Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሃረ ዕዚያ ፊም ፈቷሆሪፖፖ ዖታዳፈውም ኋደ ሐሥቻ መዳሐፍምፇ ዕያሙዕፊ ልደሆጎ ፅፓጋኑ ደምሮ ይታመናዳቋ ዕያርነጎትና ሬታ ዕዳኋሂፈህ መዳሕፍምፖ ውሰጥ ያው ያላምሰሶታ ሥሂሠሄቻና ያዖመሥፇሪታ ለፇራረዝ ይጎያቅም ለዕባፀርና ቦመፅሐው ታቻታ ፇራቻፇ ሦሠረዖፆዐዕታል ዕርነነጎፖናውም ለምዕ መዳልፍምት ሐዲፅ ዲዳ ቢቧፖና ታሪያ ለምሳና መርፍ ኋጋድ መሆኖቻው መሥዎሪታና ሥሂሠፖሦ ለሉምኋኦሶ ፇር ሂሄፀማምሞታፎዊና ሥን ምግግ ራ ሕጋያውና ቀዳሃቻው ዳደሂታም ምህርታቻው ዛሬም ጳደ ፖያፇ ጎነው ፅምዕ ዝጨሪ ኦሪፖ ዕሟፅኃው ሰያሜ ፊ ምጋራ ቋሔረ ኣለባላባለወየከወክበዘፒቨክ ሃ «ናቸ ሰሥጩው ያወ ሪፅው ሰቋ ፈቃና ነውደፀውም ዖሏያሱት ያመሳፍታና ያሩ መዳሕፉፍሦፖ ለምዕ መዳጓአፍፖ ሙሴ ይ ደምረው ጎው ፈሀሠም ዖፇቱሳ ዕቤሦ ረነዕፈዖናቻሃ ፇሦውፊሦ ሥዕጭ መዳሕፉፍፖ ማፅፇታም ለሪም ሏያት ዕሪታ መሳፉፍፖ ሪሪምፖ ሩሦ ሦቋሐው ይጠራታያዕጋ ሥነዕ መዳሕፉፍታፖ ደታሪ መዳሕፍታ ጳጂ ዳኋደ ፅምዕራ መዳሕፍፖ ሙዕ ያለሪሦ መይም ይሕፇ መዳሕፍፖ ጴፀይደታም ሂሀሆ ይያፖ ዕሪታፖ ዲያት ፈባሳ መጽኃፉ ሏዖያት መይም መጽሐፈ ጊዲያታ ማኃቻ ኋሆዕ ሷኋጥ ነው ። ወገን ካሄዛትም ሳያጡቅ በ ግቶ ስለ በደለጡ ያስተቦ ይለት እስመ ነስሐ ቅድመ አግዚአብጤር በእግዚአብሔር ፊት ለዘወትር የተሠራ ይሁን ስድስቱን በነግህ ይሠዉታል ይመገ ቡታል የቀረውን ስድስቱን በሠርክ ይመገቡታልና ቿ ወበዕለተ ሰንበት ትሠርዕዎ ለዘልፍ በኀበ ደቂቀ እስራኤል አሐዱ አሐዱ ኢያጥቆ ለካልኡ በፃማ ከእስራኤል ልጆች ከወንድ ሞቻችሁ አንዱም አንዱም ወንድሙ በሐሰት በግፍ አያ ስጨንቀው ወእመሰ ኢረከበ ውስተ እዴሁ ውእቱ ግዩር ተቤዝዎ ይትቤዘዎም አሐዱ እም ሰብአቲሁ ነው ዓይናችሁን የሚያፈስ በሸታ አመጣባችለሁ ሰውነ ታችሁም እንደ ሰም ትቀልጣ ለች ወትዘርኡ ለክንቱ ዘርአክመ ወይበ ልዑክጮሙ ፀርክሥ አህላችሁን በክንቱ ትዘራላችሁ ጠላቶቻችሁ ያጠፏችል ፈ ወአተውም ገጽየ ላዕሌዝመ ወዐትጠድቁ ቅድመ ፀርክጮ አዬ ገጸ መዓቴን አጸናባችኋ ለሁ በጠላቶቻችሁ ፊት ድል ተነስታችሁ ትወድቃላችሁ ወያነትዑክሙ አለ ይጸልኡክመ ወትነትዑ እንዘ አልቦ ዘይዴግነ ክመሙ የሚጠሏችሁ ሰዎች ድል ይነ ሷችኋል የሚከተላችሁ ሰው ሳይኖር ትሸሻላችሁ ወአመ እስከ ዝንቱ ኢሰ ማዕክሙኒ አዌስክ መቅሠፍተ ክሙ ሰብዓተ መቅሠፍተ በከመ ኃጣውኢክመ አንዲህም ካደረግሁባችሁ በኋላ ባጠገብ ብትኖሩ ማለት እስራኤል ነን እያላችሁ ግብረ አሕዛብ ብትሠሩ እኔን ልትሰ ኦሪ መኝ ባተወዱ አንደ ታችሁ ብዛት በመሠቅሥባት ላይ ።
ለእግዚአብሔር የሚቀርብ ተርባን ነውና ካህኑ በመ ሠዊያው ላይ ያኑረው ወእመሰ እምአጣሊ ዮርባኑ ለእግዚአብሔር ወያመጽአ ቅድመ እግዚአብሔር ወደ አግዚአብሔር የሚያቀ ርበው መሥዋዕት ከፍየል ወገን ቢሆን ግን ወይወዲ እዴሁ ላዕለ ርእሱ የሚሠዋው ሰው እጁን በራሱ ላይ ያድርግ ኃጢአቴ ባንተ ይሠረያል ሲል ወይጠብህዎ ቅድመ እግዚአብሔር ኀበ ኖጥኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወይክዕዉ ደሞ ደቂቀ አሮን ላዕለ ምሥዋዕ በዓውዱ ልዩ በሆነች በደብተራ ኦሪት ደጅ በእግዚአብሔር ፊት ይሠ ዉት ከአሮን የተወለዱ ካህ ናትም ደሙን ተቀብለው በመ ሠዊዋያው ዙሪያ ይርጩት ወይነሥእ እምኔሁ ቱርባነ ለእግዚአብሔር ስብሖ ዘይገለብባ ለከርው ወኩሎ ስብሖ ዘውስተ ከርሥ ከተሠዋው መሥዋዕት ለእግ ዚአብሔር ቱርባን የሚ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ሀ ሆን ሆድ ዕቃውን የሚ ፍነውን ስቡን በሆዱ ውስጥ የሚገኘውን ሞራውን ሁሉ ወክልኤሆን ኩልያቲሁ ወኩሎ ስብሐ ዘላዕሌሆን ወዘፀ ራዒቱ ወከብዶ እንተ ትንዕስ ምስለ ኩልያቲሁ ይመትሮ ይነሥእ ወይመትሮ ሲል ነው ሁለቱን ኩላሊቱን በኩላሊቱና በጭቅናው ውስጥ ያለውን ስቡን ለምለም ጉበቱን ከኩላሊቶቹ ጋር አም ጥቶ ያጢሰው ሐተታ እንዳ ለፈው ወያነብሮ ካህን ላዕለ ምሥዋዕ መሥዋዕት ውእቱ ወመዓዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ ሁኖ የሚቀርብ መሥዋዕት ነውና ካህኑ ተቀ ብሎ በመሠዊያው ላይ ያኑ ረው ወኩሉ ስብሕ ለእግዚአብሔር ሕግ ዘለዓለም ውእቱ በኩሉ መዋ ዕሊክሙ በኩለፄ በኀበ ትነብሩ በኩለፄና በኩሉ መዋዕ ሊክሙ አንድ ወገን ለእግዚ አብሔር የምታቀርቡት ስብ ሁሉ በምትኖሩበት ዘመን የዘለዓለም ሕግ ነው ኩሎ ስብሐ ወኩሎ ደመ ኢትብልኡ ህህህህህፎከዐህቨዉበከ ገጽ ሰ የቀረው ነው ስቡን ብርንዶውን ግን አትብሉት አንድም በቁሙ ደሙን አት ብሉ አርግተው ቆልተው ይበ ሉታልና ምዕራፍ ጉባኤ ፅ ወተናገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ንግሮመ ለደቂቀ እስራኤል ለያዕቆብ ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው ብሎ እግዚአብ ሔር ሙሴን ተናገረው ወበሎሙ ነፍስ ለእመ አበሰት እምኩሉ ትእዛዘ እግዚአብሔር በኢያእምሮ ዘኢትከውን ለገቢር ወገብረት አሐተ እምኔሁ የሰው ሰውነት እግዚአብሔር ጠብቁ ብሎ ካዘዘው ትእዛዝ ወጥታ ሊሠሩት የማይገ ባውን ባለማወቅ ሠርታ ብትበድል አታድርግ ካለው አንዲቱን ብት ሠራ አንድም ለእመ አበሰት በአእምሮ አውቃ ሠርታ ብትበድል ወእመኒ ሊቀ ካህናት ዘቅቡዕ አበሰ እምሕዝብ ዝቅቡዕ እምሕዝብ ሲል ነው ከሕዝቡ ተመርጦ የተሾመው ሊቀ ካህናቱ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍፀ ቢበድል አንድም ሊቀ ካህ ናቱ ከሕዝቡ ተለይቶ ቢበድል ያመጽእ ህየንተ አበሳሁ ዘአበሰ ላሕመ ንጹሐ እምአልሕምት ለእ ግዚአብሔር በእንተ ኃጢአቱ በአንተ አበሳሁና በእንተ ኃጢአቱ አንድ ወገን እግ ዚአብሔርን ስለበደለበት ኃጢ አቱ ከላም ወገን ነውር የሌለ በትን ወይፈኑን ለአግዚአብ ሔር ያቅርብ ወያመጽኦ ለውእቱ ላሕም ኀበ ፕኅተ ደብተራ ዘመርጡል ቅድመ እግዚአብሔር ወይወዲ እዴሁ ላዕለ ርእሰ ላሕም ሊሠዋው ያመጣውን ላም በእግዚአብሔር ፊት ወደ ደብተራ ኦሪት አቅርቦ እጁን በራሱ ላይ ይጫንበት ኃጢ አቴ ባንተ ይሠረያል ሲል አንድም ባንተ ምክንያት እከ ብራለሁ ሲል ወይጠብሖ ለውእቱ ላሕም ቅድመ እግዚአብሔር የቀረበውንም ላም በእግዚአብ ሔር ፊት ይሠዋው ወይነሥእ ካህን ዘቅቡዕ ወፍ ጹም በእዴሁ እምደሙ ለውእቱ ላሕም ወያበውኦ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ተቀብቶ የከበረ ካሀኑም የላሙን ደም በእጁ ተቀብሎ ወደ ደብተራ ኦሪት ያግባው ወይጠምዕ አዓብዒሁ ውስተ ደሙ ወይነዝኅ እምውእቱ ደም ስብዓ ቅድመ እግዚአብሔር ላዕለ መንጦላዕተ ቅድሳት ጣቱን ከደሙ ነክሮ ከዚያ ደም በድንኳኑ መጋረጃ ላይ በእግዚአብሔር ፊት ሰባት ጊዜ ይርጭ በፍጹም ትጋት ኃጢአት እንዲሠረይ ለማ ጠየቅ ሐተታ እግዚአብሔር የማይለየው ስለሆነ ቤተ እግ ዚአብሔርን ቅድመ እግዚአ ብሔር ይለዋል ወይወዲ ካህን አምደመ ለውእቱ ላሕም ላዕለ አቅርንተ ምሥዋዕ ዘዕጣን ዘያነብሩ ቅድመ እግዚአብሔር ዘሀሎ ውስተ ደብ ተራ ዘመርጡል እግዚአብሔርን ሊያገለግል የተ ሾመው ካህን ከደሙ ዘግኖ ታፍና በደብተራ ኦሪት ውስጥ በእግዚአብሔር ፊት የሚያኖሩ ትን ዕጣን ከሚቀመጥበት ከአ ቅርንተ ምሥዋዑ ላይ ይጨ ምረው ማለት ይርጨው ወይክዑ ኩሎ ደሞ ኀበ መንበሩ ለምሥዋዕ ዘዮርባን ዘኀበ ዣፕኅተ ደብተራ ዘመርጡል ሦ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍፀ ገጽ የሚጤስበትን የመሠዊያው ንም መቀመጫ ይርጨው ወኩሎ ስብሖ ለውእቱ ላሕም ዘበእንተ ኃጢአት ያሴስል ወእም ስብሕ ዘይገለብብ ንዋየ ውስጡ ወዙሎ ስብሖ ዘውስተ አማዑቱ ኃጢአት የሚያስተሠርይ የላ ሙን ስብ ሆድ ዕቃውን የሚሸፍን ሞራውን ባንጀቱ ውስጥ የሚገኘውን ስብ ወክልኤሆን ኩልያቲሁ ወስ ብሐ ዘላዕሌሆን ወዘፀራዒቱ ወከብዶ እንተ ትንዕስ ምስለ ኩልያቲሁ ይመትር ሁለቱን ኩላሊቱን በበላ ያቸው ያለ ስቡን በጭቅናው ያለ ስቡን ግልገል ጉበቱን ከሁለቱ ኩላሊት ጋር ለይቶ ያጢሰው ል ወበከመ ያመጽኡ ዘላሕመ መድኃኒት ወይወድዮ ካህን ላዕለ ምሥዋዕ ዘቱርባን ድኅነት የሚደረግበትን የላ ሙን ስብ እንዲለዩ ይህንንም እግዚአብሔርን ሊያገለግል የተሾመው ካህን ዮርባን ከሚ ቀርብበት ከመሠዊያው ላይ ያኑረው ነለባሎህሆፈወከ በዘቲከ በደብተራ ኦሪት ደጅ ቀርባን ወማዕሶሂ ለውእቱ ላሕም ወኩሉ ሥጋሁ ምስለ ርእሱ ወምስለ ሰኩናሁ ወከርሦ ወካዕሴሁ ለመሥዋዕት የቀረበውን የላ ሙን ቀቶርበቱንና የተረፈውን ሥጋውን ከራሱና ከሰኩናው ጋር ሰንበሩንና ፈርሱን ዑ ወይወስዱ አፍኣ እምት ፅይንት ውስተ መካን ንጹሕ ኀበ ይክዕዉ ሐመደ ወያውዕይዎ ላዕለ ዕዐው በአሳት ውስተ ምክዓወ ሐመድ ይህን ሁሉ ከከተማው በውጭ አውጥተው እንጨት ረብርበው አመድ በሚያፈሱበት በንጽሕ ቦታ በአሳት ያቃጥሉት ሐተታ» አፍኣዊ ኃጢአት አትሥሩ ሲል በንጹሕ ቦታ መሆኑም ኃጢአት ብትሠሩም ከተመለሳችሁ ይቅር እላችኋ ለሁ ሲል አንድም ጌታ ከከተማ በአፍኣ ተሰቅሉ ዓለምን ለማዳኑ ምሳሌ ነው ወእመሰለዙሉ ተዓይን ዘደ ቂቀ እስራኤል ተስሕቶሙ ወተ ረስዓት እምአዕይንቲሆሙ ቃል ለተዓይን ለኩሉ ተዓይንና ለተዓይን አንድ ወገን የያዕቆብ ልጆች ከሚሆኑ ወገኖች ጠብቁ ብሎ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ያዘዘው ሕግ ከዓይነ ልቡና ቸው ቢዘነጋቸው ግን ወገብሩ እምኩሉ ትእዛዙ ለእግዚአ ብሔር ዘኢይከውን ለገቢር ወእ ምዝ ነስሑ እግዚአብሔር ካዘዘው ትእ ዛዝ ወጥተው ሊሠሩት የማ ይገባውን ቢሠሩ ከሠሩትም በኋላ ተፀዕተው ንስሐ ቢገቡ ወተዓውቀቶመሙ ኃጢአቶሙ አንተ አበሱ ያመጽኡ ትዕይን ቶሙ ላሕመ እምአልሕምት ንጹሐ በእንተ ኃጢአቶሙ ወያ መጽእዎ ኀበ ጥኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወያመጽኡና ያመጽእዎ አንድ ወገን ነው የሠሯት ኃጢ አትም በትታወቃቸው የእስ ራኤል ወገኖች ስለሠሩት ኃጢአት ከላሞቻቸው ወገን ነውር የሴለውን ወይፈኑን ወደ ደብተራ ኦሪት ያቅርቡ ወይወድዩ ሊቃናተ ይእቲ ትዕይንት ላዕለ ርእሱ ለውእቱ ላሕም እደዊሆሙ በቅድመ እግ ዚአብሔር ወይጠብሕዎ ቅድመ እግዚአብሔር ለውእቱ ላሕም በእስራኤል ወገን ላይ በእ ስራኤል ከተማ የተሾሙ ካህናትም ለመሥዋዕት ባቀረ ቡት በላሙ ራስ ላይ በእግዚ አብሔር ፊት አጃቸውን ይጫ ኑበት ላሙንም በእግዚአ ብሔር ፊት ይሠዉት ሐተታ ቅድመ እግዚአብሔር ማለቱ ቡሩክ እግዚአብሔር ብሎ እንደ መባረክ ነው ወያበውእ ካህን ዘቅቡዕ እምደሙ ለውእቱ ላሕም ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ተቀብቶ የተሾመው ካህኑም ከላሙ ደም ወደ ደብተራ ኦሪት አግብቶ ወይጠምፅ አፃብዒሁ ካህን ውስተ ውእቱ ደም ወይነዝኅ ስብዓ በቅድመ እግዚአብሔር ቅድመ መንጦላዕተ ቅድሳት ከዚያ ደም በጣቱ ነክሮ የድ ንኳኑን መጋረጃ በእግዚአብ ሔር ፊት ሰባት ጊዜ ይር ጨው በፍጹም ትጋት ኃጢ አት እንዲሠረይ ለማጠየቅ ወይወዲ እምደሙ ካህን ላዕለ አቅርንተ ምሥዋዕ ቅድመ እግዚአብሔር ዘውስተ ደብተራ ዘመርጡል ሎ እግዚአብሔርን ሊያገለግል የተሾመው ካህን ከደሙ ዘግኖ ታፍኖ በደብተራ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ሀ ገጽ ኦሪት ውስጥ ካለው ከአቅ ርንተ ምሥዋዑ ላይ ያድ ርግ ወኩሎ ደሞ ይክዑ ኀበ መንበረ ምሥዋዕ ዘጐርባን ዘሀሎ ኀበ ዣፕኅተ ደብተራ ዘመርጡል የቀረበውንም ደሙን ከአ ግረ ምሥዋዑ ያፍዊስሰው ምሥዋዑን ዘጐርባን ጐር ባኑን ኀበ ፕኅተ ደብተራ አለው ፉቱርባኑ ከምሥ ዋዑ ምሥዋዑ ከደብተራ ኦሪት ደጅ አይለይምና ወኩሎ ስብሖ ያሴስል እምኔሁ ወይወድዮ ላዕለ ምሥዋዕ ለ የቀረው ነው ስቡን ግን ከመሥዋዕቱ ለይቶ ከመሠዊ ያው ላይ ያኑረው ወይገብሮ ለውእቱ ላሕም በከመ ይገብርዎ ለላሕም ዘኃጢ አት ወያስተሠሪ ሎሙ ካህን ወይትኃደግ ሎሙ ሆስተሠሪ ሎሙና ይትኃደግ ሎሙ አንድ ወገን እግዚአ ብሔርን ሊያገለግል የተሾ መው ካህን መሥዋዕተ ኃጢ አቱን እንዲሠዉ ኃጢአታ ቸው ይሠረይላቸው ዘንድ ኣላህህህህ«ፎከወዐህሀ በዐዘቲከዐ ያን ወይፈን ይሠዋው ይህም ኃጢአት የሚያስተ ሠርይላቸው ነውና ወይወስድዎ ለውእቱ ላሕም አፍኣ እምትፅይንት ወያ ውዕይዎ በከመ ያውዕይዎ ለቀዳ ማዊ ላሕም ዘኃጢአት እስመ ዘኃጢአተ ትዕይንት ውአቱ የሕዝቡን ኃጢአት የሚያስተ ሠርይ መሥዋዕት ነውና የቀደመውን መሥዋዕተ ኃጢ አቱን እንዲያቃጥሉት ይህ ንንም ከከተማ ወደ አፍኣ ወስደው ያቃጥሉት ቀዳማይ አለው አስቀድሞ ተናግሮታልና ወእመሰ መኩንን አበሰ ወገብረ አሐተ እምኩሉ ትእዛዘ እግዚአብሔር አምላክክሙ ዘኢት ከውን ለገቢር በኢያእምሮ ወነስሐ በሕዝቡ ላይ የተሾመው ዳኛው ግን ቢበድል ከፈጣሪያችሁ ከእግዚአብሔር ትእዛዝ ወጥቶ ሊሠሯት የማትገባ ኃጢአትን ባለማወቅ ሠርቶ ንስሐ ቢገባ ወተአውቀቶ ኃጢአቱ እንተ አበሰ ባቲ ያመጽእ ጐርባኖ ሐርጌ እምአጣሊ ንጽሐ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ የበደለባት ኃጢአት ብትታወ ቀው ቱርባን አድርጎ ከፍየ ሎች ወገን ነውር የሌለበትን ሙክት ያምጣ ወይወዲ እዴሁ ላዕለ ርእሱ ለውእቱ ሐርንጌ አጁንም በሙክቱ ራስ ላይ ያኑር ኃጢአቴ ባንተ ምክ ንያት ይሠረይልኛል ሲል ወይጠብሕም ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ዘይሠውዑ ቅድመ እግዚ አብሔር እስመ ዘኃጢአት ውእቱ ስለ ኃጢአት ማስተሥረያ የሚቀርብ ነውና በእግዚአ ብሔር ፊት ቀድሞ በሚሠ ዉበት ቦታ ይሠዉት ወይወዲ ካህን እምደም ዘበእንተ ኃጢአት በአዓብዒሁ ላዕለ አቅርንተ ምሥዋዕ ዘዕጣን ካህኑ ስለ ኃጢአት ሥርየት ከሚፈሰው ደም በጣቱ እየ ጠለቀ ዕጣን በሚታጠንበት ጽና ቀንዶች ላይይጨምር ወኩሎ ደሞ ይክዑ ላዕለ መንበረ ምሥዋዕ ዘቱርባን የቀረውን ደም ግን ቱርባን ከሚያቀርቡበት ከእግረ ምሥ ዋዑ ያፍስሰው ወኩሎ ስብሖ ይወዲ ላዕለ ምሥዋዕ በከመ ስብሐ መሥዋዕት ዘመድኃኒት ድኅነት የሚገኝበትን የመሥ ዋዕቱን ስብ እንዲያጤሱት ስቡን ሁሉ በምሥዋዑ ላይ ያጢሰው ወያስተሠሪ ሎቱ ካህን ወይትኃደግ ሱቱ ኃጢአቱ ይትኃደግና ያስተሠሪ አንድ ወገን ካህኑም ኃጢአቱን ያስ ተሠርይለታል ወእመሰ አሐዱ ብእሲ አበሰ አምሕዝበ ምድር በኢያእምሮ በዓለም ካሉ ከሕዝቡ ተለይቶ አንድ ሰው ባለማወቅ ቢበድል ወገብረ አሐተ እምትእዛዘ እግዚአ ብሔር ዘኢትከውን ለገቢር እግዚአብሔር ካዘዘው ትእዛዝ ወጥቶ ሊሠሯት የማትገባ አንዲት ኃጢአት ቢሠራ ወነስሐ ወተዐውቀቶ ኃጢአቱ እንተ ገብረ ያመጽእ ጠሊተ እም አጣሊ አንስተ ንጽሕተ በእንተ ኃጢአቱ ዘገብረ የሠራውም ኃጢአት ታው ቆት ንስሐ ቢገባ ስለ ሠራው ኃጢአት ከፍየሎች ወገን መሚ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፀ ገጽ ነውር የሌለባትን ሴት ፍየል ያምጣ የወንዱን ተናግሮ ነበርና የሴቲቱን አመጣ ሐተታ ስለምን ሴት ፍየል ይሠዋ አለ ቢሉ ኃጢአት የተገኘ ከሴት ነው ከሴት የተገኘ ኃጢአት አትሥሩ ብትሠሩም ከተመለሳችሁ አስ ተሠርይላችኋለሁ ሲል ወይወዲ እዴሁ ላዕለ ርአሳ ከአምጽኣ በእንተ ኃጢአቱ ስለ ኃጢአቱ ባመጣት ፍየል ራስ ላይ እጁን ያኑር ባንቺ ምክንያት ኃጢአቴ ይሠረይል ኛል ሲል ወይጠብሕዋ ለይእቲ ጠሊት ዘበ እንተ ኃጢአት ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ዘመሥዋዕት ስለ ኃጢአት ያቀረቧትንም ፍየል ቀድሞ መሥዋዕቱን በሚሠዉበት ቦታ ይሠዉ ዋት ቭ ወይነሥእ ካህን እምደማ በአ ዓብዒሁ ወይወዲ ላዕለ አቅርንተ ምሥዋዕ ዘዕጣን ካህኑም ከደሟ በጣቱ ጠልቆ ዕጣን በሚታጠንበት በአቅር ንተ ምሥዋዑ ላይ ይጨም ረው ህህህህህ«ፎከወዐህበፀዐዘቲከዐ ወዙሎ ደማ ይክዑ ላዕለ መንበረ ምሥዋዕ ዘቱርባን የቀረውን ደሟን ግን ዮርባኑ ከሚቀርብበት ከእግረ ምሥ ዋዑ ያፍስሰው ወ ወይመትር ኩሉ ስብሐ በከመ ይመትሩ ስብሐ ዘበእንተ መድ ኃኒት ድኅነት የሚገኝበት የመሥዋ ዕቱን ስብ እንዲለዩ ስቧንም ይለዩት ወይወድዮ ካህን ላዕለ ምሥዋዕ ለመዓዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር እግዚአብሔር በጎ መዓዛ አድ ርጎ ሊቀበለው ካህኑ በመሠዊ ያው ላይ ያኑረው ወያስተሠሪ ሎቱ ካህን ወትትኃደግ ሎቱ ኃጢአቱ ይትኃደግና ያስተሠሪ አንድ ወገን ካህኑም በስቡ ምክን ያት ያስተሠርይለታል ኃጢ አቱም ይሠረይለታል ወእመሰ በግዐ አምጽአ ሩር ባኖ በእንተ ኃጢአቱ አንስተ ንጽ ሕተ ያመጽእ ስለ ኃጢአቱ ሩርባን አድ ርጎ በግ ቢያመጣ ግን ቀንዷ ያልከረከረውን ጥፍሯ ያልዘረ ባሁጊ በዮው ያላረረውን በን ያምጣ ሐተታ አንዳለፈፁ ሥዕራቸ ቀጥር ተመ ልዘት ሀ ወይወዲ አዴሁ ላዕለ ርአሳ ዘበአን ኃጢአቱ ስለ ኃጢአቱ ባቀረባት በግ ራስ ላይም አጁን ያኑር ኃጢ አቴ ባንቺ ምክንያት ይሠረይ ልኛል ሲል ወይጠብሕዋ ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ዘይሠውዑ የሚሠዉዋትን በግ ቀድሞ መሥዋዕቱን በሚሠዉበት ቦታ ይሠዉዋት ወይነሥአእ ካህን እምደማ በአ ዓብኢሁ ወይወዲ ላዕለ አቅርንተ ምሥዋዕ ዘዕጣን ካህኑም ከደሟ በጣቱ ጠልቆ ዕጣኑን በሚያጥኑበት በጽናው ቀንዶች ላይ ይጨምረው ወይክዑ ኩሎ ደማ ኀበ መንበረ ምሥዋዕ ዘርባን የቀረውን ደሟን ግን በቱር ባኑ መሠዊያ መቀመጫ ያፍ ስሰው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቿ ወይመትር ኩሎ ስብሐ በከመ ይመትር ስብሐ በግዕ ዘመ ሥዋዕተ መድኃኒት ድኅነት ሊደረግበት የተሠዋ ውን የበኑጉን ስብ እንዲሰዩ ስቧን ይለየው ወይወድዮ ላዕለ ምሥዋዓ ጐርባን ለእግዚአብሔር ለይቶ በአግዚአብሔር ሞር ባን መሠዊያ ላይ ይጨም ረው ወያስተሠሪ ሉቱ ካህን በእንተ ኃጢአቱ ወይትኃደግ ሉቱ ያስተሠሪ ሎቱና ይትኃደግ ሎቱ አንድ ወገን ካህኑም ስለ ኃጢአቱ ያስተሠርይለታል ኃጢአቱም ይሠረይለታል ምዕራፍ ወእመሰ አሐዱ ብእሲ አበሰ ዝስምዐ ኮነ ወሰምዕ ቃለ ወአም ሐልዎ አንድ ሰው አሥራት አስቀ ርቶ ማለት ከአሥር አንድ የሚከፍለውን አስቀርቶ ሌላም ገንዘብ አስቀርቶ አምጣ ቢሉት የለኝም ብሎ ከማለ በኋላ በምስክር ቢረታ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ሀ እርሱም አላበጀሁም ብሎ ንስሐ ቢገባ የዚህን ፍርድ ባንድ አምስት ጨምሮ ስድ ስት አድርጎ ይክፈል ብሎ ባሥራ አምስተኛው ፉጥር ያመጣዋል ወየአምር ወርእየ ለእመ ኢያይድዓ ኃጢአተ ይከውኖ እያወቀ እየሰማ ካልተናገረ ፅዳ ይሆንበታል ወእመቦ ብእሲ ዘገሠሠ እምኩሉ ርኩስ ከርኩስ ወገንሊነኩት የማይገ ባውን የነካ ቢኖር አው ምውተ አው ብልዐ አርዌ ከኢኮነ ንጹሐ የሞተውን ንጹሕ ያይደለውን አውሬ የነከሰውን የነካ አው በድነ እንስሳ ርኩስ አው በድነ ዘይትሐወስ ርኩስ ወዘአልዓለ እምኔሁ ርኩስ ውእቱ የከብት ውዳቂን ተሐውሶ ያለ ውን ማለት ደመ ነፍስ ያልተ ለየውን ከዚህ ሁሉ የነካ ሰው የረከስ ነው አው ዘገሠሠ እምርኩሰ ሰብእ ህህህህህ«ፎከወዐ በዐዘቲከዐ ከሰው ርኩስት የነዛ ማለት ከሴት ያደረውን ዝነኀየት ያነ ውን የነካ የሪክስ ነሠ ሀ ንም ፍርድ ዘሃው ዞፅ ራፍ በኛው ሠቁቶር ያ ጣዋል ወእምኩሉ ርዙስ ወዘአልዓኦ አቻ ኔሁ ይረኩስ ከረከሰው ሁሉ የነዛ ይረክሳል ወእመኒ እንቪ ኢየአምር ወአምዝ ተዓውቆ ወነስሐ ሳያውቅ አድርጎት ካደረገው በኋላ ቢታወቀው ምንም ቢያዝን ቢፀፀት ይረክሳል ወእመኒ ብእሲ መሐለ ወነበበ ዘከናፍሪሁ ለገቢረ እኩይ አው ለገቢረ ሠናይ በእንተ ኩሉ እም ከመ መሐለ እንዘ ኢየአምር ክፉውንም ቢሆን በጎውንም ቢሆን አደርጋለሁ ብሎ ባንደ በቱ ከተናገረ በኋላ ሳያውቅ ቢያፈርስ ወእምዝ ተዓውቆ ዘአበሰ በአሐዱ እምዝንቱ ካፈረሰው በኋላ የበደለው በደል ከታወቀው ከበደሉ ባንዱ አዝኖ ተፀፅቶ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ የበደለባትን ኃጢአቱን ከተና ገረ ያመጽእ ለአግዚአብሔር በእ ንተ ኃጢአቱ ዘእንበለ በግዕት ንአስተ ንጽሕተ እምአባግፅ ስለ በደለበት ኃጢአቱ ነውር የሌለባትን እንስት በግ ለእግዚ አብሔር ያቅርብ ሐተታ በጎውን ነገርስ ይሁን ክፉውን ነገር አደርጋለሁ ብሎ ቢያፈ ርስ ዕዳ ይሆንበታልና በእንተ ኩሉ አለ ቢሉ ክፉውንስ አደርጋለሁ ብሎ ቢያፈርስ ዕዳ አይሆንበትም በጎውን ሲያይ በእንተ ኃጢ አቱ ብሏል አንድም በጎውን ነገር አደርጋለሁ ብሉ ቢያፈ ርስ ክፉውን ነገር አደርጋለሁ ብሎ ቢያደርግ ዕዳ ይሆን በታልና ይሠዋ አለ አው ጠሊተ እምአጣሊ በግ ቢታጣ ከፍየል ወገን እን ስት ፍየል መርጦ ያቅርብ ወያስተሠሪ ሎቱ ካህን በእንተ ኃጢአቱ ዘአበሰ ወትትኃደግ ሎቱ ካህኑም ስለ በደለው በደል ያስተሠርይለታል ኃጢአቱም ወአይድዐ ኃጢአቶ ዘአበሰ ባቲ ት ሠረይለታለችና ክም ብለህ እሠር ሄ ወእመሰ አልቦ ውስተ እዴሁ ወኢየአክል ለሣጠ በግዕ በግ ፍየል በአጁ ባይኖር በእጁ ያለ ገንዘብ ለበግ ለፍየል መግዣ ባይበቃው ያመጽአ ክልኤተ ማዕነቀ አው ክልኤተ ዕገፐለ ርግብ ለእግዚአብ ሔር አሐደ በአንተ ኃጢአቱ ወአ ሐደ ለመሥዋዕት ሁለት ዋኖስ ወይም ሁለት ርግብ አንዱን ስለ ኃጢአቱ አንዱን ስለ መሥዋዕት ለእግ ዚአብሔር ያቅርብ አንድም ሁለት ዋኖስ ሁለት ርግብ ቢታጣ አንድ ዋኖስ አንድ ርግብ ያቅርብ ወያመጽእ ኀበ ካህን ወይ ቀውም ወየሐርዶ ካህን ክሣዶ ወኢያወቅዮ ርአሶ ወደ ካህኑ አምጥቶ ይቁም ካህኑም አንገቱን አርዶ ራሱን አይተረጠው ወይነዝኅ ደሞ ውስተ አረፍተ ምሥዋዕ ደሙን በመሠዊያው ዙሪያ ይርጨው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወዘተርፈ ደሞ ያንጸፍጽፍ ላዕለ መንበረ ምሥዋዕ እስመ ዘበእንተ ኃጢአት ውእቱ የቀረውን ደሙን ግን ስለ ኃጢአት የተሠዋ ነውና በመ ሠዊያው እግር ያፍስሰው ወለካልዑኒ ይገብሮ መሥዋዕተ በከመ ሕጉ ሁለተኛውንም እንደ ሕጉ እንደ ሥርዓቱ ይሠዋው ወያስተሠሪ ሎቱ ካህን በእንተ ኃጢ አቱ እንተ አበሰ ወትትኃደግ ሎቱ ትትኃደግና ያስተሠሪ አንድ ወገን ስለ ኃጢአቱ ካህኑ ያስተሠርይለታልና ወእመሰ አልቦ ውስተ እዴሁ ኢየአክል ለዘውገ ማዕነቅ አው ለክልኤ ዕጉለ ርግብ ዋኖስ ርግብ በእጁ ባይኖር በጁ ያለውም ገንዘብ ለዋኖስ ለሁለት ርግብ ዋጋ ባይበቃው ያመጽእ ተርባኖ በእንተ ኃጢአቱ ስን ዳሌ ዐሥራተ እድ ዘመሥፈርተ ኢፍ በእንተ ኃጢአቱና በእንተ ኃጢአቱ አንድ ወገን ስለ ኃጢአቱ ኢፍ የሚባል መሥፈሪያ ዓሥረኛ እጅ ህህህህህ«ፎከወዐክሀ በዐዘቲከዐ ቀቶርባን አድርጎ ያቅርብ ኢፍ የሚይዝ አሥር ላዳን ነው ላዳን ስንዴ ያምጣ ሲል ነው ረ ወኢይወዲ ውስቴቱ ቅብዓ ወስቲነ እስመ ዘበእንተ ኃጢአት ውእቱ ስለ ኃጢአት የቀረበ መሥዋ ፅት ነውና ዘይት ዮንዶ በር በሬ አይጨምሩበት ሞፉንዶ በርበሬ ዘይት የሌለበት አልጫ ይባላል አልጫ ኃጢአት አት ሥሩ ሲል መሥዋዕት ብትሠ ሩም ከተመለሳችሁ አስተሠ ርይላችኋቷለሁ ሲል ነው ወያመጽእ ኀበ ካህን ወይዘግን እምኔሁ ካህን ምልአ ሕፍኑ በእንተ ተዝካሩ ያቀረበው ሰው ወደ ካህኑ ያምጣው ካህኑም ከቀረበው ዳቦ እጅ ታህል ዘግኖ ቆርሶ ለመታሰቢያ ሊሆን ወይወድዮ ላዕለ ምሥዋዕ በላዕለ ተርባኑ ለእግዚአብሔር እስመ ዘኃጢአት ውእቱ ለእግዚአብሔር ቀርባን በሚ ቀርብበት በመሠዊያው ላይ ይጨምረው የኃጢአት መሥዋዕት ነውና ወያስተሠሪ ሎቱ ካህን በእንተ ኃጢአቱ እንተ አበሰ በአሐዱ እምእሉ ወይትኃደግ ሉቱ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራና ገጽ ካህኑም ስሰበደለው በደል በስንዴውም ቢሆን በርግቡም ቢሆን ከከሴዝ ባንዱ ያስተሠ ርይሰታል ኃጤጠኣቱም ይፋቅ ለታል ጦዘዛተርፉ ይከውን ሰካህን ከመ ምሥዋዕተ ስገዳሌ የቀረው አንደ ስገዴዶው መሥ ዋሀት ለካህኑ ይሁን ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሉ እቦስበሖር ሙሴን እን ዱህ ብት ተናገው ብእሲ ለእመ ረሲዓ ረስዓ ወአበሰ በኢያእምሮ ላዕለ ቅድሳተ እግዚአብሔር ሰኾኦግዚአብሔር የተለየውን ሳያውቅ አስቀርቶ የበደለ ሰው ቤጥር ያምመሸኮ በእንተ ኃጢአቱ ወንስሓሁ ሰአከገዜአብሔር ሐርጌ ንጹሐ ኮምአባግዕ ዘጠ ሰቅሉን ብሩር በሰቅል ቅዱስ በእንተ ዘነስሐ በአገ ንስሐሁና በእንተ ዞነስሐ» አንድ ወገን አግዚአብሔርን ስለበደለበት ኃጤአቱ ክበግ ወገን ነውር የሌለውን በቤተ እግዚአብ ሖቦፀ አዋቂ «ሚዛን የተ መዘነ ዋጋው ሦስት ብር የሆነ ሙክት ለእግዚአብሔር ያቅርብ ወይፈዲ በዘአበሰ ላዕለ ቅድሳት ለእግዚአብሔር በተለየው በቀ ደመው ገንዘብ ላይ አራጣ ይክፈል ወይዌስክ ላዕሴሁ ኃምስተ አዴሁ ዐሰምዐ ቃለ ወአም ሐልዎ ያለውን አመጣ ምዕ ሞ ምሎ በም ስክር ቢረታ እሱም አላበ ጀሁም ብሎ ንስሓ ቢገባ አምስት ትርፍ ስድስተኛ ዓይ ነት አድርጎ ይስጥ ወይሁቦ ለካህን ወያስተሠሪ ሱቱ በውእቱ ሐርጌ ዘንስሓሁ ወይት ኃደግ ሎቱ ኃጢአቱ የሚከፍለው ሰው ወስዶ ለካ ህነ ይስጠው ካህነም ስለኃ ጢአቱ ባቀረበው ኃጢአቱን ያስተሠርይለታል ትርፍ ገን ዘብ በመስጠቱም ኃጢአቱ ይሠረይለታል ወብእሲ እመ አበሰ ወገብረ አሐተ እምትእዛዘ እግዚአብሔር ዘኢይከውን ለገቢር በኢያእምሮ ወተዐውቆ ወነስሐ በእንተ ዘኮነቶ ኃጢአተ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ እግዚአብሔር ካዘዘው ትእዛዝ ወጥቶ ባለማወቅ አገዲት ኃጢአት የሠራ ሰው ቢቤኖር ኋላም የሠራጡ ኃጤከት ታውቆት ይችውም ዕዳ ስለሆ ነችበት ንስሓ ቢገባ ያመጽእ ሐርጌ አምአባግፅ ንጹሐ ዘሣሜጠ ሰቅሎን ብሩር በክገ። ካለ ብለው ወደ ቤታቸው እአንዳይወስ ዱት ያስጠነቅቃል በከበረ ደብተራ ኦሪት ጡስጥ ይብ ሱት አለ ወኩሉ ዘገሠሦ ለውእቱ ሥጋ ደስ ይህን መሥዋዕቱን የሚነ ካው ማለት የሚመገበው ሁሉ ከኃጢአት ንጹሕ ሆኖ ይመገብ ወአመቦ ኀበ ተነዝኃ እምደመ ውስተ ልብስ ኀበ ተነዝነ ላዕሌሁ የሐዕብዎ በመካን ቅዱስ መሥዋዕቱን ሲሠዋ ደም የተረጨበት ሰው ቢኖር ልብ ስም ቢሆን የተረጨበትን በከበረ ቦታ ይጠቡት ወለልሕኩትሰ ዘቦቱ አብሰ ልዎ ይሰብርዎ የቀቀሉበትን ሸክላም ይስበሩት አለ መሬትነት ስላለው ይሰርበዋልና ዛሬም ከሕግ ከሥርዓት የወጣውን መም ህር መክረውት አስተምረውት ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ አልመለስም ቢል አውግዘው ይለዩት ሲል ነው ወእመሰ በንዋየ ብርት አብሰልዎ የሐበርትዎ ወየሐዕብዎ በማይ በብርት ዕቃ በናስ ቢቀ ቅሉት ግን አይሰርበውምና ወልውለው ሰንግለው ይሠ ዉበት ዛሬም ከሕግ ከሥ ርዓት የወጣ መምህር መክረ ውት አስተምረውት ቢመለስ አውግዘው አይለዩት መል ሰው ይሹሙት ሲል ነው ኩሉ ተባዕት እምካህናት ይበልዖ ቅዱስ ለቅዱሳን ውእቱ የከበረው መሥዋዕት ለከበሩ ለካህናት ነውና ወንድ ወንዱ ሁሉ ይብላው ቋ ወኩሉ ዘበእንተ ኃጢአት ዘያበውኡ እምደመጮ ውስተ ደብ ተራ ዘመርጡል ያስተሥርዩ ቦቱ ውስተ ቅድስት ኢይትበላዕ በእሳት ያነድድዎ ውስተ ደብተራና ውስተ ቅድስት አንድ ወገን ያስተ ሠርዩበት ዘንድ ከደሙ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ይዘው የሚ ገቡት መሥዋዕተ ኃጢአት ሁሉ አላ ያለበት ነው በእሳት ያቃጥሉት እንጂ አይበላ ህህህህህ«ፎከወዐህ በኒዐዘቲከዐ ምዕራፍ ወከመዝ ውእቱ ሕጉ ለንስሓ የመሥዋዕተ ኃጢአትን ጨርሶ የመሥዋዕተ ንስሓን አመጣ የመሥዋዕተ ንስሓ ሥርዓቱ እንዲህ ነው ቅዱስ ውእቱ ለቅዱሳን ከመሥዋዕቱ የተለየው መሥ ዋዕት ከሕዝቡ ለተለዩ ካህናት ነውና ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ዘመሥዋዕት በህየ ይጠብሕዎ ለበግዕ ዘንስሓ ከመዝ ያለውን በህየ ብሎ አመጣው መሥዋዕተ ኃጢአቱን በሚሠዉበት ቦታ በድለው ተመልሰው ያቀረቡትን በግ በዚያ ይሠዉት ወይክዕዉ ደሞ ውስተ ዓውደ ምሥዋዕ ደሙንም በመሠዊያው ዙሪያ ይርጩት ወኩሎ ስብሐ ያመጽአ ወሐቋ ሁኒ ወስብሐኒ ዘይከድን ንዋየ ውስጡ ወስብሐኒ ዘውስተ አማዑቱ ከቀረበው መሥዋዕት የተገ ኘውን ስብ ሁሉ ዳሴውን ሆድ ዕቃውን የሚሸፍነውን ሞራውን ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወ ከአንጀቱ ውስጥ የሚገኘውን ስብ ወክልኤሆን ኩልያቲሁ ወስብሐ ዘላዕሌሆን ወዘላዕለ ጸራዒቱ ሁለቱን ኩላሊቱን በላያቸው ያለውን ስብ በጭቅናው ላይ ያለውንም ስብ ወከብዶ አንተ ትንዕስ ምስሰ ኩልያቲሁ ይመትሮ ካህን ግልገል ጉበቱን ከሁለቱ ኩላሊቱ ጋር ካህኑ ለይቶ ወይወድዮ ላዕለ ምሥዋዕ ዮተርባን ውእቱ ዘመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ዘበእንተ ንስሓ ውእቱ በድለው ተመልሰው ያቀረቡት ስለሆነ ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ ያለው መሥዋዕት ፃውና ካህኑ በመሠዊያው ላይ ይጨምረው ያጢሰው ኩሉ ተባዕት እምካህናት ይበልዖ በመካን ቅዱስ ከካህናት ወገን ወንድ ወንዱ ሁሉ በከበረ ቦታ ይብላው ወቅዱስ ውእቱ ለቅዱሳን የከበረውም መሥዋዕት ከሕ ዝቡ ተለይተው ለከበሩ ለካ ህናት ነው በከመ ዘበእንተ ኃጢአት ከማሁ ዘበእንተ ንስሓኒ የንስሓው መሥዋዕት እንደ ኃጢአቱ መሥዋዕት ነው ወአሐዱ ሕጎመ ለካህን ዘያስተሠሪ በእንቲአሆመ ሎቱ ውእቱ የመሥዋፅተ ኃጢአትና የመ ሥዋዕተ ንስሓ ሥራታቸው አንድ ነውና ከመሥዋዕተ ኃጢ አት ጢሶለት የቀረው እንዲበላ ከመሥዋዕተ ንስሓም ጢሶለት የቀረውን ስለነሱ የሚያስተሠ ርየው ካህን ይብላው አንድም መሥዋዕተ ኃጢአት መሥዋ ዕተ ንስሐ የሕዝቡን ኃጢአት ለሚያስተሠርይ ለካህኑ ይሁን ወለካህን ዘያበውእ መሥዋዕተ ሰብእ ማዕሰ መሥዋዕቱ ዘውእቱ ሦዓ ሎቱ ውእቱ ዘያበውእ መሥዋዕተና ዘው አቱ ሦዓ አንድ ወገን የመሥዋዕቱ የበጉ ሞፉርበ ትም ለሠዋው ካህን ይሁን ወኩሉ መሥዋዕት ዘግቡር ለኩሉ ደቂቀ አሮን ዕሩይ ውእቱ ለለአሐዱ የተሠዋው የመሥዋዕቱም ተረፍ ሁሉ ለአሮን ልጆች ላንዱም ላንዱም የተካከለ ከመ ኣመ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቋ ወዘመዝ ውእቱ ሕገ ሠሥዋቐፅተ መድኃኒት ዘያመጽኡ ለአግዚአብሔር ለአሣዚአብሔር የሚያቀርቡት መሥቐዕተ ሥድኃኒት ሕጉ አንዲህ ነው ሐተታ ሕጉንስ ተናግሮታል ብሂሉን አልተና ጎረሪውም ነበርዛሻ ስለዚህ ደግሞ ታል ሠሥዋዕተ መድኃኒት የሚለሁም ከአባር ከቸነፈር አድኗቸው የሜሠዉት ነው ወለእመ በእንተ አኩቴት አምጽኦ ያመጽእ ውስተ መሥ ዋዕፅተ አኩቴት ኅብስተ ሥንዳሌ ዘግቡር በቅብዕ ወጸሪቀ ናዕት ዘሥንዳሌ ዘልውስ በቅብዕ ስለ ምስጋና የምስጋና መሥ ዋዕት ቢያቀርብ በዘይት የታበቀ በዘይት የተለወሰ የስ ንዴ ዳቦ ያምጣ መሥዋዕተ አኩቴት የሚለውም ሥርዓት ተሠርቶላቸው ታምራት ተደ ርጎላቸው የሚሠዉት ነው ምስለ ኅብስት ዘብሑዕ ተርባኖ ለመሥዋዕተ አኩቴት ዘመድኃኒት ጸሪቀ ናፅት ብሎ ነበርና ድኅነት ሊሆንበት ሊደረ ግበት ለመሥዋዕተ አኩቴት የሚቀርበውን ቡሆ ጨምሮ ያቅርበው ህህህህህህ«ፎከዐዐፀ በ ቲከዐ ወይወስድ አምኔሁ አሐደ እምኩሉ ቀርባነ ሀብተ እግዚ አብሔር ለካህን ዘይክዕዎ ለውእቱ ደመ አኩቴት ሎቱ ውአቱ ከሚሠዋውም ከመሥዋዕቱ ሁሉ የእግዚአብሔርን ፈንታ አንዱን የሠዋው ካህን ይውሰድ ወሥጋሁኒ ዘመሥዋዕተ አኩ ቴት ሎቱ ውእቱ ከመሥዋዕተ አኩቴትም የተ ረፈው ሥጋ ለሱ ነው ወበዕለተ ያመጽእዎ ይበልዕዎ ወአልቦ ዘያተርፉ ለነግህ መሥዋዕተ መድኃኒት መሥ ዋዕተ አኩቴት አያድርምና በሠዉት ቀን ይብሉት ወለእመሰ ዘቦ ብዕዓት አው ዘበፈቃዱ ያበውእ ጐርባኖ በዕለተ አምጽአ መሥዋዕቶ ይበልዕዎ ወበሳኒታሂ መሥዋዕቱ የስለትም የፈቃ ድም ቢሆን ግን በመጣበት ቀን በማግስቱም ቢሆን ይብሉት ወለእመ ተርፈ እምሥጋ መሥዋዕቱ እስከ ሣልስት ዕለት በእሳት ያውዕይዎ ከመሥዋዕተ ብፅዓት ከመ ሥዋዕተ ፈቃድ በልተው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቋጃ የተረፈውን በነጋው ይብሉት ብሎ ነበርና ከሁለተኛው ቀን ተርፎ እስከ ሦስተኛው ቀን ያደረ ቢኖር በእሳት ያቃጥ ሉት ወለአመሰ በልዑ እምውእቱ ሥጋ በሣልስት ፅለት ኢይትዌከፎ ለዘአብአ ወኢይትኃለቆ እስመ ርኩስ ውእቱ በሦስተኛው ቀን ቢበሉት ግን የረከሰ ነውና ላቀረበው ሰው አግዚአብሔር አይቀበልለትም ከመሥዋዕትም አይቁጠርለ ትም ሐተታ ምነው ሕግ ያፈረሱ ካህናቱ መሥዋዕት ላቀረበው ሰው ስለምን አይቀ በለውም አለ ቢሉ ካህናቱ እንዲጠበቁ እንዲጠነቀቁ ሕዝ ቡም መሥዋዕት የሚያቀርቡ ኃጢአት ይሠረይልናል በረከት ይሰጠናል ብለው ነውና ሕዝቡ ይህን ሰምተው ኃጢአት ካልተሠረየልን በረከት ካልተ ሠጠን ለምን እናቀርባለን ብለው ገንዘብ ከመስጠት መሥዋዕት ከመሠዋት እንዳ ይከለከሉ ብሎ ኢይትዌከፎ አለ እንጂ ዕዳውስ ለካህናቱ ነው ወነፍስ እንተ በልዓት እምኔሁ ይእቲ ትነሥአእ ኃጢአቶ ሦስት ቀን ካደረው መሥ ዋዕት የበላች ሰውነትም ኃጢአቶ ለዘአብአ ነው የዚያን ሰው ፍዳ ኃጢአቱን ትቀበላለች ከ ወሥጋኒ እምከመ ለከፎ እምኩሉ ርኩስ ኢይብልዕዎ አላ በእሳት ያውፅይዎ በአሳት ያቃጥሉት እንጂ ርኩስ ከሚያሰኘው ወገን የነካውን ሥጋ አይብሉት ወኩሉ ንጽሕ ይብላዕ እምኔሁ እምኔሁ ለኩሉ ንጹሕ ሲል ነው ንጹሕ ከሆነው ከፅለቱ መሥዋዕት የተረፈውን ይብላ እንጂ ከሁለተኛው ቀን የተረፈውን አይብላ አንድም ንጹሕ የሆነ ሰው ሁሉ ከሱ ይብላ ወነፍስ እንተ በልዓት እምውእቱ ሥጋ ዘመሥዋዕተ መድኃኒት ዘእግዚአብሔር እንዘ ርኩስ ላዕሌሁ ለትደምሰስ ይእቲ ነፍስ እምሕዝባ ላዕሌሁ ለመሥዋዕተ መድ ኃኒት ነው እንተ በልዓትና ይእቲ ነፍስ አንድ ወገን ነው እንደረከሰች እያወቀች ረክሳለች የእግዚአብሔር ድኅነት ከሚደረግበት መሥዋ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቋጀ ፅት የበላች ሰውነት ከወገኖቿ ተለይታ ትጥፋ አንድም በወገኖቿ ውስጥ ተፈርዶባት ትጥፋ ወነፍስኒ እንተ ገሠሠት እምኩሉ ርኩስ ርኩሰት ካለው ወገን ሁሉ የነካች ሰውነት አው እአምርኩሰ ሰብእ አው ዘአምእንስሳ ዘኢኮነ ንጹሐ ከሴት ያደረውን ዝንየት ያገ ኘውን ሰው የነካች ከእን ስሳም ወገን ንጹሕ ያልሆ ነውን የነካች ወበልዓት እምውእቱ ሥጋ ዘመ ሥዋዕተ መድኃኒት ዘእግዚአብሔር ለትደምሰስ ይእቲ ነፍስ ይህን ሁሉ ነክታ የእግዚአብ ሔር ድኅነት ከሚደረግበት መሥዋዕት የተረፈውን የበ ላች ሰውነት ከወገኖቿ ተለ ይታ ትጥፋ ጉባኤ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እን ዲህ ብሎ ነገረው ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከ ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ኩሉ ስብሐ ላሕም ወበግዕወዘጠሊ ኢትብልዑ ለእስራኤል ልጆች የላሙን የበጉን የፍየሉን ስብ ሁሉ አትብሉ ብለህ ንገራቸው ወኩሉ ስብሐ ምውት ወዘ ብላዓ አርዌ ለግዩር ይኩንክመ አውሬ የነከሰው የሞተው የበክቱ ስብ ለመጻተኛ ይሁና ችሁ ለግብር ይኩንክሙ ቢል ለመጫኛ ለዳውላ ይሁናችሁ ሲል ነው ወአንትሙሰ ባሕቱ ኢትብልዕዎ እናንተ ግን አትብሉት ብለህ ንገራቸው ወኩሉ ዘበልዓ ስብሐ እም ዘያመጽኡ ለአግዚአብሔር መሥ ዋዕተ አመራዕይ ለትደምልፅስ ይእቲ ነፍስ እምሕዝባ እምዘያመጽኡና እመ ራዕይ አንድ ወገን ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርገው ካቀረ ቡት ስቡን የበላ ሰው ሁሉ ያች ሰውነት ከወገኖቿ ተለ ይታ ትጥፋ ወኩሎ ደመ ኢትብልዑ በኩለሄፄ በኅበ ሀለውክሙ ኢዘእንስሳ ወኢዘአዕዋፍ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቋ መሥዋዕት በሠዋችሁበት ቦታ ሁሉ የእንስሳትም ቢሆን የአዕዋፍም ቢሆን ብርንዶውን አትብሉ አንድም በቁሙ ደሙን አትብሉ ሐተታ እንዳለፈው ወኩላ ነፍስ እንተ በልዓት ደመ ለትደምሰስ አምሕዝባ ብርንዶውን አንድም ደሙን የበላች ሰውነት ከወገኖቿ ተለይታ ትጥፋ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎ ነገረው ወ ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ዘያመጽእ መሥዋዕተ መድኃኒት ለእግዚአብሔር ያመጽአእ ጐርባኖ በአደዊሁ ስብሐ ተላዕ ወከብዶ እንተ ትንዕስ ቅድመ አግዚአብሔር ድኅነት የሚደረግበትን መሥ ዋፅት ለእግዚአብሔር የሚ ያቀርብ ሰው የፍሪንባውን ስብ ግልገል ጉበቱን ሞርባን አድርጎ በእጁ በእግዚአብሔር ፊት ያቅርብ ብለህ ለእስ ራኤል ልጆች ንገራቸው አለው በእደዊሁ አለ በሰው ልኮ የሚቀር አለና ወ ወይወድዮ ካህን ለስብሐ ተላዕፅ ላዕለ ምሥዋዕ ወተላዑሰ ይኩን ለአሮን ወለደቂቁ ይወድዮ ካህን ቅድመ እግዚአብሔር ውስተ ምሥ ዋፅ ብሉ ይገጥሟል በእግ ዚአብሔር ፊት መታሰቢያ ሊሆን የፍቁሪንባውን ስብ በመ ሠዊያውጦ ላይ ያጢሰው ጢሶ ለት የተቀረው ግን ለአሮን ለል ጆቹ ይሁን ቋወ ወአገዳሁ ዘየማን አመሥ ዋዕተ መድኃኒትክመ ይሁብ ሀብተ ለካህን ዘያበውእ ደመ መድኃኒቱ ወስብሐኒ ዘደቂቀ እስራኤል ድኅነታቸው ሊደረግበት ከቀረ በው መሥዋዕት ቀኝ ወርቹ ደመ መድኃኒቱ የእስራኤል ልጆች ኃጢአት ሊሠረይበት ስቡን ለሚያቀርብ ለካህኑ ፅድል ፈንታ ይሁን ሀ አገዳ ዘየማን ለአሮን ወለደ ቂቁ ክፍል ውአእቱ ቀኝ ወርቹ ለአሮን ከርሱም በኋላ ለልጆቹ ዕድል ፈንታ ነው ወ አስመ ተላዓ ወአገዳ ዘየማን ነሣእኩ እአመሥዋዕተ መድኃኒቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ወወሀብክዎ ለአሮን ወለደቂቁ ይኩኖሙ ሕገ ዘለዓለም እምደቂቀ እስራኤል ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቋ ነሣእኩ እምደቂቀ እስራኤል ነሣእኩ እመሥዋዕተ መድኃ ኒቶሙ ብሉ ይገጥሟል ድኅ ነታቸው ሊደረግበት ካቀረ ቡት መሥዋዕት ከእስራኤል ልጆች ፍሪንባውን ቀኝ ወር ቹን ተቀብዬ ለሚያገለግሉኝ ለአሮን ለልጆቹ የዘለዓለም ሕግ ይሆናቸው ዘንድ ሰጥቻ ቸዋለሁና ተላዑሰ ይኩን ለአ ሮን ወለደቂቁ ብለህ አእሠር ወ ዝንቱ ውእቱ ክፍሉ ለአሮን ወለደቂቁ አመሥዋዕቱ ለእግዚአብ ሔር እምአመ ይትቀብዑ ይኩኑ ካህናተ ለእግዚአብሔር ለእግዚአብሔር አገልጋይ ይሆኑ ዘንድ ከተቀቡበት ቀን ጀምሮ ለአሮንና ለልጆቹ ዕድል ፈንታቸው ይህ ፍሪንባው ቀኝ ወርቹ ነው ግብራችሁ የማናዊ ነው ሲል አንድም ሰውን መክራችሁ አስተም ራችሁ ወደ የማናዊ ግብር ትመልሳላችሁ ሲል ነው በከመ አዘዘ እግዚአብሔር የሀብዎሙ እምአመ ቀብዕፅዕዎሙ እምደቂቀ እስራኤል ከእስራኤል ልጆች ተለይተው ከተቀቡ ጀምሮ ይህን ይሰ ጧቸው ዘንድ ይስጧቸው ብሎ እግዚአብሔር እንዳዘዘ መጠን ህህህህህ«ፎከዐወበዐዘቲከዐ ወይኩኖሙ ሕገ ዘለዓለም በመዋ ዕሊሆሙ ዋዌውን ትቶ ይህ በዘመናቸው የዘለዓለም ሕግ ይሁናቸው ወ ወዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለቱ ርባን ወለመሥዋዕት ለእግዚአብሔር የሚቀርብ የመ ሥዋዕትና የጐርባን ሥርዓት ይህ ነው ለዘበእንተ ኃጢአትኒ ወለዘበእንተ ንስሓኒ ወለዘናጻሜኒ ወለዘመሥዋ ዕተ መድኃኒትኒ የመሥዋዕተ ንስሓና የመሥ ዋፅተ ኃጢአት የበግዓ ፍጻ ሜና የመሥዋዕተ መድኃኒት ሥርዓቱ ይህ ነው ወ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ በደብረ ሲና በዕለተ አዘ ዞሙ አግዚአብሔር ለደቂቀ አስራ ኤል ያብኡ ተርባኖሙ ቅድመ አግዚአብሔር በገዳም ቨሲና ሲና በሚባል ምድረ በዳ በረሃፃ ምርባናቸውን በእግዚ አብሔር ፊት ያቀርቡ ዘንድ የእስራኤልን ልጆች ባዘዛቸው ቀን እግዚአብሔር በሲና ተራራ ሙሴን እንዳዘዘው የመሥዋዕትና የቱርባን ሕግ ይህ ነው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ምዕራፍ ፅ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሉ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ ብሎ ነገረው ንሥኦመ ለአሮን ወለደቂቁ አሮንንና ልጆቹን አምጣቸው ወአልባሲሆመሠኒ ጠቅብዓ ዘይትቀ ብዑ ወላሕመ ዘበአንተ ኃጢአት ወክልኤተ አባግዓ ወመሶበ ናፅት ልብሳቸውንና የሚቀቡትን ዘይት ስለ ኃጢአታቸው የሚሠ ዋውን ላም ሁለት በጎችን ዳቦ ያለበትን መሶብ ናፅተ መሶብ ቢል በመሶብ ያለውን ዳቦ አምጣ ብሎ ለሙሴ ነገረው ወአስተጋብእ ኩሎ ተዓይነ ኀበ ዣኅተ ደብተራ ዘመርጡል የእሥራኤልን ሠራዊት ሁሉ ልዩ ወደ ሆነችው ድንኳን ደጃፍ ሰብስብ ብሎ ነገረው ወገብረ ሙሴ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ወአስተጋብአ ኩሎ ተዓይነ ኀበ ኖኅተ ደብተራ ዘመርጡል ሙሴም እግዚአብሔር እንዳ ዘዘው አደረገ የእስራኤልን ሠራዊት ሁሉ በደብተራ ገጽ ቋ ኦሪት ደጃፍ ሰበሰበ ሐተታ የሕዝቡን ንጹሕነት የመሥዋ ፅቱን ደግነት ለማጠየቅ ብር ሃን የሚያበራላቸው ጌታ በረ ድኤት የሚገለጽላቸው ነውና ወይቤሎሙ ሙሴ ለተዓይን ዝንቱ ውእቱ ቃል ዘአዘዘ እግዚአ ብሔር ትግበሩ ሙሴም ሠራዊቱን ትሠሩት ዘንድ አግዚአብሔር ያዘዘው ሕግ ይህ ነው አላቸው ወነሥኦሙ ሙሴ ለአሮን ወለደቂቁ ወሐፀቦሙ በማይ ሙሴም እግዚአብሔር እንዳ ዘዘው አሮንንና ልጆቹን ወስዶ በውሃ አጠመቃቸው ማለት ከሕዝቡ ለይቶ አከበራቸው ወአልበሶ ለአሮን አልባሰ ቢሶስ ወአቅነቶ ቅናተ ወአልበሶ ልደሬ ወወደየ ላዕሌሁ ልብሰ መትከፍት አሮንን አረንጓዴ የሚመስል የሐር ቀሚስ አለበሰው የወርቅ ዝናር አስታጠቀው ምሉጣ ግምጃ አለበሰው ይኸውም እጀ ሰፊ መጎናጸፊያ ነው በአጀ ሰፊው ላይም የጫንቃ ልብስን አለበሰው ደረበለት ወአቅነቶ መልፅልተ ግብረታ ለልብሰ መትከፍት ወአሠራ ቦቱ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወ በጫንቃው ልብስ ላይም መታ ጠቂያን አስታጠቀው በሱም አንድ አደረገው ወወደየ ላዕሌሁ ልብሰ ሎግዮ ዘተአምር ወዘጽድቅ ጽድቅ የሚሠራበት ምልክት የሚታይበት የደረት ልብስ ንም በላዩ ላይ አለበሰው ተአምር አለ ኃጢአታቸው ይታወቅበታልና ጽድቅ አለ ቃሉን ሰምተው በጎ ሥራ ይሠሩበታልና ወወደየ አክሊለ ዲበ ርእሱ ወወደየ ላዕለ ውእቱ አክሊል መንገለ ገጹ ቄጽለ ወርቅ ዘቅዱስ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ሙሴም እግዚአብሔር እንዳ ዘዘው በራሱ ላይ አክለሊል አንድም ኩፌት ደፋለት በአ ክሊሱ ላይም በፊቱ በኩል አኽያ ሸራኽያ የተጻፈበትን የወርቅ ሻኩራ አደረገለት ወነሥአ ሙሴ እምቅብዕ ዘይትቀብዑ ወነዝኀ ላዕለ ምሥዋዕ ስብዓ ወቀብዖ ለምሥዋዕ ወነዝኀ ላፅለ ምሥዋዕና ወቀብዖ ላዕለ ምሥዋዕ አንድ ወገን ነው ሙሴም ካህናቱ ተቀብተው ከሚከብሩበት ዘይት ወስዶ መሠውያውን ህህህህህ«ፎቪከወዐህሀ በዐዘቲከዐ ሰባት ጊዜ ረጨው ሰባት ፍጹም ነው በፍጹም ትጋት ኃጢአት እንዲሠረይ ለማጠየቅ ወቀደሰ ኩሎ ንዋዮ ወማዕ ከከኒ ወመንበሮ ቀደሰ ወቀብዓ ለደብተራ ወለኩሉ ንዋያ ንዋየ ቅድሳቱን ሁሉ ሰኑን ኩስኩስቱን የኩስኩስቱን መቀመጫ አንድም የአሮንን መቀመጫ ወንበር ቀብቶ አከበረው ደብተራ ኦሪትንም ቀብቶ አከበራት ዕቃዋንም ሁሉ አከበረው ወከዓወ ሙሴ እምቅብዕ ዘይት ቀብዑ ላዕለ ርእሰ አሮን ወቀብዖ ወቀደሶ ሙሴም ተቀብተው ከሚከ ብሩበት ዘይት ወስዶ በአሮን ራስ ላይ አፈሰሰበት ቀብቶም አከበረው ወአምጽኦሙ ሙሴ ለደቂቀ አሮን ወአልበሶሙ አልባሰ ወአቅነ ቶሙ ቅናታተ ሙሴም የአሮንን ልጆች አም ጥቶ በአባታቸው በአሮን አም ሳል ልብሰ ተክህኖ አለበሳቸው የወርቅ ዝናር አስታጠቃቸው ወወደየ ላዕሌሆሙ አክሊለ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ እግዚአብሔር እንዳዘዘው በራ ሳቸው ላይ አክሊል ደፋላቸው ወአምጽአ ላሕመ ዘበእንተ ኃጢአት ስለ ኃጢአት የሚሠዋውን ላም አቀረበ ወወደዩ አሮን ወደቂቁ አደዊሆመ ላዕለ ርአሱ ለውእቱ ላሕም ዘበ አንተ ኃጢአት ወጠብሕዎ ኃጢአት ሊሠረይበት በቀረበ ውም ላም ራስ ላይ አሮንም ልጆቹም አጃቸውን አኑረው ሠዉት ባንተ ምክንያት ከሁሉ በላይ እንሆናለን ሲሉ አንድም ባንተ ምክንያት ኃጢ አታችን ይሠረያል ሲሉ ወነሥአ ሙሴ እምደሙ ወወደየ ላዕለ አቅርንተ ምሥዋፅ በዓውዱ በአፃብዒሁ ወአንጽሖ ለምሥዋዕ ሙሴም ከደሙ አምጥቶ በመ ሠዊያው ቀንዶች ዙሪያ በጣቱ እየዘገነ ረጨው መሠዊያው ንም አነጻው አከበረው ወከዓወ ደሞ ኀበ መንበረ ምሥዋዕ ወቀደሶ ከመ ያስተሥሪ ቦቱ የምሥዋዑንም እግር ኃጢ አት ያስተሠርይበት ዘንድ ከደሙ ቀብቶ አከበረው ወነሥአ ሙሴ ስብሐ ዘውስተ ንዋየ ውስጡ ወከብዶ እንተ ትንዕስ ወክልኤሆን ኩልያቲሁ ወስብሐ ዘላዕሌሆን ወወደየ ላዕለ ምሥዋዕ ሙሴም በሆድ ዕቃው ውስጥ ያለውን ስብ ሁለቱን ኩላሊ ቶቹንና ግልገል ጉበቱን በላ ያቸው ያለውን ስቡን አም ጥቶ በመሠዊያው ላይ ጨመረው አጤሰው ወማዕሶኒ ወሥጋሁኒ ወካዕ ሴሁኒ ለውእቱ ላሕም አውዓየ በእሳት አፍኣ እምትዕይንት በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ሙሴም አግዚአብሔር እንዳ ዘዘው የዚያን በሬ ቀቱርበቱን ሥጋውንና ሰንበሩን ከከተማው ውጭ በአሳት አቃጠለው ወአምጽአ ሙሴ በግዓ ለመ ሥዋዕት ወወደዩ አሮን ወደቂቁ አደዊሆመሙ ላዕሰ ርአሱ ለውእቱ በግፅ ሙሴም ለመሥዋፅት የሚ ሆን በግን አመጣ አሮንና ልጆቹም እጃቸውን በዚያ በግ ራስ ላይ አኖሩ ወጠብሖ ሙሴ ለውእቱ በግዕ ወከዓወ ደሞ ውስተ ዓውደ ምሥዋዕ ሙሴም ያን በግ አርዶ ደሙን በመሠዊያው ዙሪያ ገጽ ቋ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቋሀ አፈሰሰው ከላይ ጠብሕዎ ብሎ ከዚህ ጠብሖ ሲል አያ ጣላምን ቢሉ አያጣላም ላም ላንድ ሰው አይቻልምና ደቂቀ አሮንን ጨምሮ ከላይ ጠብ ሕዎ አለ በግ ግን ላንድ ሰውም ቢሆን አያቅትምና ከዚህ ጠብሖ አለ ወመተር ለውአቱ በግዕ በበዓ ባላቲሁ ወወደየ ሙሴ ርአሶ ወአ ባላቲሁ ወስብሖ ወከርሦ ወእአገ ሪሁኒ ሐዐበ በማይ ሙሴም ለመሥዋዕት የቀረ በውን በግ በየብልቱ ለየው ራሱን ብልቱን ስቡንና ፈር ሱን እግሩን በውፃ አጠ በው ወወደየ ኩሎ ላዕለ ምሥዋዕ አስመ መሥዋዕት ውአቱ ዘመዓዛ ሠናይ ወጐርባን ውእቱ ለአግዚ አብሔር በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳ ዘዘው ለእግዚአብሔር የሚቀ ርብ በጎ መዓዛ ያለው መሥ ዋዕት ነውና ሁሉንም በመ ሠዊያው ላይ ጨመረው ወአምጽአ ሙሴ ካልአ በግዓ ዘፍጻሜ ወወደዩ አሮን ወደቂቁ እደዊሆሙ ላፅለ ርእሱ ለውእቱ በግዕ ወጠብሕዎ ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ አሁን አምጽአ ሙሴ በግዓ ብሎ ነበርና ካልአ አለ ሙሴም ተቀብተው የሚከብሩ በትን ሁለተኛውን በግ አመጣ አሮንና ልጆቹም ለመሥዋዕት በመጣው በግ ራስ ላይ እጃ ቸውን ጭነው ሠዉት ላመ ንስ ይሁን በጉን አንድ ሰው አይሠዋውምን ለምን ጠብ ሕዎ አለ ቢሱ ላም የሚያ ህል ሙክት አይጠፋምና ስቡን ሲፈልጉ የሚሠዉት ስለሆነ ወነሥክ ሙሴ እምደመ ወወደየ ላፅለ ከተማ ዕዝኑ ለአሮን እንተ የማን ወላዕለ ከተማ አፅ ባዕተ አዴሁ እንተ የማን ወላዕለ ከተማ አፅባዕተ እግሩ እንተ የማን ሙሴም ከተሠዋው በግ ከደሙ አምጥቶ የአሮን የቀኝ ጆሮውን ጫፍ የቀኝ እጁን ጫፍና የቀኝ እግሩን ጫፍ ቀባ ወአምጽኦሙ ሙሴ ለደቂቀ አሮን ወወደየ ሙሴ እምውእቱ ደም ላዕለ ከተማ ፅዘኒሆሙ ዘየማን ወላዕለ ከተማ አፃብዓ እደዊሆሙ ወላዕለ ከተማ አፃብዓ እገሪሆሙ ዘየማን ሙሴም የአሮንን ልጆች አምጥቶ ከዚያ ደም የቀኝ አጃቸውን ጫፍና የቀኝ ጆሮ ኦሪት ዘሌዋውያን ምፅራፍ ገጽ ዋቸውን ጫፍ የቀኝ እግራ ቸውን ጫፍ ቀባቸው ወከዓዎም ሙሴ ለውእቱ ደም ውስተ ዓውደ ምሥዋዕ ተቀብተውሰት ቀብቶለት የቀ ረውንም ደም ሙሴ በመሠ ዊያው ዙሪያ አፈሰሰው ፎ ወነሥአ ሙሴ ስብሖ ወሐወቓሁ ወስብሐጠ ከርሥ ወከብዶ አንተ ትንዕስ ወክልኤሆን ዙልያ ቲሁ ወስብሐ ዘሳዕሌሆን ወአገዳ ዘየማን ሙሴም ዳሌውን ስቡን የሆ ዱንም ስብ ሁለቱን ኩላ ሊቶቹንና ግልገል ጉበቱን በላ ያቸው ያለውንም ስብ ቀኝ ወርቹንም አመጣ ወነሥአ እመሶብ ዘፍጻሜ ዘሀሎ ቅድመ እግዚአብሔር ኅብስተ ናዕት አሐተ ወኀኅብስተ ዘቅብዕ አሐተ ወጸሪቀ አሐተ ወወደዮን ዲበ ስብሕ ወዲበ አገዳ ዘየማን ሙሴም በእግዚአብሔር ፊት ካለው ዳቦውን ከሚያስቀ ምጡበት። መሴ ከ የቱ አስር ንል ፉ አስራኤል ሰባት ቀን በመዓልትም ያለውን ጸውዖሙ ብሎ በሌሊትም በደብተራ ኦሪት በመጠው ኢትፃኡ እም ኖኅተ ደብተራ ዘመርጡል ደጅ ተቀመጡ አላቸው ሌሊተ ብሎ መዓልተ ባይል በሌሊት አትውጡ አለ እንጂ በቀን መቼ አትውጡ አለ መዓልተ ብሎ ሌሊተ ባይ ልም በቀን አትውጡ አለ መቼ በሌሊት አትውጡ ስለ ብለው ምክንያት እንዳይሰጡ ጠንቅቆ ይጽፏል ወዕቀቡ ትአዛዞ ለእግዚአብሔር ከመ ኢትሙቱ እስመ ከማሁ አዘዘኒ እግዚአብሔር እግዚአብሔር ንገራቸው ብሎ አዞኛልና እንዳትቀሠፉ በደብ ተራ ኦሪት ሁናችሁ የእግዚአ ብሔር ሕጉን ጠብቁ ወገብሩ አሮን ወደቂቁ ኩሎ ቃለ ዘአዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ሰቡዓ ዕለተ ብሎ ነበርና ሙሴ በስምንተኛው ቀን አሮ ንና ልጆቹን ጠርቶ አዕሩገ እስራኤልን እንደ ምስክር አድርጎ አቁሞ ኻ ወይቤሎ ለአሮን ንሣእ ለከ ላሕመ እምአልሕምት ዘበእንተ ኃጢአት ወበግዓ ለመሥዋዕት ወአ ምጽኦመጮ ቅድመ አግዚአብሔር አሮንን ለይቶ ስለ ኃጢአት የሚሠዋውን ላምና ለመ ሥዋዕት የሚሆነውን በግ ላንተ ጥቅም ሊሆኑ በእግዚአብሔር ፊት አቅርባቸው አለው ወንግሮሙ ለአዕሩገ እስራኤል ወበሎሙ ንሥኡ አሐደ ሐርጌ እምአጣሊ ዘበእንተ ኃጢአት ወበ ግዐ ወላሕመ ወማሕስዓ ዘዓመት ንጹጽሐነ ለመሥዋዕት የእስራኤልንም ሽማግሌዎች የኃጢአት ማስተሥረያ የሚ ሆን ከፍየል ወገን አንድ ሙክት በግና ላም ዓመት የሆ ነውን ጠቦት ሁሉም ነውር የሌ ለባቸውን ለመሥዋዕት አምጡ ብለህ ንገራቸው አለው ወላሕመኒ እምአልሕምት ወበግዓኒ ለመሥዋዕተ መድኃኒት ቅድመ እግዚአብሔር ወስንዳሌ ዘልውስ በቅብዕ እስመ ዮም ያስተርኢ ለክሙ እግዚአብሔር ዮም ያላት ስምንተኛዩቱ ቀን ናት ዛሬ እግዚአብሔር ይገለ ጽላችኋልና ከላሞች ወገን አንድ ላምና በእግዚአብሔር ፊት ድኅነት በሚደረግበት መሥዋዕት አንድ በግ በዘይት የታሽ የስንዴ ዳቦ አምጡ ብለህ ንገራቸው አለው ወነሥኡ በከመ አዘዞሙ ሙሴ ቅድመ ፕኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወመጽኡ ኩሉ ተዓይን ወቆሙ ቅድመ እግዚአብሔር በደብተራ ኦሪት ደጅ ሙሴ አምጡ ብሎ እንዳዘዛቸው አመጡ ሠራዊቱም ሁሉ መጥተው በእግዚአብሔር ፊት ቆሙ ቅድመ እግዚአብሔር ማለቱም እግዚአብሔር የማይ ለየው ስለ ሆነ ነው ህህህህህ«ፎቪከወዐህሀ በዐዘቲከዐ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ወይቤሎሙ ሙሴ ዝንቱ ውእቱ ቃል ዘይቤለክመ እግዚአብ ሔር ግበሩ ትግበሩ ሲል ነው ትሠሩት ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዛችሁ ሕግ ይህ ነው አንድም እግ ገጽ ጣ ዚአብሔር ያዘዛችሁ ሕግ ይህ ነውና ግበሩ አድርጉት አላቸው ወያስተርኢ ለክመሥ ስብሕቲ አግዚ አብሔር የእግዚአብሔርም ረድኤት ይገ ለጽላችኋቷል አንድም ግበሩ ብሎ ነበርና ጨለማ ይሆንብ ናል እንዳትሉ የእግዚአብሔር ብርሃን ይታያችኋል አላቸው ወይቤሎ ሙሴ ለአሮን ሑር ጎበ ምሥዋዕ ወግበር ዘበእንተ ኃጢአትከ ወዘመሥዋዕትከ ወአስተ ሥሪ ለርእስከ ወለቤትከ ሙሴ አሮንን ወደ መሠ ዊያው ዛደህ ስለ ኃጢአትህ ያቀረብከውን መሥዋዕት ሠው ተህ የራስህን የወገኖችህንም ኃጢአት አስተሥርይ ወእምዝ ግበር መሥዋዕተ ለሕ ዝብ ወአስተሥሪ ሎሙ በከመ አዘዘ አግዚአብሔር ከዚህ በኋላ ሕዝቡ ያቀረ ቡትን መሥዋዕት ሠውተህ እግዚአብሔር እንዳዘዘ ኃጢ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ሀ አታቸውን አስተሥርይላቸው አለው ሐተታ እስካሁን የሕዝቡንና የመሥዋዕቱን ደግ ነት ለማጠየቅ የመጀመሪያ ሥርዓት ነውና ሙሴ ሲያደ ርግ ነበር አሁን ግን ሙሴ አሮንን ያዝዘዋል ወሖረ አሮን ኀበ ምሥዋፅ ወጠብሐ ላሕመ ዘበእንተ ኃጢአቴ አሮንም ወደ መሠዊዌያው ሂዶ ስለ ኃጢአቱ ያቀረበውን ላም ሠዋ ወአምጽኡ ደቂቀ አሮን ደሞ ኀቤሁ ወጠምዓ አፃብዒሁ ውስተ ደሙ ወወደየ ላዕለ አቅርንተ ምሥዋዕ ንቤሁ ለአሮን ነው የአሮን ልጆች ካህናቱም ደሙን ተቀ ብለው ወደ አሮን አቀረቡ አሮንም ካቀረቡለት ደም በጣቱ ጠልቆ በመሠዊያው ቀንዶች ጨመረው ወከዓወ ደሞ ላዕለ መንበረ ምሥ ዋዕ የተረፈንውንም ደም ከመ ሠዊያው እግር አፈሰሰው ወስብሐ ወክልኤሆን ኩልያቶ ወከብዶ እንተ ትንዕስ ወደየ ላዕለ ምሥዋዕ በከመ አዘዞ እግዚ አብሔር ለሙሴ ገጽ ሣፀ ስቡን ሁለቱን ኩላሊቱን ለምለም ጉበቱንም እግዚአብ ሔር ሙሴን እንዳዘዘው በም ሥዋዑ ጨመረው ወሥጋሁሰ ወማዕሶ አውዓዩ በአሳት አፍኣ እምትዕይንት ወይወስዱ አፍኣ እምትዕ ይንት ወያውፅይዎ በአሳት ብሱ ነበርና ሥጋውንና ቁር በቱን ግን ከከተማው በአፍኣ ወስደው በአሳት አቃጠሉት ወጠብሐ ዘመሥዋዕትኒ ለመሥዋዕት የቀረበውንም ላም ሠዋው ወአምጽኡ ደቂቀ አሮን ደሞ ኀቤሁ ወከዓዎ ዓውደ ምሥዋዕ የአሮን ልጆችም ደሙን ወደሱ አቀረቡ በመሠዊያው ዙሪያም አፈሰሰው ወመሥዋዕቶኒ አምጽኡ ሎቱ በበመለያልይሁ ወርእሶኒ ወወደዮ ውስተ ምሥዋዕ የተሠዋውንም ሥጋ በየብ ልቱ ከራሱ ጋር አቀረቡለት እሱም ተቀብሎ በመሠዊያው ላይ ጨመረው ወሐፀበ ንዋየ ውስጡ ወእ ገሪሁ ወወደዮ ላዕለ ምሥዋዕ ዲበ መሥዋዕት መሠወመመወ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ እግሮቹንና የሆድ ፅቃውን ግን በውሃ አጥቦ በመሠ ዊያው ላይ ካለ ከመሥዋዕቱ ጨመረው ወእምዝ አብአ ሩርባኖሙ ለሕዝብ ወጠብሐ ላሕመ ዘበእንተ ኃጢአቱ ብሎ በቀ ተና ግሮ ነበርና የራሱን መሥ ዋዕት ካቀረበ በኋላ የሕዝቡን መሥዋዕት አቀረበ ወነሥኦ ለውእቱ ሐርጌ ዘበእንተ ኃጢአት ዘሕዝብ ወጠብሖ ወአንጽሖ ወመተሮ ዘከመ ቀዳሚ ነሥኦ ወአንጽሖ ጠብሖ ወ መተሮ ሲል ነው ተቀብሎ ንጽሕ ያደርጋዋል አለ ነውር ነቀፋ ያለበትን አይ ሠዋምና ሠውቶም በየብልቱ ለያየው ሐተታ ከመ ዘቀ ዳሚ አለ ፊትና ኋላ ቢሆ ንም ሥርዓቱ አንድ ነውና ወአብአ መሥዋዕተ ወገብሮ ዘበሕጉ እንደ ሕጉ እንደ ሥርዓቱ አድርጎ አቀረበው ወአምጽአ እመሥዋዕተ ስን ዳሌ ምልዓ እዴሁ እምኔሁ ወወ ደዮ ላዕለ ምሥዋዕ ዘእንበለ መሥ ዋዕት ዘነግህ ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ ገጽ ካቀረቡለትም ከስንዴው መሥ ዋዕት እጅ ያህል ቆርሶ በነግህ ከሚያቀርበው መሥዋዕት ሌላ በመሠዊያው ላይ አጤሰው ወእምዝ ጠብሐ ላሕመ ወበግዓ ለመሥዋዕፅተ መድኃኒት ዘሕዝብ ወነሥኦ ለውአቱ ጠርጌ ዘበ አንተ ኃጢአት ብሎ በዮ ድ ተናግሮ ነበርና መሥዋዕተ ኃጢአቱን ካቀረበ በኋላ መሥ ዋዕተ መድኃኒቱን አቀረበ ወአምጽኡ ደቂቀ አሮን ደሞ ኀቤሁ ወከዓወ ዓውደ ምሥዋዕ የአሮን ልጆች ደሙን አቀ ረቡለት በምሥዋዑ ዙሪያ አፈሰሰው ስብሐ ላሕምኒ ወዘበግፅ ወሐ ኃቋሁኒ ወስብሐኒ ዘይገለብባ ለከርሥ ወክልኤሆን ኩልያቲሁ ወስብሐ ዘላዕሌሆን ወከብዶ እንተ ትንዕስ የበጉንና የላሙን ስብ ዳሌውን ሆድ ዕቃውን የሚሸፍነውን ስቡን ሁለቱን ኩላሊቱን በላያቸው ያለውን ስብ ግልገል ጉበቱን ወስብሐ ዘዲበ ተላዕ ወደየ ውስተ ምሥዋዕ በፍሪንባው ያለውን ስብ አም ጥቶ በመሠዊያው ላይ ጨመ ረው ፅጳ ለሙሴ አሮንም ቀኝ ወርቹንና ፍሪንባውን ለየ ወአገዳሁ ዘየማን ይሁብ ሀብተ ለካህን ብሎ ምዕ ጐጥር ቋ ላይ ለሴ አንዳዘዘው በአግዚአብሔር ፊት ከቀረበው መሥዋዕት ዕድል ፈንታው ቀኝ ወርቹ ፍሪንባው ነውና አንድም አጢሶለት የቀረው ፍሪንባው ቀኝ ወርቹ በእግዚ አብሔር ትእዛዝ ዕድል ፈን ታው ቀኝ ወርቹ ነውና መተረ ለየ ወአልዓለ እዴሁ ላፅለ ሕዝብ ወባረኮሙ አሮንም በአንብሮተ እድ ባረካ ቸው በኦሪትስ የቃል እንጂ የአጅ ቡራኬ የለም ብሎ ቃሉን ከፍ ከፍ አድርጎ መረቃቸው ወወረደ ገቢሮ ዘበእንተ ኃጢአት ወዘበእንተ መሥዋዕተ መድኃኒት ሑር ንበ ምሥዋዕ ወግበር ዘበእንተ ኃጢአት ብሎ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ወተላዓ ወአገዳ ዘየማን መተረ አሮን እስመ ሀብቱ ውእቱ ቅድመ እግዚአብሔር በከመ አዘዞ ገጽ ጓ በጥር ነግሮት ነበርና አሮንም መሥዋዕተ ኃጢ አቱን መሥዋዕተ መድኃኒ ቱን ሠውቶ ተመለሰ ወረደ ማለቱም መሥዋዕት የሚሠ ዋበት ደብተራ ኦሪት የምትተ ከልበት እንደ ባማ ከፍ ያለ ቦታ ነውና ወቦኡ ሙሴ ወአሮን ውስተ ደብተራ ዘመርጡል አሮንም መሥዋዕት ለማቅረብ ከተመለሰ በኋላ ሙሴና አሮን ወደ ደብተራ ኦሪት ገቡ ወወጺኦሙ ባረክዎሙ ለኩሉ ሕዝብ ከደብተራ ኦሪትም ወጥተው ሕዝቡን መረቋቸው ወአስተርአየ ስብሐተ እግዚአብሔር ለኩሉ ሕዝብ ለሕዝቡም ሁሉ የእግዚአብ ሔር ብርሃነ ረድኤቱ ተገለጸ ላቸው አንድም ወደፊት ወወፅአት እሳት የሚል ነውና የአምላክነቱ መገለጫ ብርሃን ለሕዝቡ ሁሉ ተገልጦ ታየ ወወጽአት እሳት እምኅበ እግዚአብሔር ወበልዓት መሥዋ ፅቶ ዘላዕለ ምሥዋዕ ወስብሐኒ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ወአስተርአየ ስብሐተ እግ ዚአብሔር ብሎ ነበርና » አሳት ከሰማይ ወርዳ ስቡን በላችለት ሙሴ አሮንን ለማ ክበር መሥዋዕቱን ለማሥመር ወርእዩ ኩሉ ሕዝብ ወደን። በየብስ የሚመላለሰው አውሬ ሁሉ ማለት ለምግብ ያልታ ህህህህህ«ፎከወዐህወበዘገቲከ ገጽ ዘዘው አውሬ ሁሉ ለናንተ የረከሰ ነውና አትብሉት ወለኩሉ ዘየሐውር በከብዱ ኢትብልፅዎ ወለዘየሐውር በአ ርባዕቱ እግሩ በልቡ የሚሳበውን በአራት እግሩ የሚሽከረከረውን ሁሉ አትብሉት ወለዘብዙኅ እገሪሁ እምኩሉ አርዌ ዘይትሐወስ ዲበ ምድር ኢት ብልዕዎ እስመ ርኩስ ውእቱ ለክሙ በዚህ ዓለም ከሚመላለሰው አውሬ ሁሉ እግሩ ብዙ የሆነውን እንደ ሾህ እግር ያለውንም አትብሉ ለናንተ የረከሰ ነውና ወኢታርኩሱ ነፍሰክሙ በኩሉ አራዊት ዘይትሐወስ ውስተ ምድር በዚህ ዓለም ከሚመላለሰው አውሬ ሁሉ በልታችሁ ሰው ነታችሁን አታርክሱ ወኢትርኩሱ በእሉ መክት ርኩሳነ ቦሙ እነዚህን በልታችሁ አትር ከሱባቸው በእኒህም ርኩሳን አትሁኑ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወተቀደሱ ወቅዱሳነ ኩኑ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝና ከኃጢአት ተለዩ ንጽሐ ንም ሁኑ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላ ክክሙ ቅዱስ አነ ወኢታገምት ነፍሰክሙ በኩሉ አራዊት ዘይት ሐወስ ውስተ ምድር ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብ ሔር ንጹሐ ባሕርይ ነኝና በዚህ ዓለም ከሚኖረው አውራ ሁሉ ማለት የማይገባውን በልታችሁ ሰውነታችሁን አታ ሳድፉ ዓ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ዝአውፃእኩክሙ እም ድረ ግብጽ ከመ እኩንክሙ አምላ ከክሙ ወትኩኑ ቅዱሳነ እስመ ቅዱስ አነ ፈጣሪ እሆናችሁ ዘንድ ከግብጽ ያወጣኋችሁ ፈጣሪያ ችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝና እኔ ንጹሕ እንደሆንሁ እና ንተም ንጹሕ ትሆኑ ዘንድ አንድም ክቡር እንደ ሆንሁ ክቡራን ትሆኑ ዘንድ ኢታ ገምኑ ነፍሰክሙ ላለው ዳ ዝንቱ ውእቱ ሕግ ዘበእንተ እንስሳ ወዘበእንተ አዕዋፍ ወዘበእንተ አራዊት ስለ እንስሳትና ስለ አዕዋፍ ስለ አራዊትም የተነገረው ገጽ ሕግ ይህ ነው ሲናገረው መጥቷልና ወዘበእንተ ኩሉ ነፍስ እንተ ትትሐወስ ውስተ ማይ ወውስተ ምድር በየብስና በባሕር ስለሚመላ ለሰው የደመ ነፍስ ወገን ሁሉ የተነገረው ሕግ ይህ ነው እየተረተረ ሲናገረው መጥቶ ነበርና ኩሉ ብሎ ጠቅሎ ተናገረው ዳ ዘይፈልጥ ማዕከለ ርኩሳን ወማዕከለ ንጹሐን በርኩሳንና በንጹሐን መካከል ድንበር ሁኖ የሚለይ የአ ራዊት ሕግ ይህ ነው ሐተታ ርኩሱ ንጹሑን ይበላዋል ንጹሑ ግን ርኩ ሱን አይበላውምና እንዲህ አለ ወታሌብዎሙ ለደቂቀ አስራኤል እምኩሉ ሕያው ዘይበልዑ ወዘኢይ በልዑ ለያዕቆብ ልጆች በደመ ነፍስ ሕያው ከሚሆነው የሚበሉ ትንና የማይበሉትን ልብ አስደርጋቸው ንገራቸው ከላይ ንግርዎሙ ብሎ ሙሴ ንና አሮንን አዝዚቸው ነበርና ቢርቀው ደግሞታል አን ድም ለማጽናት ደግሞታል ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ኋ ምዕራፍ ጉባኤ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤለ እግዚአብሔር ለሙሴ እን ዲህ ብስ ነገረው ሾኾ በሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወንግሮመሙ እንዘ ትብል ብእሲት እመ ፀንሰት ወወለደት ተባዕተ ርኩስት ይእቲ እስከ ሰቡዕ ዕለት በከመ መዋዕለ ትክቶነ ሴት ወንድ ልጅ ፀንሳ ብትወልድ እንደ ግዳጂ ወራት እስከ ሰባት ቀን ድረስ የረከሰች ናትና ብለህ ለእስራኤል ልጆች ንገራ ቸው አለው ሔዋንን አብ ነት አድርጎ እስከ ዕለተ ምጽአት ለሚነሱ ሴቶች ሥርዓት ይሠራል ወበሳምንት ዕለት ታገዝሮ ከተማነፍስቱ ወለሕፃን ትገዝርዎ በሳም ንት ዕለት ብዬ ለአብርሃም እንደ ነገርሁት የ ኦሪት ዘፍ ቀጥር በስምንተኛው ቀን የብልቱን ሰንኮፍ ታስገዝረው ህህህህህ«ፎከወዐሀበዐዘቲከዐዐ ወቋ ወደተ ዕለተ ትነብር በእንተ ደማ ለነጺሖታ እምኩሉ ርኩስ ስለ ደሟ ከርኩሰቷ መንጻት የሚገባት ስለሆነ ሠላሳ ሦስት ቀን ከሰው ተለይታ ትቀመጥ ወእምኩሉ ቅዱስ ኢትግሥሥ ወውስተ መቅደስ ኢትባእ እስከ ትፌጽም መዋዕለ ንጽሓ የንጽሕናዋ ወራት ማለት አርባው ቀን እስኪፈጸም ድረስ ወደቤተ መቅደስ አትግባ የነጻውንም ሁሉ አትንካ ሐተታ ሰባት ቀን ርኩስት ናት አለ ሠላሳ ሦስት ቀን ቅዱስ ሳትነካ ከቤተ እግዚአብሔር ሳትገባ ትቀመጥ አለ ሰባትና ሠላሳ ሦስት አርባ ይሆናል አዳምን በፈጠረው በጓ ቀን በልጅነት አክብሮ ብርፃን አልብሶ ገነት አግብቶት ነበ ርና ይህን ሥርዓት አድር ገው በሕገ ኦሪት የነበሩ ሰዎች ወንድ ልጅ በተወሰደ በ ቀን ዕጐለ ርግብ ዘውገ ማዕነቅ አስይዘው ወደ ቤተ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ እግዚአብሔር ይገቡ ነበር ዛሬ እኛም ወንድ ልጅ በተወለደ በአርባ ቀን ከቤተ ክርስቲያን አስገብተን አጥም ቀን ሥጋውን ደሙን አቀብሰለን እንድንወጣ ወእመሰ ወለደት አንስተ ርኩስት ይእቲ ተ ወፀተ መዋዕለ በከመ ትክቶሃ ሴት ልጅ ብትወልድ ግን እንደ ግዳጂ ጊዜ አሥራ አራት ቀን የረከሰች ናት ይህ ዓለም በተፈጠረ በሁለ ተኛው ሰባት ሔዋን ተፈ ጥራ ነበርና ወስሳ ወስድስተ ዕለተ ትነብር በእንተ ደማ ለነጺሖታ ስለ ደሟ ከርኩሰቷ መንጻት የሚያሻት ስለ ሆነ ስሳ ስድስት ቀን ከሰው ተለይታ ትቀመጥ አለ ሐተታ አሥራ አራትና ስሳ ስድስት ቢገጥሙት ሰማንያ ይሆናል ሔዋንን በፈጠራት በጅ ቀን በልጅነት አክብሮ ገነት አስገብቷት ነበርና በሕገ ኦሪት የነበሩ ሰዎች ይህንኑ ሥርዓት አድርገው ሴት ልጅ በተወለደች በሰማንያ ቀን እለ ርግብ ዘውገ ማዕነቅ አስይዘው ወደ ቤተ እግዚአ ብሔር ይገቡ ነበር ዛሬም እኛ ሴት ልጅ በተወለደች በሰማንያ ቀን ከቤተክርስቲ ያን አስገብተን አጥምቀን ሥጋውን ደሙን አቀብለን እንድንወጣ ለማጠየቅ ኩፋሌ ቁጥ ወአመ ተፈጸመ መዋዕለ ንጽሓ እመኒ በእንተ ወልድ ወእመኒ በእንተ ወለት ታመጽእ በግዓ ዘዓመት ለመሥዋዕት የንጽሕናዋ ወራት በተፈጸመ ጊዜ ማለት በወንድ አርባ ቀን በሴት ሰማንያ ቀን በተ ፈጸመ ጊዜ ዓመት የሆነው በግ ለመሥዋዕት ታምጣ ወእመኒ እጐለ ርግብ አው ዘማ ዕነቅ በእንተ ኃጢአት ኀበ ፕኅተ ደብተራ ዘመርጡል ኀበ ካህጉ ታመጽእ በእንተ ኃጢአት ነው በግ ቢታጣ የርግብ ግልገል ይህም ቢታጣ ዋኖስ ቡላል ስለ ኃጢአቷ ካህኑ ወዳለበት ወደ ደብተራ ኦሪት ታምጣ ወያበውእ ካህን ቅድመ እግዚአብሔር ወያስተሠሪ ላቲ ካህን ወያነጽሓ እምነቅዓ ደማ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቿ እግዚአብሔርን የሚያገለግለው ወይቤሎሙ እመቦ ብእሲ ካህን በእግዚአብሔር ፊት አቅ ርቦ ከደሟ ርኩሰት ያንጻት ኃጢአቷንም ያስተሥርይላት ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለእንተ ትወልድ እመኒ ተባዕተ ወእመኒ አንስተ ሴትም ብትሆን ወንድም ቢሆን ለምትወልድ ሴት የታ ዘዘው ሥርዓት ይህ ነው አለ ሲናገረው መጥቷልና ወእመሰ አልባቲ ውስተ እዴሃ ወኢተአክል ለበግዕ ታመጽእ ክልኤተ ማዕነቀ አው ክልኤተ እጐለርግብ አሐደ ለመሥዋዕት ወአሐደ ዘበእንተ ኃጢአት በእጂ ገንዘብ ባይኖራት በግ ለመግዛት ባትበቃ ግን ሁለት ዋኖስ ወይም ሁለት የርግብ ግልገል አንዱን ለመሥዋዕት አንዱን ስለ ኃጢአት ታምጣ ሀ ወያስተሠሪ ላቲ ካህን ወትነጽሕ ሊቀ ካህናቱ ኃጢአቷን ያስ ተሠርይላታል ከኃጢአቷም ትነጻለች ምዕራፍ ወነበቦሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን እግዚአብሔር ሙሴንና አሮ ንን ተናገራቸው ህህህህህ«ፎከወዐህ በዐዘቲከዐ ዘወፅአ ውስተ ኅብረ ማዕሱ ትእምርት ከመ ርምየት በሰውነቱ እንደ እትራት ምል ክት የወጣበት ሰው ቢኖር ወፃዕደወት ወኮነት ውስተ ማዕሱ ኅብረ ለምጽ ለይሑር ኀበ አሮን ካህን አው ኀበ አሐዳ እምደቴተ ካህናት ፃዕደወትና ኮነት አንድ ወገን በሰውነቱ ላይ ብትነጣ ወደ ሊቀ ካህናቱ ወደ አሮን ይሂድ አሮን ቢታጣ ባይ ኖር እግዚአብሔርን ከሚያገ ለግሉ ከልጆቹ ወደ አንዱ ይሂድ ወይርአያ ካህን ለይእቲ ኅብር እንተ ውስተ ኅብረ ማዕሱ ካህኑ አሮን ወይም ከልጆቹ አንዱ በሰውነቱ መልክ ውስጥ የወጣችውን ለምጽ መርምሮ ይያት እመ ተወለጠ ሥእርታ ለይእቲ ኅብር ወፃዕደወት በለምጹ የበቀለችውም ጠጉር ነጭ ሁና ከጥቁረቷ ብትለ ወጥ ወእመኒ እኩይ ርእየታ ለይእቲ ኅብር ዘውስተ ኅብረ ማዕሱ ወኅብረ ለምጽ ይእቲ ይርአያ ካህን ወያርኩሳ በሰውነቱ ውስጥ ያለች የዚ ያች መልክ አስተያየቷ ቢከፋ ማለት ቢሰፋ የለምጽ መልክ ናትና ካህኑ መርምሮ አይቶ ርኩስ ይበላት አለ ለምጽ የወጣበትን ሰው በውጭ ቀይ ይበለው ወአከመሰ ሀዓዳ ኀብር ይአቲ ውስተ ኀብረ ማዕሱ ወኢኮነ አኩየ ርአየታ ወኢተወለጠ ሥዕርታ ወኢፃዕደወ በሰውነቱ ነጭ መልክ ብትኖር ያችም ባትሰፋ ባትጠፋ የጠጉ ሯም መልክ ባይለወጥ ነጭ ባይሆን ወይእቲ ኢታስተርኢ በሕቁ ያጸ ንሓ ካህን ሰቡዓ ዕለተ በአንተ ይእቲ ኀብር ይችውም ፈጽማ ጎልታ ባት ታይ ስለ ወጣችበት ለምጽ ሊቀ ካህናቱ ሰባት ቀን ያቀያት ማለት የወጣችበትን ሰው ሰባት ቀን ያቆየው ወበሳብዕት ዕለት ይርአያ ካህን ለይእቲ ኅብር በሰባተኛው ቀን አስመጥቶ ሊቀ ካህናቱ የቀደመችውን ለምጽ መርምሮ ይያት ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወናሁ ሀለወት ዓዲዛ ይእቲ ኅብር ቅድሜሁ ወኢኀደገት ይእቲ ኅብር እማዕሱ ያጸንሖ ካህን ካልአ ሰቡዓ ፅለተ ያች ለምጽ ገና ሁና ከፊቱ ባትጠፋ ከሰውነቱም ባትጠፋ ብትሰፋ ካህኑ ዳግመኛ ሰባት ቀን ያቆየው ሄ ወይርአያ ካህን ዳግመ በሳብ ዕት ፅለት ካህነ ዳግመኛ አስመጥቶ በሰ ባተኛው ቀን ይያት ወናሁ ኢታስተርኢ በሕቁ ይእቲ ኅብር ወኢጎኀደገት እማዕሱ ይእቲ ኅብር ያነጽሓ ካህን እስመ ትእም ርት ይእቲ ለምጺቱ ፈጽማ ጎልታ ባት ታይ ከሰውነቱ ባትጠፋ ምል ክት ናትና ካህኑ ያንጻት ማለት ለውየውን ንጹሕ ነው ይበሰው ወየሐዕፅብ አልባሲሁ ወንጹሐ ይከ ውን ልብሱን አጥቦ ንጹሕ ይሁን ወእመሰ ተወለጠት ይእቲ ኅብር ወኮነት እኪተ ውስተ ማዕሱ እምድኅረ ርእዮ ካህን ወከንጽሖ የሐውር ዳግመ ኅበ ካህን የወጣችበት ለምጽ ከመልኳ ብትለወጥ ግን ካህኑ አይቶ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቿ ካነጻውም በኋላ ከሰውነቱ ባትጠፋ ዳግመኛ ወደ ሊቀ ካህናቱ ይሂድ ለለምጹ ነው እንጂ ለሊቀ ካህናቱስ ሦስተኛ ነው ወይሬእዮ ካህን ወናሁ አከየት ይእቲ ኅብር ውስተ ማዕሱ ያረኩሳ ካህን እስመ ለምጽ ይእቲ ሊቀ ካህናቱ መርምሮ አይቶ በገላው ውስጥ ሰፍታ ቢያገ ኛት ለምጽ ናትና ሊቀ ካህናቱ ርኩስ ይበላት ማለት ሰውዬ ውን ይለየው ዘ ወኅብረ ለምጽ እመ ወፅአት ላዕለ ብእሲ የሐውር ኀበ ካህን የለምጽ መልክ በማናቸውም ሰው ብትወጣ ወደሊቀ ካህናቱ ይሂድ ወይሬእዮ ካህን ሊቀ ካህናቱም መርምሮ ይየው ወናሁ ከመ ርእየተ ፀዓዳ ይእቲ ውስተ ማዕሱ ወአውፅአት ሥእ ርተ ፀዓዳ ውስተ ማዕሱ ወጐንደ የት ውስተ ሥጋሁ ውስተ ዘዳኅን ኅብረ ማዕሱ በሰውነቱ ብትነጣ እንደ እት ራት ብትሆን በሰውነቱም ነጭ ጠጉር ብታወጣ ደኅና በሆነው በሰውነቱ ወጥታ ብትከዘገይ ነለባለባሆወከ በዘቲከ ይእቲ ትእምርት ፀዓዳ ይችውም እትራት በደኅነኛው ገላው ውስጥ ነጭ ጠኾጐር አውጥታ ብትገኝ ያረኩሶ ካህን ወኢያነጽሖ እስመ ርኩስ ውእቱ ርኩስ ነውና ሊቀ ካህናቱ ይለየው እንጂ አያንጻው ወእመሰ ወዕአ ለምጽ ውስተ በሰውነቱ ውስጥ ለምጽ ቢወ ጣበት ወከደነ ኅብረ ለምጽ ኩሎ ማዕሶ እምርእሱ እስከ እገሪሁ ኩለንታሁ ይሬእዮ ካህን «ኩሎ ማዕሶና ኩለንታሁ አን ድ ወገን» ከራስ ጠጉሩ እስከ እግር ጥፍሩ መላ ገላውን የለምጽ መልክ ቢስሸፍነው ሊቀ ካህናቱ ይመርምረው ወርእዮ ካህን ከመ ከደነ ኅብረ ለምጽ ኩሎ ማዕሶ እምርእሱእስከ እገሪሁ ያነጽሖ ካህን ሊቀ ካህናቱ ከራስ ጠጉሩ እስከ እግር ጥፍሩ የለምጽ መልክ እንዳለበሰው መርምሮ አይቶ ንጹሕ ይበለው ማለት ፍጹም ለምጻም ይበለው አስመ ኩለንታሁ ተወለጠ ወፃ ዕደወ ወበእንተ ዝንቱ ንጹሕ ውእቱ መላ ሰውነቱ ተለውጦ ነጭ ሁኗልና ስለዚህ ንጹሕ ነው ማለት ፍጹም ለምጻም ነው ፀ ወበዕለተ አስተርአየ ላዕሌሁ ኅብር ዘዳኅን ይረኩስ ላዕሌሁ ለለምጽ ነው በነጩ ለምጽ ላይ ደኅና በሆነ ሰውነቱም ላይ ምልክት በታየ በት ቀን ይረክሳል ወይሬእዮ ካህን ለውእቱ ኅብር ዘዳኅን ወያረኩሶ ውእቱ ኅብር ዘዳኅን ደኅና በሆነ ሰውነቱ ያለ ያነን መልክ ካህኑ መርምሮ ይየው በደኅናው ሰውነቱ ያለ የለምጽ መልክ ያረክሰዋል ርኩስ ያሰኘዋል ወበእንተ ዝንቱ ርኩስ ውአቱ እስመ ለምጸ ኮነ ለምጻም ሁኗልና ስለዚህ ነገር የረከሰ ነው ወእመሰ ኀደጎ ውእቱ ኅብር ዘዳኅን ወተወለጠ ወፃዛዕደወ የሐውር ኀበ ካህን ደህና በሆነ ሰውነቱ ያለ ያ የለምጽ መልክ ቢተወው ወደ ደኅንነት ቢለወጥ ነጭ ባይሆን ወደ ካህኑ ይሂድ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቿቿ ወይሬእዮ ካህን ወናሁ ኢተወለጠት ይእቲ ኅብር ወኢፃዕ ደወት ያነጽሓ ካህን ለይእቲ ኅብር እስመ ንጽሐ ኮነ ካህኑ አይቶ ያች መልክ ባት ለወጥ ነጭ ባትሆን ንጹሕ ሆኗልና ያችን መልክ ያንጻት ማለት ንጹሕ ነህ ይበለው ወለእመ ፈርገገ ሥጋሁ ውስተ ርምየተ ጐስሉ ሐይዎ ከዳነ በኋላ ቁስሉ በነበረበት በእትራቱ ውስጥ እንደገና ቢያ ትርበት ወወፅአ ውስተ ውእቱ መካነ ተስሉ ፀዓዳ ከመ ርምየት እንተ ታስተርኢ ፀዓድዒደ አው ቀያሕይ ሕተ ያሬእዮ ለካህን ቁስል በነበረበት ሰውነት ውስጥ ነጭ ሁና ወይም ቀይ ሁና እንደምትታይ አትራት የለምጽ ምልክት ቢወጣ ለካ ህኑ ያሳየው ፀዓድዒድ ፍጽ ም ነጭ ወ። ቢሉ ለቤተ እግዚአብሔር የሚሆን ምንጣፍ ስጋጃ ሰርፍ ወላንሳ እንሰጣለን ብለው ተስለው ቢያስቀሩ በምንጣ ፋቸው ያወጣል አንድም በምንጣፋቸው ሁነው የማ ይገባ ሥራ ቢሠሩ ይወጣ በታል ምዕራፍ ጉባኤ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ ብሎ ነገረው ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለዘለምጽ በዕለተ ነጽሐ የሐውር ኀበ ካህን ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ድ ለምጽ ለወጣበት ሰው ሕጉ ሥርዓቱ ይህ ነው ከለምጽ በዳነበት ቀን ወደ ሊቀ ካህናቱ ይሂድ ወይወፅእ ካህን አፍአ እምትዕይንት ወይሬእዮ ካህን ወናሁ ኀጎደጎ ኅብረ ለምጹ ለዘለምጽ ካህነትም ከከተማ ወደውጭ ወጥቶ ለምጽ የወጣበትን ሰው የለምጽ መልክ ለቅቀ ታልና ከለምጽ ስለዳነ መር ምሮ ይየው ወሐዊሮ ኀቤሁ ካህንያመጽእ ውእቱ ዘነጽሐ ክልኤተ ደዋርሀ ሕያዋተ ወንጽጹሐተ ወዕፀ ጽሕድ ወለየ ክዑበ ወቁጽለ ሁስጵ ወሐዊሮ እምኀበ ካህን ያመ ጽእ ሲል ነው ከለምጹ የዳነው ሰው ከሊቀ ካህናቱ ተሰናብቶ ሂዶ ሽልምልም የሆኑ ሁለት ዶሮዎች የጥድ እንጨት ከነቅርንጫፉ የቀይ ሐር ጉንጉን አውባን ቅጠል አሸክት ይህን ሁሉ ያምጣ ወይኤዝዝ ካህን ይጥብሕዋ ለአሐቲ ዶርሆ ውስተ ማይ ጥዑም ውስተ ንዋየ ልሕዙት ካህኑም ከሁለቱ ዶሮዎች አን ዲቱን አርደው ደሟን ተቀብ ህህህህህ«ፎከወዐሕበዐዘቲከዐ ለው ጥሩ ውዛ ካለበት ሸክላ ይጨምሩት ዘንድ ይዘዝ ወይነሥኣ ካህን ለካልዕት ዶርሆ እንተ ሕያውት ወለዕዐ ጽሕድ ወለለይ ክዑብ ወለተጽለ ሁስሉጵ ወይጠምዖሙ በደማ ለእንታክቲ ዶርሆ እንተ ጠብሕዋ ውስተ ማይ ጥዑም ካህኑም ያልታረደችውን ሁለ ተኛዬቱን ዶር ይዞ የጥዱን እንጨት የሐሩን ገሩንገነን የአሸክቱን ቅጠል አምጥቶ የታረደችው ዶሮ ደም ካለበት ጥሩ ውነ ነክሮ ወይነዝፐዣፐ ስብዓ ለውእቱ ዘነጽሐ እምለምጽ ወንጹሐ ይከውን ከለምጹ የነጻውን ሰው ሰባት ጊዜ ይርጨው ንጹሕም ይሆናል ሐተታ ሰባት ፍጹም ነውና ፈጽሞ እንደነጻ ለማጠየቅ አንድም በፍጹም ትጋት ኃጢአት እንዲሠረይ ለማጠየቅ ወይፌንዋ እንተ ሕያውት ውስተ ገዳም ያልታረደችውንም ዶሮ ወደ ምድረ በዳ ይስደዳት ወየሐፅብ አልባሲሁ ውእቱ ዘነዕሐ ወይትላፀይ ኩሎ ስእርቶ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ድቋ ወይትሐፀብ በማይ ወንጽሐ ይከውን ከለምጹ የነጻውም ሰው ልብ ሱን ይጠብ ፀፐሩንም ይላጭ በውሀ ይታጠብ ንጹሕም ይሆናል ወእምዝ ይበውእ ውስተ ትዕይንት ወይነብር አፍኣ እምቤቱ ሰቡዓ መዋዕለ ከዚህ በኋላ ወደ ከተማ ገብቶ ሰባት ቀን ከቤቱ በውጭ ይቀመጥ ዘ ወበሳብዕት ዕለት ይትላፀይ ኩሎ ስዕርተ ርፅሱ ወጽሕሞ ወሐንገዞ በሰባተኛው ቀን የራስ ጠጉ ሩን ጽሕሙን ቅንድቡን አን ድም ብብቱን ወኩሎ ስዕርቶ ይትላሀፀይ ወየሐዕብ አልባሲሁ ወሥጋሁኒ የሐዕብ በማይ ወንጽሐ ይከውን ነሣሣለትና ጠቅሎ አመ ጣው መላ ጠጐሩን ይላጭ ልብሱንም ገላውንም በውዛሣ ይጠብ ንጹሕም ይሆናል ሐተታ ሰባት ቀን ከቤቱ በውጭ ይቆይ ብሎ ነበርና ንጹሕ ሆኖ ወደ ቤቱ ይግባ ለማለት ደግሞታል ይህም ለጊዜው ሥርዓት ሆኖ ተሠርቷል ለኋላው ምሳሌ ነው ለምጻሙ ሰው የአዳም ለምጽ የፍዳ የመርገም ለምጻም ከሰው መለየቱ አዳም አምስት ሺህ አምስት መቶ ከመን ከማኅበሬ መላእክት ተለይቶ ለመኖሩ ምሳሌ የታረደችው ዶሮ የትስብእት ያልታረደቸው የመለኮት አን ዒቱ ተሠውታ አንዲቱ መዳኗ ጌታም በሰውነቱ ሐማሚ መዋቲ ሲሆን በመሰለኮቱ ሕማም ሞት የለበትምና ወበሳምንት ፅለት ያመጽእ ክልኤተ አባግዓ ንጹሐነ እለ ዓመት ሎሙ ወዓዲ አሐደ በግዓ ንጽሐ ዘዓመት በስምንተኛዬቱ ቀን ነውር የሌለባቸውን ዓመት የሆናቸ ውን ሁለት በጎች ያምጣ ዳግመኛ ነውር የሌለበትን ዓመት የሆነውን አንድ በግ ያምጣ ወሠለስተ መስፈርተ ስንዳሌ ለመ ሥዋዕት ዘልውስ በቅብዕ ወአሐደ ግምዔ ቅብዕ በዘይት የተለወሰ ሦስት ላዳን ስንዴ ዳቦና አንድ ማሰሮ ዘይት ለመሥዋዕት ያምጣ ወያቀውሞ ካህን ለውእቱ ብእሲ ዘነጽሐ ወዝንቱኒ ቅድመ እግዚአብሔር ኀበ ዣፕኀተ ደብተራ ዘመርጡል ሲናገረው መጥቶ ነበርና ዝንቱ ብሎ አጸፈ ካህኑም ከለምጹ የዳነውን ሰው በደ ብተራ ኦሪት ደጅ ያቁመው ቅድመ እግዚአብሔር አለ እግ ዚአብሔር አይለየውሦና ወይነሥአእ ካህን አሐደ በግዓ ወያበውዖ በእንተ ንስሐ ወለ ውእቱኒ ግምዔ ቅብዕ ወይፈ ልጦሙ ፍልጣነ ቅድመ እግ ዚአብሔር ካህኑ ከሦስቱ በጎች አንዱን የንስሐ መሥዋዕት ሊሆን ያቅርበው ዘይት ያለበትንም ማሰሮ በጉን ጨምሮ በአግዚ አብሔር ፊት ለይቶ ያቅር ባቸው ወይጠብሕዎ ለውእቱ በግዕ ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ዘመሥዋዕት ወዘበእንተ ነሽ በመካን ቅዱስ ውስተ መካንና በመካን ቅዱስ አንድ ወገን የቀረበውንም በግ የንስሐ መሥዋዕት ሊሆን መሥዋዕተ ኃጢአቱን መሥ ዋዕተ መድኃኒቱን በሚሠ ህህህህህ«ፎከዐሀጳጓበዐ ገቲከዐ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ሀ ዉበት በከበረው ቦታ ይሠ ዉት ሐተታ የሚሠዉዋው ሊቀ ካህናቱ አይደለም ስለ ምን ይጠብሕዎ አለ ቢሉ በማስተንተን በሥራ የሚረ ዱት አሉና እስመ በእንተ ኃጢአት ከመ ዘንስሐ ውእቱ ለካህን ቅዱስ ለቅዱሳን ውእቱ አስመ ዘንስሕ ከመ ዘበአንተ ኃጢአት ውእቱ ሲል ነው የንስሐው መሥዋዕት እንደ ኃጢአቱ መሥዋዕት ነውና ጢሶለት የቀረው ለካህኑ ይሁን የከበረው መሥዋዕት ለከበሩ ለካህናት ነውና ወይነሥእ ካህን እምደም ዘንስሐ ወይወዲ ውስተ ከተማ ዕፅዝነ እንተ የማን ለዘነጽሐ ወላዕለ ከተማ እዴሁ እንተ የማን ወላዕለ ከተማ እግሩ እንተ የማን ካህነም ለንስሐ ከተሠዋው በግ ደም ዘግኖ ከለምጽ የነጻውን ሰው ቀኝ ጆሮውን ቀኝ እጁን ቀኝ እግሩን ጫና ጫፉን ይቅባው ወይነሥእ ካህን እምቅብዕ ዘውስተ ግምዔ ወይሠውጥ ውስተ እዴሁ እንተ ፀጋም በማሰሮውም ካለው ዘይት ታፍኖ በግራ እጁ ይያዝ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወይጠምዕ ካህን አዕባዕቶ እንተ የማን ውስተ ውእቱ ቅብዕ ዘሀሎ ውስተ እዴሁ እንተ ፀጋም ወይነዝኅ እምውእቱ ቅብዕ ስብዐ ቅድመ እግዚአብሔር ካህኑም በግራ እጁ ካለው ዘይት ቀኝ ጣቱን ነክሮ በእግ ዚአብሔር ፊት ሰባት ጊዜ ይርጨው ወለዘተርፈሰ ቅብዕ ዘሀሎ ውስተ እዴሁ ይወደዮ ላዕለ ከተማ ዕዝኑ እንተ የማን ለውእቱ ዘነጽሐ ወላዕለ ከተማ እዴሁ እንተ የማን ወላዕለ ከተማ እግሩ እንተ የማን በመካነ ደም ዘነዝኃ የቀረውን በእጁ ያለውን ዘይት ግን የነጻውን የዚያን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ በቀባበት በደሙ ቦታ የቀኝ እጁንና የቀኝ እግሩን ጫፍ ይቅባው አለ ግብርህ የማናዊ ነው ሲል አንድም ከፀጋማዊ ግብር ወደ የማናዊ ግብር ተመለስህ ሲል ነው ወለዘተርፈ ቅብዕ ውስተ እዴሁ ይወድዮ ካህን ላዕለ ርእሱ ለዘነጽሐ ወያስተሠሪ ሎቱ ቅድመ እግዚአብሔር ቀኝ ቀኝ አካሉን ተቀብቶለት የተረፈውንም ዘይት ካህኑ ከለምጹ በነጻው ሰው ራስ ላይ ያፍስሰው ኃጢአቱንም በእግዚ አብሔር ፊት ያስተሥርይለት ወይገብር ዘበእንተ ኃጢአት ወያስተሠሪ ሎቱ ለውእቱ ዘነጽሐ በእንተ ኃጢአቱ ቭብበእንተ ኃጢአትና በዘነጽሐ በእንተ ኃጢአቱ አንድ ወገን የኃጢአቱንም መሥዋዕት ሠውቶ ከለምጹ የነጻውን ሰው ኃጢአቱን