የከነዓን ነገሥታትም እሊህ ናቸው ቿ ወወሀቦሙ ኢያሱ ይእተ ምድረ ለሕዝበ እስራኤል ወአውረሶሙ ርስተ በውስተ ደብርኒ ወበውስተ ገዳምኒ ወበዓረባ ወበአሴዶት ወበ አኅቃላትኒ ወናጌብ ወበኬጤዎን ወበአሞሬዎን ወበከናኔዎን ወበፌር ዜዎን ወበኢያቡሴዎን ወበኤዌዎን ኢያሱም በዓረባና በአሴዶት በቄላና በደጋ በናጊብና በአው ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከዐ ራጃዎቿ በአሞሬዎንና በኬ ጤዎን በፌርዜዎንና በከናኔ ዎን በኤዌዎንና በኢያቡሴ ዎን በነዚህ አገሮች ያለውን አውራጃ ሁሉ ለእስራኤል ወገ ኖች ርስት አድርጎ አወረሳቸው ንጉሠ ኢያሪኮ ወንጉሠ ጋይ እንተ መአኀዘ ቤቴል ኢያሱ ያጠፋቸው ነገሥታት እሊህ ናቸው የኢያሪኮ ንጉሥና የቤቴል መያያዣ አጠገብ የምትሆን የጋይ ንጉሥ ነው ንጉሠ ኢየሩሳሌም ወንጉሠ ኬብ ሮን የኢየሩሳሌም ንጉሥና የኬብሮን ንጉሥ ንጉሠ ኢያሪሞት ወንጉሠ ለኪ ሶን የኢያሪሞት ንጉሥ እና የለኪ ሶን ንጉሥ ንጉሥ ኤሌም ወንጉሠ ጋዜር ንጉሠ ዳቤር ወንጉሠ ጋሴ የኤሌም ንጉሥ አና የጋዜር ንጉሥ የዳቤር ንጉሥና የጋሴ ንጉሥ ንጉሠ ኤርሞት ወንጉሠ አራድ ንጉሠ ሉምና ወንጉሠ ኤዶ ላም የኤርሞት ንጉሥና የአራድ ንጉሥ የሎምና ንጉሥና የኤዶ ላም ንጉሥ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ምዕራፍ ወልሕቀ ኢያሱ ወውነለፈ መዋዕ ሊሁ ኢያሱም አረጀ ሸመገለ የሕ ፃንነቱም ወራት አለፈ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢያሱ ናሁ ኀለፈ መዋዕሊከ ለከ ወተርፈት ምድር ብዝኅት ዘኢተዋረሱ እግዚአብሔርም ኢያሱን እነሆ የሕፃንነትህ ወራት አለፈ እስ ራኤል ያልወረሷትም ብዙ ሀገር ቀረች አለው ወዛቲ ይእቲ ምድር እንተ ተር ፈት ደወሎሙ ለፍልስጥኤም ወለጌ ሴሪ ወለከናኔዎን እስራኤል ሳይወርሷት የቀረች አገርም ይህች ናት የፍልስጥኤ ምና የጌሴሪ የከናኔዎንም አው ራጃ ናት እምበድው ዘመንገለ ገጸ ግብዕ እስከ ደወሎሉሙ ለአቃሮን ዘመንገለ ጸጋሞሙ ለአሞሬዎን ዘይትኋለቀሩ ለቱ በሐውርተ ፍልስጥኤም በግብጽ በኩል ካለው ምድረ በዳ ጀምሮ ካምስቱ የፍልስጥ ኤም አገሮች ጋር እስከሚቆ ጠረው በአሞሬዎን በስተግራ እስካለው እስከ አቃሮን አው ራጃ ድረስ ያልወረሷት አገር ይች ናት ንጉሠ ኤዳ ወንጉሠ ኤጣ ፋድ ንጉሠ አፌር ወንጉሠ አፌቀጠ ሰሩት የኤዳ ንጉሥና የኤጣፋድ ንጉሥ የአፌር ንጉሥና የአፌቀጠሰሩት ንጉሥ ንጉሠ አሶር ወንጉሠ ስም ዞን ንጉሠ መምሮት ወንጉሠ አዜፍ የአሶር ንጉሥና የስምዖን ንጉሥ የመምሮት ንጉሥና የአዜብ ንጉሥ ንጉሠ ቃሌስ ወንጉሠ ዘቃቅ ንጉሠ ማርዶት ወንጉሠ የዴቆም ዘኬርሣሜል የቃሊስ ንጉሥና የዘቃቅ ንጉሥ የማርዶት ንጉሥና የኬርሜል ዕፃ የምትሆን የዴቆም ንጉሥ ንጉሠ ኤዶር ዘፌናድር ንጉሠ ሐጌ ዘጋልያ ወንጉሠ ቴርሳ የፌናድር ዕፃ የምትሆን የኤዶር ንጉሥ የጋልያ ዕፃ የምትሆን የሐጌ ንጉሥና የቴርሳ ንጉሥ ናቸው እሉ ኩሉሙ ነገሥት ወ ቱ እስራኤል ያጠፏቸው ሃያ ዘጠኙ ነገሥተ አሕዛብ እሊህ ናቸው አንድም እስራኤል ያጠፏቸው የአሕዛብ ነገሥታት እሊህ ሃያ ዘጠኙ ናቸው ። ልዔሁ ለእግዚአ ብሔር በማዕዶተ ዮርዳኖስ ዘመን ገለ ሠርቀ ፀሐይ ለነዚህ ለሁለቱ ለሮቤልና ለጋድ ወገኖች ለምናሴም ነገድ እኩ ሌታ በፀሐይ መውጫ በዮርዳ ኖስ ማዶ የእግዚአብሔር ወዳጅ ሙሴ አወረሳቸው ኑድነ እምአሮኤር እንተ ውስተ ማዕ ከለ ቄላት ወኩሉ ሜሶር እምዴቦን በቄላ መካከል ባለች አገርና በአርኖን ወንዝ ማዶ ካለች ከአ ሮኤር ጀምሮ ከዴቦንም ክፍል ሜሶር የተባለውን አገር ሁሉ አወረሳቸው ወኩሎ አህጉረ ሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ዘነግሠ በሐሴቦን እስከ ደወሎሙ ለደቂቀ አሞን በሐሴቦን የነገሠ የአሞሬዎን ንጉሥ የሴዎንን አገሮች ሁሉ እስከ አሞን ልጆች አውራጃ ድረስ ሰጣቸው ወለገለዓድ ወለደወሎመሙ ለጌ ሴሪ ወለመከጢ ወለኩሉ አድባረ አኤርሞን ወኩሉ ባሳን እስከ አካ ገለዓድን የጌሴሪንና የመከጢን አውራጃ የአኤርሞንንም ደጋ ውን ሁሉ ባሳንን ሁሉ እስከ አካ ድረስ ሰጣቸው ወኩሎ መንግሥቶ ለአግ ዘባ ሳን ዘነግሠ በኢንድራይን ወበአስጣ ሮት ወውእቱ ዘተርፈ እምደሞሙ ለእለ ያርብህ ወቀተሎሙ ሙሴ ወአውረሶሙ እምዘመዶሙ ሲል ነው ይኸ ውም እነሱን አጥፍቶ ርስታቸ ውን ለእስራኤል ካወረሰባቸው ካርበኞች ወገን ነው በአስጣ ሮትና በእንድራይን የነገሠ የባ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ሳን ንጉሥ የዓግን ግዛት ሁሉ ሰጣቸው ወኢያጥፍአዎሙ ደቂቀ እስ ራኤል ለጌሴሪ ወለመከጢ ወነበሩ ንጉሠ ጌሴሪ ወመከጢ ውስተ ደቂቀ እስራኤል እስከ ዛቲ ዕለት የእስራኤል ልጆች ጌሴሪንና መከ ጢንን አላጠፏቸውም ስለዚ ህም የጌሴሪ ንጉሥና የመከጢ ንጉሥ እስከዚች ቀን ድረስ በእ ስራኤል መካከል ተቀመጡ እንበለ ሌዊ እለ ኢነሥኡ መክ ፈልቶሙ እስመ እግዚአብሔር አም ላከ እስራኤል ውእቱ መክፈልቶሙ በከመ ይቤሎሙ እግዚአብሔር «ግዚአብሔር አነ ክፍልከ ወርስ ትከ» ብሎ እንደነገራቸው እድል ፈንታቸው የእስራኤል ፈጣሪ እግዚአብሔር ነውና እጣቸውን ካልተቀበሉ ከሌዊ ነገድ በቀር ለሁሉም አወረሳቸው ወወሀቦሙ ሙሴ ለነገደ ሮቤል በበሕዘቢሆሙ ሙሴ ለሮቤል ነገድም በየወገ ናቸው ሰጣቸው ወኮነ ደወሎሙ እምአሮኤር እንተ መንገለ ቄላተ አርኖን ወአህ ጉርኒ ዘውስተ ቄላተ አርኖን በአርኖን በረሀ ካለ ከአሮኤር ጀምሮ በአርኖን ቄላ ያለው አገር ሁሉ አውራጃቸው ሆነ ሆኑ ህህህህህ«ፎከዐበዐዘቲከዐ ኦሪት ዘኢያሱ ምፅራፍ ወኩሉ ሜሶር እስከ ሐሴቦን ወኩሉን አህጉር ዘሀለዋ ውስተ ሜሶር ወዴቦን ወቤሞን ወባኦል ወአብያተ ሜኤልሞት እስከ ሐሴቦን ያለው የሜሶር አገር ሁሉ ዴቦንና ቤሞን ባኦ ልና የሜኤልሞት አውራጃ ሁሉ አገራቸው ሆነ ወባሳን ወበቄድሜን ወፌሣት ባሳንና በቄድሜን ፌማትም አገ ራቸው ነው ሮ ወቀርያትም ወሲባማ ወሴራ ዳት ወስዮን በደብረ ኤናብ ቀርያትምና ሲባማ ሴራዳትና በኤናብ ተራራ ያለ ስዮን አገ ራቸው ነው ወቤተ ፌጎር ወኤሴዶት ወፋስጋ ወኤቢታና ወሴኖት ፌጎር የሚባል ጣዖት ያለበት ቦታ ኤሴዴት እና ፋስጋ ኤቢ ታና ሴኖት የተባሉት አገሮች ሁሉ ለአስራኤል ሆኑ ወኩሎን አህጉረ ሜሶር ወኩሉ መንግሥተ ሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ዘቀተሎሙ ሙሴ የሜሶር አገሮችና ሙሴ ያጠፋ ቸው የአሞሬዎን ንጉሥ የሴ ዎን ግዛቶች ሁሉ የአስራኤል አገሮ ወለመሳፍንተ ምድያም ኤዊን ወሮ ባቅ ወሱር ወኡር ወሮቤ ወለመሳፍ ንተ ጳልራልያ ወለእለ ይነብሩ ውስተ ስዮን የምድያምን ገዥዎች ኤዊንና ሮባቅን ሱርና ዑርን ሮቤንም የጳራልያንም ገዥዎች በስዮን የሚኖሩትን ሰዎች ሁሉ ሙሴ አጠፋቸው ወለበለዓም ወልደ ቢኦር ዘመ ቅስም ቀተልዎሙ በምዕር ሟርተኛ የሚሆን የቢኦር ልጅ በለዓምንም ከነዚያ ጋር ጨም ረው ባንድነት አጠፏቸው ወኮነ ደወሎሙ ለደቂቀ ሮቤል ዮርዳኖስ ወሰኖሙ የሮቤል ልጆች ድንበራቸው ወሰ ናቸው ዮርዳኖስ ሆነ ወዝንቱ መክፈልቶም ለደቂቀ ሮቤል በበነገዶሙ ወአህጉሪሆሙኒ የሮቤል ልጆች በየወገናቸው እጣቸውና አገራቸው ይህ ነው ወወሀቦሙ ሙሴ ለደቂቀ ጋድ በበነገዶሙ ሙሴ ለጋድም ልጆች በየወገ ናቸው ርስታቸውን ሰጣቸው ወኮነ ደወሎሙ ኢያዜር ወኩ ሉን አህጉረ ገለዓድ ወመንፈቀ ምድረ ደቂቀ አሞን እስከ ዓራባ እንተ ቅድመ ገጸ አራድ ኢያዜር ድንበራቸው ሆነ የገ ለዓድን አገርና የአሞንን ልጆች ያ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ አገር እኩሌታ በአራድ አንፃር እስካለው እስከ ዓራባ ድረስ ሰጣቸው ወእምሐሴቦን እስከ አራቦት እንተ መንገለ መሴፋ ወቦጣኒ ወማ ዖን እስከ ደወሎሙ ለዴቦን ወአዳማ ከሐሴቦን ጀምሮ በመሴፋና በቦጣኒ አውራጃ እስካለ እስከ አራቦት ከማዖንም ጀምሮ እስከ ዴቦንና እስከ አዳማ አውራጃ ድረስ ሰጣቸው ወአትርጋ ወዓባይን ዘትንብሪ ወሴኮታ ወሰፌን ከአትርጋ ጀምሮ የትንብሪ ዕፃ እስከምትሆን እስከ ዓባይንም ድረስ ሴኮታና ሰፌንንም ሰጣ ቸው ወባዕድኒ ዘተርፈ መንግሥቱ ለሴ ዎን ንጉሠ ሐሴቦን ወዮርዳኖስ ወሰ ኖሙ እስከ ጳዱ ኅብር ዘባሕረ ኬኔ ሬት በማዕዶተ ዮርዳኖስ ጽባሐዊ የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎን ከሚገ ዛው የቀረው አገርም ሁሉ ለነሱ ሆነ በምሥራቅ በኩል ባለ በዮ ርዳኖስ ማዶ ያለ የባሕረ ኬኔ ሬት ዕፃ እስከምትሆን እስካንድ ወገን ድረስ ዮርዳኖስ ወሰና ቸው ነው ወዝንቱ ውእቱ መክፈልቶሙ ለደቂቀ ጋድ በበነገዶሙ ወሜጡ ዘባኖሙ ቅድመ ፀሮሙ እስመ በበነ ገዶሙ ኮነ አህጉሪሆሙኒ ወደብረ አህጉሪሆሙኒ የጋድ ልጆች በየወገናቸው ፅድል ፈንታቸው ይህ ነው አገ ራቸውም መንደራቸውም በየወ ገናቸው ሁኗልና ከጠላቶቻቸው ፊት ጀርባቸውን መልሰው አን ገታቸውን ቀልሰው ሸሹ ወወሀቦሙ ሙሴ ለመንፈቀ ነገደ ምናሴ በበሕዘቢሆሙ ሙሴም ለምናሴ ነገድ እኩሌታ በየወገናቸው ርስት ሰጣቸው ወኮነ ደወሎሙ እምሐኖን ወኩሉ ባሳን ወኩሉ መንግሥተ ዓግ ንጉሠ ባሳን ወኩሉሎን አህጉረ ኢያኤር እለ ሀለዋ ውስተ ባሳን አህጉር ድንበራቸውም ከሐኖን ጀምሮ የባሳን ንጉሥ ዓግ የሚገዛው ባሳ ንና በባሳን ያሉ ስሳ አገሮች የሆኑ የኢያኤር አውራጃዎች ሁሉ አገሮቻቸው ሆኑ ወ ወመንፈቀ ምድረ ገለዓድ ወአ ስጣሮት ወኤንድራይን አህጉረ መን ግሥቱ ለዓግ እለ ውስተ ባሳን ለደ ቂቀ ማኪር ትውልደ ምናሴ ወለ መንፈቆሙሂ ለደቂቀ ማኪር ዘት ውልደ ምናሴ በበሕዘቢሆሙ የገለዓድ አውራጃ እኩሌታ በባ ሳን ያሉ ዓግ ይገዛቸው የነበሩ አገሮች ኤንድራይንና አስጣሮ ትም ለምናሴ ልጅ ለማኪር ልጆች ርስት ሆኑ ከምናሴ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ የተወለደ የማኪር ልጆች የኩሌ ቶቹ በየወገናቸው ርስታቸው ይህ ነው ቋ እሉ እሙንቱ ዘአስተዋረሶሙ ሙሴ በአራቦት ዘሞዓብ በማዕዶተ ዮርዳኖስ ዘመንገለ ባሒሁ ለኢያ ሪኮ በኢያሪኮ ምሥራቅ በዮርዳኖስ ማዶ የሞዓብ ክፍል በምትሆን በአራቦት ሙሴ ያወረሳቸው እሊህ ናቸው ምዕራፍ ወእሉ እሙንቱ እለ አስተዋረስ ዎሙ ለደቂቀ እስራኤል በምድረ ከነዓን አልዓዛር ካህን ወኢያሱ ወልደ ነዌ ወመላእክተ ቤተ አበወ ነገዶሙ ለእስራኤል በከነዓን አገር ለእስራኤል ልጆች ርስት ያካፈሏቸው እኒህ ናቸው የእግዚአብሔር አገልጋይ የሚ ሆን አልዓዛርና የነዌ ልጅ ኢያሱ የእስራኤል ነገድ አባቶች የቤት አለቆች ናቸው በበመክፈልቶሙ ተዋረሱ በከመ አዘዘ እግዚአብሔር በእደ ሙሴ ቱ ነገድ ወመንፈቀ ነገደ ምናሴ እማዕዶተ ዮርዳኖስ እግዚአብሔር በሙሴ ቃል እን ዳዘዘ ዘጠኙ ነገድና የምናሴ ነገድ እኩሌታ ከዮርዳኖስ ማዶ ማለት ዮርዳኖስን ተሻግረው በየ ፅጣቸው ምድረ ርስትን ወረሱ ህህህህህ«ፎከወዐክኋበዐዘቲከ ወለሌዋውያንሰ ኢወሀብዎሙ መክፈልቶሙ ለሌዋውያን ግን እድል ፈንታ ቸው ምድረ ርስትን አሳካፈሏ ቸውም እስመ ደቂቀ ዮሴፍ ቱ ነገድ እሙንቱ ዘምናሴ ወዘኤፍሬም የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍ ሬም ሁለት ነገድ ተብለው ተቄ ጥረዋልና ወኢወሀብዎሙ መክፈልቶሙ ምድረ ለሌዋውያን ዘእንበለ አህጉር ዘውስ ቴቶን ይነብሩ ዘፈለጡ ሎሙ ለሌዋውያን ግን ከሚኖሩባቸው ለይተው ከሰሟቸው አገሮች በቀር እድል ፈንታቸው የሚ ሆን ርስት አልሰጧቸውም በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ከማሁ ገብሩ ደቂቀ እስራኤል ወተ ካፈሉ ምድረ የእስራኤል ልጆች እግዚአብ ሔር ሙሴን እንዳዘዘው አድር ገው ምድረ ርስትን ወረሱ ወመጽኡ ደቂቀ ይሁዳ ኀበ ኢያሱ በገልገላ ወይቤሎ ካሌብ ወልደ ዮፎኒ ቄኔዛዊ ለሊከ ተአምር ቃለ ዘይ ቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር በእንቲአየ ወአንተኒ ውስተ ቃዴስ በርኔ የይሁዳ ልጆች በገልገላ ሳለ ወደ ኢያሱ መጡ የቄኔዝ ወገን የሚሆን የዮፎኒ ልጅ ካሌብም ጁ ኦሪት ዘኢያሱ ምፅራፍ ኢያሱን እንዲህ አለው የእግ ዚአብሔር ቤተሰብ ለሚሆን ለሙሴ እግዚአብሔር ስለኔ የነ ገረውን ነገር አንተም በቃዴስ በርኔ ነበርክና ታውቃለህ አስመ አርብዓ ዓም ሊተ አመ ፈነወኒ ሙሴ ቀሩልዔሁ ለእግዚአብ ሔር አምቃዴስ በርኔ ከመ ንርአያ ለዛቲ ምድር የእግዚአብሔር ባለሟል ሙሴ ይህችን አገር አንሰልላት ዘንድ ከቃዴስ በርኔ በላከኝ ጊዜ የአ ርባ ዘመን ጉልማሳ ነበርኩ ቿ ወዜነውዎሙ ነገረ ዘከመ ሕሊ ናሆሙ አኃውየ እለ ዐርጉ ምስሌየ ወአክሐድዎ ለልበ ሕዝብ ወአንሰ ገባእኩ እትልዎ ለእግዚአብሔር አምላክነ ከእኔ ጋር ምድረ ርስትን ለመ ሰለል የሔዱ ወንድሞቼ ልቡና ቸው ያሰበውን ክፉውን ነገር ነግረው የአስራኤልን ልቡና ምድረ ርስት አንገባም በማለት አስካዱ እኔ ግን እንገባለን በማ ለት ጸንቼ ፈጣሪያችን እግዚአ ብሔርን በሕግ በአምልኮት እከተለው ዘንድ ወደሱ ተመለ ስኩ ሀ ወመሐለ ሙሴ በይእቲ ዕለት እንዘ ይብል ምድር እንተ ውስቴታ ዐረገ አንተ ለከ ትከውን መክፈል ተከ ወለውሉድከ ለዓለም እስመ ገባእኩ እትልዎ ለእግዚአብሔር አምላክነ ፈጣሪያችን እግዚአብሔርን በሕግ በአምልኮት አከተለው ዘንድ እሱን ወደ መከተል ተመ ልሻለሁና ሙሴ በዚያች ቀን ወደሷ የሔድኩባት አገር ኬብ ሮን ላንተና ለልጆችህ እድል ፈንታ ትሆናለች ብሎ ማለ ወይእዜኒ ናሁ ማወቱ ዓም እም አመ ይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ዘንተ ቃለ ወሖሩ አስራኤል ውስተ ገዳም ወይእዜኒ ናሁ ዮምኒ እንዘ ሰማንያ ወኃምስቱ ዓመት ሊተ አሁንም እግዚአብሔር ለሙሴ ይህን ቃል ከነገረው እስራኤል በምድረ በዳ ከኖሩ ወዲህ ያለው ዘመን አርባ አምስት ነው ለኔም ዛሬ ሰማንያ አምስት ዘመን ሁኖ ኛል ሲሆነኝ ዓዲየ ኑዕ ኦነ ከመ አመ ይፌን ወኒ ሙሴ ከማሁ ጽኑዕ አነ ይእዜጊ ለወዒአ ውስተ ጸብዕ ወለአቲውኒ አሁንም ገና ከጉልበት ነኝ ሙሴ በላከኝ ጊዜ እንደ ነበርኩ አሁንም ወደዘመቻ ለመውጣ ትና ለመግባት ይቻለኛል ወይእዜኒ እስእለከ ዘንተ ደብረ በከመ ይቤ እግዚአብሔር በይእቲ ዕለት እስመ ለሊከ ሰማዕከ ይእተ አሚረ ዘንተ ቃለ በዚያች ቀን እግዚአብሔር ምድረ ርስትን አወርሳችኋለሁ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ቿፅ ብሎ እንደተናገረ ያን ጊዜ አንተ ሰምተሃልና አሁንም ይህ ችን ኬብሮንን ስጠኝ ብየ አለ ምንሃለሁ ወሰብአ አቂም ህየ ሀለዉ ወአህጉሪ ሆሙኒ ዓበይት ወጽኑዓት ወእመሰ ሀለወ እግዚአብሔር ምስሌየ አጠፍ ኦሙ በከመ ይቤለኒ እግዚአብሔር የአቂም ሰዎችም በዚያ በኬብ ሮን ተራራአሉ አምባዎቻቸ ውም ፈጽመው የጸኑ ናቸው ነገር ግን እግዚአብሔር በረድ ኤት ከኔ ጋር ካለ ታጠፋቸዋ ለህ ብሎ እንደነገረኝ አሁንም አጠፋቸዋለሁ አለ ወባረኮ ኢያሱ ለካሌብ ወልደ ዮፎኒ ወልደ ቄኔዝ ወሀቦ ኬብሮንሃ መክፈልቶ ኢያሱም የቄኔዝ ልጅ የሚሆን የዮፎኒ ልጅ ካሌብን መረቀው ኬብሮንንም እድል ፈንታ አድ ርጎ ሰጠው ወበበይነ ዝንቱ ኮነት ኬብሮን ለካሌብ ወልደ ዮፎኒ ቄኔዛዊ መክ ፈልቶ እስከ ዛቲ ዕለት እስመ ተለዎ ለእግዚአብሔር አምሳከ እስራኤል የእስራኤል ፈጣሪ እግዚአብሔ ርን በሕግ በአምልኮት ተከት ሎዋልና ስለዚህ ነገር ኬብሮን እስከዚች ቀን ድረስ የቄኔዝ ወገን ለሚሆን ለዮፎኒ ልጅ ለካሌብ ዕድል ፈንታ ሆነች ነለባሊባለፍፎየከ። ት ወንዞች ወደ አሉ በት ወደ ኬሮንቲ አውራጃ ይደ ርሳል ፍጻሜውም የኤርትራ ባሕር ነው ወተዋረሱ ደቂቀ ዮሴፍ ኤፍሬም ወምናሴ የዮሴፍ ልጆች ኤፍሬምና ምናሴ ይህን አገር ተካፍለው ወረሱ ወኮነ ደወሎሙ ለኤፍሬምኒ በበ ሕዘቢሆሙ እምጽባሒሃ ለአጣሮት ወኤሮሳ ወቤቶሮን እንተ ላዕሉ ወጋ ዛራ የኤፍሬም ልጆች በየወገኖቻ ቸው የወረሱት አውራጃቸው ከአስጣሮትና ከኤሮሳ ከላይኛ ፍቱ ቤቶሮንና ከጋዛራ ምሥ ራቅ ጀምሮ ነው ወየኀልፍ ላዕለ ባሕር እመሰኣ ለቴርማ ወየኀልፍ ላዕለ ባሕ ዲበ ቴርናታ ወውስተ ኤላስ ወየኀልፍ አእምጽባሕ ውስተ ኢያኖክ ወውስተ መራካ ወአጣሮት ወአዕፃዳቲሆን ከቴርማ ሰሜን ጀምሮ ወደ ኤር ትራ ባሕር ይደርሳል በኤላ ስና በቴርናታም ወደ ምሥራቁ ይደርሳል ከምሥራቁም ወደ ኢያኖክና ወደ መራካ ወደ አጣ ሮትም ወደ አውራጃቸውም ይደርሳል ወይበውእ ዲበ ኢያሪኮ ወይወ ፅእ ዲበ ዮርዳኖስ ከዚያም ወደ ኢያሪኮ ይደርሳል ይገባል ከኢያሪኮም ወደ ዮርዳኖስ ይወስዳል ወእምጣፉ የሐውር ላዕለ ባሕር ዲበ ኬልቃና ወይከውን ሞፃዕቱ ዲበ ባሕር ወዝንቱ ውእቱ ርስቶሙ ለሕ ዝበ ኤፍሬም በበሕዘቢሆምመ ከጣፉም በኬልቃና ላይ ወደ ባሕሩ ይደርሳል ፍጻሜውም የኤርትራ ባሕር ነው የኤፍ ሬም ነገዶች በየወገናቸው የወ ረሱት ርስታቸው ይህ ነው ወአህጉርኒ እለ ፈለጡ ለደቂቀ ኤፍሬም በውስተ ማዕከለ ርስቶሙ ለደቂቀ ምናሴ ኩሉ አህጉሪሆሙ ወሙፋራቲሆጮ በምናሴ ልጆች ርስት መካከል ለኤፍሬም ልጆች የለየላቸው አገ ሮች ከመሰማሪያቸው ጋር አገሮ ቻቸው ሁሉ እነዚህ ናቸው ወኢያጥፍኦሙ ኤፍሬም ለከናኔ ዎን እለ ይነብሩ ውስተ ጋዜር ወነ በሩ ከናኔዎን ውስተ ኤፍሬም እስከ ዮም ወኮኑ መጸብሔ የኤፍሬም ልጆች በጋዜር የሚ ኖሩ የከናኔዎንን ወገኖች አላጠ ፏቸውም እነዚህም እስከ ዛሬ ድረስ በኤፍሬም ዕጣ ውስጥ ጆሪ ልጆች ገባር ሁነው መመ የመመ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ምዕራፍ ፈ ወኮነ ደወሎሙ ለነገደ ደቂቀ ምናሴ እስመ ውእቱ በኩሩ ለዮሴፍ ወማኪር በኩሩ ለምናሴ አቡሁ ለገ ለዓድ እስመ ብእሲ መስተቃትል ውእቱ ኮነ ሎቱ ገለዓድ ወባሳን የዮሴፍ የበኸር ልጅ ምናሴ ነውና የምናሴ ልጆች ደንበራ ቸው ይህ ነው ለምናሴ ለበ ኸር ልጁ ለገለዓድ አባት ለማ ኪርም አርበኛ ነውና ገለዓድ ከባሳን ጋር ለእርሱ ዕፃ ሆነ ወኮነ ለደቂቀ ምናሴ እለ ተርፉ በበሕዘቢሆሙ ለደቂቀ ኢያዜ ወለ ደቂቀ ቄሌዚ ወለደቂቀ ኢያርያል ወለደቂቀ ኢሐኬም ወለደቂቀ ኦፌር አሉ ተባዕቶሙ በበሕዘቢሆሙ ለቀሩትም ለምናሴ ልጆች በየ ወገናቸው ለቄሌዚ ልጆችና ለኢ ያዜ ልጆች ለኢሐኬም ልጆ ችና ለኢያርያል ልጆች ለኦፌ ርም ልጆች ርስታቸው ዕጣ ቸው ሆነ በየወገናቸው ወን ዶቹ እኒህ ናቸው ወለሰለጳዓድ ወልደ ኦፌር አልቦ ደቂቅ ዘእንበለ አዋልድ ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆን መሐላ ወኑኀ ወሔግላ ወሜልካ ወቴርሳ ለኦፌር ልጅ ለሰለጳዓድም ከሴ ቶች ልጆች በቀር ወንድ ልጅ አልነበረውም የሴቶቹ ልጆቹ ስማቸውም መሐላ ኑኀ ሄግላ ሜልካ ቴርሳ ነው ወቆማ ቅድመ አልዓዛር ካህን ወቅድመ ኢያሱ ወቅድመ መላእ ክት ወይቤላ እግዚአብሔር አዘዘ በእደ ሙሴ ከመ የሀቡነ ርስተነ በማ ዕከለ አኃዊነ ወወሀብዎን በትእዛዘ እግዚአብሔር ምስለ አኃዊሁ ለአቡ ሆን እነዚህም መጥተው በሊቀ ካህ ናቱ በአልዓዛርና በኢያሱ ፊት በእስራኤል አለቆችም ፊት ቁመው በወንድሞቻችን መካ ከል ርስታችንን ይሰጡን ዘንድ እግዚአብሔር በሙሴ ቃል አዞ ልን ነበር አሉ በእግዚአብሔር ትእዛዝም ከአባታቸው ወንድ ሞች ጋር ርስታቸውን ሰጧ ቸው ወወድቀ ሐብለ ምናሴ ቱ እን በለ ገለዓድ ወባሳን ዘማዕዶተ ዮርዳ ኖስ በዮርዳኖስ ማዶ ካለው ከባሳ ንና ከገለዓድ በቀር የምናሴ ዕጣ ሁኖ ወደቀ እስመ አዋልደ ደቂቀ ምናሴ ተዋ ረሳ ርስተ በማዕከለ አኃዊሆን ወም ድረ ገለዓድሰ ኮነት ለደቂቀ ምናሴ እለ ተርፉ የምናሴ ልጅ የሰለጳዓድ ልጆች በወንድሞቻቸው መካከል ርስት ወርስዋልና ገለዓድ ግን ለቀሩት ለምናሴ ልጆች ሆነች ወኮነ ደወሎሙ ለደቂቀ ምናሴ እምአሴራ ዴላናታ እንተ ቅድመ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ሪ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ገጾሙ ለደቂቀ ሴኬም ወየሐውር ሳዕለ ደወሎሙ ለኢያሚን በውስተ ኢያቢስ ዲበ ነቅዓ ተፍቶት የምናሴ ልጆች ደንበር በሴኬም ትቸችሜውም በምናሴ ዕጣ ቀኝና ነው ወሰናቸውም ባሕር ነው ካለቹ ከአሴራ ዴላናታ ጀምሮ መ በተፍቶት ባለች ምንጭ በኢያ ኮኣሴር ጋር በቀኝ ይገናኛሉ ራጃ ይደርሳል ናኛሉ ወኮነ ለምናሴ ጣፌት ወጣፌ ል ትሰ ኀበ ደወሎሙ ለደቂቀ ምናሲ ወበአ ወለደቂቀ ኤፍሬም ጣፌት ለምናሴ ዕጣሆነ ይኸው ጣፌት ግን በኤፍሬም ልጆችና በምናሴ ልጆች አውራጃ መካ ከል ያለ ነው በይሳኮርና በአሴር መካከል እጩ ሠ ያለች ቶሃን ከመሰማሪያዋ ጋር ቃሬና ኀበ አዜብ ወፈስ ቁላሩየምናሴ ዕጣ ሆነች በደር ኢያርያል ወጤሬምንቶን ዘኤፍሬም የሚኖሩ ሰዎች ከመሰማሪያዋ ማዕከለ አህጉረ ምናሴ ወደወሌሂ ጋር በጌዳ የሚኖሩ ሰዎችም ለምናሴ ላዕለ መስዕ እንተ ኀበ ከመሰማሪያዋ ጋር የመፌታም ፈለግ ሲሶዋ ከመሰማሪዋ ጋር ለምናሴ ወሰናቸው በአዜብ በኩል ወደ ሆኑ ኣለች ወደ ቃሬና ቂላና የኤፍ ሬም ዕጣ ወደምትሆን ወደጤ ሬምንቶንና ወደኢያርያል በረ ሀም ይደርሳል የምናሴም አው ራጃ ወንዝ ባለበት በመስዕ በሰ የምናሴ ልጆች አሁን የተናገር ሜን በኩል ነው ናቸውን እነዚህን አገሮች ማጥ ወኮነ ሞፃእቱ ባሕር እንተ መን ፋት ተሳናቸው ከናኔዎን የሚ ገለ አዜቡ ለኤፍሬም ወዘኀበ መስዑ ባሉ አሕዛብም በዚያች አገር ለምናሴ ወይከውን ባሕር ወሰኖሙ ይኖሩ ዘንድ መጡ ወበአሴር ይትራከቡ በመስዕ ወበይ ሳኮር እምጽባሕ ወይከውን ለምናሴ በይሳኮር ሴር ቶሃን ወሙፋራቲሃ ወአለ ይነብሩ ውስተ ዶር ወሙፋራቲሃ ወእለ ይነብሩ ውስተ ጌዳ ወሙፋራ ቲሃ ወሣልስተ እዴሃ ለመፌታ ወሙ ፋራቲሃ ወስእኑ ደቂቀ ምናሴ አጥፍኦ ቶን ለእላንቱ አህጉር ወመጽኡ ከና ኔዎን ይንበሩ ውስተ ይእቲ ምድር ር ሮጳቋ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ት ነ ዝራኤል ሶች አሏቸውና በኢይገ እ ቄላ በመሰማሪያዋና በቤቴል ጦር አላቸውና አይበቃንም አሉ ቂቁቀ ወይቤሎሙ ኢያሱ ለደቂቀ አር እስመ ብዙኅ ሕዝብ አንተ ወብከ ዓቢይ ኃይል ኢይከውነከ ፅዱ ርስት ኢያሱም የዮሴፍን ልዶች እን ቀነይ ወጸንዕዎሙ እስራኤል ወ ፇሙ ወአጥፍኦ ባሕቱ ኢያጥፍእ ዎሙ ትተው ገዚቸው እስራኤል በርትተው ገ ሽ ነገር ግን ፈጽመው አላጠሕቸ ውም ለኢ ወተዋቀስዎ ደቂቀ ዮሴፍ ለኢ ያሱ ወይቤልዎ በበይነ ምንት አው ሂስከነ ደ ርስተ ወደ ሐብለ የተሌፍን ልጆች እን እንዘ ብዙኀ ሕዝብ ንሕነ ወ ሪ ዲህ አላቸው አንተ ን አብሔር ባረከነ እ በዜሼ ራሞች አለህ የዮሴፍ ልጆች ኢያሱን እኛ ብዙ ፅጣ ርስት አይበቃህም ወገን ስንሆን እግዚአብሔር ከብረን ስለምን ፅጳቋዕጣ ባካሁሳ ብቻ አወረስከን ። ጮቪከወክ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ወእምዝ ጸውኦሙ ኢያሱ ለደ ቂቀ ሮቤል ወለደቂቀ ጋድ ወለመ ንፈቀ ነገደ ምናሴ ወይቤሎሙ ከዚህ በኋላ ኢያሱ የሮቤልንና የጋድን ልጆች የምናሴንም ነገድ እኩሌታ ጠርቶ እንዲህ አላቸው ለሊክሙ ሰማዕክሙ ኩሎ ዘአዘ ዘክሙ ሙሴ ቀልዔሁ ለእግዚአብ ሔር ወሰማዕክሙ ቃልየ ኩሎ ዘአ ዘዝኩክሙ እናንተ የእግዚአብሔር ወዳጅ ሙሴ ያዘዛችሁን እኔም ያዘዝ ኳችሁን ሁሉ ሰማችሁ ወኢኀደግሙ አኃዊክሙ በእማ ንቱ መዋዕል ብዙኃት እስከ ዛቲ ዕለት ወዓቀብክሙ ትእዛዞ ለእግዚ አብሔር አምላክክሙ በነዚህ ብዙ ዘመኖች ወራቶች ሁሉ እስከዚች ቀን ድረስ ወንድ ሞቻችሁን አልተዋችሁም ከወ ንድሞቻችሁ አልተለያያችሁም የፈጣሪያችሁን የእግዚአብሔ ርን ትእዛዝ ጠብቃችሁ ኑራ ችኋል ወይእዜሰ አዕረፎሙ እግዚአብ ሔር አምላክክሙ ለአኃዊክሙ በከመ ይቤሎሙ አሁን ግን ዕረፍት እሰጣችኋ ለሁ ብሎ እንደነገራቸው ፈጣ ሪያችሁ እግዚአብሔር ወንድሞ ቻችሁን አሳርፏቸዋል ዉበዐቲከ ምዕራፍ ጅሀ ወይእዜኒ ተመየጡ ወእትዉ ውስተ አብያቲክሙ ወውስተ ደወልክሙ ውስተ ብሔር ዘወሀበክሙ ሙሴ ገብረ እግዚአብሔር በማዕዶተ ዮር ዳኖስ አሁንም ተመልሳችሁ ወደ ቤታ ችሁ ግቡ የእግዚአብሔር አገ ልጋይ ሙሴ በዮርዳኖስ ማዶ ወደሰጣችሁ አገር ወደአውራ ጃችሁ ተመለሱ ጅ ወባሕቱ ተዐቀቡ ጥቀ ከመ ትግ በሩ ትእዛዞ ወሕጎ ዘአዘዘክሙ ሙሴ ቀልዔሁ ለእግዚአብሔር ነገር ግን የእግዚአብሔር ወዳጅ ሙሴ ያዘዛችሁን ሕጉንና ትእ ዛዙን ታደርጉ ዘንድ ፈጽማችሁ ተጠበቁ ወከመ ታፍቅርዎ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ወትሑሩ በኩሉ ፍና ዊሁ ወትዕቀቡ ትእዛዞ ወትትልውዎ ወታምልክዎ በኩሉ ልብክሙ ወበ ኩሉ ነፍስክሙ ፈጣሪያችሁ እግዚአብሔርን ትወ ዱት ዘንድ በሥርዓቱም ሁሉ ጸንታችሁ ትኖሩ ዘንድ ሕጉ ንም ትጠብቁ ዘንድ በፍጹም ሰውነታችሁ በፍጹም ልቡናችሁ ተከትላችሁ ታመልኩት ዘንድ ተጠበቁ አላቸው ወባረኮሙ ኢያሱ ወፈነዎሙ ወአተዉ ውስተ አብያቲሆሙ ያን ጊዜ ኢያሱ መርቆ አሰናበ ታቸው እነሱም ወደየቤታ ቸው ገቡ ኦሪት ዘኢያሱ ወለመንፈቀ ነገደ ምናሴ ወሀ ቦሙ ሙሴ በባሳን ወለመንፈቆሙሰ ወሀቦሙ ኢያሱ ምስለ አኃዊሆሙ በማዕዶተ ዮርዳኖስ ዘኀበ ባሕር ለምናሴ ነገድ እኩሌታም ሙሴ በባሳን ቦታ ሰጣቸው አንድም ባሳንን አወረሳቸው ለኩሌቶቹ ግን ከወንድሞቻቸው ጋር በም ፅራብ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ፈንታቸውን ሰጣቸው አወረሳ ቸው ቿ ወሶበ ፈነዎሙ ኢያሱ ውስተ አብያቲሆሙ አተዉ ምስለ ብዙኅ ንዋይ ወምስለ ብዙኅ እንስሳ ጥቀ ወምስለ ብሩር ወወርቅ ወብርት ወሐጊን ወአልባስ ብዙኅ ጥቀ ዘተ ካፈሉ በርበረ ፀሮሙ ምስለ አኃዊ ሆሙ ኢያሱም ወደ ቤታቸው ባሰና በታቸው ጊዜ ከብዙ ገንዘብና ከብዙ ከብት ከወርቅና ከብር ክብረትና ከናስ ጋር ከወንድሞ ቻቸው ጋር የተካፈሉትን የጠ ላቶቻቸውን ምርኮ ብዙ ልብስ ይዘው ወደሀገራቸው ገቡ ወተመይጡ ወአተዉ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወመንፈቀ ነገደ ምናሴ እምደቂቀ እስራኤል እምነ ሴሎ ዘምድረ ከነዓን የሮቤልና የጋድ ልጆች የምና ሴም ነገድ እኩሌታ ከአስራኤል ልጆች ተለይተው የከነዓን ዕፃ ምዕራፍ ክፍል ከምትሆን ከሴሎ ተመ ለሱ ከመ ይሑሩ ውስተ ገለዓድ ወውስተ ደወሎሙ ወውስተ ርስቶሙ ዘተዋ ረስዋ በትእዛዘ እግዚአብሔር በእደ ሙሴ በእግዚአብሔር ትእዛዝ በሙሴ ቃል ወደወረሷት ርስታቸውና ወደ አውራጃቸው ወደ ገለዓድ ይሔዱ ዘንድ ከሴሎ ተመለሱ ወበጽሑ ውስተ ገለዓድ ዘዮርዳ ኖስ ዘምድረ ከነዓን ወነደቁ ደቂቀ ጋድ ወደቂቀ ሮቤል ወመንፈቀ ነገደ ምናሴ በህየ ምሥዋዓ ዓቢየ ዘያስተ ርኢ የከነዓን ዕጣ በምትሆን በዮርዳ ኖስ ማዶ ወዳለች ወደ ገለዓ ድም ደርሰው የጋድና የሮቤል ልጆች የምናሴም ነገድ እኩ ሌታ በዚያ ባሉበት አገር ከሩቅ የሚታይ ታሳቅ መሠዊያ ሠሩ ወሰምዑ ደቂቀ እስራኤል ከመ ነደቁ ምሥዋዓ ደቂቀ ሮቤል ወደ ቂቀ ጋድ ወመንፈቀ ነገደ ምናሴ በውስተ ደወለ ምድረ ከነዓን በኀበ ገለዓድ ዘዮርዳኖስ በማዕዶቶሙ ለደ ቂቀ እስራኤል የእስራኤልም ልጆች የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምና ሴም ነገድ እኩሌታ በእስራ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ቷጵ ኤል ልጆች ማዶ የዮርዳኖስ አቅራቢያ በምትሆን በከነዓን አውራጃ በገለዓድ መሠዊያ ግንብ እንደሠሩ ሰሙ ወሰምዑ ደቂቀ እስራኤል ኩሎሙ ወተጋብኡ ውስተ ሴሎ ከመ ይዕርጉ ወይትቃተልዎሙ የእስራኤልም ልጆች ይህን ሰም ተው መሥዋዕት ሠውተው ቃለ እግዚአብሔር ጠይቀው ይወጓ ቸው ዘንድ በሴሎ ተሰበሰቡ ወለአኩ ደቂቀ እስራኤል ኀበ ደቂቀ ሮቤል ወኀበ ደቂቀ ጋድ ወኀበ መንፈቀ ነገደ ምናሴ ውስተ ምድረ ገለዓድ ፊንሐስሃ ወልደ አልዓዛር ወልደ አሮን ካህን የእስራኤልም ልጆች በገለዓድ ገር ወዳሉ ወደ ሮቤልና ወደ ድ ልጆች ወደምናሴም ነገድ እኩሌታ የአሮን ልጅ የሚሆን የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስን ሳኩ ወቱ መላእክት ምስሌሁ መል አክ ቋጳዱ ጳዱ እምአብያተ አበዊ ሆሙ እምኩሉ ነገደ እስራኤል ዕደወ መላእክተ አብያተ አበዊሆሙ ወመሳፍንት እሙንቱ ለእስራኤል ከእስራኤል ልጆች ወገኖች አን ዱም አንዱም አለቃ ከአባቶቻ ቸው ወገን የተቆጠሩ አሥሩ አለቆችም ከሱ ጋራ ሔዱ እነ ዚህም የእስራኤል ሹማምንት ናቸው ህህህህህህ«ፎከዐወዚበዐዘቲከ ወበጽሑ ኀበ ደቂቀ ጋድ ወኀበ ደቂቀ ሮቤል ወኀበ መንፈቀ ነገደ ምናሴ ውስተ ገለዓድ በገለዓድ ወዳሉ ወደ ሮቤልና ወደ ጋድ ልጆች ወደምናሴም ነገድ እኩሌታ ደርሰው ወነገርዎሙ ወይቤልዎሙ ከመዝ ይቤሉ ኩሉ ተዓይነ እግዚአብሔር ምንትኑ ዛቲ አበሳ ዘአበስክሙ ቅድመ አምላከ እስራኤል የእግዚአብሔር ሠራዊት ሁሉ በእስራኤል ፈጣሪ ፊት የሠራ ችኋት ይች ኃጢአት ምንድን ናት ከመ ትኅድጉ ዮም ተሊዎቶ ለእግዚ አብሔር እግዚእ ወትንድቁ ለክሙ ምሥዋዓ ወከመ ትክሐድዎ ዮም ለእግዚአብሔር እግዚአብሔርን በሕግ በአምል ኮት መከተልን ትታችሁ መሠ ዊያን ትሠሩ ዘንድ እግዚአብ ሔርን አሁን ትክዱት ዘንድ የሠራችኋት ይች ኃጢአት ምን ድን ናት አስተነአስክሙኑ ኃጢአቶ ለፌ ጎር ዘኢነጻሕነ እምኔሃ እስከ ዮም ወኮነ መቅሠፍት ላዕለ ትዕይንቱ ለእ ግዚአብሔር እስካሁን ድረስ ከሷ ከፍዳ ያልነፃንባትን ጣዖቱን በማም ለክ ያገኘችንን ኃጢአት ታሳን ሷታላችሁን ታቃልሏታላች ሁን። እንዳይሏቸው ብለን ነገር ስለ መፍራት የሠራነውስ ካልሆነ እግዚአብሔር ይመራመረን ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከ ምዕራፍ እስመ አቀመ እግዚአብሔር ወሰነ ማዕከሌክሙ ወማዕከሌነ ለደ ቂቀ ሮቤል ወለደቂቀ ጋድ ወለመ ንፈቀ ነገደ ምናሴ ለዮርዳኖስ አተሞ ኹ እግዚአብሔር በኛና በናንተ መካከል ለሮቤልና ለጋድ ልጆች ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ዮር ዳኖስን ድንበር አድርጎ አጽን ቶታልና ወአልብክሙ ክፍል ምስለ እግዚአ ብሔር ወይሬስይዎሙ ነኪራነ ውሉ ድክሙ ለውሉድነ ከመ ኢያውጽእ ዎሙ እምአምልኮ እግዚአብሔር ከእግዚአብሔር ጋር ዕድል ፈንታ የላችሁም ብለው ልጆቻችሁ ልጆቻችንን ባዕድ አድርገው እግ ዚአብሔርን ከማምለክ እንዳ ያወጧቸው ብለን የሠራነው ካል ሆነ እግዚአብሔር ይመራመ ያን ወንቤ ከመ ንግበር ከመዝ ወን ንድቅ ዘንተ ምሥዋዓ አኮ በበይነ ተሩርባን ወአኮ በበይነ መሥዋዕት እንዲህ አድርገን ይህን ግንብ እንሠራ ዘንድ እንሥራ አልን እንጂ ለጣዖት መሥዋዕት ቀሩር ባን ልናቀርብበት አይደለም አላ ከመ ይኩን ዝንቱ ስምዓ ማዕከሌነ ወማዕከሌክሙ ማዕከለ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ውሉድነ ወማዕከለ ውሉድክሙ እም ድኅሬነ ይህ በኛና በናንተ መካከል ከኛም በኋላ በልጆቻችሁና በል ጆቻችን መካከል ምስክር ይሆን ዘንድ ነው እንጂ ከመ ያምልክዎ አምልኮ ለእግዚአብ ሔር በቅድሜሁ በቀሩርባንክሙ ወበ መሥዋዕተ መድኃኒትክሙ ወኢይ በልዎሙ ውሉድክሙ ለውሉድነ ጌሠመ አልብክሙ ክፍል ምስለ እግ ዚአብሔር ለእግዚአብሔር በምታቀርቡት በሩርባናችሁ እና ድኅነት በሚ ገኝበት መሥዋዕታችሁ እግዚአ ብሔርን ያመልኩት ዘንድ ልጆቻችሁ ልጆቻችንን ከእግዚ አብሔር ዘንድ ዕድል ፈንታ የላችሁም እንዳይሏቸው ምስክር ይሆን ዘንድ ነው እንጂ ቿ ወንቤ አመ ኮነ ድኅረ ወይ ቤሉነ ጌሠመ አው ለውሉድነ ከመ ይበልዎሙ ናሁ ርእዩ አምሳለ ምሥ ዋዑ ለእግዚአብሔር ዘገብሩ አበዊነ ኋላ ይህ በተደረገ ጊዜ ነገም ይህ ምንድን ነው ብለው በጠ የቁን ጊዜ «ኮነ ያለውን ይቤ ሉነ ብሎ ደገመው» ወይም ልጆ ቻችንን እንዲህ ብለው በጠየቋ ቸው ጊዜ እነሆ አባቶቻችን የሠ ሩትን የእግዚአብሔርን መሥዋ ፅት መሠዊያ አምሳል እዩ ይሏ ቸው ዘንድ ብለን ነው እንጂ ወአኮ በበይነ መሥዋዕት አላ ከመ ይኩን ስምዓ ማዕከሌነ ወማዕከሌ ክሙ በኛና በናንተ መካከል ምስክር ይሆን ዘንድ ነው እንጂ ለጣ ዖት መሥዋዕት ፉቱሩርባን ልናቀ ርብበት አይደለም ሀ ሐሰ ለነ እስከ ነኀድግ ተሊዎቶ ለእግዚአብሔር ዮም ከመ ንክሐዶ ለእግዚአብሔር ወከመ ንንድቅ ለነ ምሥዋዓ ለቀኣርባን ወለመሥዋዕተ ሰላም ወለመሥዋዕተ መድኃኒት እግዚአብሔርን እንክደው ዘንድ የፍቅርና ድኅነት የሚደረግበ ትን መሥዋዕት ልንሠዋ መሠ ዊያን እንሠራ ዘንድ እግዚአ ብሔርን ማምለክን አስክንተው ድረስ ደርሰን ይህ ለኛ አገባባ ችን አይደለም ዘእንበለ ውስተ ምሥዋዑ ለእግዚአ ብሔር አምላክነ ዘቅድመ ደብተ ራሁ በደብተራ ኦሪት አንፃር ባለ በፈ ጣሪያችን በእግዚአብሔር መሠ ዊያ እንሠዋለን እንጂ ሐተታ ሦስት ጊዜ መላልሰው ተናገሩት ለአጽንዖተ ነገር አንድም እንደ ሦስት ምስክር ሊሆን ወ ወሶበ ሰምዑ ፊንሐስ ካህን ወኩ ሎሙ መላእክተ ተዓይን ወመሳፍ ንተ እስራኤል እለ ምስሌሁ ቃለ ዘይቤልዎሙ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ጋድ ወመንፈቀ ነገደ ምናሴ አር መሙ ወተፈሥሑ የእግዚአብሔር አገልጋይ ፊን ሕሐስና ከርሱ ጋር ያሉት የእስ ራኤል ሹማምንት ሁሉ የሮቤ ልና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ የነገሯቸውን ነገር በሰሙ ጊዜ ደስ ብሏቸው ዝም አሉ ወይቤሎሙ ፊንሐስ ወልደ አልዓዛር ካህን ለደቂቀ ሮቤል ወለ ደቂቀ ጋድ ወለመንፈቀ ነገደ ምናሴ ዮም አእመርነ ከመ ሀለወ እግዚአ ብሔር ምስሌነ የካህኑ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐ ስም የሮቤልና የጋድን ልጆች የምናሴንም ነገድ እኩሌታ እግ ዚአብሔር ከኛ ጋራ በረድኤት ኦንዳለ ዛሬ አወቅነ አላቸው እስመ ኢአበስክሙ ቅድመ እግዚአ ብሔር ዘንተ ኃጢአተ ወእስመ አድ ኃንክምዎሙ ለእስራኤል እምእዴሁ ለእግዚአብሔር በእግዚአብሔር ፊት ይህንን ኃጢአት አልሠራችሁምና እስራ ኤልንም ከእግዚአብሔር እደ መዓቱ አድናችኋቸዋልና ቋ ወገብአ ፊንሐስ ወልደ አልዓ ዛር ካህን ወመላእክተ ተዓይንኒ ምስ ሌሁ ኀበ ደቂቀ እስራኤል የካህኑ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐ ስም ከርሱ ጋር ከሔዱት ከሠ ህህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከ ራዊቱ አለቆች ጋር እስራኤል ወዳሉበት ሠፈር ተመለሰ ወሖሩ ምስሌሆሙ መላእክት እም ደቂቀ ሮቤል ወእምደቂቀ ጋድ ወእ መንፈቀ ነገደ ምናሴ እምገለዓድ ውስተ ምድረ ከነዓን ኀበ ደቂቀ እስ ራኤል ከሮቤልና ከጋድ ልጆች ከምና ሴም ነገድ እኩሌታ ተውጣጥ ተው የተሳኩ ሰዎችም ከእስራ ኤል ልጆች ዘንድ ከገለዓድ ወደከነዓን ከነሱ ጋር ሔዱ ቋ ወነገርዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወአደሞሙ ዝንቱ ነገር ለእስራኤል ልጆች ይህን ነገ ሯቸው ይህም ነገር ደስ አሰ ኛቸው ወሶበ ነገርዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ባረክዎ ለአምላከ ደቂቀ እስራኤል ወይቤሉ ኢነዓርግ እንከ ኀቤሆሙ ከመ ንትቃተሉሙ ወከመ ናጥፍዓ ለምድረ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወመንፈቀ ነገደ ምናሴ ዘነበሩ ላዕ ሌሃ ይህንም በነገራቸው ጊዜ የእስ ራኤል ፈጣሪ እግዚአብሔርን አመሰገኑት እንዲህስ ከሆነ እነሱን እንወጋቸው ዘንድ የሚኖሩባትንም አገር እናጠፋ ዘንድ አንዘምትም አሉ ወሰመዮ ኢያሱ ለውእቱ ምሥ ዋዕ ስፖዕ ዘሮቤል ወዘጋድ ወዘመን ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ፈቀ ነገደ ምናሴ ወይቤሉ ከመ እግ ዚአብሔር ውእቱ አምላኮሙ ኢያሱም ያንን ግንብ የጋድና የሮቤል የምናሴም ነገድ እኩ ሌታ ምስክር አለው እስራ ኤልም ፈጣሪያቸው እርሱ እግዚአብሔር እንደሆነ በመ ካከላቸው ይህ ምስክር ነው ብለዋልና ያንን ግንብ ምስክር አለው ምዕራፍ ወእምዝ እምድኅረ ብዙኅ መዋ ዕፅል እምድኅረ አዕረፎሙ እግዚአብ ሔር አምላከ እስራኤል እምኩሉ ፀሮሙ ዘዓውዶሙ ወልሕቀ ኢያሱ ወኀለፈ መዋዕሊሁ የእስራኤል ፈጣሪ አግዚአብ ሔር እስራኤልን በዙሪያቸው ካሉ ከጠላቶቻቸው ሁሉ ካሳረ ፋቸው ከብዙ ዘመን በኋላ ኢያሱም የሕፃንነቱ ወራት አልፎ ካረጀ በኋላ ጸውዐ ኩሉ ደቂቀ እስራኤል ወሊቃናቲሆሙ ወመላእክቲሆሙ ወጸ ሐፍቶሙ ወመኳንንቲሆሙ ወይቤ ሉሙ ናሁ ረሳእኩ አንሰ ወኀለፈ መዋዕልየ የእስራኤልን ልጆች ሽማግሎ ችንና አለቆቻቸውን ጸሐፍቱ ንና መኳንንቱንም ሁሉ ጠርቶ እነሆ እኔ አረጀሁ ሸመገልኩ የሕፃንነቴም ወራት አለፈ ወለሊክሙ ርኢክሙ ኩሎ ዘገ ብረ እግዚአብሔር አምላክነ ሳዕለ አሕዛብ እለ ቅድመ ገጽክሙ ከመ እግዚአብሔር አምላክነ ጸብፆሙ ለነ ፈጣሪያችን እግዚአብሔር በፊ ታችሁ ባሉ አሕዛብ ያደረገውን እርሱ ፈጣሪያችን እነርሱን እን ዳጠፋልን አይታችኋል ወናሁ ርእዩ ኀደጉ ለክሙ አሕ ዛበ እለ ተርፉ ውስተ አድዋሊክሙ በበሕዘቢክሙ ወዘእምዮርዳኖስ ኩሎ አሕዛበ ዘሠረውክዎሙ ወባሕር ዓቢይ ምፅዕራበ ፀሐይ ወሰንክሙ እነሆ በየወገናችሁ በአውራጃ ችሁ የቀሩ አሕዛብን ሰልፍ ሊያ ስተምሯችሁ እንደተውኩላችሁ ከዮርዳኖስ ጀምሮ ያጠፋኋቸው አሕዛብንም ሁሉ እወቁ ወሰና ችሁም በፀሐይ መግቢያ በኩል ሰፊ ባሕር ኤርትራ ነው ወእግዚአብሔር አምላክክሙ ውእቱ ያጠፍኦሙ ለክሙ እምቅ ድመ ገጽክሙ ወትወርሱ ምድሮሙ በከመ ይቤለነ እግዚአብሔር አምላ ክነ አሁንም ፈጣሪያችሁ የቀሩትን አሕዛብ ሁሉ ከፊታችሁ ያጠፋ ላችኋል እሱ ፈጣሪያችን እን ኦሪት ዘኢያሱ ምፅራፍ ላችሁ ወአጽንዑ ጥቀ ከመ ትዕቀቡ ወከመ ትግበሩ ኩሉ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ሕጉ ለሙሴ ከመ ኢትት ተነሥ እምኔሁ እምዘአዘዘክሙ ሙሴ ኢለየሣን ወኢለሀፀጋም ከመ ኢተአ ብሱ ሕጉን ትጠብቁ ዘንድ በሙሴ መጽሐጥ የተጻፈውንም ሁሉ ታደርጉ ዘንድ እንዳትበድሉ ሙሴ ካዘዛችሁ ወደቀኝም ወደ ግራም እንዳትሉ ልቡናችሁን በሕግ በአምልኮት ፈጽማችሁ አጽኑ ጂ ወኢትባኡ ውስተ እሉ አሕዛብ እለ ተርፉ እምኔክሙ ወአስማተ አማሣልክቲሆሙ ኢይሰመይ በውስቴ ትክሙ ወኢትምሐሉ ቦሙ ወኢት ስግዱ ሎሙ ወኢታምልክዎሙሥ ከናንተ ከቀሩ ከአሕዛብ አትጨ መሩ የጣዖቶቻቸውም ስም በእናንተ ዘንድ አይጠራ አት ማሉባቸው አትስገዱላቸው አታ ምልኳቸው ቿ አላ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ትልውዎዎ በከመ ገብረ ለክሙ እስከ ዛቲ ዕለት እስከዚች ቀን ድረስ በጎ ነገር እንዳደረገላችሁ እንግዲህም እን ዲረዳችሁ ፈጣሪያችሁ እግዚአ ብሔርን በሕግ በአምልኮት ተከተሉት እንጂ ኣሃህህህወየከህ በዘከዐየ ደነገረን አገራቸውንም ትወርሳ ቹ ወውእቱ እግዚአብሔር ያጠፍ ኦሙ ቅድመ ገጽክሙ ለአሕዛብ ዓበ ይት ወጽኑዓን ወለክሙሰ አልቦ ዘተ ቃወመክመሙ ቅድሜክሙ እስከ ዛቲ ዕለት እሱ እግዚአብሔር የበረቱ የጸኑ አሕዛብን ከፊታችሁ ያጠፋቸ ዋል እናንተን ግን እስከዚች ቀን ድረስ በፊታችሁ ቁሞ የተ ከራከራችሁ የለም ፅዱ ብአሲ እምኔክሙ ይሰድድ ተ ተ እስመ እግዚአብሔር አም ላክነ ይጸብእ ለክሙ በከመ ይቤለነ ፈጣሪያችን እግዚአብሔር አስ ቀድሞ እንደነገረን ድል ይነሣ ላችኋልና ከእናንተ አንዱ ሰው ከአሕዛብ ሺውን ያሳድዳቸዋል ያሸሻቸዋል ወተዐቀቡ ጥቀ ነፍሰክሙ ከመ ታፍቅርዎ ለእግዚአብሔር አምላክነ ፈጣሪያችን እግዚአብሔርን ትወ ዱት ታመልኩት ዘንድ ሰው ነታችሁን ከኃጢኦት ከክሕደት አጥብቃችሁ ጠብቁት ጋወሙክመሰ ተመየጥክሥ ወኀደግ ምዎ ትገብኡ ውስተ እሉ አሕዛብ እለ ተርፉ ምስሌክሙ ወኢትትዋ ሰቡ ምስሌሆሙ ወኢትደመሩ ውስ ቴቶሙሥ እግዚአብሔርን ትታችሁ ወደ ጣዖት ወደኃጢአት ብትመለሱ ግን ከእናንተ ጋር በቀሩ በአሕ ኦሪት ዘኢያሱ ዛብ እጅ ትጠፋላችሁ ስለዚ ህም ከእነሱ ጋር አትጋቡ በግ ብርም አንድ አትሁኑ ወለሊክሙ አእምሩ ከመ ኢያ ጠፍኦመ አንከ አግዚአብሔር አምላ ክነ ለእሉ አሕዛብ እምቅድሜክሙ ይህን ያደረጋችሁ እንደሆነ ፈጣ ሪያችን እግዚአብሔር እነዚ ህን አሕዛብ ከፊታችሁ እንደ ነሃያጠፋቸው እናንተ ዕወቁ ወይከውኑክሙ እንከ መሥገርተ ወፅ ቅፍተ ወቀኖታተ ውስተ ሰኳንዊክሙ ወይደጉጐሁክሙ ውስተ አዕይንቲክሙ እስከ ትጠፍኡ እምድር ቡርክት ዘወ ሀበክመ እግዚአብሔር አምላክክሙ እንግዲህ እንቅፋትና ወጥመድ ለአግራችሁም ችንካር ይሆኑባ ችኋል ማለት ችንካር እንዲያ ቁስል ያቄሳሏችኋል ፈጣሪያ ችሁ እግዚአብሔር ከሰጣችሁ ከተመረጠችው አገር እስክት ጠ ድረስ ዓይነ ልቡናችሁን ያጠተሱ ወአንሰ አሐውር ውስተ ፍኖት ካመ ኩሉ አለ ውስተ ምድር ወአ ኣምፍ በኩሉ ልብክሙ ወበኩሉ ነፍስክሙ ቫመ ኢተኀድገት ወኢ አሐቲ ቃል እምኩሉ ሠናያት ዘይ ቤለክሙ እግዚአብሔር አምላክነ ወኩሉ በጽሐነ ወአልቦ ዘኢረከብነ እምኔሁ እኔ በዚህ ዓለም እንደሚኖሩ ሰምች »ሉ ወደ ሞት ጉዳና ምዕራፍ አሔዳለሁ ፈጣሪያችን እግዚ አብሔር ከነገራችሁ በጎ ነገር ሁሉ አንዲት ቃል ስንኳን አን ዳልቀረች በፍጹም ልቡናችሁ ፅወቁ ሁሉ ደረሰን እንጂ ከቶ ከሱ ያላገኘነው ነገር የለም ድ ወበከመ በጽሐክሙ ኩሉ ቃል ሠናይ ዘይቤለክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ከማሁ ያመጽእ ሳዕሌ ክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ኩሎ ቃለ እኩየ እስከ ያጠፍአክሙ እምዛቲ ምድር ቡርክት ዘወሀበክሙ እግዚአብሔር ፈጣሪያችሁ እግዚአብሔር የነ ገራችሁ በጎ ነገር ሁሉ እንደ ደረሳችሁ እንደተደረገላችሁ ከሕጉ ከተለያችሁ እግዚአብ ሔር ከሰጣችሁ ከዚች ከተመ ረጠች አገር እስኪያጠፋችሁ ድረስ ፈጣሪያችሁ እግዚአብ ሔር በናንተ ክፉውን ነገር ሁሉ ያመጣባችኋል አምከመ ኀደግሙ ኪዳኖ ለአም ላክክሙ ዘወሀበክሙ ወዘአዘዘክሙ ወለእመ ሖርክሙ ወአምለክሙ አማ ልክተ ባዕድ ወሰገድክሙ ሉሙ የሰጣችሁንና ያዘዛችሁን የፈጣ ሪያችሁን መሐሳ ቃል ኪዳኑን ካፈረሳችሁ ሒዳችሁም የአሕ ዛብን ጣዖታት ብታመልኩና ብትሰግዱላቸው ኦሪት ዘኢያሱ ምዕራፍ ጽ ይትመአዕ በመዓት እግዚአብሔር ላዕሌክሙ ወፍጡነ ያጠፍአክሙ እምድር ዘወሀበክሙ እግዚአብሔር በናንተ ላይ ፈርዶ ከሰጣችሁ ካወረሳችሁ አገር ፈጥኖ ያጠፋችኋል ።