ካህኑ ያስተሥር ይለት ወእምዝ ይጠብሕ ካህን ዘመ ሥዋዕት መሥዋዕተ ኃጢአቱን ከሠዋ በኋላም የድኅነቱን መሥ ዋዕት ይሠዋ ወያበውእ ዘመሥዋዕትኒ ወዘሞርባንኒ ላዕለ ምሥዋዕ ቅድመ እግዚአብሔር ወያስተሠሪ ሎቱ ወይነጽሕ የንስሐውንና የኃጢአቱን መሥ ዋዕት ያበውእ ብሎ ነበርና መሥዋዕተ መድኃኒቱንም በእግዚአብሔር ፊት በመሠዊ ያው አቅርቦ ኃጢአቱን ያስተ ሥርይለት እርሱም ይነጻል ወእመሰ ነዳይ ውእቱ ወአልቦ ውስተ እዴሁ ያመጽእ ማሕስዓ በግፅ አሐደ ዘይፈልጡ በእንተ ንስሐ በዘያስተሠርዩ ሎቱ ወአሐተ መስፈርተ ሥንዳሌ ዘልውስ በቅብዕ ለመሥዋዕት ወአሐደ ግምዔ ቅብዕ ድሀ ቢሆን በእጁ ገንዘብ ባይኖር ግን ኃጢአቱን በሚያ ተሠርዩለት ገንዘብ ስለንስሐ አንድ የበግ ጠቦት በዘይት የተለወሰ አንድ ላዳን ስንዴ ዳቦ አንድ ማሰሮ ዘይት ያምጣ ወክልኤተ ማዕነቀ አው ክልኤተ እጉለ ርግብ ዘቦቱ ውስተ እዴሁ ወትከውን አሐቲ ዘበእንተ ኃጢአት ወአሐቲ ለመሥዋዕት ሁለት ዋኖስ ወይም በእጁ ካለው ሁለት የርግብ ግልገል ያምጣ አንዲቱ ለመሥዋ ፅተ ኃጢአት አንዲቱ ለመ ሥዋዕተ መድኃኒት ትሁን ወያበውኦን በሳምንት ዕለት በዘያነጽሕዎ ወይወስድ ኀበ ካህን ውስተ ዣፕኅተ ደብተራ ዘመርጡል ቅድመ እግዚአብሔር ከኃጢአት በሚያነጹት ገንዘብ በስምንተኛው ቀን ያቅርባ ቸው ካህኑ ወደ አለበት ወደ ደብተራ ኦሪት ደጅ ይውሰድ ቅድመ እግዚአብሔር ማለቱ ሊቀ ካህናቱንም ደብተራ ኦሪ ትንም እግዚአብሔር አይለያ ቸውምና ለሁሉም የተመቸ ህህህህህፍቶከወዐህቨጓበዐቲከዐበ«ዐቨ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወይነሥኦ ካህን ለውእቱ በግፅ ዘንስሐ ወለውእቱ ግምዔ ዘቅብፅ ወያነብሮ ለጐርባን ቅድመ እግዚአብሔር ካህኑም ለንስሐ የገባውን በግና የማሰሮውን ዘይት ተቀ ብሎ በእግዚአብሔር ፊት መታሰቢያ ሊሆን ጐርባን አድርጎ ያቅርበው ወይጠብሖ ለውአቱ በግዕ ዘንስሐ የንስሐ መሥዋዕት ሊሆን የቀረበውንም በግ ተቀብሎ ይሠዋው ወይነሥእ እምደሙ። ለዘንስሐ ወይወዲ ላዕለ ከተማ ዕዝኑ ዘየማን ወላዕለ ከተማ እዴሁ እንተ የማን ወላዕለ ከተማ እግሩ እንተ የማን ለዘነጽሐ ካህኑም ለንስሐ መሥዋፅት ሊሆን ከቀረበው በግ ደም ተቀብሎ የነጻውን ሰው ቀኝ ቀኝ አካሉን ይቅባው ወይሠውጥ ካህን እምውእቱ ቅብዕ ውስተ እዴሁ እንተ ፀጋም ከማሰሮውም ዘይት በግራ እጁ ያስይዘው ወይነዝኀ በአፅባዕቱ እንተ የማን እምውእቱ ቅብዕ ዘውስተ እዴሁ እንተ ፀጋም ስብዐ ቅድመ እግዚአብሔር ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ በግራ እጁ ካለው ከዚያ ዘይት ካህነ በቀኝ እጁ ነክሮ በእግ ዚአብሔር ፊት ሰባት ጊዜ ይርጨው ወአምውእቱኒ ቅብፅ ዘሀሎ ውስተ እዴሁ ይወዲ ካህን ላዕለ ከተማ ፅዝነኑ ዘየማን ለውእቱ ዘነጽጠ ወላዕለ ከተማ እዴሁ ዚከየማን ወላዕለ ከተማ አግሩ አንተ የማን በመካነ ደመ ለዘነጽሐ በእጁ ካለው ከዚያ ዘይትም ካህነ አምጥቶ ለውእቱ ዘነጽ ሐና ለዘነጽሐ አንድ ወገን የነጻውን ሰው ደሙን በቀባበት ቦታ የቀኝ ጆሮውን ጫፍ የቀኝ እጁን ጫፍ የቀኝ እግሩን ጫፍ ይቅባው ወለዘተርፈሰ ቅብዕ እምዘሀ ለወ ውስተ እዴሁ ይወደዮ ካህን ላዕለ ርእሱ ለውእቱ ዘነጽሐ ወያስ ተሠሪ ሎቱ ቅድመ እግዚአብሔር ቀብቶለት የቀረውን በእጁ ያለውን ዘይት ግን ካህኑ የነጻውን ሰው ራሱን ይቅባው በእግዚአብሔርም ፊት ኃጢአ ቱን ያስተሥርይለት ወይገብር አሐተ እምውእቶን ማዕነቅ ወእመኒ አምእጉጐለ ርግብ እምዘቦቱ ውስተ እዴሁ ከነዚያ ዋኖሶች በእጁ ካለ ከርግቦችም ወገን ቢሆን አን ዲቱን ይሠዋ ቋበአሐተ በእንተ ኃጢአት ወአ ሐተ ለሞርባን ምስለ መሥዋዕት አንዲቱን ስለ ኃጢአት አንዲቱን ለጐርባን ከመሥ ዋፅት ጋራ ይሠዋ ወያስተሠሪ ሎቱ ለውእቱ ዘነጽሐ ቅድመ እግዚአብሔር ለዚያ ለነጻው ሰው በእግዚ አብሔር ፊት ኃጢአቱን ያስ ተሠርይለት ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለዘወፅአ ኅብረ ለምጽ ላዕሌሁ የለምጽ መልክ በላዩ ለወ ጣበት ሰው ሕጉ ሥርዓቱ ይህ ነው ወለዘአልቦኒ ውስተ እዴሁ በዘያ ነጽሕዎ ንጹሕ በሚያደርጉት ገንዘብ በእጁ ገንዘብ የሌለውም ሰው ሕጉ ይህ ነው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ዝ ጉባዔ ወነበቦሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለሙሴና ለአ ሮን እንዲህ ብሎ ነገራቸው በ እምከመ ቦእክሙ ውስተ ምድረ ከነዓን እንተ እሁበክሙ አነ ትረስዋ እፌነ ትእምርተ ለምጽ ውስተ አብያቲዛ ለይእቲ ምድር አንተ ታጠርይዋ ትወርሷት ዘንድ እኔ ወደምሰ ጣችሁ ወደ ከነዓን ምድር በገባችሁም ጊዜ በምትገዚት ገንዘብ በምታደርጓት በዚያች ምድር ባሉ ቤቶች ወገኖች የለምጽ ምልክት አመጣለሁ ወ ወእመቦ ዘወዕአ ውስተ ቤቱ ይንግር ለካህን ወይብል ከመ ትእምርተ ለምፅ ርኢኩ ውስተ ቤትየ በቤቱም ለምጽ የወጣበት ሰው ቢኖር በቤቴ የለምጽ ምልክት አየሁ ብሎ ለካህኑ ይንገር ወየአዝዝ ካህን ያወፅኩ ንዋዮ ለውእቱ ቤት እንበለ ይባእ ካህን ለርእዮቱ ለውእቱ ቤት ወለይእቲ ትእምርተ ለምጽ ህህህህህ«ፎቪከዐህሀሕ በዐ ዘቲከዐ ሊቀ ካህናቱ ያችን የለምጽ ምልክትና ለምጽ የታየበትን ቤት ከማየቱ አስቀድሞ ለማ የት ሳይገባ ከቤት ያለውን ዕቃ ያወጡ ዘንድ አውጡ ብሎ ይዘዝ ወኢያረኩስ ኩሎ ዘሀሎ ውስተ ውአቱ ቤት ሊቀ ካህናቱ ሳይገባ ገብቶ ሳያየው በውስጡ ያለውን ሁሉ አያረክሰውምና ኪይ ረኩስ ዙሉ ይላል በቤት ያለው ሁሉ ርኩስ አይ ባልምና ወእምዝ ይበውእ ካህን ወይሬእዮ ለውእቱ ቤት ወለይእቲ ትእምርተ ለምጽ ዕቃው ከወጣ በኋላ ካህኑ ገብቶ ያን ቤት ይየው ያችንም ለምጽ ምልክት ይርአያ ይያት ወናሁ ሀለወት ይእቲ ትእምርተ ለምጽ ውስተ ዓረፍቱ ለውእቱ ቤት ወእመኒ ታሕመለምል ወእመኒ ታቅየሐይሕ ወርእየታኒ የአኪ እምዓረፍት በቤቱ ግድግዳ የለምጽ ምል ክት ብትኖር ብትነጣም ብትቀ ላም መልኳም በግድግዳው ላይ ቢሰፋ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ወቿ ወወዒኦ ካህን እምውእቱ ቤት ኀበ ፕጥኅት ያጸንሖ ለውእቱ ቤት ሰቡዓ ዕለተ ካህኑም ከገባበት ቤት በገባበት ደጃፍ ወጥቶ ሰባት ቀን ያቆየው ሮ ወይመጽእአ በሳብዕት ዕለት ወይሬእዮ ለውአቱ ቤት ወናሁ ተዘርወት ይእቲ ኅብር ውስተ ዓረፍቱ ለውእቱ ቤት ካህኑም በሰባተኛው ቀን መጥቶ ለምጽ የወጣበትን ቤት መር ምሮ ዳግመኛ ይየውና በቤቱ ግድግዳ የወጣችውም ለምጽ ብትሰፋ ዛ ወይኤዝዝ ካህን ያውዕኡ ፅበኒሁ ዘሀለወት ቦቱ ይእቲ ትእ ምርተ ለምጽ ወያውፅእዋ አፍኣ እምይእቲ ሀገር ውስተ መካን ርኩስ ካህኑም ያች የለምጽ ምልክት ያለችበትን እንጨት ቢሆን መዝዘው ደንጊያ ቢሆን ፈን ቅለው ከከተማው ውጭ አው ጥተው ይጥሉት ዘንድይዘዝ ወያመጽኡ ካልዓ ዕብነ ውቁረ ወይወድዩ ውስተ መካኖን ለውእ ቶን ዕበን ሌላ የለዘበ ደንጊያ አምጥ ተው አውጥተው በጣሉት ደንጊያ ቦታ ይተኩበት ገጽ ፒ ወያመጽኡ ካልዓ መሬተ ወይ መርግዎ ለውእቱ ቤት ደንጊያው ሲፈነቀል ጭቃው አይቀርምና ሌላ ጭቃ አቡክ ተው ይምረጉት ሣ ወእመሰ ገብአት ይእቲ ኅብር ወወፅአት ውስተ ውእቱ ቤት አምድኅረ አውፅኡ ዕበኒሁ ደንጊያውን አውጥተው ከጣ ሱት በኋላ ያች የለምጽ መልክ ዳግመኛ በቤቱ ብትወጣ ወእምድኅረ ገሠሥዎ ለውእቱ ቤት ወእምድኅረ መረግዎ ይበውእ ካህን ወይሬእያ ጋሠሥዎና መረግዎ አንድ ወገን ሠርተው ከመረጉት በኋላ ካህኑ ገብቶ ይያት ወለእመ ተዘርወት ይእቲ ኅብር ዘውስተ ውእቱ ቤት ለምጽ አንተ ኢትትኃደግ ይእቲ ውስተ ውእቱ ቤት ወርኩስ ውእቱ በዚያ ቤት የወጣችው የለምጽ ምልክት በቤቱ ውስጥ ብት ሰፋ የማትለቅ ብትሆን የረከሰ ነውና ወይነሥትዎ ለውእቱ ቤት ፅፀዊሁኒ ወዕበኒሁኒ ወኩሎ መርዔቶ ለውእቱ ቤት ይክዕዉ አፍአ እምሀገር ውስተ መካን ርኩስ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ የዚያን ቤት ጣራውንም ግድ ግዳውንም ምርጉንም አፍርሰው ከከተማው ወደ ውጭ አውጥ ተው በረከሰ ቦታ ይጣሉት ጓ ወዘቦአ ውስተ ውእቱ ቤት በኩሉ መዋዕል እምዘአዕለልዎ ርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ ርኩስ ብለው ከለዩት በኋላ በዘ መኑነ ሁሉ ከዚያ ቤት የገባ ሰው እስከ ሠርክ ድረስ ርኩስ ነው ጓ ወዘቤተ ውስተ ውእቱ ቤት የሐፅብ አልባሲሁ ወይትሐፀብ ሥጋሁ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ ወዘበልዓ በውእቱ ቤት የሐፅብ አልባሲሁ በዚያ ቤት ያደረ ልብሱን ይጠብ ሰውነቱንም ይታጠብ እስከ ማታም የረከሰ ነው ከዚያ ቤት ገብቶ የበላም ሰው ልብሱን ይጠብ ዓ ወእመሰ መጽስ ካህን ወቦአ ወርእዮ ወናሁ ኢተዘርወት ይእቲ ኅብር ውስተ ውእቱ ቤት ካህኑ ገብቶ አይቶ በቤቱ የወጣችው ያች የለምጽ መልክ ባትሰፋ እምድኅረ መረግዎ ያነጽሖ ካህን ለውእቱ ቤት እስመ ኀደገቶ ይእቲ ኅብር ህህህህህ«ፎከወዐ በዐ ዘቲከዐ ገጽ ፕ የወጣችው ለምጽ ትታዋለችና ስለተወችው ያን ቤት ካህኑ ያንጻው ማለት ንጹሕ ነህ ይበለው ዛ ወይነሥእ ካህን በዘያነጽሖ ለውእቱ ቤት ክልኤተ ደዋርፃ ወዕዐ ጽሕድ ወለየ ክዑበ ወዮተጽለ ሁስጵ ካህኑ ያን ቤት በሚያነጻው ገንዘብ ሁለት ዶሮዎች የጥድ አንጨት እጥፍ ሆኖ የተሠራ ቀይ ሐር የአሸክት ቅጠል ያምጣ ዛ ወይጠብሕዋ ለአከሐቲ ዶርሆ ውስተ ንዋየ ልሕኩት ውስተ ማይ ጥዑም አንዲቱን ዶሮ አርደው ደሟን በሸክላ ካለው ጥሩ ውነፃ ይጨምሩት ዛ ወይነሥእ ዝክተ ዕፀ ጽሕድ ወለየ ክዑበ ወተጽለ ሁስጵ ወዶ ርሆ እንተ ሕያውት ወይጠምዖሙ ውስተ ውእቱ ደመ ዶርሆ እንተ ጠብሕዋ ውስተ ማይ ጥዑም ወይነዝኖ ለውእቱ ቤት ስብዓ ካህኑ የጥዱን እንጨት የቀዩን ሐር አሸክቱን ያልተ ሠዋችውን ዶሮ አምጥቶ በጥሩ ውፃሃ አጠገብ በተሠ ዋችው ዶሮ ደም ነክሮ ያንን ቤት ሰባት ጊዜ ይርጨው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ፄ ዛ ወያነጽሖ ካህን ለውእቱ ቤት በደማ ለይእቲ ዶርሆ ወበማይ ጥዑም ወበዶርሆ እንተ ሕያውት ወበዕፀ ጽሕድ ወበዮጐጽለ ሁስጵ ወበለይ ክዑብ ካህኑ ያን ቤት በዚህ ሁሉ ያንጻው ወይፌንዋ ለይእቲ ዶርሆ አንተ ሕያውት አፍሞኣ አምሀገር ወያግአዛ ውስተ ገዳም ወያስተሠሪ በአንተ ውእቱ ቤት ወይነጽሕ ውእቱ ቤት ያልተሠዋችውን ዶሮ ከከተማ ወደውጭ ሰዶ በምድረ በዳ ነፃ ያውጣት ያንንም ቤት ከለ ምጹ ያንጻው ንጹሕም ይሆናል ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለኩሉ ትእ ምርተ ለምጽ ወኅብሩ ለዘለምጽ የለምጽ ምልክት የለምጽ መ ልክ የወጣበትም ሰው ሥር ዓቱ ይህ ሲናገረው የመጣው ነው ለልብስኒ ወለቤትኒ ወለትእምርተ ርምየትኒ ወዘኅንብርብሬኒ በዘ ተአምሩ ለምጽ የወጣበት የልብስም የቤትም የእትራትና የቋዮሩቻ ምልክት በምታውቁ ገንዘብ ይህ ነው ዛ እመ ርኩስ ውእቱ ወእመ ንጹሕ ውእቱ ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለዘለምጽ ንጹሕም ቢሆን ርዙስም ቢሆን የለምጽ ሕጉ ሥርዓቱ ይህ ነው ቢርቀው ደግ ሞታል የልብስን ሐተታ ተናግረናል በቤቱ ላይ ለምጽ በምን ምክንያት ይወጣበታል ቢሉ ቤቱን እንሰጣለን ብለው ተስለው ቢያስቀሩ አንድም የማይገባ ሥራ ቢሠሩበት ይወጣበታል በማናቸውም ሰው ቤት ለምጽ ቢወጣ ሊቀ ካህናቱ ገብቶ አይቶ ሰባት ቀን ይቆይ ይላል ሁለተኛ በስ ምንተኛው ቀን አይቶ ደኅና ቢሆን ግቡበት ይላቸዋል ለምጹ ባይጠፋ ዳግመኛ ሰባት ቀን ያቆየዋል በሁለት ሰባት ባይጠፋ ደንጊያዬቱን አውጥ ታችሁ ሌላ ደንጊያ ተክታችሁ ምረጉት ይላቸዋል ዳግመኛ ቢወጣ ቤቱን ያፈርሱታል ለጊዜው ሥርዓት ሁኖ ተሠ ርቷል ለዛሬው ግን አምሳል ሊሆን ተጽፏል ቤት የቤተ ማኅበር አምሳል ለምጽ ቢወጣበት ሰባት ቀን ያቆየው ማለቱ አበ ማኅበሩ ከሕግ ከሥርዓት ወጥቶ ቢበድል ይም ከሩት ያስተምሩት ሲል ነው ደኅና ቢሆን ይግቡበት አለ ቢመለስ አይለዩት ሲል ባይጠፋ ሰባት ቀን ያቆዩት ማለቱ ባይመለስ ዳፃመኛ ይምከሩት ያስተምሩት ሲል ባይጠፋ አሱን አስወጥተው ሌላ ደንጊያ ያግቡበት አለ አልመለስም ቢል እሱን ሽረው ሌላ ይሹሙ ሲል ዳግመኛ ቢወጣበት ቤቱን ያፍርሱት ማለቱ ዳግመኛ የተሾመው ሰው ከሥርዓት ወጥቶ ቢበድል እሱንም ይሻሩት ከአንድነት ይለዩት ሲል ነው ምዕራፍ ወነበቦሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን እንዘ ይብል እግዚአብሔር ለሙሴና ለአ ሮን እንዲህ ብሎ ነገራቸው ንግርዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበልዎሙ ብእሲ ብእሲ እመቦ ዘይትከዓዎ ዘርኡ እምነፍስቱ በእንተ ውእቱ ዘይትከዓዎ ርኩስ ውእቱ አንዱም አንዱም ሰው ከአ ካሉ ዘር የሚፈሰው ቢኖር ስለሚፈስሰው ዘር ርኩስ ነው ብላችሁ ለእስራኤል ልጆች ንገሯቸው ህህህህህ«ፎከሀጳጓበዐዘቪቲከ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወዝንቱ ውእቱ ሕገ ርኩሱ ለዘይትከዓዎ ዘርኡ እምነፍስቱ ከአካሉ ዘር የሚፈሰውም ሰው የርኩሰቱ የኃጢአቱ ሥርዓት ይህ ነው ወነበረ ከማሁ ውስተ ነፍስቱ ዘይትከዓዎ ውእቱ ርኩስ ዘላዕ ሌሁ ኩሉ መዋዕለ ዘነበረ እንዘ ይትከዓዎ እምነፍስቱ ውእቱ ዘይ ትከክዓዎ ያረኩሶ በኖረበት ዘመን ሁሉ ዘሩ ከአካሉ ሲፈስ የኖረ ሰው ከአካሉ የሚፈሰው ዘር ራሱ ንም ሌላውንም ያሳድፈዋል ወኩሉ ዓራት ዘሰከበ ላዕሌሁ ርኩስ ውእቱ ወኩሉ ንዋይ ዘነበረ ላዕሌሁ ይረኩስ የተኛበት አልጋ የረከሰ ነው የተቀመጠበትም ዕታ ሁሉ ይረክሳል ማለት ወንበሩ ምንጣፉ ሁሉ ርኩስ ይባ ሳል ወብእሲኒ ዘገሠሠ ዓራቶ ይሕፅብ አልባሲሁ ወይትሐፀብ ሥጋሁ በማይ ወርኩስ ወእቱ እስከ ሠርክ አልጋውን የዳሰሰ ሰውም ልብሱን ይጠብ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ እስከ ማታ ድረስም የረከሰ ነው ወዘነበረኒ ላዕለ ንዋይ ዘው እቱ ነበረ ሳዕሌሁ ይሕፅብ አልባሲሁ ወይትሐፀብ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ እሱ በተቀመጠበት ወንበር ምንጣፍ የተቀመጠ ሰውም ልብሱን ይጠብ በውሀም ይታጠብ እስከ ማታ ድረ ስም የረከሰ ነው ወዘገሠሦኒ ለውእቱ ዘይትከ አዎ ዘርኡ ይሕዕብ አልባሲሁ ወይትሕፀብ ሥጋሁ በማይ ወር ኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ ዘሩ የሚፈሰውን ሰው የዳሰ ሰውም ሰው ልብሱን ይጠብ ሰውነቱንም በውሀ ይታጠብ እስከ ማታ ድረስም የረከሰ ጎው ወእመ ወረቀ ዲበ ዘንጹሕ ይሕፅብ አልባሲሁ ወይትሐፀብ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ በንጽሕ ሰው ሳይ ምራቁን እንትፍ ቢል አንድም ምራ ቁን በተፋበት ቦታ ሰው ቢቀመጥ ከዚያ ቦታ የተቀ መጠ ሰው አንድም የተተ ፋበት ሰው ልብሱን ይጠብ በውሀም ይታጠብ እስከ ማታም ድረስ የረከሰ ነው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወኩሉ ሕንባላት ዘላዕሌሁ ነበረ ርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ የተቀመጠበትም ኩርቻ አን ድም መጫኛ መደሳድል ሁሉ እስከ ማታ ድረስ የረ ከሰ ነው ወኩሉ ዘገሠሠ እምኩሉ ዘነበረ ላዕሌሁ ርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ የተቀመጠበትንም ሁሉ የነካ ሰው እስከ ማታ ድረስ የረ ከሰ ነው ወዘርእዮኒ የሐፀብ አልባሲሁ ወይ ትሐፀብ ሥጋሁ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ ዳስሶ ያየውም ሰው ልብሱን ይጠብ ገላውንም በውሀ ይታ ጠብ እስከ ማታ ጅረስም የረከሰ ነው ወዘገሠሦሂ ለዘገሠሦ ለው እቱ ዘይትከዓዎ ዘርኡ እንበለ ይትሐፀብ እደዊሁ ይሕፅብ አል ባሲሁ ወይትሐፀብ ሥጋሁ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ እጁን ሳይታጠብ ዘሩ የሚ ፈሰውን ሰው የነካውን የነካ ሰው እጁን ይታጠብ ልብሱ ንም ይጠብ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ እስከ ማታ ድረስም የረከሰ ነው ወለዙሉ ነዋየ ልሕኩት ዘውእቱ ጎሠሦ ይስብርዎ እሱ የነካውን የሸክላ ዕቃ ሁሌ ይስበሩት ወለንዋየ ዕፅሰ ይሕፅብዎ በማይ ወንጹሐ ይከውን ሰደቃ ገበታ ቢሆን ግን በውሀ ይጠቡት ንጹሕም ይሆናል ወእመሰ ኀደጎ ውእቱ ዘይት ከዓዎ ይኃልቁ ሎቱ ሰቡዐ መዋ ዕለ ለአንጽሖቱ የሚፈሰው ዘሩ ቢተወው ግን እሱን ለማንጻት ሰባት ቀን ይቁጠሩለት ወየሐፅብ አልባሲሁ ወይትሐፀብ ሥጋሁ በማይ ንጹሕ ወንጽሐ ይከውን ልብሱን ይጠብ ሰውነቱንም በንጹሕ ውሃ ይታጠብ ንጽ ሕም ይሆናል ወበላምንት ዕለት ሚርረል ሎቱ ክልኤተ ማዕነቅ አው ክልኤተ እኾጐለ ርግብ ወያ መጽኦን ቅድመ እግዚአብሔር ኀበ ፕኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወይሁቦ ለካህን ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘገቲከ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ በስምንተኛው ቀን ሁለት ዋኖስ ወይም ሁለት ርግብ አምጥቶ ልዩ በሆነች በደ ብተራ ኦሪት ደጃፍ በእግዚ አብሔር ፊት ለካህኑ ይስ ጠው ወይገብር ካህን አሐተ በእ ንተ ኃጢአት ወአሐተ ለመሥ ዋዕት ወያስተሠሪ ሎቱ ካህን ቅድመ እግዚአሔር በእንተ ኩሉ ዘይትከዓዎ ካህኑም አንዲቱን ስለኃጢ አት ፈንታ አንዲቱን ስለ ድኅነት መሥዋዕት ይሠዋና ዘሩ ስለሚፈሰው ሰው በእግዚ አብሔር ፊት ያስተሥርይ ለት ወእመቦ ብእሲ ዘሰከበ ምስለ ብእሲት ይትሐፀብ በማይ ዙሎ ሥጋሁ ወስዑብ ወእቱ እስከ ሠርክ ከሴት ጋር ያደረ ሰውም ቢኖር ሰውነቱን ሁሉ በውሃ ይታጠብ እስከ ማታ ድረ ስም ኃጢአተኛ ነው ወኩሉ ልብስ ወኩሉ ማዕስ ዘበጽሐ ላዕሌሁ ዝኔት የሐዕብዎ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ ላዕሌሁ ለልብስ ለማዕስ ነው ዝኔት የፈሰሰበትን ልብስ ቁርበት ሁሉ በውሀ ይጠቡት እስከ ማታ ድረስም የረከሰ ነው ሐተታ ደራርበው ይለ ብሳሉ ደራርበው ያነጥፋሉና ኩሉ በማለት ተናገረው ወብአሲትኒ ለአመ ሰከበት ምስለ ብእሲ ትትሐሀብ በማይ ወር ኩስት ይእቲ እስከ ሠርክ ሴትም ከወንድ ጋር ብታድር በውሀ ትታጠብ እስከ ማታ ድረስም የረከሰች ናት ወእመቦ ብእሲት እንተ ይትክዓዋ ደም ወነበረ እንዘ ይትከ ዓዋ እምነፍስታ ሰቡዕ መዋዕል ውእቱ ዘትክቶፃ ደም የሚፈስሳት ሴት ብትኖር ከሰውነቷ ሲፈስ ቢቆይ የግ ዳጂ ወራት ሰባት ቀን ነው ወኩሉ ዘገሠሣ ርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ ሪኔ። ደብተራ ዘመርጡል መሥዋዕተ ኃጢአትን ካቀ ረበ በኋላ ሁለቱን ሙክቶች አምጥቶ ልዩ በምትሆን ድን ካን ደጃፍ በእግዚአብሔር ፊት ያቁማቸው ቅድመ እግ ዚአብሔር አለው ደብተራ ኦሪትን እግዚአብሔር የማይ ለየው ስለሆነ ጠይዐዲ አሮን ላዕለ ክልኤ ሆሙ ሐራጊት ዕፀወ ዘቦቱ ያስተዓዑ አሕዱ ዕፅ ዘእግዚአ ብሔር ወአሐዱ ፅፅ ለዘአብአ አሮንም ፅጣ የሚጥልበትን እን ጨት በሁለቱ ሙክቶች በሁ ለቱ ጊደሮች ላይ ያኑር አንዱ ዕጣ የእግዚአብሔር አንዱ ዕጣ ያቀረበው ሰው ነውና ዘ ወያመጽኦ አሮን ለሰሐርጌ ዘወ ድቀ ላዕሌሁ ዕፀ እግዚአብሔር ወያ በውኦ በእንተ ኃጢአት ሰአስ ተሥርዮ አሮንም የእግዚአብሔር ዕጣ የወደቀበትን ሙክት አቅርቦ ኃጢአት ስለማስተሥረይ ይሠ ዋው ወለሐርጌሰ ዘወድቀ ላዕሌሁ ዕዕ ዘአምጽኦ ያቀውሞ ሕያዎ ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ያስተሥሪ ቦቱ ወከመ ይፈንዎ ኀበ ያግዕዝዎ ወኀበየኀድግዎ ውስተገዳም መሥዋዕት ያቀረበው ሰው ዕጣ የወደቀበትን ሙክት ግን ያመ ጣው ሰው ኃጢአቱን ያስተ ሠርይበት ዘንድ ነባ አው ጥተው ወደሚተዉት ወደ ምድረ በዳ ይሰድደው ዘንድ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ሳይሠዋ በእግዚአብሔር ያቁመው ወያበውእ አሮን ላሕመ ዘበእንተ ኃጢአት ወያስተሠሪ ሎቱ ወለቤቱ ወይጠብሖ ለውእቱ ላሕም ዘበእንተ ኃጢአት አሮንም የርሱንና የወገኖቹን ኃጢአት የሚያስተሠርይበትን ላም ስለሠሩት ኃጢአት ይሠ ዋው ወይነሥአ ማዕጠንተ ወይመ ልዕ እሳተ እምፍሕም ዘውስተ ምሥዋዕ ዘቅድመ እግዚአብሔር በእግዚአብሔር ፊት ካለው ከምሥዋዑ እሳት ፍሕም ጭሮ ጽናውን ይምላው እሳት ነበልባሉ ፍሕም አካሉ ነው ወይመልእ እዴሁ እምዕጣን ዘእ ዩን ወድቁቅ ወይበውእ ውስተ መን ጦላዕት የተለቀመ የደቀቀ ዕጣን በእጁ ታፍኖ ከመንጦላዕቱ መን ይግባ ወይወዲ ውእተ ዕጣነ ውስተ ማዕጠንት ቅድመ እግዚአብሔር ወይከድን ጢሱ ለውእቱ ዕጣን ምስሐለ ለዘዲበ ታቦት ወኢይሙት ከመንጦላዕቱም ገብቶ ከታ ቦቱ ፊት ሲደርስ እንዳይ ህህህህህ«ፎከወዐ በኒዐዘቲከዐ ቀሠፍ የያዘውን ዕጣን ያጢስ የዕጣኑም ጢስ በታ ቦቱ ላይ ያለ ምስሀልን ማስተሥረያውን ያልብስ ወይነሥእ እምደመ ሰውእቱ ላሕም ወይነዝኅ በአዓብዒሁ ቅድመ ምስሐል ለመንገለ ሠርቁ ውስተ ገጹ ለምስሓል ወይነዝኅ ስብዐ ቅድመ እግዚአብሔር እምውአቱ ደም በአፃብዒሁ ሮቅድመ ምስሐልና ውስተ ገጹ ለምስሐል አንድ ወገን ስለ ኃጢአት ፈንታ ከተሠ ዋው ከላሙ ደም በጣቱ ዘግኖ ታፍኖ በምሥራቅ በኩል ምስሐልን ሰባት ጊዜ ይር ጨው ሰባት ፍጹም ነው ፍጹም አካሉን ይርጨው ይቅባው አንድም በፍጹም ትጋት ኃጢአት እንዲሠረይ ለማጠየቅ ወይጠብሕ ሐርጌኒ ዘበእንተ ኃጢአት ዘእምኀበ ሕዝብ ወያ በውአሕ እምደመ ይን አመንጦ ላዕት ስለ ሕዝቡም ኃጢአት ሙክት ይሠዋ ከደሙም ዘግኖ ከመ ንጦላፅዕቱ ውስጥ ያግባ ወይገብሮ ለደመ በከመ ገብረ ደመ ላሕም ወይነዝኀ እምደሙ ላዕለ ምስሐል መንገለ ገጹ ለምስሐል ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ደሙንም እንደ ላሙ ደም ያድርገው ማለት የምስሐልን ላዩንም ውስጡንም ይር ጨው ወያስተሠሪ በመቅደስ እምር ኩሶመጮ ለእስራኤል ወበእንተ ኩሉ ዓመፃዓሆመጮ ጠበእንተ ኩሉ ኃጣው ኢሆሥጮ ታቸው ያንጻቸው አንድም በአንተን ለማውጣት ስለ ሠሩት ኃጢአት ስለ በደሉት በደል እስራኤልን ከርኩሰ ታቸው ይቅር ይበላቸው ሐተታ የቤተ መቅደስ ሥራ ስለሚሠራበት ደብተራ ኦሪ ትን መቅደስ አላት በከበረ ጓ ኦ ጠ በ ጡ በሶራገ ኾ ሀሠጠ ለማጠየኖ በከፊል ተናገረው ወከመዝ ይገብር በደብተራ ዘመ ርጡል እንተ ተኀድር ውስቴቶሙ በማዕከለ ርኩሶሙ በርኩሰታቸው መካከል በምት ናር በደብተራ ኦሪት እንዲህ ያድርግ ማለት ሲናገረው የመጣውን ነው በዙሪያዋ ሰፍ ረው ኀጢአት ይሠሩባታልና በማዕከለ ርኩሶሙ አላት ወአልቦ ዘይፄሉ ሰብእ ወኢመኑሂ ሶበ ይበውእ ውስተ መቅደስ ከመ ያስተሥሪ እስከ ይወ ፅእ ወያስተሠሪ ለርእሱ ወለቤቱ ወለኩሉ ተዓይኒሆመ ሰአስራኤል ሊቀ ካህናቱ ኃጢአት ያስተሠ አስተሥርዮ እስኪወጣ ድረስ የሚገባ ማንም ሰው አይኑር ወይወፅእ ኀበ ምሥዋዕ ዘሀሎ ቅድመ እግዚአብሔር ወያስተሠሪ ቦቱ ከዚህ በኋሳ በአግዚአከክብሔር ወዳለ ወደመሠዊያው ወጥቶ ኃጢአቱን ያስተሥርይበት ሃሥፖሥአ አሃደይሪ ከ ወአ ጾዩመ ሐርጌ ወይዐወኣ ሳዕፅሰ አና ርንቲሁ ለምሥዋዕ በዓውዶሙ ስለ ኃጢአት ከተሠዋው ከላ ሙና ከሙክቱ ደም ዘግኖ ከመሠዊያው ቀንዶች በዙሪው ይርጨው ወይነዝኅ ላዕሌሁ እምውእቱ ደም በአፅባዕቱ ስብዓ ወያነጽ ሖሙ ወይቄድሶሙ እምኩሉ ርኩሶሙ ለደቂቀ እስራኤል ኦሪት ዘሌዋውያን ምፅራኗ ገጽ ከዚያም ደም በጣቶቹ ዘግኖ ምሥዋዑን ሰባት ጊዜ ይር ጨዑው የአስራኤልን ልጆችም ከኃጢአታቸው ፈጽሞ ያንጻ ቸውጡ ጋጠይፌጽም አስተሥርዮ በመ ቅደስ በደብተራ ቪዘመሥርጡል ወበ ምሥዋግሰዕሰ ጠያዖመጸጽእ ሀርጌ ዘሕያው ሲ አድርኀ ቀብቶ ያክብር ያልተ ሠዋሁውንም መብት ያቀርበው ወይወዲ አርነ ኤሆን አደዊሁ ላዕለ ርእሱ ለውእቱ ሕርጌ ዘሕያው ወይትነኃይ በላዕ ሌሁ ኩሎ ኃጣውኢሆመሙጮ ለደቂተ አስራኤል ወኩሎ ዓመፃሆመጮ ወኩሉ አበሳሆሙ ዕቀብን ልጆች ፍሉም ኃጢአ ታቸውን በደላቸውንም ሁሉ በርሱ ያስተሥርይ ወያነብሮ ላዕለ ርአሱ ለውአቱ ሐርጌ ዘሕያው ወይፌንዎ ሐቅለ ምስለ ብአሲ ዘተረሰየ የሕዝቡን በደላቸውን ባልተሠ ዋው ሙክት ራስ ላይ ያት ረው ማለት በርሱ ምክንያት ኣሃህህህወቶከህ በዘቲከዐ ያርቅላቸው ከዚያም በጊላ ልብሰ ተክህኖ ከለበሰ ሰው ጋር መዝቱን በረሀ ይስደደው ዘተሠረየ ቢል ኃጢአቱ ከተሠ ረየለት ሰው ጋር ዘተርእየ ቢል በረድኤት ከተገለጸ ሰው ጋር ሲል ነው ይነሥእ ዝንቱ ከርጌ ላዕለ ያም ሥሠሥክከተ የሕዝቡን አታት ውን በራሱ ላይ ይስከ ማል አንጨት ወደሌለበት በረሀም ይሰደዋል ወይበውእ አሮን ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወያነብር አልባሰ ዘአጌ ዘይለብሶ ለበዊአ ውስተ መቅደስ ወያነብሮ ህየ ወያሃብር ህየ ስንድ በሀገኘ ነው አሮንም ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ለመግባት የሚለብሰ ውን የነጭ ሐር ቀሚስ በደ ብተራ ኦሪት ውስጥ ያኑር ወይትሕፀብ ሥጋሁ በማይ በመካን ቅዱስ ወይለብስ አልባሲሁ በከበረው ቦታ ገላውን ታጥቦ ልብሱን ይልበስ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቿ ወወጺኦ ይገብር መሥዋዕቶ ወመ ሥዋዕተ ሕዝብኒ ከዚያም ወጥቶ የራሱንና የሕ ዝቡን መሥዋዕት ይሠዋ ወያስተሠሪ ለርእሱ ወለቤቱ ወለሕዝብኒ የራሱንና የወገኖቹን የሕዝ ቡንም ኃጢአት ያስተሥርይ ወለስብሕኒ ዘበእንተ ኃጢአት ይወድዮ ላዕለ ምሥዋዕ ስለ ኃጢአት የተሠዋውን ስቡ ንም ከሥጋው ለይቶ በመሠ ዊያው ውስጥ ያኑረው ወዝክቱኒ ዘአውፅኦ ለሰሐርጌ ዘፈለጡ ከመ ያግዕዞ ኀበ ገዳም የሐፅብ አልባሲሁ ወይትሐፀብ ሥጋሁ በማይ ወእምዝ ይበውእ ውስተ ትዕይንት ሕዝቡ የለዩትን ሙክት ወደ ምድረ በዳ ያወጣውም ሰው ልብሱን ይጠብ ገላውንም ይታጠብ ከዚህም በኋላ ወደ ከተማ ይግባ ወላሕምኒ ዘበእንተ ኃጢአት ወሐርንጌኒ ዘበእንተ ኃጢአት ዘአብዑ ደሞሙ ከመ ያስተሥርዩ ቦቱ በውስተ መቅደስ ያወጽእዎሙ አፍኣ እምትዕይንት ወያውዕይዎሙ በአሳት ፈን ኃጢአት ያስተሠርዩበት ዘንድ ደማቸውን ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ያገቡት የኃጢአቱን መሥዋዕት ላሙንና ሙክቱንም ከከተማ በአፍኣ በውጭ አውጥተው በአሳት ያቃጥሏቸው ወአምፅስቲሆሙኒ ወሥጋሆሙኒ ወካእሴሆሙኒ ሦርበታቸውንም ሥጋቸው ንም ሰንበራቸውንም ሁሉ ያቃጥሉት ወዝክቱ ዘአውዓዮሙ የሐፀብ አልባሲሁ ወይትሐፀብ ሥጋሁ በማይ ወእምዝ ይበውአሕ ውስተ ትፅይንት በአሳት ያቃጠላቸውም ሰው ልብሱን ይጠብ ገላውንም ይታጠብ ከዚህ በኋላ ወደ ከተማ ይግባ ወዝንቱ ሕገ ይኩንክሙ ለዓለም ይህም የዘለዓለም ሥርዓት ይሁናችሁ ወበሳብዕ ወርኅ አመ ዓሠሩ ለሠርቅ አሕምምዋ ለነፍስክሙ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ በሰባተኛው ወር በጥቅምት ያውም ወሩ በባተ በዐሥረኛው ቀን ዕለተ ዮሴፍ ናት ማለት ዮሴፍ የተሸጠባት ቀን ናትና በዚች ቀን ሰውነታችሁን በጾም አሳዝኗት ጥቅምት ሰባተኛነቱ ለሚያዝያ ነው «ወዝንቱ ወርኅ ይኩንክሙ ቀዳማየ አውራግኅጎ ብሏቸው አስራኤል የዘመን ሥለወጫ አድርገውታልና ወኩሉ ግብረ ኢትግበሩ ባቲ ዘአምፍጥረቱኒ ወዘግዩርኒ ዘሀለወ ኀቤክሙ ትውልዱ ከእሥራኤል የሆነ አምኖ ከናንተ ዘንድ ከሚኖር ከመጻተኛም የሆነ የምትሠሩ ትን ሥራ ሁሉ አትሥሩባት ቋ እስመ በይእቲ ዕለት ያስተሠሪ በእንቲአክሙ ከመ ያንጽሕክሙ እምኩሉ ኃጣውኢክሙጮ ቅድመ አግዚአብሔር ወትነጽሑ በዚች ቀን ከኃጢአታችሁ ሁሉ ያነጻችሁ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት ያስተሠርይላችኋልና ከኃ ጢአታችሁም ትነጻላችሁና እስመ ሰንበተ ሰንበታት ይእቲ ለክሙ ለናንተ በሱባዔ የምትጠራ በዓል ናትና አንድም ከበዓል የምትበልጥ በዓል ናትና ህህህህህህ«ፎከወዐወበዐቲከዐ ወአሕምምዋ ለነፍስክጮሙ ጠሕግ ውእቱ ለክመ ዘለዓለም ሰውነታችሁን አሳዝኗት ይህም ለናንተ የዘለዓለም ሕግ ነው ወያስተሠሪ ካህን ዘተብዕዎፖ ወዘፈጸሙ እደዊሁ ከመ ይኩን ካህነ አምድኅረ አቡሁ ከአባቱ ከአሮን ቀጥሎ ያገለ ግል ዘንድ አጁን የቀቡት ካህን በዚች ቀን የቡቡን ዛቢአተ ያስተሠርያል ወይለብስ አልባሰ አጌ አልባሰ ቅድሳት የከበሩ በነጭ ሐር ያጌጡ ልብ ሶችንም ለብሶ ወያስተሠሪ በቅድስተ ቅዱሳን ወበደብተራ ዘመርጡል ወበምሥ ዋዕ ያስተሠሪ ሉቱ ባሥሪቱ ክንድ በዛህሃያውም ክንድ በምሥዋዓ ብርቱ በዚህ ሁሉ ባቀረበው ጸሎት የሕዝቡን ኃጢአት ያስተሠ ርያል በሁሉም ሥራ ይሠ ራበታልና ተርትሮ ተናገረው ወበእንተ ካህናትኒ ወበእንተ ኩሉ ተዓይን ያስተሠሪ የካህናቱንም የሕዝቡንም ሁሉ ኃጢአት ያስተሠርያል ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወዝንቱ ሕገ ይኩንክሙ ዘለዓለም ከመ ያስተሥሪ በእንተ ደቂቀ እስራኤል እምኩሉ ኃጢ አቶሙ የእስራኤልን ልጆች ከኃጢአታ ቸው ያነጻቸው ዘንድ ይህም የዘለዓለም ሥርዓት ይሁናችሁ ወምዕፅረ ለለዓመት ይገብሮ በከመ አዘዞ አግዚአብሔር ለሙሴ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳው ይህንም በየዓመቱ ያድርገው ምዕራፍ ጉባኤ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ ብሎ ነገረው በሎሙ ለአሮን ወለደቂቁ ወለኩሎሙ ደቂቀ እስራኤል ወንግ ሮሙ ዘንተ ቃለ ዘአዘዘ እግዚአብ ሔር «ዘንተ ቃለ ወደ ፊት የሚ ያመጣዉን ነው» እግዚአ ብሔር ያዘዘውን ሕግ ለአሮን ንገረው ከሱም ለተወለዱ ለካህናት ከያዕቆብ ለተወለዱ ለሕዝቡም ንገራቸው ብሎ ነገረው ። » አው በግዐ አው ጠሌ በውስተ ትዕይንት ወአመኒ በአፍኣ እምትዕይንት ከያፅቆብ ልጆች አንዱም አን ዱም በከተማ ውስጥ ከከተማ ወጭም ቢሆን ላም የሠዋ ወይም በግ ወይም ጥየል የሠዋ ስው ቢኖር ኢያምጽእ ኀበ ዣኀተ ደብተራ ከዘመርጡል ከመ ይግበሮ መሥዋ ዕተ አው ዘመድኃኒት ዘኅሩይ ለመዓዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር እግዚአብሔር በጎ መዓዛ አድ ርጎ ሊቀበለው የተመረጠ ድኅ ነት የሚያሰጥ መሥዋዕት አድ ርጎ ያቀርበው ዘንድ ከቤቱ አርዶ አወራርዶ ወደ ደብተራ ኦሪት አያምጣ ወእምከመ ጠብሖ በባዕድ ኢያም ኦ ኀበ ፕኅተ ደብተራ ዘመር ጡል ከመ ያብእ ቱርባነ ለእግዚአ ብሔር ቅድመ ደብተራሁ ለእግዚ አብሔር «ጎበ ኖኅተ ደብተራና ቅድመ ደብተራሁ አንድ ወገን በሌላም ቦታ ሠውቶ ለእግዚአብሔር ተርባን አድርጎ ያቀርበው ዘንድ ወደ ደብተራ ኦሪቱ አያምጣው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ እስመ ቀቲለ ነፍስ ይከውኖ ለውእቱ ብእሲ ወከዓዌ ደም ውእቱ ለትሠሮ ይእቲ ነፍስ እምሕዝባ ለሠዋው ሰው ነፍስ መግደል ይሆንበታልና ደም አፍሳሽ ሆኗልና ይህን አፍርሳ ያቀረበ ችውም ሰውነት ከወገኖቿ ተለይታ ትጥፋ ከመ ኢያምጽኡ ደቂቀ አስራ ኤል መሥዋዕቲሆሥ ኩሉ ዘይሠ ውዑ በገዳም የያዕቀብ ልጆች በምድረ በዳ የሠዉትን ሁሉ እንዳየቀርቡ ወያበውአዎ ለእግዚአብሔር ኀበ ፕኅተ ደብተራ ዘመርጡል ኀበ ካህን ወይሠውፅዎ መሥዋዕተ መድኃኒት ለእግዚአብሔር ነገር ግን የሚያቀርቡትን መሥዋዕት ከሊቀ ካህናቱ ዘንድ ወደ ደብተራ ኦሪት አቅርበው ድኅነት የሚያሰጥ መሥዋዕት አድርገው ሰአግዚአ ብሔር ይሠዉት ወይክዑ ካህን ደሞ ላዕለ ምሥዋዕ ቅድመ እግዚአብሔር ኀበ ኖኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወይገ ብር ስብሐ ለመዓዛ ሠናይ ቅድመ እግዚአብሔር ሊቀ ካህናቱም ደሙን ተቀብሎ በደብተራ ኦሪት ደጅ ይርጨው ህህህህህ«ፎከዐህቨበዐዘቲከ ስቡንም በጎ መዓዛ አድርጎ ለእግዚአብሔር ያቅርበው ያጢሰው ወኢይሥዑ መሥዋዕቶሙ ለከንቱ በዘቦቱ ይዜምዉ ድኅሬሆሙ ጣዖት በማምለክ በሚሰስኑ ገንዘብ ይሰስኑ ዘንድ ላይረ ባቸው ላይጠቅማቸው መሥ ዋፅቱን አይሀዉ አንድም በማ ሰስነብት ገንዞበ ለከንቱ ጣዖኙ መሥዋዕት አሠዉ እንጨ ቱን ደንጊያውን አምልከው ሀሐይን ጨረቃን ከዋክብትን ወደ ማምሰክ ይሄዳሉና በዘቦቱ ይዜምዉ አለ ወከመዝ ይኩንክሙ ሕገ ዘለዓለም በመዋዕሊክሙ በዘመናችሁ ሁሉ እንዲህ እንደ ተናገርኩት የዘለዓለም ሥርዓት ይሁናችሁ ወበሎሱሙ ብእሲ ብእሲ እም ደቂቀ አስራኤል አው እምግዩራን አለ ሀለዉ ኀቤክሙ ዘገብረ መሥ ዋዕተ መድኃኒት ለእግዚአብሔር አው ሦርባነ ከእስራኤል ልጆችም ሁኖ አምነው ከናንተ ዘንድ ከሚኖሩ ከአሕዛብም ወገን ሁኖ የድኅነት መሥዋዕትን ለእግዚአብሔር ያቀረበ ሰው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ቢኖር መሥዋዕት የላሙ የበጉ የፍየሉ ፉሩርባን የስን ዴው የወይኑ አንድም መሥዋዕት የላሙ የበጉ የፍ የሉ የስንዴው የወይኑ ሞር ባን የሚጤሰው ነው ሀ ኢያምጽኦ ኀበ ዣኀተ ደብተራ ዘመርጡል ከመ ይግበር መሥ ዕተ ለአግዚአብሔር ለትሠር ይእቲ ነፍስ እአምሕዝባ ለእግዚአብሔር ይሠዋው ዘንድ ወደ ደብተራ ኦሪት አያምጣው ይህን ሕግ ተላልፋ ያቀረበች ሰውነትም ከወገኖቿ ተለይታ ትጥፋ ብእሲ ብእሲ እምደቂቀ እስራ ኤል አው አእምግዩራን እለ ሀለዉ ኀቤክሙ ዘበልዓ እምኩሉ ደም ከእስራኤል ልጆች አንዱም አን ዱም አምነው በናንተ ዝንድ ከሚኖሩ ከአሕዛብም ወገን ቢሆን ከብርንዶው የበላ አን ድም ከደም ወገን የበላ ደሙን አርግተው ቆልተው ይበሉታልና አቀውም ገጽየ ላዕለ ይእቲ ነፍስ እንተ በልዓት ደመ ወእደመስሳ እምሕዝባ ደሙን ብርንዶውንም በምት በላ ሰውነት ገጸ መዓቴን አጸናለሁ ከወገኖቿም ለይቼ አጠፋታለሁ እስመ ደም ነፍሱ ውእቱ ለኩሉ ዘሥጋ ለሥጋዊ ለደማዊ እንስሳ ሁሉ ደሙ ነፍሱ ነውና ወአነ ረሰይክዎሥ ለክሙ ለመሥዋ ፅት በዘቦቱ ያስተሠርዩ በእንተ ነፍስክሙ አስመ በደሥ ትትቤዞ ነፍስክመሙ በደሙ ምክንያት ነፍሳችሁ ትድናለችና እኔም ስለሠራች ሁት ኃጢአት በሚያስተሠር ዩላችሁ ገንዘብ ለነፍሳችሁ መዳኛ ሊሆን ለመሥዋዕት አደረግሁት ወበእንተ ዝንቱ እቤለክሙ ለደቂቀ እስራኤል ኩላ ነፍስ እንተ እምኔክሙ ኢትብላዕ ደመ ወግዩር ዘሀሎ ኀቤክሙ ኢይብላዕ ደመ ስለዚህ ነገር የእስራኤልን ልጆች እንዲህ እላችኋለሁ ከናንተ ወገን የተወለደች ሰውነት ሁሉ ብርንዶውን ደሙን አትብላ አምኖ በናንተ ዘንድ የሚኖር መጻተኛም ይህን አይብላ ወብእሲ ብእሲ እምደቂቀ እስራኤል አው እምግዩራን እለ ሀለዉ ኀቤክሙ እመቦ ዘነዓወ ንዒወ ወቀተለ እምእንስሳ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ከእስራኤል ልጆች አንዱም አንዱም አምነው ከናንተ ዘንድ ከሚኖሩ ከመጻተኞች አሕዛብም ቢሆን ከእንስላሳ ወገን አድኖ የገደለ ሰው ቢኖር አው ፆፈ እምዘይከውነክመ ለበሊዕ ይክዑ ደሞ ወይደፍኖ በመሬት ወይም ልትበሉት ከሚገባችሁ ወፍም ቢሆን አንገቱን ባርኮ ደመን አቁቶ ከመሬት ይቅበ ረው እስመ ደሙ ለኩሉ ዘሥጋ ነፍሱ ውእቱ የሥጋዊ የደማዊ ሁሉ ደሙ ነፍሱ ነውናእንስሳ የሚለው እንደ ቡኸር እንደ ድኩላ ያለው ዖፍ የሚለው እንደ ቆቅ እንደ ዥግራ ያለው ነው ወይቤሉመ ለደቂቀ እስራኤል ደሞ ለኩሉ ዘሥጋ ኢትብልዑ እስመ ደሙ ለኩሉ ዘሥጋ ነፍሱ ውአቱ ለሥጋዊ ለደማዊ ሁሉ ደሙ ነፍሱ ስለ ሆነ የአስራኤልን ልጆች የሥጋዊ የደማዊ ፍጥ ረትን ሁሉ ደሙን አትብሉት አላቸው ወኩሉ ቨበልዖ ለይሠሮ ይህን ሕግ አፍርሶ የበላ ሰው ሁሉ ይጥፋ ህህህህህ«ፎከዐ ህክ በዐዘቲከ ኩሉ ነፍስ ዘበልዓ ምውተ አው ብላዓ አርዌ እመኒ ዘእም ፍጥረቱ እስራኤል ወአመኒ ግዩር የሐፅብ አልባሲሁ ሙቶ ያደረውን በክቱክ የበላ አውሬ የበላውንም ቢሆን የበላ ሰው ትውልዱ ከእስራኤልም ቢሆን ከአሕዛብም ወገን ቢሆን ልብሱን ይጠብ ወይትሐሀበ በማይ ሥጋሁ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሠርክ አስከ ማታ ድረስ የረከሰ ነውና ገላውን በውሀ ይታጠብ ወእመሰ ኢሐፀበ አልባሲሁ ወኢተሐፅበ ሥጋሁ በማይ ይከውኖ ኃጢአተ ላዕለ ርእሱ ልብሱን ባያጥብ ሰውነቱ ንም በውሀ ባይታጠብ ግን በልጁ በልጅ ልጁ ያይደለ በራሱ ላይ ዕዳ በደል ይሆን በታል ምዕራፍ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎሉ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ ብሎ ነገረው ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበ ሎሙ አነ እግዚአብሔር አምላክ ክሙ በከመ ምግባሮሙ ለምድረ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ግብጽ ዘነበርክሙ ባቲ ኢትግበሩ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝና የነበራችሁባት የግብጽ ሰዎችን ሥራ አትሥሩ ብለህ ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው ወበከመ ምግባሮሙ ለምድረ ከነዓን ዘአነ አበውአክመ ህየ ኢትግበሩ ወኢትሑሩ በሕጎሙ እሄ በማስገባችሁ በከነዓንም ምድር ብትኖሩ የሰብአ ከነዓ ንን ግብር አትያኩዙ በሕጋቸ ውም አትኑሩ ኩነኔ ዚአየ ግበሩ ወትእዛዝየ ዕቀቡ ወባቲ ሑሩ አነ እግዚአ ብሔር አምላክክሙ የኔን ሕግ አድርጉ ትእዛዜ ንም ጠብቁ በርሷም ጸንታ ችሁ ኑሩ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብሔጤር ነኝና «ኩነኔ ኢታ ምልክ» ትእዛዝ ዘጠኙ ነው ዕቀቡ ትአዛዝየ ወኩሎ ኩዙነኔየ ወግበርዎ እስመ ዘገብሮ ሰብእ የሐዩ ቦቱ አነ እግዚአብሔር አም ላክክሙ ሕጌንና ትእዛዜን ሁሉ ጠብቁ የሚሠራው ሰው ሕጌን በመ ጠበቅ በሕይወት ይኖራልና ፈጣ ሪያችሁ እኔ እግዚአብሔር ስለሆንኩ ብእሲ ብእሲ ኀበ ኩሉ ሰብኡ ወሥጋሁኒ ዘይከውን ኢይባእ ይክ ሥት ኃፍረቶ እስመ አስነ እግዚአ ብሔር አምላክክሙ አንዱም አንዱም ከወገኑ አይ ድረስ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚ አብሔር ነኝና ኃፍረቱን ይገ ልጥ ዘንድ ከዘመዱ አይድረስ አንድም የዘመዱን ሜስት አይንካ ኃፍረተ አቡከ ወኃፍረተ አምከ ኢትክሥት አስመ አምከ ይእቲ እናትህ ናትና ከአናትህ አትድ ረስ አንድም ኃፍረተ አቡከ ከእንጀራ እናትህ ወኃፍረተ እምከ ከወላጅ እናትህ አት ድረስ ኃፍረተ ብአሲተ አቡከ ኢትክ ሥት እስመ ኃሞረተ አቡከ ውእቱ ያባትህ ኃፍረት ነውና ከአን ጀራ አናትህ አትድረስ የላይ ኛውን ገለጠው ኃፍረተ እኅትከ እንተ እምአቡከ አው እንተ እምእምከ ኢትክሥት በናት እየቅል የብቻ ናት ብለህ ከአባትህ ልጅ በአባት እየቅል ናት ብለህ ከእናትህ ልጅ አትድረስ ወእመኒ እንተ በአፍኣ ተወልደት ወእመኒ እንተ እምአዝማዲከ ይእቲ ኢትክሥት ኃፍረታ ምንም በውጭም የተወለደች ብትሆን ማለት ከአሕዛብ ወገን የተወለደችም ብትሆን ከዘመዶችህም ወገን ብትሆን ኃፍረቷጉ አትግለጥ ማለት አትድረስባት ኃፍረተ ወለተ ወልድከ አው ወለተ ወሰትከ ኢትክሥት ኃጥረቶን የወንድ ልጅህን ልጄጅ የሴት ልጅህገም ልጅ ኃፍረታቸ ውን አተትግለጥ ማለት አት ድረስባቸው እስመ ኃፍረትከ ውእቱ ዕፍረትህ ነውና ኃፍረተ ወለተ ብእሲተ አቡከ ኢትክሥት እስመ እኅትከ ወወለተ እምከ ይአቲ እኅትህ ናትና የናትህም ልጅ ናትና ከአንጀራ እናትህም ልጅ አትድረስ ኃፍረተ እኅተ አቡከ ኢት ክሥት አስመ ቤተ አቡከ ይእቲ ከአባትህ እኅት ከአክስትህ አት ድረስ የአከባትህ ወገን ናትና ኃፍረተ እኅተ እምከ ኢትክ ሥት እስመ እምቤተ እምከ ይእቲ ከእናትህ አኅትም አትድረስ የእናትህ ወገን ናትና ህህህህህ«ፎከበዐዘቲከዐ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ኃፍረተ ብእሲተ እኑጉሁ ለአ ቡከ ኢትክሥት እስመ ዘመድከ ይእቲ ከአባትህ ወንድም ሚስት አት ድረስ ያጎትህ ሚስት ናትና ኃፍረተ ብአሲተ ወልድከ ኢትክሥት እስመ ብእሲተ ወልድከ ይእቲ የልጅህ ሜስት ናትና ከልጀህ ሚስት አተድዴረስ ኃቸረተ ብአሲተ አጉከ ኢትክ ሥት አስመ ኃዋረተ እጉከ ውአቱ የወንድምህ ሚሜስት ናትና ከወ ንድምህ ሚስት አትድረስ ወኃፍረተ ብእሲት ምስለ ወለታ ኢትክሥት ከእናቷ ደርሰህ ከልጂ አትድ ረስ ዐኢዘወለተ ወልዳ ዐኪዘወለተ ወለታ ኢትግበር ከመ ትክሥት ኃፍረቶን አስመ ቤትከ ውእቶን ወኃጤስት ውእቱ ከሚስትህ ከወንድ ልጂ ልጅ አትድረስ ከሴት ልጂም ልጅ አትድረስ ወገኖችህ ናቸውና ኃጢአትም ነውና ወብአሲተ ምስለ እኅታ ኢታ ውስብ ከመ ኢታስተቃንያዖን ይቀናናሉና እንዳይቀናኑ እኅት ማማቾችን አታግባ ወኢትክስት ኃፍረቶን ዘዛቲኒ ወዘእ ንታክቲኒ የታላቂቱንም የታናሺቱንም ኃፍ ረት አትግለጥ ማለት ከሁለቱ አትድረስ እንዘ ዓዲዛ ሕያውት ይአቲ ታላቂቱ በሕይወት ሳለት ከታናሽቱ አትድረስ ከሞተች በኋላ ለያቅም ዘርአ ባለው በኦሪቱ ሕግ የምታገባው ናትና እንዘ ሕያውት አለ ወኀበ ብእሲት ትክት ኢትባእ ዘእንበለ ትንጻሕ ከመ ትክሥት ኃፍረታ እንዘ ዓዲዛ ርኩስት ይእቲ ገና በርኩሰት ሳለች ከርኩሰቷ ሳትነጻ በግድጅ በደሟ ወዳለች ሴት አትድረስ ወኢትባእ ኀበ ብእሲተ ካልዕከ ከመ ትስክብ ምስሌፃ ወኢትዝራእ ዘርአከ ላዕሌፃ ከባልንጀራህ ሚስት አትድረስ ልጅም ትወልድ ዘንድ ዘር ከዘር አትቀላቅል ወኢታስተጻምድ ለመልአክ ወልደከ ወኢታርኩስ ስሞ ለቅዱስ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክከ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ እስራኤላዊ ልጅህን ከአሕዛብ አታጋባ ፈጣሪህ እኔ እግዚ አብሔር ነኝና ልጅህን ከአ ሕዛብ አጋብተህ የከበረ የእግ ዚአብሔርን ስም አታስነትፍ ወምስለ ተባዕት ኢትስክብ ከመ አንስት አስመ ርኩስ ውእአቱ የረከሰ ሥራ ነውና እንደ ሴት በወንድ አትሰስን ከወንድ አትድረስ ወኢትሑር ኀበ እንስሳ ከመ ኢታውፅእ ዘርአከ ላፅሌዛ ከመ ኢትርኩስ ባቲ ዘርህን በእንስሳ ላይ እንዳ ትቀላቅል ከርሷም በመድረ ስህ እንዳትረክስ ከእንስሳ አት ድረስ ወብአሲትኒ ኢትሑር ኀበ እንስሳ ከመ ይስክባ እስመ ርኩስ ውአቱ ሴትም ይደርስባት ዘንድ ወደ ደማዊ ወደ እንስሳዊ ፍጥረት አትዚድ የረከሰ ሥራ ነውና ወኢታርኩሱ ርእሰክሙ በዝንቱ ኩሉ ይዳ ነሳሳለትና ጠቅሎ አመጣው በማይገባ በዚህ ሁሉ ሥራ ራሳችሁን አታርክሱ እስመ በዝንቱ ኩሉ ረኩሱ አሕዛብ እለ አነ አወፅኦሙ እምቅድሜክመ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወአገመንዋ ለምድር እኔ ከፊታችሁ አስወጥቼ የም ሰዳቸው ሰብአ ከነዓን በዚህ ሁሉ ረክሰዋልና ምድርንም አር ክሰዋልና ወበእንተ ዝንቱ ፈደይክዎመ ወተቁቴጥዓቶሙ ምድር ለአለ ይነብሩ ላዕሌፃ ስለቪኪህም ነገር ባዳ አመጣ ሁባቸው ምድርም አንዲህ ሁነው በርሷ የሚኖሩትን ሕገ ወጥ የሆኑትን ተቁጥታቸዋ ለችና ማለት አጥፍታቸዋለ ችና እናንተም እንዳትጠፉ «ኢታርኩሱ ርእሰክሙ ላለው» ወዕቀቡ ኩሎ ሕግየ ወኩነኔየ ኢትግበሩ ምንተኒ እምዝንቱ ኩሉ ዘርኩስ ወኢዘእምፍጥረቱ እስራኤል ወኢግዩር ዘሀለወ ኀቤክሙ ትውልዱ እስራኤላዊም ቢሆን አምኖ በናንተ ዘንድ የሚናር መጻተኛም ቢሆን ሕጌን ጠበቁ ፍርዴንም ጠንቅቁ ርኩስ ከሚ ያስኝ ነገርን ሁሉ አትሥሩ ብሎ ያዳኝባቸዋል እስመ ዘንተ ኩሎ ርኩስ ገብሩ ሰብእ እለ እምቅድሜክሙ ተፈጥሩ ውስተ ምድር ወአገመ ንዋ ለምድር ህህህህህ«ፎቪከዐህ። ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ዐለእመቦ ዘተርፈ በሣልስት ዕለት ያውዕይዎ በእሳት በሦስተኛው ቀን የተረፈ ቢኖር ግን በእሳት ያቃጥሉት ወለእመሰ በልዕምዎ ውስተ ብትክ ይትኃለጐ ወኢይሠጠዎ ከኪያ በኋላ ቢበሉት ግን አባላ የተመታውን ሥቶ ያደረ ውን የበላ ሰው ዕዳ አንዲሆ ንበት ዕዳ ይሆንባቸዋል እግ ዚአብሔርም አይቀበለውም ወለዘበልፆ ኃጢአተ ይከውኖ እስመ አርኩሰ ቅድሳቶ ለእግዚአ ብሔር ለትሠሮ ይእቲ ነፍስ እንተ በልዓቶ እአምሕዝባ ይህንንም የበላ ሰው ዕዳ ይሆንበታል የእግዚአብሔርን መሥዋዕት አራክሷልና አን ድም የአግዚአብሔር ማደሪያ ሰውነቱን አጐስቁሏልና ያች የበላች ሰውነትም ከወገኖቿ ተለይታ ትጥፋ ሀ ወከመ ማዕረር ሶበ ተዓፅዱ እክለ ምድርክሙ ኢታንጽሑ ዓዒደ ገራህትክሙ ወኢትዕርዩ ዘወድቀ እክለ እንዘ ተዓዕዱ በመከር ወራት በምድራችሁ የበቀለውን አዝመራ ባጨዳ ችሁ ጊዜም አጥርታችሁ አት ህህህህህ«ፎከዐህበዐዘቲከ ጨዱ ስታጭዱም የወደቀ ውን እህል አትልቀሙት ወዓፀደ ወይንከሂ ኢታስተና ጽሕ ቀሚመ ወኢችትቀረም ሕን ባባተ ወይንከ ዘወድቀ ለነዳይ ወለግዩር ተኃድጎ እስመ አነ እግዘከብሔር አምላክክሙ የወይንህንም ቦታ አጥርተህ አትልቀመው የወደቀውንም ፍሬ አጥርተህ አትልቀም ገን ዘብ ለሌለው ምንደኛ መሬት ለሌለው መጻተኛ ተውለት አእንጂ የማከብር የማደኸይ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብሔ ነኝና ወኢትስርቁ ወኢተሐስዉ ወአልቦ ዘይትዔገል ካልኦ አትስረቁ በሐሰት አትመስ ክሩ አንድም ሐሰት አትና ገሩ ብርቱው ደከማውን ባለ ጸጋው ደኃውን የሚቀማው ስይኑር ወኢትምሐሉ በስምየ በሐሰት ወኢታርኩሱ ስሞ ቅዱሰ ለአምላክ ክሙ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ስሜን ጠርታችሁ በሐሰት አትማሉ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝና የፈጣሪ ያችሁን ክቡር ስሙን አታስ ነቅፉ ወኢተዓምፅ ካልዓከ ወኢትዛድ ወኢይቢት ኀቤከ ዓስቡ ለዓሳብከ እስከ ይጸብሕ ባልንጀራህን አትበድል ገንዘቡ ንም አትቀማ የሠራተኛህንም ደመወዝ ነገ እሠጥዛህለሁ ብለህ ባንተ ዘንድ አይደር ወኢትንብብ ሕሱመ ላዕለ ጽሙም ዐወኢትደይ ዕቅትፍተ ቅድመ ፅውር አይሰማኝም ብለህ በደንቀሮው ክፉ ነገር አትናገር አያየኝም ብለህ በዕውሩ ፊት መሰናክል አታኑር አንድም ጽሙመ ልቡና ዕውረ ልቡና እስራኤልን ጣዖት አምልክ አትበለው ወፍርሆ ለእግዚአብሔር አምላክከ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክ ክሙ ፈጣሪህ እግዚአብሔርን ፍራው አምልከው ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝና ወኢትግበሩ ዓመዛ በውስተ ፍትሕ በፍርድ ጊዜም ነገሩ ሲታወ ቃችሁ እንበድል ብላችሁ በሐ ሰት አትፍረዱ ወኢታድልዉ ለገጸ ዐቢይ ወኢለገጸ ነዳይ በጽድቅ ኩንኖ ለካልዕከ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራና ገጽ ባለጸጋውን አፍራችሁ ደሀ ውን ንቃችሁ አቃላችሁ በሐ ሰት አትፍረዱ ለድሀው ወን ድምህ ለባለጸጋው ጓደኛህ በው ነት ፍረድ እንጂ ወኢትሑር በገጐሕሉት ውስተ ሕዝብከ መማለጃ ተቀብለህ በልብህ ክፉ ነገር ይዘህ ወደ ወገኖ ችህ በሽንገላ አትዚድ ወኢትቁም ላዕለ ነፍሰ ካልዕከ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክከ ፈጣሪህ እኔ እግዚአብሔር ነኝና በባልንጀራህም ላይ በጠ ላትነት አትነሣ ወኢተዓምዖ ለካልዕከ ወኢት ጽልኦ በልብከ ዝልፎ ወአይድዖ እንተ ተኀይሶ ለካልዕፅከ ወኢትግበር በእንቲአሁ ኃጢአተ ባልንጀራህን አትበድለው የም ትነቅፈውን ገልጠህ ንገረው እንጂ በልብህ አትጥላው በርሱ ዕዳ በደል የሚሆንበ ትንም አታድርግ ወኢትትበቀል ለሊከ ወኢኪት ትቀየም ላዕለ ደቂቀ ሕዝብከ ወአ ፍቅር ካልዓከ ከመ ነፍስከ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክከ በወገኖችህ ልጆችም ፈጽመህ ቂም በቀል አትያዝ የሁላችሁ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ፈጣሪ እኔ እግዚአብሔር ነኝና ባልንጀራህንም እንደራ ስህ አድርገህ ውደድ ወዕቀብ ሕግየ ወኢትሕርስ ብዕራየከ በዘባዕድ አርዑት ሕጌን ጠብቅ በሬህንም በሌላ ቀንበር አትጥመድ አንድም በታላቅ ቀንበር አትጥመደው ርኀራነ ነው አንድም የሕገ እግዚአብሔር ማደሪያ ሰውነትህን ለሕገ ጣዖት አታ ስገዛ ወኢትትክል ውስተ ዓፀደ ወይንከ ዘዘዚአሁ በወይንህም ቦታ ዘሩ ብዙ ዓይነቱ ልዩ የሆነ ተክል አት ትከል ሐተታ አንዱ አንዱን እንዳያፈራ ያደርገዋልና ለመ ሰብሰብም ያስቸግራልና አን ድም የሕግ ማደሪያ በሆነ ልቡናህ ሕገ አግዚአብሔርንና ሕገ ጣዖትን አንድ አድርገህ አትያዝ ወልብስኒ ዘእምክልኤቱ እንመቱ ኃፍረት ውእቱ ወኢትልበስ ሥራው ከሁለት ወገን የሆነ ልብስንም አትልበስ ሻድሬ የተልባ እግር አንድ አድርገህ አትልበስ ኃፍረት ነውና ም ነው ንድየትን መንቀፍ ነውን ህህህህህህ«ፎቪከ በኒዐዘቲከ ቢሉ አይደለም ሐኬትን ሲነ ቅፍ ነው እንጂ ሰው ሥራ ከያዘ የዓመት ልብስ የዕለት ጉርስ አያጣምና አንድም ሕገ እግዚአብሔርንና ሕገ ጣዖትን አንድ አድርጎ መያዝ ኃፍረት ነው ሲል ነው ወዘሰከበ ምስለ ብእሲት እንተ ፅቅትብት ይእቲ ለብአሲ ገብር እንተ ቤዛዛ ኢተውህበ ላቲ ጦግዕዛነ ኢተሣግዕዘት ይዔይኑ ሉቱ ዘይሁቦ ወኢይመውት አስመ ኢግዕዘተ ለወንድ ባሪያ የታጨችውን አር ነት ያልወጣችውን ሴት ከክ ብር ያሳነሰ የሚከፍለውን ዋጋ ይገምግሙለት ነዛ አልወ ጣችምና ይሙት በቃ አይፈ ረድበት ወያመጽእ ዘበእንተ ንስሐሁ በግዓ ለእግዚአብሔር ኀበ ዣኅተ ደብተራ ዘመርጡል ስለ በደለበት ኃጢአቱ ሰአግ ዚአብሔር የሚቀርብ የበግ መሥዋዕት ወደ ደብተራ ኦሪት ያምጣ ወያስተሠሪ ሎቱ ካህን በው እቱ በግዕ ቅድመ እግዚአብሔር እስመ ነስሐ በዘአበሰ ወትትኃደግ ሎቱ ኃጢአቱ እንተ አበሰ ካህኑም ባቀረበው በግ በእግዚ አብሔር ፊት ኃጢአቱን ያስ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ተሥርይለት በበደለው ኃጢ አት ንስሐ ገብቷልና የበደለ ውም በደል ይሠረይለታልና ወአመ ቦአክሙ ውስተ ምድር እንተ ይሁበክመ እግዚአብ ሔር አምላክክሙ ወተከልክመ እምኩሉ ዕፅ ዘይበልዑ ታነጸሕዎ እምኩሉ ርኩስ ፈጣሪያችሁ እግዚአብሔር ወደ ሰጣችሁ ምድር ወዉደ ከነዓን በገባችሁ ጊዜ ትበልዑ» ሲል ነው ከምትበሉት ዕፅ ሁሉ ተክላችሁ ከርኩሰቱ አንጹት አለ ወፍሬሁኒ ዘሠለስቱ ዓም ርኩስ ውእቱ ለክሙ ኢትብልዕዎ የሦስተኛው ዓመት ፍሬም ለናንተ የረከሰ ነውና አትብ ሉት ሐተታ ወይን በተተ ከለ በሦስተኛው ዓመት ያፈ ራል ያፈራውም ጥሬ ለአዕ ዋፍ ይሆናል ወበራብዕ ዓም ይኩን ዙሉ ፍሬሁ ቅዱሰ ወስቡሐ ለእግዚ አብሔር ባራተኛው ዓመት ያፈራው ፍሬም ለእግዚአብሔር የተለየ ይሁን ወበሐምስ ዓም ብልዑ ውእቱ ለክሙ ፍሬሁ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ባምስተኛው ዓመት ያፈራው ፍሬ ግን ለናንተ ነውና ብሉት ፈጣሪያችሁ አኔ አግዚአብሔር ነኝና ወኢትበልዑ በዐስተ አድባር ወኢትርኩሱ ወኢትጠየሩ በዖና በተራራ የተሠዋውን በልታ ችሁ አትርከሱ አንደ ቀለኛም በወፍ አታሟርቱ ዐጢኪትግበሩ ሰክመጮ ቁናዝዕተ አምዐጉረ ርአስክሙ ወኢተትተላጽዩ ጽሕመ ገጽክሙ ከራስ ጠጉራችሁ ቁንጮ ጉተና አታውጡ የፊታችሁንም ጽሕ ም አትላጩ አንድም ግንባራ ችሁን አትበጡ ቅንድባችሁን አትከተቡ ወአመቦ ዘሞተ መላጺጹ ኢታ ቅርቡ ውስተ ሥጋክሙ የሞተ ሰው ከወገናችሁ ቢኖር ወደሰውነታችሁ ምላጭ አታቅ ርቡ አለ አትላጩ ወኢትፍጥሩ ለክሙ ፈጠራ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብ ሔር ነኝና ከመጽሐፍ ሳታ ገኙ ከመምህራን ሳትማሩ ልብ ወለድ አታስተምሩ ኦሪት ዘሌዋውያንምዕራፍ ሀ ገጽ ወኢታርኩስ ወለተከ ወኢታ ዘምዋ ክብሯን አሳንሰህ ልጅህን ሲሰኛ አታሰኛት ወኢትዘሙ ምድር ወኢትምላዕ ምድር ዓመፃ በምድር ሰውን መናገር ነው አንተን አይታ ልጅህ እንዳ ትሰስን ከናንተም የተነሣ ምድር ዓመፅን አንዳትመላ አንደ ማየ አይኅ ያሰ ጥፋ ትም እንዳያገኛት ዕቀቡ ሰገበታትየ ወፍርሁ እምቅዱሳንየ እስመ አነ እገዚስ ብሔር አምላክክሙ ከስድስቱ ዕለታት ሰዶያችህ ቀዳሚትን አክብሩ ካከበር ኋቸው ከነቢያት አከበፍትም የተነሣ ፍሩ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝና ወኪትትልዉ ሰብአ ሐረስ ወሰብአ ሥራይ ከመ ኢትርኩሱ ቦሙ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብ ሔር ነኝና በእሊህ እንዳት ረክሱ ሥር የሚምሱትንና ሟርተኞችን አትከተሉ ቅድመ ዘሲበት ተንሥእ ወአክብር ገጸ አረጋዊ ኣዛባላህየቶከህ በዐዘቲከ ሽማግሌው ሲመጣ ተነሣለት የሽማግሌውንም ፊት አይተህ አክብር ሕፃኑን አታክብር ማለት አይደለም በጸናው መና ገር ነው ወፍራህ እግዚአብሔርፃ አምላከከ እስመ አነ እግዚአብሔር አም ላክክሙ ፈጣሪህ አግዚአብሔርንም ናፍራው ፈጣሪያችሁ አኔ አግ ዚአብሔር ነኝና ወለኔመቦ ዘመጽአ ኀቤክሙ ግዩር ኢትሳቅይዎ በውስተ ምድር ክሙ አምኖ ወደናንተ የመጣ መጻ ተኛም በር መከራ አሽ ኑበት ብ ከመ ዘእምፍጥረቱ ይኩን ለክሙ ግዩር ዘመጽአ ነቤክመ አምኖ ወደናንተ የመጣ መጻ ተኛ ከናንተ እንደ ተወለደ ይሁን ወአፍቅርዎ ከመ ርእስክሙ እስመ ግዩራነ ኮንክሙ በምድረ ግብጽ ወአነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክክሙ በግብጽ ምድር ሁለት መቶ አሥራ አምስት ዓመት መጻተኞች ነበራችሁና እንደ ራሳችሁ አድርጋችሁ ውደ ህህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ወኩኑ ቅዱሳነ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ቅዱስ አነ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብ ሔር ንጹሕ ነኝና ንጹሐን ሁኑ አንድም እኔ ከአማል ክተ ሐሰት ልዩ ነኝና እናን ተም ከአሕዛብ ግብር ልዩ ሁኑ ወትእዛዝየ እግዚአ ወዕቀቡ ሕግየ ወግበርዎ እስመ አነ ብሔር ዘእቄድሰክሙ ኢታምልክን ዘጠኙን ቃላት ጠብቁ ይህንንም ሁሉ አድ ርጉት የማከብራችሁ ፈጣሪ ያችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝና ወለእመቦ ብእሲ ዘነበበ ሕሱመ ላዕለ አቡሁ ወእሙ ሞተ ለይ ሙት እስመ ጊጉይ ውእቱ በአባቱና በናቱ ላይ ክፉ ነገርን የተናገረ ሰው ቢኖር በደለኛ ነውና የሞት ሞት ይሙት ወእመቦ ብእሲ ዘዘመወ በብእሲተ ብእሲ አው በብእሲተ ካልኡ ሞተ ለይሙት ዘዘመወኒ ወእንተ ዘመወትኒ ከወንድ ሚስት የደረሰ ወይም በባልንጀራው ሚስት የሰሰነ ሰው ቢኖር የሞት ሞት ይሙት ገጽ ወንዱም ሴቲቱም በደለኞች ናቸ ውና ይሙቱ ወእመቦ ዘሰከበ ምስለ ብእሲተ አቡሁ ከሠተ ኃፍረተ አቡሁ ሞተ ለይሙት ወክልኤ ሆሙ ጊጉያን እሙንቱ ከአባቱ ሚስት የደረሰ ሰው ቢኖር የአባቱን ኃፍረት ገል ጧልና ሁለቱም በደለኞች ናቸ ውና የሞት ሞት ይሙቱ ዑ ወለእመቦ ዘሰከበ ምስለ ብእሲተ ወልዱ ሞተ ለይሙቱ ክልኤሆሙ እስመ ኃጢአተ ገብሩ ወጊጉያን እሙንቱ ከልጁ ሚስት የደረሰ ሰው ቢኖር ሁለቱም ከሕግ ወጥ ተው ኃጢአት ሠርተዋልና የሞት ሞት ይሙቱ ወለእመቦ ዘሰከበ ምስለ ተባ ፅት ከመ አንስት ርኩሰ ገብሩ ሞተ ለይሙቱ ክልኤሆሙ ጊጉያን እሙ ንቱ ባል ከሚስቱ እንዲደርስ ከወ ንድ የደረሰ ሰው ቢኖር ርኩስ የሚያሰኝ ሥራ ሠርተ ዋልናበደለኞች ተብለው ሁለ ቱም ይሙቱ ዘነሥአ ወለተ ምስለ እማ ኃጢአት ውእቱ ወበእሳት ለያውዕ ይዎሙ ኪያሁኒ ወኪያፃሃኒ ወኢት ምጻእ ላዕሌክሙ ኃጢአት ከናትና ከልጅ የደረሰ ሰው ታላቅ ኃጢአት ነውና እርሱ ንም እርሷንም በእሳት ያቃጥሏ ቸው በነሱ አንፈርድም ብላ ችሁ ግብር አበር ሁናችሁ ባት ፈርዱ ያች በደል እናንተን ወደ ማጥፋት እንዳትመጣ ወዘሰከበ ምስለ እንስሳ ሞተ ለይሙት ወእንስሳሁኒ ቅትሉ ከእንስሳም የደረሰ ሰው ቢኖር የሞት ሞት ይሙት እንስሳ ውንም ግደሉት ወብእሲትኒ ለእመ ሖረት ኀበ እንስሳ ከመ ይስክባ ብእሲተኒ ቅትሉ ወእንስሳሁኒ ውግሩ ክልኤ ሆሙ ጊጉያን እሙንቱ ፍርድ አንድ ወገን አይደለ ምና ሴትም ይደርስባት ዘንድ ወደ እንስሳዊ ፍጥረት ብት ፄድ ሁለቱም ርኩሳን ናቸውና እርሷን በእሳት አቃ ጥላችሁ እንስሳውን በደንጊያ ወግራችሁ ግደሉ ወዘሰከበ ምስለ እኅቱ እመኒ እንተ እምአቡሁ ወእመኒ እንተ እምእሙ ወርእየ ኃፍረታ ወይእቲኒ ርእየት ኃፍረቶ ጽእለት ውእቱ ህህ ፎከዐዐ ፀቹበዐዘቲከየ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ በናት የብቻ ናት ብሎከአባቱ ልጅ በአባት የብቻ ናት ብሎም ከናቱ ልጅ የደረሰ ሰው ቢኖር ኃፍረቷን ቢገ ልጽ ማለት ቢደርስባት እር ሷም የርሱን ኃፍረት ብትገ ልጽ ማለት የሚያሰክር አጠ ጥታ ብትወድቅበት ሎጥን ልጆቹ እንዳሳቱት ነው ለይሠረዉ በቅድመ ደቂቀ ዘመ ዶሙ እስመ ከሠተ ኃፍረተ እኅቱ ጌጋየ ይከውኖ የዘመዶቻቸው ልጆች እያዩ በዘመዶቻቸው ፊት ይጥፉ አለ ይህን ያየህ ተቀጣ እንደ ማለት ነው የእኅቱን ኃፍ ረት ገልጧልና ይህም ዕዳ በደል ይሆንበታል ወዘሰከበ ምስለ ብእሲት ትክት ወርእየ ኃፍረታ ወከሠተ ነቅዓ ደማ ወይእቲኒ ከሠተት ነቅዓ ደማ ለይ ሠረዉ ክልኤሆሙ እሙላዶሙ በግዳጂ ካለች ሴት የደረሰ ደሟእየፈለሰ ኃፍረቷን ቢገ ልጥ ማለትቢደርስባት እር ሷም ሠውራ ነቅዓ ደሟን ብትገልጥ ሁለቱም ከወገኖ ቻቸው ተለይተው ይጥፉ ወኢትክሥት ኃፍረተ እኅተ አቡከ ወእኅተ እምክ እስመ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ዘመዶሙ ለእመ ከሠቱ ኃጢአተ ይከውኖሙ ያባትህንና የእናትህን እኅት ኃፍረት አትግለጥ አለ ከአክ ስትህ አትድረስ ወንዶች ከወገኖቻቸው ቢደርሱ ዕዳ በደል ይሆንባቸዋልና ወዘሰከበ ምስለ እንተ ዘመዱ ከሠተ ኃፍረተ ዘመዱ አአንበለ ውሉድ ለይመቱ ከሠተና ሰከበ አንድ ወገን ከዘመዱ የደረሰ ሰው ቢኖር ለሌላው አብነት ሳይሆኑ ሁለ ቱም ይሙቱ አንድም የግ ብር ልጅ ሳይተኩ ይሙቱ አንድም በቁሙ ልጅ ሳይወልዱ ይሙቱ ወብእሲ ዘሰከበ ምስለ ብእሲተ እትሁ ከሠተ ኃፍረተ እትሁ ዘእንበለ ውሉድ ለይሙቱ ከወንድሙ ሚስት የደረሰ ሰው የወንድሙን ኃፍረት ገልጧ ልና ለሌላው አብነት ሳይሆኑ ይሙቱ አንድም ያለ ልጅ ይሙቱ ወዕቀቡ ዙሉ ትእዛዝየ ወግ በርዎ ወኢትትበአሰክሙ ምድር እንተ ውስቴታ አነ አበውአክሙ ከመ ትንበሩ ባቲ ገጽ ሕጌን አጽንታችሁ ጠብቃችሁ ሥሩት አሥሩን ቃላት ኩሎ በማለት ተናገረ ይህን ያላደረጋችሁ እንደሆነ በው ስጧ ትኖሩ ዘንድ እኔ ወደ ርሷ የማገባችሁ ምድር አት ቀበላችሁም የሰዎቹን ለም ድር ሰጥቶ ተናገረ ወኢትሑሩ በሕገ አሕዛብ እለ አወዕኦጮ እምኔክሙ ከናንተ ለይቼ አስወጥቼ በም ሰዳቸው በአሕዛብ ሕግ ጸንታ ችሁ አትኑሩ አስመ ዘንተ ኩሎ ገብሩ ወአስ ቁረርክዎሙ አሕዛብ ይህን ሁሉ ስለአደ ረጉ እኔ ተጸይፌያቸዋለሁና ወእቤለክሙ አንትሙ ዘትወ ርስዋ ለምድሮሙ ወአነ እሁ በክሙ ከመ ታጥርይዋ ለምድር እንተ ትውኅዝ ሐሊበ ወመዓረ የሰብአ ከነዓንን ምድር እና ንት ትወርሷታላችሁ ብያለሁና ማርና ወተት የምታስገኝ ማለት ተድላ ደስታ የሚገኝባት ከነዓ ንን ገንዘብ ታደርጓት ዘንድ እኔ እሰጣችቷለሁ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ዘፈ ለጥኩክሙ እምኩሉ አሕዛብ ከአሕዛብ ሁሉ የለየኋችሁ ፈጣሪያችሁ አኔ እግዚአብ ሔር ነኝና ወፈለጥኩ ለክሙ ማዕከለ እንስሳ ዘንጹሕ ወዘኢኮነ ንጹሐ ወማዕከለ ኩሉ ዘይትሐወስ ውስተ ምድር ከእንስሳም ሆነ ከአዕዋፍ ወገን የሚበላውንና የማይበላውን ለየ ሁላችሁ ወኢታርኩሱ ነፍሰክሙ በእንስሳ ወበአዕዋፍ ወበኩሉ ዘይትሐወስ ውስተ ምድር ዘፈለጥኩ ለክሙ ዘርኩስ በእንስሳና በአዕዋፍ በዚህ ዓለም በሚመላለስ በለየሁላ ችሁ ፍጥረት ሁሉ ሰውነታ ችሁን አታርክሱ አንድም በዚህ ሁሉ ሰውነታችሁን እን ዳታረክሱ የሚበላውንና የማ ይበላውን ለየሁላችሁ ወትከውኑኒ ቅዱሳነ እስመ ቅዱስ አነ እግዚአብሔር አምላ ክክሙ ዘፈለጥኩክሙ እምኩሉ አሕዛብ ከመ ትኩኑኒ ሊተ ለኔ ቤተሰብ ወገን ትሆኑኝ ዘንድ ከአሕዛብ የለየኋችሁ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብ ሔር ንጽሕ ነኝና ንጹሐን ሁኑልኝ ህህህህህህ«ፎከወዐወበዐዘቲከ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ጵ ገጽ ብእሲኒ ወብእሲትኒ ሰእመቦ ዘኮኑ ሐራስያነ አው ዘሥራይ ሞተ ለይሙቱ ወበዕብን ለይው ግርዎሙ እስመ ጊጉያን እሙንቱ ወንድም ቢሆን ሴትም ብት ሆን ሟርተኞች የሆኑ ሥር የሚምሱ ቅጠል የሚበጥሱ ሰዎች ቢኖሩ የሞት ሞት ይሙቱ በደለኞች ናቸውና በደንጊያ ወግረው ይግደሏቸው ምዕራፍ ጳ ጉባኤ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ ብሎ ነገረው በሎሙ ለካህናት ለደቂቀ አሮን ወንግሮመ ከመ ኢይርኩሱ በነፍስ እንተ እምሕዝቦመ ለ እና ለ አንድ ወገን ነው ሕዝቡ ከወገናቸው በሆነች ሰው ነት ደርሰው እንዳይረክሱ ይነግ ሯቸው ዘንድ ከአሮን ለተወለዱ ካህናት ንገራቸውብሎ ነገረው ወእምቤት ዘቅሩቦሙ እመኒ ዘአቡሆሙ አው ዘእምእሞመ አው ዘእምደቂቆሙ አው ዘእምአ ዋልዲሆሙ አው ዘእምእጉሁ አው ዘእምእኅቱ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ በአባታቸውም በእናታቸውም ቢሆን አቅራቢያ ከሆነ ወገና ቸው ከወንዶች ልጆቻቸው ከሴቶች ልጆቻቸውም ወገን ከወንድማቸውም ከእኅታቸ ውም ወገን ቢሆን ደርሰው እንዳይረክሱ አንድም ወን ድም ከእኅቱ እኅትም ከወ ንድሟ ደርሰው አእንዳይረክሱ አው በድንግል እንተ ቅርብት ይእቲ ሎቱ እንተ ኢኮነት ለብእሲ በአሉ ኢይርኩሱ በዘአምሕዝቦመ ከመ ኢይኩኖሙ ጽዕለተ ለወንድ ባልደረሰች ለሱ አቅራቢያ በሆነች በድንግሊ ቱም ቢሆን ከወገናቸው በተ ወለዱ በሊህ ሁሉ እንዳይረ ክሱ ይህም ነውር ነቀፋ እንዳይሆንባቸው ንገራቸው ብሎ ነገረው ወኢትትላጸዩ ርአሰክሙ ላዕለ ዘሞተ ወኢኪትትላጸዩ ጽሕመ ገጽ ክሙ ወኢትጥብሑ ሥጋክሙ ካህናቱም ከወገኖቻችሁ ሰው ቢሞት የራስ ጠገፐራችሁን የፊት ጽሕማችሁን አትላጩ ፊታችሁንም አትንጩ ጅ ወይኩኑ ቅዱሳነ ለአምላኮሙ ወኢያርኩሱ ስመ አምላኮሙ ለፈጣሪያቸው የተለዩ የነጹ ይሁኑ የፈጣሪያቸውንም ስም አያርክሱ አስመ እሙንቱ ያቄርቡ መሥዋ ዕቶ ለእግዚአብሔር አምላኮሙ ወይኩኑ ቅዱሳነ ለፈጣሪያቸው ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ያቀርባሉና ከሕ ዝቡ የተለዩ ከኃጢአት የነጹ የከበሩ ይሁኑ ብአሲተ ዘማ ወጽእልተ ኢያ ውስቡ ይህች ሴት ለግቢ የተስ ማማች ከራቀ ነገድ የተወለ ደች ናት ነገር ግን በዝሙቷ ምክንያት ክብሯን አስወስዳ «ጽዕልት እምንዕሳ» ወይም ሕግ አፍራሽ ተብላለችና ዘማዩዬቱን አያግቡ ወብእሲተኒ እንተ አውዕኣ ምታ አስመ ቅዱስ ውእቱ ሰአእግዚአ ብሔር አምላኩ ለፈጣሪው ሰእግዚአብሔር የተ ለየ ነውና ከአሮን የተወ ለደው ካህን ባሏ የፈታትን ሴት አያግባ ወትቄድሶ እስመ ተርባኖ ለእ ግዚአብሔር አምላክክሙ ውእቱ ያቀርብ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ እርሱ ለፈጣሪያችሁ ለእግዚ አብሔር መሥዋዕት ያቀርባ ልና አክብረው ቿ ወይኩን ቅዱስ እስመ ቅዱስ አነ እግዚአብሔር ዘእቄድሶ ከሕዝቡ ለይቼ የማከብረው እኔ ፈጣሪያችሁ እግዚአብሔር ክቡር ነኝና የከበረ ይሁን ሀ ወለተ ብአሲ ካህን ለአመ አጽ አለት በዝሙት ስመ አቡዛ ያነ ሥርዋ ላቲ ወበእሳት ያውዕይዋ ከካህናቱም ያንዱንም ያንዱን ካህን ሴት ልጅ ከሕግ ወጥታ አመንዝራ ሁና ያባቷን ስም ብታስነቅፍ ለጊዜው ይግረ ፏት ከግብሯ ባትመለስ ግን በእሳት ያቃጥሏት ወካህን ዘየዐቢ እምአኃዊሁ ዘሦጡ ቅብዓ ዲበ ርእሱ ቡሩክ ወዘክፍጹም ውአቱ እዴሁ ዘይለብስ ዘቅድሳት ርእሶ ኢይላዒ ወአል ባሲሁኒ ኢይሥጥጥ ከወንድሞቹ ተለይቶ ተቀብቶ የከበረው ልብሰ ተክህኖ የለበ ስው ካህንም ከወገኑ ሰው ቢሞትበት ራሱን አይላጭ ልብሱንም አይቅደድ ወኀበ ኩላ ነፍስ እንተ ሞተት ኢይባዕ ወኢኀበ አቡሁ ወኢኀበ እሙ ከመ ኢይርኩስ ህህህህህ«ፎከዐህኋበዐዘቲከዐ እንዳይረክስ አናቱም ብትሞት አባቱም ቢሞት ወደ ሞተ ሰው አይግባ ወአእምውስተ መቅደስ ኢይዛእ ወኢያርኩስ ስሞ ቅዱሰ ለአምላኩ እስመ ቅብዕ ቅዱስ ቪይትቀብዑ ዘአምላኩ ሀለወ ላዕሌሁ ተቀብተው የሚከብሩበት የከ በረ የፈጣሪው ትብዐ ክህነት በራሱ ላይ አለና የፈፌጣሪዐው የከበረ ስሥን አንዳያረክስ ቅድስተ ቅዱሳን አይውጣ እስመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ፈጣሪው እኔ አግዚአብሔር ነኝና ወይንሣእ ብእሲተ ድንግለ እምነገዱ ከወገነ የተወለደች ድንግል ሴትንም ያግባ ባሕቱ መበለተ ወአንተ አውጽኣ ምታ ወጽዕልተ ዐማ አላንተ ኢያውስብ ነገር ግን ጋለሞታዬቱን ባሏ የፈታትን ክብረ ድንግ ልናዋን አስወስዳ የተነቀፈ ችውን አመንዝራ የሆነች ውን እነዚህን አያግባ አላ ድንግለ እምዘመዱ ወእምነገዱ ይንሣእ ሎቱ ብእሲተ ከወገነ የተወለደች ክብረ ድን ግልናዋን የጠበተችውን ሜስት አድርጎ ያግባ እንጂ ወኢያርኩስ ውሉዶ በውስተ ሕዝቡ በወገኖቹም ዘንድ ልጆቹን አያጐስጐል አሊህ የክመን ዝረ ልጆች ተብለው ይሳ ሀባሉና አንድም አብነት ዞሂቸዛጡው የሱን ግብር ይዘው ይረነክነሉና ዐአነ አግዚአብሔር ዘአቁድሶ የማነጻው አዬ እግዚአብሔር ነኝና ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሉ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ ብሎ ነገረው ንግር ለአርነ ወበሎ ብአሲ ሃነገድከ በመዋዕሊነዞ አመቦ ዘቦቱ እምኩሉ ዘኮነ ዐኢኮነ ንጹክከ ኢይባእ ያቅርብ ተርባና ለአምላኩ በዘመናችሁ ከወገንህ ከርኩ ሰት ነገርሁሉ ያለበት ንጽሕ ያልሆነ ሰው ቢኖር የፈጣ ሪውን ጐርባን ያቀርብ ዘንድ አይግባ ወይም ከካህናት አይቁጠር ብለህ ለአሮን ንገ ረው አለው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ወኢዘበሕቁ ዕዝን ገጽ ዙሉ ብእሲ ዕውር ወሐንካስ ሐዒር ወኢምቱረ አንካሳ ዕውር ጆሮው የተቁ ረጠ አንድም ጆሮው የማይ ሰማ ዓቅም የሌለው ድንክ ወኢዘስብረት ቦ ውስተ እዴሁ አው ዘስቡር እግሩ አጁ አግሩ የተሰበረ ሰው በሮ ወኢዘስናም ወኢዘነውር ቦ ወኢዘጸምላጥ አዕይንቲሁ ጥርሰ ገጣጣ ነውር ነቀፋ ያለበት ዓይነ መጭማጫ ዓይነ ሽውራራ ወኢብእሲ ዕቡቅ ወኢዘጽርንዕት ቦቱ ወኢዘአሐቲ እስከቱ አእከክ ደረመን አንድም ክን ታሮት ጐቻ ያለበት ያባለዘሩም ፍሬው አንድ የሆ ነች አይግባ ኩሉ ዘቦቱ ነውር ወዘኤኮነ ንጹሐ እምዘርአ አሮን ካህን ኢይ ቅረብ ከመ ያብእ መሥዋዕተ ለእግ ዚአብሔር እስመ ኢኮነ ንጹሐ ከአሮን የተወለደ ንጹሕ ያይ ደለ ነውር ነቀፋ ያለበት ሁሉ የእግዚአብሔርን መሥዋዕት ይሠዋ ዘንድ አይቅረብ ኦሪት በሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወኢይባእ ያቅርብተርባነ ለአምላኩ እምቅድስተ ቅዱሳን የፈጣሪውንም ሞቶርባን ያቀ ርብ ዘንድ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን አይግባ ወዘቀደሱ ባሕቱ ይብላዕ ነገር ግን የለዩትን ይብላ ማለት ዓሥራቱን ቀዳምያቱን ይብላ ወኀበ መንጦላዕት ኢይባእ ወኀበ ምሥዋዕ ኢይቅረብ እስመ ኢኮነ ንጹሐ ከመ ኢያርኩስ ቅድሳተ ነገር ግን ንጹሕ ስለ አይደለ መሥዋዕቱን እንዳያረክስ ወደ መሠዊያው አይቅረብ ወደ መጋረጃውም አይግባ እስመ አነ አግዚአብሔር ዘአቄድ ሰክሙ የማነጻችሁ እፄ እግዚአብ ሔር ነኝና ሐተታ አሁን ዛሬ ነውረ ነፍስ የተገኘበት ቄስ ከሹመቱ እንዲሻር መሥ ዋዕት ከማቅረብ እንዲከለከል ቀድሞም ነውረ ሥጋ የተገ ኘበት ሰው መሥዋዕት ከማቅ ረብ ይከለከል ነበርና ዓሥራ ቱን ቀዳምያቱን ይብላ ማለቱ ግን አሁን ዛሬ ቄሱ ከሹ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ መቱ ቢሻር መሥዋዕት ከማ ቅረብ ቢከለከል ከተረፈ መሥ ዋዕቱ እንዳይከለከል ቢረክሱ የማነጻቸው ቢዋረዱ የማከ ብራቸው እኔ ነኝና «ወዘቀ ደሱ ባሕቱ ይብላዕ» ዓሥ ራቱን ቀዳምያቱን ይብላ አለው ወነገሮጮ ሪመጮሴ ሰስከር ወለሰደብቁቱ ዐለዙኩሱሥ ደቂፃ አስራኤል ይህንንም ትአዛዝ ሙሴ ለከሮ ንና ለልጆቹ ለእስራኤልም ልጆች ሁሉ ነገራቸው ምዕራፍ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ አንዲህ ብሎ ነገረው በሎሙ ለሰአሮን ወሰደቲቁ ከመ ይትዓቀቡ እምቅድሳቶሙ ለደቲቂተ እስራኤል የያዕቆብ ልጆች ከገንክባቸው ለይተው ያመጡትን ተንከባ ክበው ይጠብቁ ዘንድ አሮንንና ልጆቹን ንገራቸው አለው ወኢያርኩሱ ስምየ ቅዱሰ በኩሉ ዘይቄድሱ ሊተ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ለኬ ለይተው በሚያቀርቡት ገንዘብ ሁሉ የከበረ ስሜን እንዳያረክሱ ንገራቸው አሰው አነ እግዚአብሔር ዘእቤሎሙ በመዋዕሊክሙ በዘመናችሁ ይህን የምነግራቸው እኔ እግዚአብሔር ነኝ ኩሉ ብእሲ ዘይበውእ ውስተ መቅደስ ዘእምቅድስት ዘርእክመ ውስተ ኩሉ ዘይቄድሱ ደቂቀ እስራኤል ለእግዚአብሔር እንዘ ርኩሱ ላዕሌሁ ለይሠሮ እምሕዝቡ እስመ አነ እግዚአብሔር የእስራኤል ልጆች ከገንዘባቸው ለይተው ለእግዚአብሔር የሚ ያቀርቡትን ይዞ በኃጢአት ሳለ ወደ ቤተ መቅደስ የሚገባ ከከ በረች ወገናችሁ የሚሆን ካህን ከወገኑ ተለይቶ ይጥፋ ፈጣ ሪው እኔ ነኝና ወለእመ እምዘርአ አሮን ዘለ ምጽ አው ዘይትከዓዎ ዘርኡ ኢይብላዕ እምቅድሳት እስከ አመ ይነጽሕ ከአሮን ወገን ለምጽ ያለበት ዘሩ የሚፈሰውም ቢናር ከኃ ጢአቱ እስኪነጻ ድረስ ከመ ሥዋዕቱ አይብላ ወዘገሠሠ እምኩሉ ርኩሰ ነፍስ ወእመኒ ብእሲ ዘወጽአ እምኔሁ ዘርኡ ሰውነቱ ከረከሰ ጋር የተነካካ ከሱም ዘሩ የሚፈሰውም ሰው ቢሆን ን አው ዘገሠሠ እምኩሉ ዘይት ሐወስ ዘያረኩስ እምዙሉ ርኩስ ውእቱ አስከ ሠርክ በዚህ ዓለም ከሚመላለሰው ከሚያረክሰው ሁሉ የተነካካ ሰው እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ነው ወኢይብላዕ እምቅድሳት ለእመ ኢተሐፅበ ሥጋሁ በማይ ሰውነቱን በውሀ ካልታጠበ ከመሥዋዕቱም አይብላ ወእምከመ ዓረበት ፀሐይ ንጹሕ ውእቱ ወይእተ ጊዜ ይብላዕ እምቅድሳት እስመ ሲሳዩ ውእቱ ፀሐይ ከገባች በኋላ ግን ንጹሕ ነው ያን ጊዜ ከመሥ ዋዕቱም ይብላ የዕለት ምግቡ ነውና ወማውታ ወብላዓ አርዌ ኢት ብልዑ ከመ ኢትርኩሱ ቦሙ እስመ አነ እግዚአብሔር በነሱ እንዳትረክሱ ሙቶ ያደ ረውን አውሬ የበላውን የነከ ሰውን አትብሉ ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝና ዕቀቡ ትእዛዝየ ከመ ኢይኩን ክሙ ኃጢአተ ወከመ ኢትሙቱ በእንቲአሁ የሠራሁትን ሕግ አፍርሳ ችሁ እንዳትቀሠፉ በደለኛም እንዳትባሉ ሕጌን ጠብቁ ወለእመ ኢረኩሱ ቦቱ አነ እግዚአ ብሔር ዘእቄድሶሙ ሕጉን አፍርሰው የረከሰውን በልተው ካልጐሰቁሉ የማከብ ራቸው ከኃጢአት የማነጻቸው እኔ እግዚአብሔር ነኝና ወኩሉ ዘእምባዕድ ዘመድ ኢይብላዕ እምቅድሳት ከነገደ ሌዊ ያልተወለደ ከሌላ ነገድ የተወለደ ሰው ሁሉ ከመሥዋዕቱ አይብላ ጎኀደርቱኒ ለካህን ወገባእቱኒ ኢይብ ልዑ እምቅድሳት የካህን እንግዳ የካህን ምን ደኛም ቢሆን ከመሥዋዕቱ አይብሉ ወለእመሰ ቦ ዘአጥረየ ካህን ገብረ ዘተሣየጦ በወርቁ ውእቱ ለይብላዕ እስመ ሲሳዩ ውእቱ ክአጥረየና ዘተሣየጦ አንድ ወገን ካህኑ በወርቁ የገዛው ባሪያ ቢኖር የዕለት ምግቡ ነውና እሱ ይብላ ህህህህህህ«ፎከሀጳበዐዘቲከ ኦሪትዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ወልድኒ ዘቤቱ እሙንቱ ይብልዑ ሲሳዮሙ ውእቱ ከቤት የተወለዱ ውላጆችም ቢሆኑ ምግባቸው ነውና እነሱ ይብሉ ወወለተ ብእሲኒ ካህን ለእመ አውሰበት ብእሴ ዘእምካልእ ዘመድ ኢትብላፅ እምአሥራት ዘትድሳት የሊቀካህናቱ ሴት ልጅ ከነገደ ሌዊ ልዩ ከሚሆን ከሴላ ነገድ ብታገባ ከተለየው ዓሥራት አትብላ ወባሕቱ ለእመ ኮነት መበለተ ወኃደጋ ምታ ለትግባእ ውስተ ቤተ አቡዛ ከመ አመ እምንዕሳ ለትብላዕ እምሲሳየ አቡፃ ነገር ግን ባሏ ፈትቷት ጋለ ሞታ ብትሆን ወደ አባቷ ቤት ተመልሳ እንደ ልጅነቷ እንደ ትንሽነሓቷ ወራት ከአባቷ ምግብ ትብላ ማለት ከአሥ ራቱ ትብላ ወኩሉ ዘእምባዕድ ዘመድ ኢይብላዕ እምኔሁ ከነገደ ሌዊ ያልተወለደ ሰው ሁሉ አይብላ ወለእመቦ ብእሲ ዘበልዐ እምቅድሳት በኢያእምሮ ይወስክ ሐምስተ እዴሁ ላዕሌሁ ወይሁቦ ለካህን ዘቅድሳት የተሠራውን ሕግ ባለማወቅ ከመሥዋዕቱ የበላ ሰው ቢኖር አምስት ትርፍ ስድስተኛ ዓይ ነቱን ጨምሮ በደብተራ ኦሪት ለተሾመው ካህን ይስጠው ወኢያርኩሱ ቅድሳቶሙ ለደ ቂቀ አስራኤል ዘያመጽኡ ለእግዚ አብጨኢር የአሥራኤል ልጆችም ለአግዚ አብሔር የሚያመጡትን መሥ ዋዕታቸውን አያርክሱ አን ድም ደቂቀ እስራኤል ከገ ንዘባቸው ለይተው ያቀረቡ ትን ካህናቱ አያርክሱ ወይከውኖሙ ኃጢአተ እም ከመ በልዑ ቅድሳቶሙ ንስሐ ላዕሌሆሙ እስመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ዘአቂድሶሙ የማነጻቸው አኔ አግዚአብሔር ነኝና በኃጢአት ሳሉ መሥ ዋዕፅታቸውን ቢበሉ ዕዳ በደል ይሆንባቸዋልና ንስሐ አለባ ቸው አንድም ካህናቱ በኃጢአት ሳሉ መሥዋዕቱን ቢበሉ ዕዳ በደል ይሆን ባቸዋል ሄ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ ብሎ ነገረው ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ንግሮሙ ለአሮን ወለደቂቁ ወለኩሎመ ተዓይነ ደቂቀ እስራ ኤል ወለግዩራን እለ ሀለዉ እለ ውስተ እስራኤል ዘአምጽኡ ዮር ባኖሙ በእንተ ኩሉ ዘበፅዑ ለአሮን ለልጆቹ አምነው ከአሥራኤል ዘንድ ለሚኖሩ አሕዛብና ከእስራኤል ልጆች ለተወለዱ ወገኖች ንገራቸው ስለተሳሉሱት ስለት የሚያመ ጡት ጐሞርባን አው በእንተ ኩሉ ዘሐለዩ ዘያ መጽኡ ለእግዚአብሔር ወይም ስላስቡት ነገር ሁሉ ለእግዚአብሔር ብለው የሚያ መጡት መሥዋዕት እምዘይቴይስ ይኩን ተባዕተ ንጹሐ እመራዕይ ወእምአባግዕ ወአእምአጣሊ ከሚሻለው ከፍየሉ ከበጉ ከላሙ መንጋ ነውር የሌለ በት ወንድ ይሁን ብለህ ንገ ራቸው ኩሉ ዘቦቱ ነውር ኢያምጽኡ ለእግዚአብሔር እስመ ኢይሠጠ ወክሙ ኢይሠጠዎሙ ሲል ነው አይቀበላቸውምና ነውር ነቀፋ ወብአሲኒ ለአመቦ ዘአምጽአ መሥዋዕተ መድኃኒት ለእግዚአ ብሔር በእንተ ዘበዕዐ አው በፈቃዱ እመራዕይ አው እም አባግዕ ስለተሳለ ወይም በፈቃዱ ከበግ ከላም መንጋ ድኀነት የሚደረግበትን መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ያመጣ ሰው ቢኖር ንጹሕ ይኩን ዘይሠጠዎ ኩሉ ዘአልቦቱ ነውር የሚቀበለው ሁሉ ነውር ነቀፋ የሌለበት ንጹሕ ይሁን ፅውረሰ ወስቡረ ወምቱረ ልሳን ወሕሱፈ ወዕቡቀ ወዘጽ ርንዕት ቦቱ ኢያምጽኡ ለእግዚ አብሔር ዓይነ የታወረውን እግሩ የተሰ በረውን ምላሱ የተቁረጠውን እንደ አጓጐት ጭርት ባለ በሽታ የቄሰለ አንድም ፎናና ወዕቡቀ እከካም ደረመናም ዋጣ የያዘውን ወዘጽርን ፅት ቦቱ ክንታሮት አንድም እንደ ቋቀቻ ያለ ነጭ ደረመን ያለውን ይህን ሁሉ ለእግዚአብሔር አያምጡ ወለተርባንኒ ኢተሀቡ እምኔ ሆሙ ውስተ ምሥዋዑ ለእግዚ ያለበትን ሁሉ ለእግዚአብ ሔር አያቅርቡ አብሔር ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ በአግዚኪአብሔኬር መሠዊያ ከነሱ ለመሥዋዕት አታትቅርቡ ለላሕምኒ ወለበግዕ ዘምቱረ ዕዝን አው ዘምቱረ ዘነብ ተሕ ትሞ ላምም ቢሆን በግም ቢሆን ጆሮ ቅራጣ ጅራተ ጐማዳ ከሆነ ለራስህ ዌጥረህ ታኖረ ዋለህ ወጥሪተ ርአስከ ትሬስዮ ለብዕ ዓትከሰ ኢይሠጠዐወከ ለራስህም ጥሪት ታደርገዋ ለህ ስለ ስለትህ ግን አይቀ በልህም ዘጽንጵው ወዘጽቱም ወዘም ቱር ወዘአጥራቂ ኢያምጽእዎ ለእ ግዚአብሔር ዘጽንጵው ጉጐባጣ አንድም ቴልማማወዘጽቱም ሰባራ ወዘምቱር ቀራጣ ወዘአ ጥራቂ የተቀጠቀጠ አንድም የቀዘነውን ለእግዚአብሔር መሥ ዋዕት አድርገው አያምጡ ወበምድርክሙኒ ኢትግበርዎ በሀገራችሁም አታኑሩት አለ ደዌው ይናኛልና እምኀበ ባዕድኒ ዘመድ ኢታ ብኡ ዘከመዝ ጐርባነ ለአምላ ክክሙ እምዝንቱ ኩሉ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ እንዲህ ያለ መሥዋዕት ከሌላ ትውልድ ከሌላ ነገድ አም ጥታችሁ ለፈጣሪያችሁ ፉር ባን አድርጋችሁ አታቅርቡ አስመ ሙሱን ውእቱ ወነውር ቦቱ ወኪኢይሠጠወክሙ ክፉ ጥፉ ነውና ነውር ነቀፋ አሰበትና አግዚአብሔር አይቀ በላችሁም ጉባኤ ሄ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሉሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ ብሎ ነገረው ለእመ ወለደት እጉልት አው በግዕት አው ጠሊት ሰቡዓ ዕለተ የፃሉ ዕጓላ ኀበ አሙ የላም ጊደር በግም ብት ሆን ፍየልም ብትሆን ብት ወልድ ልጂ ሰባት ቀን ከእ ናቱ ጋር ይኑር ወአመ ሳምንት ዕለት ወእምድኅሬሁኒ ይሠጠወክመሙ ለዯቀኑ ርባን መሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር በስምንተኛውና በዘጠነኛው ቀን ለእግዚአብሔር መሥዋ ፅት አድርጋችሁ ብታቀርቡት ግን ይቀበላችኋል ገጽ ወኢትጥብሑ ዕጐልተ አው በግዕተ አው ጠሊተ ምስለ ዕጓላ በአሐቲ ዕለት ላምም በግም ፍየልም ብት ሆን ከልጂ ጋራ በአንዲት ቀን አትሠዉ የርኅራንጌ አነጋገር ነው ሀ ወለእመ ሦዕከ መሥዋዕተ ብዕዓት ትፍሥሕትከ ለእግዚአብ ሔር ዘይሠጠወክሙ ሥዑ ሎቱ ለአመ ሦዕከ ካለ ዘይሠጠ ወከ ቢል በቀና ነበር ልማደ መጽሐፍ ነው ደስ የሚያሰኝ የብፅዓት መሥዋዕት ብትሠዋ ወዶ የሚቀበላችሁን ለእግዚ አብሔር ሠዉለት ወ ወበይእቲ ዕለት ይብልዕዎ ወኢያትርፉ እምሥጋሁ ለነግህ ካህናትም በተሠዋው ቀን ይብ ሉት እንጂ ለነገ ይሁን ብለዉ ከመሥዋዕቱ አያስቀሩ ወዕቀቡ ትእዛዝየ ወግበርዎ እስመ አነ እግዚአብሔር ሕጌን ጠብቃችሁ ሥሩት ፈጣሪያችሁ እኔ እግዚአብ ሔር ነኝና ወኢታርኩሱ ስምየ ቅዱሰ ወእትቄደስ በማዕከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል እስመ አነ እግዚአብሔር ዘእቄድሶሙ ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ገጽ ክቡር ስሜን አታርክሱ የማከ ብራችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝና በእስራኤል ልጆች መካ ከል እከብራለሁ እመሰገናለሁ ወ ዘአውጻእክዎመሙ እምድረ ግብጽ ከመ እኩንክሙ አምላ ከክሙ አነ እግዚአብሔር አውፃአኩክመሙ ሲል ነውጦ ፈጣሪያችሁ እሆናችሁ ዘንድ ማሰት የፍቅር አባት እሆና ችሁ ዘንድ ከግብጽ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝና ምዕራፍ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ።