Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ትወጦጃለሽን አለቻት ወትቤላ ወለተ ፈርዖን ዕቀቢ ሊተ ዘ ሕፃነ ወሕፅኒዮ ወአነ እሀብኪ ዐስበኪ የፈርዖንም ልጅ የሕፃኑን እናት ይህን ልጅ ተንከባክበሽ ጠብ ቀሽ አሳድጊልኝ እኔም የአሳ ዳጊነትሽን ዋጋ እሰጥሻለሁ አለቻት ህህህህህ«ፎከወዐክ በዐዘቲከዐ ዘፀአት ምዕ ኤርትራን ስለ ጽናቷ አንድም በዚያውም እንደ ዳታን እንደ አቤሮን ወርደዋልና አንድም አቤቱ ወልድ ሥልጣ ንህን በዚህ ዓለም በተገለጽኩ ጊዜ የሞትን ሥልጣን ከአንተ አር ቃለሁ አንተም ከመቃብር ትነሣለህ ወይእተ ጊዜ ትሬኢ ድኅሬየ ምዕዛርየ ያንጊዜ በደብረ ታቦር አይቶታል ምዕራፍ ወወ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ አነ አወዕኦሙ እምቅድመ ገጽከ ለከናኔዎን ወለአሞሬዎን ወለኬጤዎን ወለፌርዜዎን ወለጌር ጌሴዎን ወለኤዌዎን ወለኢያ ቡሴዎን እነሆ እኔም እነዚህን ሰባቱን ነገሥተ አሕዛብ ከፊትህ አስወ ጥቼ እሰዳቸዋለሁ አጠፋቸ ዋለሁ ኋላ በኢያሱ የሚደረ ገውን ለሙሴ ሰጥቶ ተናገረ ወዑቅ እንከ ርእሰከ ከመ ኢትምሐል ምስለ እልክቱ ሰብእ አለ ይተርፉ ውስተ ይእቲ ምድር እንተ ውስቴታ ይበውኡ ከመ ኢይኩን ጌጋይ ላዕሌክሙ እናንተ ከምትገበቡበት አገር ውስጥ ካሉ ከሞት ከቀሩት ከአሕዛብ ጋር ኃጢአት ለመሥ ራት ጣዖት ለማምለክ እንዳት ወ ማማል ለራስህ ዕወቅ ይህ በእናንተ ዕዳ በደል እንዳይሆ ንባችሁ ምሥዋዓቲሆሙ ንስቱ ወምስ ላቲሆሙ ስብሩ ወአዕዋሞሙ ግዝሙ ወግልፎ አሣልክቲሆሙ አውዕፅዩ በአሳት መሠዊያቸውን አፍርሳችሁ ምስላቸውን ሰብራችሁ የሚሰ ግዱበትን ዛፋቸውን ቂቄርጣችሁ እጅ እግር ያወጡላቸውን ጣዖ ቶቻቸውን በእሳት አቃጥሉ ከመ ኢትስግዱ ለካልፅ አምላክ እስመ እግዚአብሔር ቀናዒ ብለህ አቅና የእግዚአ ብሔር ስሙ ቀናተኛ ነውናኛ ለአምልኮቱም ቀና ነውና ለሌላ አምላክ እንዳትሰግዱ ጣዖቶቻቸውን በአሳት አቃ ጥሉ ሕተታ ምነው ስምየኒ መሐሪ ወመስተሣህል ብሎ አልነበረምን ስለ ምን ስሜ ቀናዒነው አለ።
ምኩናነ በም ድረ ግብጽ ውስተ እንተ ትጌይስ ምድር ውስተ ምድረ ራምሴ ዘአዘዘ ሎሙ ፈርዖን ውስተ እንተ ትጌይስና ውስተ ምድረ ራምሴ አንድ ወገን ዮሴፍም አባቱንና ወንድሞቹን ፈርዖን በአዘዘላቸው በግብጽ ውስጥ ባለች ከሀገሩ ሁሉ በም ትበልጥ በራምሴ ጐልት ሰጥቶ አኖራቸው ኦሪት ዘልደት ዘፍጥረት ምዕ ማ ጫ ጫ ህጻ ወዮሴፍ ይሰፍር ሥርናየ ሲሳየ አቡሁ ወአኃዊሁ ዮሴፍም የወንድሞቹንና የአ ባቱን ምግብ ስንዴውን እየሰ ፈረ ይሰጥ ጀመር ወለኩሉ ቤተ አቡሁ ለለጳዱ ነፍስ ይሰፍር ሥርናየ ሲሳየ ለአንዱም ለአንዱም ለአባቱ ወገን ስንዴውን እየሰፈረ ይሰጥ ነበር ሐተታ የሚሰጣቸው ስንዴ ብቻ ሆኖ አይደለም በስንዴ መላውን መናገር ነው ወአልቦ ሥርናይ ውስተ ኩሉ ምድረግብጽ እስመ ጸንዓ ረኃብ ጥቀ ወኃልቀ ብሔረ ግብጽ ወከነ ዓን በረኃብ በግብጽ አውራጃ ሁሉ እህል ጠፍቶ ረኃብ ስለ ጸና በግብጽና በከነዓን ያለ ሰው ሁሉ በረኃብ ምክንያት አለቀ ወአስተጋብዓ ዮሴፍ ኩሉ ወርቀ ዘአምጽኡ ሰብአ ግብጽ ወሰብአ ከነዓን ጫጠ እክል ዘሜጠ ሎሙ ያቀናላቸው የእህሉን ዋጋ የግብጽና የከነዓን ሰዎች ያመ ጡት ወርቁን ዮሴፍ ሰበሰበ ወአብዓ ዮሴፍ ኩሉ ወርቀ ውስተ ቤተ ፈርዖን ዮሴፍ ወርቁን ሁሉ ወደ ፈር ዖን ቤት አገባ ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከ ወኃልቀ ኩሉ ወርቅ ዘብሔረ ግብጽ ወዘኩሉ ብሔረ ከነዓን በግብጽ አውራጃና በከነዓን አው ራጃ ያለው ወርቅ ሁሉፕ ከፈ ርዖን ቤት ገብቶአለቀ ወመጽኡ ኩሉ ሰብአ ግብጽ ኀበ ዮሴፍ ወይቤልዎ ሀበነ እክለ ከመ ኢንሙት በቅድሜከ እስመ ኃልቀ ወርቅነ የግብጽ ሰዎችም ከዮሴፍ ቤት ገብተው የምንሸምትበት ወር ቃችን ሁሉ አልቋልና ካንተ ዘንድ እህል ሳለ እያየኸን እን ዳንሞት ያለ ዋጋ እህል ስጠን አሉት ሐተታ ሁለቱን ዓመት የሰበሰቡትን እህላቸውን በልተዋል አንዱን ዓመት በወርቃቸው ሸምተው በልተ ዋል በአራተኛው ዓመት ከብ ታቸውን ይዘው ከእሱ ዘንድ ሒደዋል በአምስተኛው ዓመት ምድራችንንም ውሰድ እኛን ባሪያ አድርገህ ግዛን ብለው ታል ወይቤሌሙ ዮሴፍ አምጽኡ እንስሳክሙ ወአሁበክሙ እክለ ህየ ንተ እንስሳክሙ አመ ኃልቀ ወርቅ ክሙ ዮሴፍም ወርቃችሁ ካለቀ ስለ ከብታችሁ ፈንታ እህል እሰጣችኋለሁና ከብቶቻችሁን አምጡ አላቸው ኦሪት ዘልደት ዘፍጥረት ምዕ ሣ ወአምጽኡ እንስሳሆሙ ኀበ ዮሴፍ ከብቶቻቸውን አምጥተው ለዮ ሴፍ ሰጡት ወወሀቦሥ አክለ ህየንተ አባግዒሆሙ ወአልሕምቲሆሥ ወህየንተ አዕዱጊ ሆሙ በጎቻቸውን ላሞቻቸውን አህ ር ሁን ተቀብሎ እህል ሰጣ ቸው በአራተኛዬቱ ዓመት በከብታቸው ዋጋ እህል መገባ ቸው ወኃልቀት ይእቲ ዓመት አራተኛዬቱ ዓመት ተፈጸመች ወመጽኡ ኀቤሁ በካልዕት ዓመት በሁለተኛው ዘመን ከሱ ዘንድ መጥተው ወይቤልዎ ሀበነ አክለ ከመ ኢን ሙት ወኢንኅልት ለእግዚእነ የሕዝብ ጥፋት ለንጉሥ ጉዳት ነውና ጌታችን በረኃብ እን ዳናልቅብህ እህል ስጠን አሉት አስመ ተወድዓ ወርቅነሂ ወንዋይነሂ ወእንስሳነሂ ወርቃችንም መሳሪያችንም ከብታችንም ተጨርሷልና ወአኅለቅናሁ ለኩሉ እግዚኦ አቤቱ ሁሉን ሸጠን ጨርሰን በላነው ወአልቦ ዘተርፈ ለነ በቅድሜከ እግ ዚኦ ዘእንበለ ሥጋነ ዘዚአነ ወም ድርነ አቤቱ ከምድራችን ከሰውነታ ችን በቀር አንተ እንደምታ ውቀው የቀረን የለም ከመ ኢንሙት እንከ በቅድሜከ ወምድርነኒ ከመ ኢትማስን እያየኸን እንዳንሞት ሀገራ ችንም ምድረ በዳ እንዳትሆን ንሥአነ ወአጥርየነ ኪያነሂ ወምድረ ነሂ ህየንተ እክል ስለ እህል ፈንታ ማለት እህል እያበላህ ግዛን ምድራችንንም ውሰድ ወንኩን አግብርተ ለፈርዖን ህየንተ አክል እኛ ለፈርዖን ተገዥች እንሁን ወምድርነሂ ትኩን ሉቱ ምድራችንም ለእሱ ሁዳድ ትሁን ወወሀበነ ዘርዓ ከመ ንዝራእ ከመ ንሕየው ወኢንሙት በረኃብ ከመሞት እንድን ዘንድ ዘር ስጠን አንዝራ ወምድርነሂ ከመ ኢትሣስን ምድራችንም የሚያርሳት አጥታ ምድረ በዳ እንዳትሆን አሉት ወአጥረየ ዮሴፍ ኩሉ ምድሮሙ ለግብጽ ዮሴፍ የግብጻውያንን ሁሉ ምድር እጅ አደረገ ገዛ ኦሪት ዘልደት ዘፍጥረት ምዕ ማ ችር ዜኤ ንት ወአግብአ ለፈርዖን ኩሉ ምድሮሙ እስመ ኃየሎሙ ረኃብ ረኃብ ስለ ጸናባቸው እህል እየሰጠ ምድራቸውን ሁሉ ለፈ ርዖን ገዛ ወኮነ ኩሉ ምድር ለፈርዖን ምድር ሁሉ ለፈርዖን ሁዳድ ሆነ ወኩሉ ሕዝብ ኮንዎአግብር ቲሁ ሕዝቡም ሁሉ የእሱ ተገዥ ዎች ሆኑ ወቀነዮሙ እምአጽናፈ ምድር ከጽንና እስከ ጽንፍ አንድ አድ ርጎገዛቸው ወአድባሪሆሙኒ ወኩሉ ደወሉሙ ለግብጽ እምአጽናፈ ደወሉሙ ለከነ ዓን ከከነዓን ወሰን ዳርቻ ጀምሮ የግብጽን አውራጃ ሁሉ ቆላ ውንም ደጋውንም ገዛ ዘእንበለ ምድሮሙ ለማርያን ባሕቲታ ዘኢያጥረየ ዮሴፍ ዮሴፍ ካልገዛው ከካህናተ ጣዖቱ ምድር ብቻ በቀር ሁሉንም ሁዳድ አደረገው እስመ ወሀቦሙ ፈርዖን ወፈተቶመሠ ለማርያን ወጸገዎሥ ለካህናተ ጣዖቱ ፈርዖን ድርጎ ዳርጓቸው ቀለብ ደመወዝ ሰጥቷቸው ህህህህህህ«ፎከዐወበዐዘቲከዐ ወበእንተዝ ኢሜጡ ምድሮሥ ስለዚህ ምድራቸውን አልሸጡም ነበርና ዘእንበለ ምድሮሙ ለማርያን አለ ወይቤሉሙ ዮሴፍ ለኩሉሙ ሰብአ ግብጽ ዮሴፍም የግብጽን ሰዎች ሁሉ እንዲህ አላቸው ናሁ ተሣየጥኩክሙ ኪያክሙሂ ወም ድረክሙ ለፈርዖን ለፈርዖን ልትገዙ ምድራችሁ ንም እናንተንም ገዝቻችኋለ ሁና ንሥኡ ለክሙ ዘርአ ወዝርአዋ ለም ድርክሙ ዘር ወስዳችሁ ምድራችሁን ዝሯት ወታገብዑ ለፈርዖን እክለ ኃም ስተ እደ አምስቱን እጅ ለፈርዖን ትሰ ጣላችሁ ወቱ እድ ለክሙ አራቱ እጅ ለናንት ይሆናል ሐተታ ዘጠኝ ተከፍሎ ነው ይህስ ይጎዳሉ ብሎ አምስተኛ ውን ለፈርዖን ትሰጣላችሁ አራቱ እጅ ለእናንተ ይሆናል ዘይከውነክሙ ዘርዐ ለምድርክሙ ለምድራችሁ ዘር የሚሆን ኦሪት ዘልደት ዘፍጥረት ምዕ ሣ ወለሲሳይክሙ ወለሲሳየ ኩሉ ሰብ እክሙ ለእናንተም ለቤተሰቦቻችሁም ምግብ የሚሆን አራቱ እጅ ለእናንተ ይሆናል አላቸው ወይቤልዎ አሕየውከነ እንዲህ ካደረግህልንስ በረኃብ ከመሞት አዳንኸን ወረከብነ ሞገሰ በቅድሜሁ ለእግዚ እነ ወኮነ አግብርተ ለፈርዖን እኛም ባንተ በጌታችን ፊት ባለሟልነትን አግኝተን ለፈር ዖን ተገዥዎች እንሆናለን አሉት ወኮነት ዛቲ ሥርዓት እንተ ሠርዓ ዮሴፍ ውስተ ምድረ ግብጽ ወቆመት እስከ ዛቲ ዕለት ይህችም ዮሴፍ የሠራት ሥር ዓት በግብጽ አገር እስከዚ ህች ቀን ድረስ ጸንታ ኖረች ከመ ያግብኡ ኃምሰ እደ ለፈርዖን እስከ ዮም ዘእንበለ ምድረ ሣር ያን ባሕቲታ እንተ ኢኮነት ለፈር ዖን ለፈርዖን ካልሆነች ከካህናተ ጣዖት ምድር ብቻ በቀር አም ስተኛውን አጅ ለፈርዖን ያገቡ ዘንድ የሠራት ሥርዓት እስከ ዛሬ ድረስ ጸንታ ትኖራለች ወነበረ እስራኤል ውስተ ጌም እስራኤልም በጌጫም ሰፍሮ ኖረ ወኮነት ይእቲ ክፍሎሙ ይህች ጌጫም እድላቸው ርስ ታቸው ሆና ኖረች ወበዝኑ ወመልዑ ጥቀ እስራኤልም ፈጽመው በዝ ተው በጌሜም መሉ ወሐይወ ያዕቆብ በምድረ ግብጽ ዓመተ ያዕቆብም በግብጽ ዐሥራ ሰባት ዓመት ኖረ ወኮነ ኩሉ ዓመተ ሕይወቱ ለያዕ ቆብ ተወማወቿተ ዓመተ ያዕቆብም በሕይወተ ሥጋ የኖ ረው መላ ዘመኑ መቶ አርባ ሰባት ዓመት ነው ሀ ወቀርበ መዋዕሊሁ ለእስራኤል ለመዊት ጸውዖ ለዮሴፍ ወልዱ ወይቤሎ እስራኤልም የሚሞትበት ተን በደረሰ ጊዜ ልጁን ዮሴፍን አስጠርት እንዲህ አለው አመ ረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ ደይ እዴከ ላዕለ እዴየ በፊትህ ባለሟልነትን አግኝቼ እንደ ሆነ እጅህን በእጄ ላይ አድርግ አንድም ደይ እዴከ ላዕለ አብራክየ ይላል እጅ ህን በጐልበቴ ላይ አድርግ አለው ኦሪት ዘልደት ዘፍጥረት ምዕ ማግኗዓ ጵ ወግበር ምስሌየ ምሕረተ ወጽድቀ ከመ ኢትቅብረኒ ውስተ ምድረ ግብጽ በግብጽ እንዳትቀብረኝ ለኔ ርኀኅራጌን ቸርነትን አድር ግልኝ ዳፅሙ ከመ እኑም ምስለ አበ ውየ ወአውዕአኒ እምብሔረ ግብጽ ወቅብረኒ ውስተ መቃብሮሙ ለአበ ውየ አባቶቼ ከተቀበሩበት እቀበር ዘንድ ከግብጽ አውጥተህ በአባቶቼ መቃብር ትበረኝ እንጂ በግብጽ እንዳትቀብ ረኝ ርኅራጌን ቸርነትን አድ ርግልኝ አለው ወይቤሎ ዮሴፍ ኦሆ እገብር ለከ ዘትቤለኒ ዮሴፍም እሺ ያዘዝኸኝን አደ ርግልሃለሁ አለው ወይቤሉ መሐልኬ ሊተ ወመ ጠለ ሉቱ ደይ እዴከ በእዴየ ያለውን አመጣ እጄን በእጅህ መት ተህ ማልልኝ አለው ማለለት ወሰገደ እስራኤል ላዕለ ርአሰ ዓራቱ አስራኤልም ዮሴፍ ያልኸኝን አደርግልሃለሁ ቢለው ደስ ብሉት በአልጋው ሸንኮር ሰገደ ሐተታ ከአንተ ለተ ወለደ ለኢያሱ ሰው ሁሉ ይሰግ ህህህህህ«ፎቪቲከዐ በዐዘቲከዐ ድለታል ሲል አንድም ላዕለ ርእሰ አፅባዕቱ ይላል ጣቱን አመሳቅሎ ሰገደ አንድም በከ ተማ በትሩ ይላል በመቋ ሚያ ሰይፉ ሰገደ ሰው ሁሉ ለመስቀል ይሰግዳል ሲል ምዕራፍ ማወቿ ፅ ወኮነ እምድኅረ ዝንቱ ነገር ዝንቱ ሲናገረው ለመጣው ነው ከዚህ ነገር በኋላ እንዲህ ሆነ ወይቤልዎ አኃዊሁ ለዮሴፍ ደክመ አቡነ ኮነ ያለውን ይቤልዎ ብሎ አመ ጣው ወንድሞቹ ዮሴፍን አባታችን ደከመ ብለው ነገ ሩት ወነሥአ ዮሴፍ ተ ደቂቆ ምናሴሃ ወኤፍሬምሃ ዮሴፍም ሁለቱን ልጆቹን ምና ሴንና ኤፍሬምን ይዞ ወደ አባቱ ሔደ ወይቤልዎ ለአስራኤል ናሁ ወል ድከ ዮሴፍ መጽአ ኀቤከ እስራኤልንም እነሆ ልጅህ ዮሴፍ ወደ አንተ መጣ ብለው በነገ ሩት ጊዜ ወተኃየለ አስራኤል ወተንሚኦ ነበረ ዲበ ምስካቢሁ እስራኤልም ተጸናንቶ ተነሥቶ በአልጋው ላይ ተቀመጠ ወይቤሎ ያዕቁብ ለዮሴፍ ያዕቆብም ዮሴፍን እንዲህ አለው አምላኪየ ዘአስተርአየኒ በሉዛ በም ድረ ከነዓን ወባረከኒ በከነዓን አውራጃ በሉዛ የታየኝ ፈጣሪዬ ወይቤለኒ ናሁ አነ አበዝዢኃከ ወአ ስተባዝኃከ እኔ ብዙ የብዙ ብዙ አደርግ ሃለሁ ወአገብረከ ማኅበረ አሕዛብ የአሕዛብ መገናኛ አደርግሃለሁ ወእሁበከሃ ለዛቲ ምድር ይህችን አገር አወርስሃለሁ ወለዘርእከሂ እምድኅሬከ ከመ ይም ልክዋ ለዓለም ለዘለዓለም ወርሰዋት ይኖሩ ዘንድ ከአንተም በኋላ ለል ጆችህ እሰጣታለሁ ያለኝ ፈጣ ሪዬ አንድም ዓለም ከነዓንን ይገዚት ዘንድ አወርሳቸዋለሁ ያለኝ ፈጣሪዬ ለይባርኮሙ ለእሉ ሕፃናት ያለበት ነው ኋላበሟ ያመጣው ይታወቃል እኒህን ሕፃናት ያክብራቸው ወይእዜኒ እሉ ደቂቅከ ቱ ኤፍ ሬም ወምናሴ እለ ተወልዱ ለከ በብ ኦሪት ዘልደት ዘፍጥረት ምዕ ማጃ ሔረ ግብፅ ዘእንበለ እምጻዳአ አነ ዝየ ኀቤከ አሁንም እኔ ከአንተ ዘንድ ወደ ዚህ ሳልመጣ በግብጽ የተወለ ዱልህ እኒህ ሁለቱ ልጆችኸ ኤፍሬምና ምናሴ ከመ ሮቤል ወስምዖን ሊተ አሙንቱ እንደ ሮቤልና እንደ ስምዖን ይሁኑ ማለት ከአነሱ ጋር ይቁጠሩ ወእመቦ ዘወለድከ እምይእዜ በአ ስማተ አኃዊሆ ይሰመዩ ቼ እንግዲህ ወዲህ የምትወልዳቸው ልጆች ቢኖሩ በወንድሞቻ ቸው ስም ይጠሩ ማለት ያንተ ልጆች የኔ የልጅ ልጅ ይባሉ ወይኩኑ ውስተ ክፍለ አኃዊሆሥ የወንድሞቻቸውን ፅጣ ይውረሱ ወአመ መጸእኩ አነ አመስጴጦ ምያ ዘሶርያ ሞተት ራጌል እምከ በምድረ ከነዓን በፍኖት ሶበ ቀረብኩ ኀበ ምርዋጸ አፍራስ ዘኤጴፍራታ ለበጺሐ ኤፍራታ እኔም የሶርያ ዕፃ ከምትሆን ከመስጴጦምያ ተነስቼ ኤናራታ ለመድረስ የኤፍራታ ዕጣ በም ትሆን ፈረስ በሚገሩበት ሜዳ በደረስኹ ጊዜ በጉዳና ሳለሁ እናትህ ራጌል ሞተች ኦሪት ዘልደት ዘፍጥረት ምዕ ሣቋ ወቀበርክዋ ውስተ ፍኖት ዘምርዋጸ አፍራስ ዘስሙ ቤተልሔም ቤተልሔም በሚባል ፈረስ በሚገሩበት ጎዳና አጠገብ ቀበ ርኳት ሐተታ ስለምን አነ ሣት ቢሉ ጣዖት ታመልክ ነበርና የሷን ግብር አትያዝ የኔን ግብር ያዝ ሲል አን ድም ካልሆነ ስፍራ ተቀብራ ነበርና አምጥተህ አፍልሰህ ከእኔ ዘንድ ደርባት ሲል አን ድም ይወዳት ነበርና የናፍቆት አነጋገር ሰው ሲሞት የሚወደ ውንምየሚጠላውንም ማንሳት ልማዱ ነውና ቿ ወሶበ ርአየ አስራኤል ደቂቆ ለዮሴፍ ወይቤሉ ምንትከ እሉ እስራኤል የዮሴፍን ልጆች በአየ ጊዜ እኒህ ምኖችህ ናቸው አለው ሀ ወይቤሎ ዮሴፍ ለአቡሁ ደቂቅየ ዘወሀበኒ እግዚአብሔር በገሆ ዮሴፍ አባቱን በግብጽ እግዚ አብሔር የሰጠኝ ልጆቼ ናቸው አለው ወይቤሉ ያዕቆብ አምጽኦመሥ ኀቤየ ከመ እባርኮሙ ያዕቆብ እመርቃቸው ዘንድ ወደ እኔ አቅርብልኝ አለው ህህህህህ«ፎቪከዐክበዐዐዘቲከ ፈ ወአዕይንቲሁሰ ለእስራኤል ከብዳ ወተከድና እምርስዕ ያዕቆብ እንዲህ ማለዝቱዓይ ኖቹ ከዕርግናኖ የተነሣከሣየት ተገተው ነበርና ስለዚህ ነው ወኢይክል ከሚቶተ ወነጽሮ ዓይኑን ገልጦ ማየት አይቻለ ውም ነበር ወአቅረቦሙ ኀቤሁ ወሰዓሞሥ ወጠ ቀፎሙሥ ዮሴፍም ወደሱ ቢያቀርብለት ያዕቆብ አቅፎ ሳማቸው ወይቤሉ እስራኤል ለዮሴፍ ናሁ ኢተፈለጥኩ እምገጽከ እስራኤል ዮሴፍን ሞተ ካሉኝ ጀምሮ አንተን ከማሰብ አል ተለየሁም አንድም አለ ካሉኝ ጀምሮ አንተን አያለሁ ከማ ለት አልተለየሁም ነበር አለው ወናሁ ዘርአከኒ አርአየኒ አግዚአብ ጤር ስንኳን አንተን እነሆ አግዚ አብሔር ልጆችህን አሳየኝ አለው ወአውዕአሙ ዮሴፍ እሣዕከለ ብረኪሁ ዮሴፍም ልጆቹን ከያፅቆብ ከጐ ልበቱ መካከል አውጥቶ ወሰገደ ሎቱ በገጹ ውስተ ምድር በግምባሩ ከምድር ወድቆ ሰገ ደለት ኦሪት ዘልደት ዘፍጥረት ምዕ ማ ዮሴፍም ሁለቱን ልጆ ጥቶ ወአቀሞ ለኤፍሬም በየማኑ ኀበ ፀጋመ አስራኤል ኤፍሬምን በእሱ ቀኝ በእስ ራኤል ግራ ወለምናሴ አቀሞ በጸጋሙ ኀበ የማነ እስራኤል ወአቅረቦሙ ነበ አቡሁ ምናሴን በእሱ ግራ በእስራ ኤል ቀኝ አቁሞ ወደ አባቱ አቀረባቸው ወሰፍሐ እስራኤል እዴሁ እንተ የማን ወአንበረ ላዕለ ርእሰ ኤፍሬም እስራኤል ቀኝ እጁን በኤፍ ሬም ራስ ላይ ጫነበት ወውእቱ ይንእስ አምአጉሁ ይኸውም የወንድሙ የምናሴ ታናሽ ነው እዴሁ እንተ ጸጋም አንበረ ላፅለ ርአሰ ምናሴ ግራ እጁን በምናሴ ራስ ላይ ጫነበት ወአስተኃለፈ እደዊሁ እንዲህ አድርጎ አጁን አስተ ላልፎ ጫነባቸው ወባረኮሙ ወይቤ ውእቱ እግ ዚአብሔር ዘአሥመርዎ አበወየቅድ ሁ አብርሃም ወይስሕጠቅ አባቶቼ አብርሃም ይስሐቅ በሕጉ ጸንተው ያገለገሉት እግዚአብ ሔር ቹን አም ወእግዚአብሔር ውእቱ ዘሐፀነኒ ወሴ ሰየኒ እምንዕስየ እስከ ዛቲ ዕለት ከሕፃንነቴ ጀምሮ እስከዚች ቀን ድረስ ያሳደገኝ የመገበኝ እግ ዚአብሔር ወመልአከ እግዚአብሔር ዘአድ ኃነኒ እምኩሉ እኩይ መልአኩን ሰዶ ከመከራውም ሁለ ያዳነኝ ውእቱ ለይባርኮሙ ለእሉ ሕፃናት አሱ እኒህን ሕፃናት ያክብራ ቸው ወይሰመይ ስምየ ቦሙ ስሜ በእነሱ ይጠራ ወስመ አበውየ አብርሃም ወይስ ሐቅ የአባቶቼም የአብርሃምኖ የይ ስሐቅ ስም በእነሱ ይጠራ ይብዝኑ ወይትባዥኑ ወይምልዑ ዲበ ምድር ብዙ የብዙብዙ ሆነው በም ድር ይምሉ ብሉ መረቃቸው ወሶበ ርእየ ዮሴፍ ከመ አን በረ እዲሁ እንተ የሣን ላፅለ ርእሰ ኤፍሬም ወአንተ ጸጋም ላዕለ ርእሰ ምናሴ ዮሴፍም አባቱ ቀኝ አጁን በኤፍሬም ራስ ላይ ግራ እጁን በምናሴ ራስ ላይ እንደጫነ ባየ ጊዜ ኦሪት ዘልደት ዘፍጥረት ምዕ ማቿ ወይቤሎ ዮሴፍ ለአቡሁ አኮ ከመዝ አባ አባቱን አባቴ ነገሩ እንዲህ አይደለም አለው እስመ ዝንቱ በኩርየ አንብር እዴከ እንተ የማን ላፅሌሁ ያላወቀው መስሎት የበኸር ልጄ ይህ ነውና ቀኝ እጅህን በእሱ ላይ ጫንበት እንጂ አለው ወይቤሎ አስራኤል አአምር ወልድየ አአምር እስራኤልም ልጄ አላወቅሁም መስሉህ ነው ። አለው አግዚአ ብሔር አለው አሁንም ይህቺን የመገበ ይመግባቸዋል ትተሃ ቸው ሒድ አለው ትቷቸው ሒዷል ሯጁ ወሖረ እንከ እምኔሁ እስመ ትቤ ለይኩን ህየንቴሁ ዝ ደመ ግዝሮሁ ለወልድየ ይህ የልጄ የግዝራት ደም ለባሌ ቤዛ ይሁን ብላ ስለ ገዘረች መልአኩ ሳይገድል ትቶት ሔደ ወይቤሉ እግዚአብሔር ለአሮን ሑር ተቀበሎ ለሙሴ ውስተ ሐቅል እግዚአብሔርም አሮንን ከከተማሣው ወጥተህ ወንድምህ ሙሴን በምድረ በዳው ተቀበ ለው አለው ወሖረ ወተራከቦ በደብረ አግዚአ ብሔር ወተአምፕ አሮንም ከከተማው ወጥቶ እግ ዚአብሔር ተገናኘው ባለው ቦታ ተገናኝቶ እጅ ነሣው ሑር ወአስተጋብፆሙ ለአዕፅሩገ እስራኤል ብሉት ነበርና ሐተታ ሙሴ አሮንን እጅ ነሣው ታላቅ ወንድሙ ነውና አንድም አሮን ሙሴን እጅ ዘፀአት ምዕ ነሣ እግዚአብሔር ያከበረው ነውና ዘይንዕሶ የዓብዮ እንዲል ደብረ አግዚአብሔር አለው ነገረ አግዚአብሔር ስለተጨዋሞ ወቱበት ነው ቿ ወአይድኦ ሙሴ ለአሮን ኩሉ ቃለ እግዚአብሔር ዘለአኮ ወኩሉ ተአምረ ዘአዘዞ ሙሴም እግዚአብሔር የላከ ውን ቃል አድርግ ብሎ የአዘዘ ውንም ተአምራት ሁሉ ለአሮን ፃገረው ወሐሩ ሙሴ ወአሮን ወአስተ ጋብኡ ኩሉ አፅሩጊሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ሑር ወአስተጋብኦሙ ለአዕሩገ አስራኤል ብሉት ነበርና ሙሴና አሮንም ሒደው የእስራኤልን ልጆች ሽማግሉች ሰበሰቡ ምክር ከሽማግሌ ነውና ከሽሣ ግሌ ምከር ከጎበዝ ውረር እንዲሉ ወነገሮሙ አሮን ኩሉ ቃለ ዘተ ናገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ አሮንም እግዚአብሔር ለሙሴ የተናገረውን ቃል ሁሌ አንድም ሙሴ እምእግዚአብሔር ይላል ሙሴ ከእግዚአብሔር አግኝቶ የነገረውን ቃል ሁሉ ለሕዝቡ ነገራቸው ጵ ወገብረ ተአምረ በቅትድሜሆሙ በፊታቸውም ተአምራትን አደረገ አለ በትሩን እባብ እጁን ለምፅ አድርጎ አሳያቸው ቋ ወአምኑ ሕዝብ ወተፈሥሑ አስመ ሕወፆዖሙ እግዚአብሔር ወእስመ ርእየ ሥዎዮሙ ወአትጠቱ ርእሶሙ ወሰገዱ እግዚአብሔር በረድኤት ጉብ ኝቷቸዋልና መከራቸውንም አይቶላቸዋልና ተአምራቱን አይተው በዚህስ ታወጡ ናላችሁ ብለው ደስ ብሏቸው አመኑነ እግዚአብሔር በረድ ኤት ስለ ጐበኛቸው መከራቸ ውንም ስላየላቸው በግንባ ራቸው ወድቀው ለእግዚአብ ሔር ሰገዱ ሐተታ ተአምራ ቱን አይተው አኤኹማ ወነገሮሙ አሮን ቃሎ ብሉ ነበርና ቃሉን ሰምተው ሰገዱ ዛሬ የንጉሥ ቃል የተላከለት ሰው ቃሉን ቁሞ ሰምቶ አጅ ነሥች እንዲቀመጥ ለእነሱም የሰማያዊ ንጉሥ ቃል ተልኮሳላ ጥዋልና ምዕራፍ ጉባኤ ወአምድኅረዝ ቦኡ ሙሴ ወአሮን ኀበ ፈርዖን ወይቤልዎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ ዘዘአት ምፅ አስራኤል ፈኑአ ሕዝብየ ከመ ይግበሩ በዓልየ በጠትል ከዚህ በኋላ ሙሴና አሮን ወደ ፈርዖን ገብተው የእስራኤል ፈጣሪ አግዚአብሔር ወገኖቼ እስራ ኤልን በምድረ በዳው በዓል ያደርጉልኝ ዘንድ አሰናብተህ ስደድ ብሉሃል አሉት ወይቤ ፈርዖን መኑ ውእቱ አግዚአብሔር ዘእሰምዖ ቃሉ ከመ አፈንዎመሙ ለደቂቀ እስራኤል ለእ ግዚአብሔርኒ ኢየአምር ወለእስ ራኤልኒ ገብር ኢይፌንዎ ፈርዖንም ባሮቼ እስራኤልን አሰናብቼ እሰዳቸው ዘንድ ቃሉን የምሰሣው እግዚአብሔር የሚባል ማነው። ብለው በውስጠ ፍርሃት ሸሽተው ሒደዋል ከዚህም ምንም እባብ የነበረችውን መልሶ በትር ማድረግ ቢሳናቸው በትራቸውን እባብ አድርገዋልና ይህንን አይቶ ፈርዖን እምቢ እያለ ሙሴ አሮን እየጸለዩ በዐሥሩ መቅሠፍት ይፈጸማል ንሪ ዘፀአት ምዕ ወጸንዐ ልቡ ለፈርዖን ወዐበየ ሰሟዐ በከመ ይቤ እግዚአብሔር እግዚአብሔር አጸንዕ ልቦ ለፈርዖን ብሎ እንደተናገረው የፈርዖን ልቡናው በክፋት ጸና ኢይሰምዐክሙ ብለ» እንደ ተናገረ ትእዛዙን መስማት እምቢ አለ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ከብደ ልቡ ለፈርዖን ከመ ኢይፈ ንዎሙ ለሕዝብ እግዚአብሔርም ሙሴን ወገኖቼ እስራኤልን አሰናብቶ እንዳይ ሰዳቸው የፈርዖን ልቡና በክፋት ጸና አለው ወሑር ኀበ ፈርዖን በጽባሕ ወናሁ ኀበ ማየ ተከዚ ይወጽእ ውእቱ ወይቀውም ወተቀበሎ ኀበ ገበዘ ተከዚ ወለእንታክቲ በትር እንተ ኮነት አርዌ ምድር ንሥኣ ውስተ እዲዴከ አሁንም ነገ ጧት ወደ ፈርዖን ሒድእሱም ከቤቱ ወደ ወንዙ ዳር ወጥቶ ይቆማል አንተም ወደ ወንዙ ዳር ወጥተህ ተቀበ ለው እባብ የሆነች በትሪቱንም በእጅህ ይዘሃት ሒድ አለው ወበሎ እግዚአብሔር አምላከ ዕብራውያን ፈነወኒ ኀቤከ እንዘ ይብል ፈኑአ ሕዝብየ ከመ ይዐፀመ ዱኒ በሐቅል ወናሁኢሰሣዕከ እስከ ዛ ዕፅለት የፅብራውያን ፈጣሪ እግዚአብ ሔር በምድረ በዳው መሥጥዕት ነሁ ሠውተው ያገለግሉኝ ዘንድ ወገኖቼ እስራኤልን አሰናብ ተህ ስደዳቸው ቃሌንም እስከ ዛሬ ድረስ እነሆ አልሰማኸም ብሎ ወደ አንተ ልኮኛል በለው ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር በዝንቱ ተአምር ከመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ናሁ አነ እዘብጥ በዛ በትር እንተ ውስተ እዴየ ማየ ተከዚ ወይከውን ደመ እግዚአብሔር እንዲህ አለ ይህን ያደረግሁ እኔ ፈጣሪህ እግዚ አብሔር እንደ ሆንኩ በዚህ ታውቀዋለህ በእጄ በተያዘ ችው በዚህች በትር ውሀውን እመታዋለሁ ደም ይሆናል በለው አለ ወይመውቱ ዓሣት ዘውስተ ተከዚ ወይዐይዕ ተከዚ ወኢይክሉ ግብጽ ሰትየ ማየ ተከዚ ምግብ ቢለወጥባቸው በወንዙ ያሉ ዓሣዎች ይሞታሉ ወንዙም ይሸታል የግብጽ ሰዎችም የወን ዙን ውሀ መጠጣት አይችሉም አንድም ሰትየ እማየ ተከዚ አንድም ሰትየ ሣይ እምተ ከዚ ይላል ከፈሳሹ መጠጣት አይቻላቸውም ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ በሎ ለአሮን ንሥኣ ለበትርከ ወስ ፋሕ እዴከ ዲበ ማያተ ግብጽ ወዲበ አፍላጊሆሙ ወዲበ አሥራ ጊሆሙ ወዲበ አዕያጊሆሙ ወዲበ ዘፀአት ምዕ ኩሉ ምቅዋመ ማዮሙ ወይከውን ደም ውስተ ኩሉ ምድረ ግብጽ ውስተ ዕፀው ወውስተ አዕባን እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው ወንምድህ አሮንን እባብ የሆነች በትርህን አንሥተህ እጅህን ዘርግተህ የግብጽን ውሃ ዎች ምታቸው በለው አለው ማያት ያለውን ይተረትራል ዲበ አፍላጊሆሙ ፈሳሹን ወዲበ አሥራጊሆሙ ምንርዕጩን ወዲበ አፅያጊሆሙ ኩሬውን ወዲበ ኩሉ ምቅዋመ ሣዮሙ አልፎ አልፎ የሟቆመውን ውሀ ሁሉምታው ደም ይሆናል እየታፈንክም ርጨው ሣሩም ዕፅንጨቱም ደንጊያውም ደም ይሆናል አለው የእስራኤልን ልጆች እያነቁ ባሕር ጥለው ነበርና በዚያ ፍዳ ነው ወገብሩ ከመዝ ሙሴ ወአሮን በከመ አዘዞሙ እግዚአብሔር ወአል ዓለ በትሮ አሮን ወዘበጠ ሣየ ዘው ስተ ተከዚ በቅድመ ፈርዖን ወበቅ ድመ ዓበይቱ ወኮነ ደመ ሣይ ዘው ስተ ተከዚ ሙሴ አሮንም እግዚአብሔር እንዳዘዛቸው አደረጉ ገብሩ ያለውን አመጣ አሮንም በትሩን ከፍ ከፍ አድርጎ በሹሣምንቱና በፈርዖን ፊት ውሀውን መታው የፈሳሹም ውህ ደም ሆነ ህህህህህ«ፎቲከክዜዐቲከህ« ወሞቱ ዓሣት ዘውስተ ተ ወዬዐ ተከዚ ወስዕኑ ግብጽ ንትን ማይ እምተከዚ ወኮነ ደም ውስተ ኩሉ ምድረ ግብጽ ፖክ በፈሳሹ ውስጥ ያሉ ዓሣዎችም ምግብ ቢለወጥባቸው ሞቴ ፈሳሹም ሸተተ ግብጻውያንም ከፈሳሹ ውሀ መጠጣት ተሳና ቸው በግብጽ አገር ሁሉ ደም ሆነ ወገብሩ ከማሁ ሐራስያነ ግብጽ በሥራያቲሆሙ ወጸንዐ ልቡ ለፈር ዖን ወዐበየ ሰሚዖቶችሙ በከመ ይቢ እግዚአብሔር የግብጽ ሟርተኞች ኢያኑኔስ ኢያንበሬስም በሟርታቸው እንደ እሱ አደረጉ አለ እንደ አሮን አንድም አሁን እንደ ተናገርኩት አደረጉ እግዚአ ብሔር አጸንዕ ልቦ ለፈርዖን እንዳለ የፈርዖን ልቡ በክፋት ፀና ኢይሰምዓክሙ ብሎ እንደ ተናገረ አልሰማችሁም አለ ወገብአ ፈርዖን ወቦአ ቤቶ ወኢተመይጠ ልቡ በዝንቱ ኩሉ ፈርዖን ተመልሶ ወደ ቤቱ ገባ ነገር ግን በዚህ ሁሉ ነገር ልቡ ናው ወደ ኃዘን አልተመለሰም ዘፀአት ወከረዩ ኩሉ ግብጽ ዓውዶ ለተከዚ ከመ ይስተዩ ማየ ወስዕኑ ሰትየ ማይ እምተከዚ ግብጻውያን ሁሉ ከፈሳሹ ውሀ መጠጣት ተስኗቸዋልና ውወህ ሊጠጡ ከወንዙ ዳር ገድጓድ ቁፈሩ ወተፈጸመ ሰብዑ መዋዕል እምድኅረ ዘበጦ እግዚአብሔር ለተከዚ እግዚአብሔር ፈሳሹን ደም ካደረገው በኋላ ሰባቱ ቀን ተፈጸመ ምዕራፍ ቋ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ባእ ኀበ ፈርዖን ወበሎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ፈኑ ሕዝብየ ከመ ይጸመዱኒ በሐቅል እግዚአብሔር ሙሴን ወደ ፈርዖን ገብተህ በምድረ በዳ መሥዋዕት ሠውተው ያገለ ግሉኝ ዘንድ ወገኖቼ እስራኤ ልን አሰናብተህ ስደድ ብሉሃል በለው አለው ወለእመ ዐበይከ አንተ ፈንዎ ቶሙ ናሁ አነ እዘብጥ ኩሎ አድባሪከ በቂርነነዓት አንተ አልሰድዳቸውም ብትል ግን እኔም ተራራህን ሁሉ ተሳቦ ቀንዳማ ትል ጓገን ቸር ዛጐል ልብሱን እንዲያ ስገኝ አደርገዋለሁ ምዕ ቋ ወይቀይዕ ተከዚ ቄርነነዓተ ወየዐርግ ወይበውእ ውስተ አብያቲከ ወውስተ ውሣጥያተ ቤትከ ወርሕከ ወዲበ ዓራትከ ወውስተ አብያተ ዓበይትከክ ወዲበ ሕዝብከ ወውስተ ሐሪጽጽከ ወውስተ ዕቶናቲከ ፈሳሹም ቀንዳማ ትሉን ያስገ ኛል ቀንዳማ ትሉም ከፈሳሹ ወጥቶ ወደ ቤትህ ይገባል አብያቲከ ያለውን ይተረትራል ውሳጥያተ ቤትከ ወደ እልፍ ኝህ ወጽርሕከ ወደ አዳራሽህ ወዲበ ዓራትከ ወደ ዙፋንህ ወደሹማሣምትህም ቤት ወደ ወገኞችህም ቤት ዲበ ሐሪጽከ ወደ ዶቄትህም ወውስተ ዕቶና ቲከወደ ምድጃህም ይገባል ወዲቤከ ወዲበ ዓበይትከ ወዲበ ሕዝብከ የዓርግ ቁቂርነነዓት በአንተ በሹማሣምትህ በወገኖች ህም ሳይ ቀንዳሣ ትል ይወጣል ወይቤሉ እግዚአብሔር ለሙሴ በሉ ለአሮን እጉከ ስፋሕ እዴከ ወበትረከ ዲበ አፍላግ ወዲበ አሥ ራግ ወዲበ አፅያግ ወይፃእ ቁቄርነ ነዓት እግዚአብሔር ሙሴን ወንድምህ አሮንን እጅህን ዘርግተህ በበትርህ ፈሳሹን ምንሬጩን የኩሬውን ውሀ ምታው ከዚያ ተሳቦ ቀንዳሣፃ ትል ጓጐንቸር ዛጐል ልብሱ ይውጣ ብሏል በለው አለው ሙሴም ሒዶ ለአሮን ነገረው ቋ ዘፀአት ምሷ ወሰፍሐ አሮን አዴሁ ዲበ ማያተ ግብጽ ወወፅአ ወዓርገ ቄርነ ነዓት ወከደኖ ለምድረ ግብጽ አሮንም እጁን ዘርግቶ የግብጽን ውሀ በበትሩ መታው ተሳቦ ቀንዳማ ትል ጓገንቸር ዛጉል ልብሱ ከዚያ ወጥቶ የግብጽን አገር በብዛት ሸፈነው ወገብሩ ከማሁ ሐራስያነ ግብጽ በሥራያቲሆሙ ወአውፅኡ ቂርነ ነዓተ ዲበ ምድረ ግብጽ የግብጽ ሟርተኞች ኢያኔስ አያንበሬስም በሟርታቸው እንደሱ አደረጉ አንድም አሁን እንደ ተናገርኩት አደረጉ በግብጽ አገርም ቀንዳማ ትል ጓጐንቸር ዛጐጉል ልብሱን አስ ገኙ ገብሩ ያለውን አመጣ ወጸውዖሙ ፈርዖን ለሙሴ ወለ አሮን ወይቤሉሙ ጸልዩ ሊተ ኀበ እግዚአብሔር ከመ ይሰስል ቁቄርነ ነዓት እምኔየ ወአምሕዝብየ ወእፌ ንዎ ለሕዝብ ይሥዕ ለአግዚአብ ሔጤር ፈርዖንም ሙሴ አሮንን ጠርቶ ይህ ተሳቦ ቀንዳሣ ትሉ ከእኔ እንዲርቅልኝ እናንት ወደ ፈጣ ሪያችሁ ወደ እግዚአብሔር ለምኑልኝ እኔም ወገናችሁ እስራኤልን ለፈጣሪው ለእግዚ አብሔር ሊሠዋ አሰናብቼ እሰ ድደዋለሁ አላቸው ህህህህህህ«ፎከሀወበዐዘቲከዐ ወይቤሎ ሙሴ ለፈርዖን አድ መኒ ማእዜ እጹሊ ለከ ወለዓበይትከ ወለሕዝብከ ከመ ይማስን ቁርነ ነዓት እምኔከ ወአምሕዝብከ ወእምዓ በይትከ እንበለ ውስተ ተከዚ ይተርፍ ሙሴም ፈርዖንን በፈሳሹ ውስጥ ከሚሟቀረው በቀር ከሹማምትህ ከወገኖችህ ከአንተ ተሳቦ ቀንዳሣ ትል ጓጐንቸር ዛጐል ልብሱ እንዲርቅልህ ለወገኖችህ ለሹማሣምትህ ለአንተ እጸልይልህ ዘንድ መቼ ልለምንልህ ቀን ቅጠረኝ አለው ወይቤሎ ፈርዖን ለጌሠም ወይ ቤሉ ኦሆ በከመ ትቤለኒ ከመ ታእምር ከመ አልቦ ባዕድ አምላክ ዘእንበለ እግዚአብሔር ማእዜ እጸሊ ለከ ቢለው ፈርዖ ንም የዛሬን እንደምንም ታግ ሼው አድራለሁ ነገ ይሁንልኝ አለው ሙሴም ከእግዚአብ ሔር በቀር ሌላ ባዕድ አምላክ እንደሌለ ታውቅ ዘንድ አንተ እንዳልኸኝ እሺ ነገ እጸልይል ሃለሁ አለው ወይሴስል ቂርነነዓት እምኔከ ወእምአብያቲከ ወእምዓበይትከ ወእ ምሕዝብከ እንበለ ውስተ ተከዚ ይተርፍ ይህን ያደረግሁልህ እንደሆነ ተሳቦ ቀንዳማ ትሉ በፈሳሹ ከሚቀረው በቀር ከወገንህ ከሹ ማምትህ ከቤትህ ከአንተም ይርቅልሃል አለው ዘፀአት ምዕ ሏ መ ወወዕኡ ሙሴ ወአሮን እምኀበ ፈርዖን ወአውየዉ ኀበ እግዚአብሔር በእንተ ሙስና ቂርነነዓት በከመ አዘዘ ፈርዖን ፈርዖን ለነገ ጸልዩልኝ ብሉሎ እንደለመነ ሙሴ አሮንም ከፈ ርፆዖን ዘንድ ወጥተው ተሳቦ ውን ቀንዳማ ትሉን አጥፋልን ብለው ወደ አግዚአብሔር ርጩኸው ለመኑ ወገብረ እግዚአብሔር በከመ ይቤ ሙሴ ወሞተ ቁቄርነነዓት እምአብያት ወእምአህጉር ወእም ሐቅል አግዚአብሔርም ሙሴ ተሳቦ ውን አጥፋልኝ ብሎ እንደ ለመነው አደረገለት በምድረ በዳው በከተማው በቤትም ያለው ተሳቦ ቀንዳማ ትል ሞተ ወአስተጋብኡ ክምረ ክምር ወፄዓተ ምድር ግብጻውያንም ሰብስበው በየቦ ታው አልፈው አልፈው ከመ ሩት ምድርም ሸተተች ወሶበ ርእየ ፈርዖን ከመ ኮነ ፅረፍት ከብደ ልቡ ወአበየ ሰሚያ ቶሙ በከመ ነበበ እግዚአብሔር ፈርዖንም ዕረፍት እንደ ተደረገ ባየ ጊዜ ልቡናው ጸና እግዚአ ብሔርም ኢይሰምዓክሙ ፈርዖን ብሎ እንደ ተናገረ አልሰማም አለ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ በሉ ለአሮን ስፋሕ በእዴከ በትረከ ወዝብጥ መሬተ ምድር ወይወፅዕእ ፃፁት ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ ወውስተ ኩሉ ምድረ ግብጽ መሬት ያልጸናው ምድር የጸ ናው ነው እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው ወንድ ምህ አሮንን በእጅህ በትርህን አንሥተህ መሬቱን ምታው በሰውም በከብቱም በግብጽ አገርም ሁሉ ጭጫን ዘመ ሚሜት ትንኝ ሳንጃ ይወጣል በለው አንድም እግዚአብሔር ይወጣል ብሷል ብለህ ንገረው አለው ሒዶ ነገረው ወሰፍሐ አሮን በእዴሁ በትሮ ወዘበጠ መሬተ ምድር ወወፅአ ፃፁት ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ ወውስተ ኩሉ ምድረ ግብጽ አሮንም በእጁ በትሩን አንሥቶ መሬቱን መታው በሰውም በከብቱም በግብጽም አገር ሁሉ ጭጫን ዘመሚት ትንኝ ሳንጃ ወጣበት ወገብሩ ከሣሁ ሐራስያን በሥራያቲሆሙ ከመ ያውፅኡ ፃፁተ ወስዕኑ ወወዕአ ፃፁት ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ የግብጽ ሟርተኞች ኢያኔስ ኢያ ንበሬስም እንደአሮን አሮን እንዳደረገውነ በሟርታቸው ጭጫን ዘመሚት ትንኙን ዘፀአት ምዕ ቭ ሳንጃውን እናወጣለን አሉ ማውጣት ተሳናቸው እስካ ሁን ለእከያትሰ ኢከላዕናሆሙ ይላል ለመቅሠፍቱ መጨመ ሪየ ይሁን ብለ። ፈቅዶላቸው ነበር አሁን ግን ኃይል ተአ ምራት የባሕርያችን ነው እን ዳይሉ ከልክሏቸዋል እነሱን ተሳናቸው አልን እንጂ ሳንጃው ትንኙ ግን በሰው በከብቱ ወጣ ወይቤልዎ ሐራስያን ለፈርዖን አጽባዕተ እግዚአብሔር ውአእቱ ዝንቱ ወጸንዐ ልቡ ለፈርዖን ወአበየ ሰሚዖቶሙ በከመ ነበበ እግዚአ ብሔር ኢያኔስ ኢያንበሬስም ፈርዖንን በአፋቸው በአፍንጫቸው በዓይ ናቸው በጆሮዋቸው ጥልቅ ጥልቅ እያለ ቢወጋቸው ይህስ የእግዚ አብሔር ጣት ነው አንድም የእግዚአብሔር ሰልፍ ነው አንድም ጸባዒተ እግዚአብሔር ይላል የእግዚአብሔር አርበኛ ነው አሉት የፈርዖንም ልቡ ናው በክፋት ጸና እግዚአብ ሔርም ኢይሰምዓክሙ ፈር ዖን ብሎ እንደ ተናገረ መስ ማቱን እምቢ አለ ወይቤሉ እግዚአብሔር ለሙሴ ጊሥ በጽባሕ ወቁም ቅድሜሁ ለፈ ርዖን ናሁ ኀበ ማይ ይወፅእ ውእቱ ህህህህህፎቲከዐፒከህ ወበሎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ፈኑ ሕዝብየ ከመ ይፀመዱኒ እግዚአብሔርም ሙሴንጎነገ ጧት ገስግሠህ ሒደህበፈርዖን ፊትቁም እሱም ወደ ፈሳሹ ይወጣል እግዚአብሔር እንዲህ አለ ወገኖቼ እስራኤል መሥ ዋዕት ሠውተው ያገለግሉኝ ዘንድ አሰናብተህ ስደድ አለ ብሎሃል በለው አለው ወለእመ አበየከ ፈንዎተ ሕዝ ብየ ናሁ አነ እፌኑ ዲቤከ ወዲበ አበይትከ ወዲበ ሕዝብከ ወዲበ አብያቲከ ጽንጽንያ ከልብ ወይመ ልፅ ውስተ አብያተ ግብጽ ወው ስተ ምድርሂ እንተ ሀለውከ ውስቴታ አንተ ወገኖቼ እስራኤልን አል ሰድም ያልክ እንደሆነ እኔም በአንተ በሹማምቶችህ በወገኖ ችህ በቤትህም ሁሉ ተርብ አንድም የውሻ ዝንብ አመጣ ለሁ ይኸውም በግብጽ ሰዎች ቤት አንተም በምትኖርባት አገር ሁሉ ይመላል አለ በለው ወእሴባሕ በይእቲ ዕለት በምድረ ጌሜም እንተ ውስቴታ ሀለዉ ሕዝብየ ወኢይሄሉ ህየ ጽንጽንያ ከልብ ከመ ታእምር ከመ አነ ውእቱ እግዚእ ለኩሉ ምድር ወገኖቼ እስራኤል ባሉበት በጌጫም አገር ግን ለወገኖቼ ለእስራኤል ተአምራት አድር ዘፀአት ምዕ ጌሳቸው በዚህች ቀን እመሰገ ናለሁ ለዓለሙ ሁሉ ገዥ እኔ እንደ ሆንኩም እንድታ ውቅ ይህ ተርቡ የውሻ ዝንቡ ወገኖቼ እስራኤል በአሉባት በጌጫም አገር አይኖርም ወአፈልጥ ማዕከለ ሕዝብየ ወማዕከለ ሕዝብከ ወይከውን ጌሠመ ዝ ነገር ይህንም ተአምራቱን በወገኖች ህና በወገኖቼ መካከል ለይቼ አደርገዋለሁ ይኸውም አይው ልም አያድርም ነገ ይደረጋል አለ በለው አለው ሒዶ ነገ ረው ወገብረ እግዚአብሔር ከማሁ ወመጽአ ንጽንያ ከልብ ብዙኅ ውስተ አብያተ ፈርዖን ወውስተ አብያተ ዓበይቱ ወውስተ ኩሉ ምድረ ግብጽ ወማሰነት ምድር እምጽንጽንያ ከልብ ብዙኅ ይከውን ጌሠመ ዝነገር ብሎ ነበርና እግዚአብሔርም በበነጋው እንዳለው አደረገ ወገብረ ያለውን አመጣ ብዙም ተቄናጣጭ ዝንብ ወደ ፈርዖን ቤት ወደ ሹማምቱም ቤት ወደ ግብጽ አገርም ሁሉ መጣከተቄና ጣጭ ዝንቡም የተነሣ ግብጽ ጠፋች ወጸውዖሙ ፈርዖን ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ሑሩ ወሥዑ ለአምላክክሙ በዛ ምድር ፈርዖንም ሙሴ አሮንን ጠርቶ ሳትርቁ በዚህች አገር ለፈጣሪ ያችሁ ሒዳችሁ ሠዉ አላቸው ወይቤሎ ሙሴ ኢይትከሃል ከመዝ ይኩን እስመ ዘየሐርሙ ግብጽ ንሠውዕ ለአምላክነ ወለእመ ሦዕነ ዘየሐርሙ በቅድሜሆሙ ይዌ ግሩነ ሙሴም ፈርዖንን ግብጻውያን የሚያመልኩት ላሙን ለፈጣ ሪያችን ለእግዚአብሔር እንሠ ዋለንና የሚያመልኩት ላሙንም በፊታቸው ከሠዋነው በደንጊያ ወግረው በእሳት አቃጥለው ይገድሉናልና እንዲህ ያለው ነገር ይደረግ ዘንድ አይቻልም አለው ይዌግሩነ ብሎ በዕብ ራውያን ሥርዓት ተናገረ ምሕዋረ ሠሉስ ዕለት ንሑር ውስተ ሐቅል ወንሥዕለእግዚአ ብሔር አምላክነ በከመ ይቤለነ እኛስ ወደ ምድረ በዳው ሦስት ቀን ገሥግሰን ሒደን በምድረ በዳው ሠዉልኝ ብሎ እንደ ነገረን ለፈጣሪያችን ለእግዚአ ብሔር እንሠዋለን አለው ትእዛዝ ካልአይ ሁኖ ይተረጐ ፃል የሚሉት በብሉይ ቤት ይህ ነው አንድም እንዳለም ይሆናል አላ ያለበት ነው ሟ ዘፀአት ምዕ ሦስት ቀን ገሥግሠን ሒደን እሱ ሠዉልኝ ብሎ እንደ ነገረን በምድረ በዳው ለፈጣሪ ያችን ለእግዚአብሔር እንሠዋ እንጂ እነሱ የሚከለከሉትን በፊታቸው ልንሠዋ አይቻልም አለው አንድም እንዳለ ይሆ ናል ሑሩ ወሥሠሥዑ ለአምሳ ክክሙ ብለህስ ካልከን እንኪ ያስ ሦስት ቀን ገሥግሠን ሒደን ለፈጣሪያችን ለእግዚአ ብሔር መሥዋዕት እንሠዋ ፍቀድልን አሉት ቿ ወይቤሎ ፈርዖን አነ አፌንወ ክሙ ትሥፁዑ ለእግዚአብሔር አምላ ክክሙ በሐቅትል ወባሕቱ ኢትት አተቱ ወርሑቀ ኢትሑሩ ወጸልዩ እንከ ሊተ ኀበ እግዚአብሔር ፈርዖንም ሙሴን በምድረ በዳው ለፈጣሪያችሁ ለእግዚአብሔር ልትሠዉ እኔ አሰናብቼ እሰድ ዳችኋለሁ ነገር ግን ርቃችሁ አትሒዱ ለእኔም ወደ ፈጣ ሪያችሁ ወደ እግዚአብሔር ለምኑልኝ አለው ወይቤሎ ሙሴ ናሁ አነ አወ ፅእ እምኀቤከ ወአጹሊ ኀበ እግዚ አብሔር ወይሴስል ጽንጽንያ ከልብ እምኔከ ወእምዓበይትከ ወእምሕዝ ብከ ፍጡነ ወኢትድግም እንከ አስተአብዶ ከመ ኢትፈኑ ሕዝቦ ይሥሠሥዑ ሎቱ ሙሴም ፈርዖንን አሁን ከአንተ ዘንድ ወጥቼ ጸልዩ ሊተ ብለህ ህህህህህ«ፎቪከዐበዐዘቲከዐ እንዳልክ ወደ እግዚአብሔር እለምንልሃለሁ ይህም ተርቡ የውሻ ዝንቡ ከወገኖችህ ከሹሣ ምትህ ከአንተ ፈጥኖ ይርቃል ነገር ግን በምድረ በዳው መሥ ዋዕት ሊሠወዉለት ወገኖቹ አስራ ኤልን አሰናብተህ እንዳትሰድ ሁነህ ዳግመኛ እግዚአብሔርን አላዋቂ አታድርገው አለው ወ ወወፅአ ሙሴ እምኀበ ፈርዖን ወጸለየ ኀበ እግዚአብሔር ሙሴም ከፈርዖን ዘንድ ወጥቶ እጹሊ ለከ እንዳለው ወደ ፈጣሪው ወደ እግዚአብሔር ለመነለት ወ ወገብረ እግዚአብሔር በከመ ይቤ ሙሴ ወአሰሰለ ጽንጽንያ ከልብ እምፈርዖን ወእምዓበይቱ ወእም ሕዝቡ ወኢተርፈ ወኢአሐዱሂ ሙሴም ይራቅለት ብሎ እንደ ለመነ እግዚአብሔር አደረገ ለት ገብረ ያለውን አመጣ ተርቡን የውሻ ዝንቡን ከወገኖቹ ከሹማምቶቹ ከፈርዖን አራቀ ለት አንድ ስንኳን አልቀረ በትም ዊጣ ወአክበደ ልቦ ፈርዖን ወበዝ ንቱሂ ጊዜ ዐበየ ፈንዎተ ሕዝቡ ፈርዖንም ልቡናውን በክፋት አጸና በዚህም ጊዜ ወገኖቹ እስራኤልን አሰናብቶ መስደ ዱን እንቢ አለ ዘፀአት ምዕ ምዕራፍ ህሇ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ባእ ኀበ ፈርዖን ወበሎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ ዕብራውያን ፈነ ሕዝብየ ከመ ይጸመዱኒ እግዚአብሔር ሙሴን ወደ ፈርዖን ገብተህ የዕብራውያን ፈጣሪ እግዚአብሔር እንዲህ አለ በምድረ በዳው መሥዋ ዕት ሠውተው እንዲያገለግ ሉኝ ወገኖቼ እስራኤልን አሰ ናብተህ ስደድ ብሎሃል ብለህ ንገረው አለው ወእመ ዓበይከ ፈንዎተ ሕዝብየ ወዓዲ አጽናዕኮሙ ወገኖቼ እስራኤልን አንተ አሰና ብተህ ባትሰድዳቸው ዳግመ ኛም ልቡናህን ብታጸናባቸው አንድም አጽናሕኮሙ ይላል ዳግመኛ ብታቆያቸው ናሁ ትከውን እዴየ ዲበ እንስ ሳከ በሐቅል ዲበ አፍራስ ወዲበ አዕ ዱግ ወዲበ አግማል ወዲበ አልሕጤ ምት ወዲበ አባግዕ ሞት ሀቢይ ጥቀ እነሆ እደ መዓቴ በምድረ በዳው ባለ ከብትህ በፈረሶችህም በአህዮችህቹኝ በግመሎችህም በላሞችህ በበጎችህም የላም ጌታ ፈጽሞ ይታዘዝባቸዋል ወእሴባሕ አነ ማዕከለ እንስሳ ግብጽ ወማዕከለ እንስሳ ደቂቀ እስራኤል ወኢይመውት እንከ እም ከሉ ዘደቂቀ እስራኤል ወኢም ንትኒ በእስራኤል ከብቶችና በግብጻ ውያን ከብቶች መካከል ተአም ራት አድርጌ እመሰገናለሁ ይኸ ውም ተአምራት በተደረገ ጊዘ ከእስራኤል ልጆች ከብቶች ወገን ሁሉ ምንም ምን አይሞ ትም አለ ብለህ ንገረው አለው የግብጻውያንና የእስራኤል ከብቶች አብረው ተሰማርተው ሳሉ የግብጻውያንን ከብቶች እየለየ እየለየ ያጠፋ ነበርና አንድም አብረው ተሰማርተው ውለው ማታ ሲያርዱአቸው የግብፃውያን ከብቶች ተለ ይተው አርረው ከስለው ይገኙ ነበርና ወወሀቦ እግዚአብሔር ዕድ ወይቤ ጌሠመ እገብር ዘ ነገረ ዲበ ምድር እግዚአብሔር ለፈርዖን ቀጠሮ ሰጠው ይህንንም ነገር ነገ ይኸን ጊዜአደርገዋለሁ አለ ዕድሜ ያለው ይህን ነው ወገብረ እግዚአብሔር ዘ ነገረ በሳኒታሁ ወሞተ ኩሉ እንስሳ ግብጽ ወእምእንስሳ ደቂቀ እስራኤልሰ ኢሞተ ወኢአሐዱ እግዚአብሔርም ዘ ነገረ እገብር እንዳለ በበነጋው ይኸን ነገር አደረገው ገብረ ያለውን አመጣ ዘፀአት ምዕ የግብጻውያን ከብት ሁሉ ሞተ ከእስራኤል ልጆች ከብት ወገን ግን አንድ ስንኳ አልሞተም ወሶበ ርእየ ፈርዖን ከመ ኢሞተ እምእንስሳ ደቂቀ አስራኤል ወኢአ ሐዱ ከብደ ልቡ ወኢፈነዎ ለሕዝብ ፈርዖንም ከእስራኤል ልጆች ከብቶች ወገን አንድ ስንኳን እንዳልሞተ ባየ ጊዜ ልቡናው በክፋት ጸናበት እስራኤል ንም አሰናብቶ አልሰደደውም ይህንም ማድረጉ የእኔ ከብት ቢያልቅ የባሮቼየእስራኤል ከብት የአ አይደለምን ብሎ ነው ወይቤሉሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ንሥኡ ለክሙ ምልዓ እደ ዊክሙ ሐመደ እምፅቶን ወይዝ ርዎ ሙሴ ውስተ ሰማይ በቅድመ ፈርዖን ወበቅድመ ዓበይቱ እግዚአብሔርም ሙሴ አሮንን ከምድጃው በእጃችሁ ምሉ አመዱን አንሥታችሁ አንድም የምድጃውን አመድ በእጃችሁ ምሉ አንሥታችሁ ዘግናችሁ በሹሣምቶቹና በፈርዖን ፊት ሙሴ ወደ ሰማይ ይበትነው አላቸው ሀ ወይከውን ቆባር ውስተ ኩሉ ምድረ ግብጽ ወይከውን ፀልዕ ዘይ ፈልህ ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ ወዲበ ዘአርባዕቱ እግሩ በኩሉ ምድረ ግብጽ ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከ ይኸውም በግብጽ አገር ሁሉ ጋግ ይሆናል ይኸውም ጋጉ በሰውም በከብቱም በግብጽጁ አገርም አራት እግር ባለው ሁሉ ችፌ ቂጥኝ ዋጣ ጉርምጥ ይሆናል አላቸው ወነሥአ ሙሴ ሐመደ ዕቶን በቅድመ ፈርዖን ወዘረዎ ውስተ ሰማይ ወኮነ ፀልዕ ዘይፈልሕ ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ ሙሴም የምድጃውን አመድ አንድም ከምድጃው አመዱን በእጁ አንሥቶ በፈርዖን ፊት ወደ ሰማይ በተነው በሰውም በከብቱምየሚሜወጣ ችፌ ቂጥኝ ዋጣ ጐርምጥ ሆነ ወስዕኑ ሰብአ ሥራይ ቀዊመ ቅድመ ሙሴ በእንተ ፀልፅ እስመ አሐዞሙ ፀልዕፅ ለመሠርያን ወለ ኩሉ ሰብአ ግብጽ የግብጽ ሰዎችን ሁሉና ሟርተ ኢያኔስ ኢያንበሬስን ችፌው ቁቂጥኙ ይዚቸዋልና ስለዚህ ነገር ሟርተኞች ኢያኔስ ኢያንበሬስ በሙሴ ፊት መቆም ተሳናቸው ወአጽንዐ እግዚአብሔር ልቦ ለፈርዖን ወኢሰምዖሙ በከመ ነገሮመ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን እግዚአብሔርም የፈርዖንን ልቡና በክፋት አጸና ለሙሴና ለአሮንም እግዚአብሔር ኢይሰምዓክሙ ዘፀአት ምዕ ፈርዖን ብሎ እንደ ነገራቸው ቃላቸውን አልሰማውም ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ጊሥ በጽባሕ ወቁም ቅድጫሁ ለፈ ርዖን ወበሎ ከመዝ ይቤ እግዚአብ ሔር አምላከ ዕብራውያን ፈኑ ሕዝ ብየ ከመ ይጸመዱኒ እግዚአብሔርም ሙሴን ነገ ጧት ገሥግሠህ ሒደህ በፈርዖን ፊት ቁም የዕብራውያን ፈጣሪ እግዚአብሔር በምድረ በዳው መሥዋፅት ሠውተው እንዲያ ገለግሉኝ ወገኖቼ እስራኤልን አሰናብተህ ስደድ ብሎሃል ብለህ ንገረው አለው እግዚአ ብሔርም እንዲህ ማድረጉ ከዛሬ ነገ ልብ አድርጎ በንስሐ ይመለሳል ብሎ ነው አስመ ይእዜ በዛ ጊዜ አነ እፌኑ ኩሉሎ መዓትየ ውስቴትከ ወበዓበይ ትከ ወበሕዝብከ ከመ ታእምር ከመ አልቦ ከማየ ውስተ ኩሉ ምድር አንተ ይኸን ያላደረግህ እንደ ሆነ እኔም በዓለሙ ሁሉ እንደ እኔ ያለ ሌላ ገናና ፈጣሪ እንደ ሌለ ዕንድታውቅ በወገኖችህና በሹማምቶችህ በአንተም ቀርጣዬን ሁሉ በዚህች ቀን አመጣብሃለሁ እኮን አለ ብለህ ንገረው አለው ወይአዜኒ እፌኑ እዴየ ወእዘ ብጠከ ወለሕዝብከሂ ወእቀትለክሙ ወትትቀጠተጥ ምድርክሙ አሁንም እደ መዓቴን አምጥቼ አንተን ወገኖችህንም አጠፋች ኋለሁ አገራችሁም ከዚህ የተ ነሣ ትጠፋለች አለ በለው አለው ጉባኤ ወበእንተዝ አነ ዐተብኩከ ከመ አርኢ ብከ ጽንዕየ ወከመ ይትየዳዕ ስምየ ውስተ ኩሉ ምድር እኔስ ስለዚህ ነገር እስከ ዛሬ ድረስ ዐቀብኩከ አስተደኃር ኩከ ከመከራው ወደ ኋላ አድ ርጌ ጠበቅሁህ ኃይሌን ከሃሊ ነቴን በአንተ እገልጠው ዘንድ ስሜም በቸርነት በዓለሙ ሁሉ ይነገር ዘንድ እሱስ ታግሦት ነበር ፈርዖን ንስሐ አልገባ ብሉ ጠፋ እንጂ ተብሉ አንድም አንሣእኩከ አንቃሕኩከ ይላል ኃይሌን ከሃሊነቴን በአንተ እገ ልጠው ዘንድ ከግብጽ አነቃቅቼ አነሣስቼ አወጣሁህ ወከመ ይትየዳዕ ስምየ ፈርዖንን ከግ ብጽ አውጥቶ በኤርትራ አሰጠ መው ተብሉ ስሜ ይነገር ዘንድ አንሣእኩከ አንቃሕኩከ አለ ሦ ዘፀአት ምዕ ፈ ወአንተሰ ዓዲ ታጸንፅ ሕዝብየ ወኢትፌንዎሙ አንተ ግን በወገኖቼ በእስራኤል ዳግመኛ ልቡናህን በክፋት ታጸ ናባቸዋለህ አንድም ታጸንሕ ይሳል ዳግመኛ ወገኖቼ እስራ ኤልን ታቆያቸዋለህ አሰናብ ተህም አትሰድዳቸውም ናሁ አነ አዘንምጌሠመ ዘ ጊዜ በረደ ብዙኃ ጥቀ ዘኢኮነ ከሣሁ አምአመ ተፈጥረ ብሔረ ግብጽ እስከ ዛቲ ፅለት እኔም የግብጽ አገር ከተፈጠረ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ተደርጎ የሣይታወቅ ብዙ በረድን ነገ ይህን ጊዜ አዘንሣለሁ ወይእዜኒ አፍጥን አስተጋብእ እንስሳከ ወኩሉ ዘብከ ውስተ ሐቅል እስመ ኩሉ ሰብአ ወእንስሳ ዘተረክበ ውስተ ሐቅል ወዘኢቦአ ቤተ ይወድቅ ዲቤሁ በረድ ወይመ ውት አፍጥን ታስተጋብእ አፍጥን ወአስተጋብእ ይላል በምድረ በዳ የተገኘ ከብትና ሰው ሁሉ ወደ ቤት ያልገባውም ሁሉ በእሱ ላይ በረዱ ይወድቅበታልና እሱም ይሞታልና በምድረ በዳ ያለህን ገንዘብ ሁሉና ከብትህን ፈጥነህ ሰብስብ አለው ህህህህህ«ፎከበዐዘቲከዐ ወዘፈርሀ ቃለ እግዚአብሔር እምዓበይተ ፈርዖን ያስተጋብእ እን ስሳሁ ውስተ አብያት ከፈርዖን ሹማምቶች የእኔን የፈጣሪውን የእግዚአብሔርን ቃል የፈራ ከብቱን ወደ ቤቱ ይሰበስባል ወዘኢሐለየሰ በልቡ ቃለ እግ ዚአብሔጤር የኃድግ እንስሳሁ ውስተ ገዳም የእኔን የፈጣሪውን የእግዚአብ ሔርን ቃል በልቡናው ያላሰበ ሰው ግን ከብቱን በምድረ በዳው ይተዋልአንድም መተር ጐም እንዲህ አለ ከፈርዖን ሹማምት የፈጣሪው የእግዚ አብሔርን ቃል የፈራ ከብቱን ወደ ቤት ሰበሰበ የፈጣሪው የእግዚአብሔርን ቃል በልቡ ናው ያላሰበ ሰው ግን ከብቱን በምድረ በዳ ተወ አለ ቀዳማይ በካልአይ ካልአይ በቀዳማይ ይተረጉማል ያለው ይህ ነው ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ስፋሕ እዴከ ውስተ ሰማይ ወይኩን በረድ ዲበ ኩሉ ምድረ ግብጽ ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ ወዲበ ኩሉ ሣዕር ዘውስተ ኩሉ ምድር እግዚአብሔርም ሙሴን እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ በግብጽ አገር ሁሉ በሰውም በከብቱም በግብጽ ዘፀአት ምዕ ሀ አገር ሁሉ ባለው በሣሩ አን ድም በእህሉ በረድ ይዝነም በት አለው ወሰፍሐ እዴሁ ሙሴ ውስተ ሰማይ ወወሀበ እግዚአብሔር ቃለ ወበረደ ወሮጸ እሳት ዲበ ምድር ወአዝነመ እግዚአብሔር በረደ ዲበ ኩሉ ምድረ ግብጽ ሙሴ እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ እግዚአብሔርም ቃለ መብረቅ ነጐድጓድ ወበረደ በረዱን አመጣ እሳቱም በበረዱ መካከል ብልጭ ሲል እያለ ይታይ ነበር እግዚአብሔርም በግብጽ አገር ሁሉ በረዱን አዘነመ ወእሳቱ ይነድድ ውስተ በረድ ወበረድሰ ብዙኅ ጥቀ ወእዙዝ ዘኢኮነ ከማሁ እምአመ ተፈጥሩ አሕዛብ ውስተ ገጸ ምድር በግብጽ እስከ ይእቲ ዕለት እሳቱም በበረዱ መካከል ብልጭ ይል ነበር በረዱ ግን አሕዛብ በግብጽ ከተፈጠሩ ጀምሮ እስከዚያች ቀን ድረስ ተደርጎ የማያውቅ ብዙ ጽኑ ነበር ወቀተላ በረድ ለኩላ ምድረ ግብጽ እምሰብእ እስከ እንስሳ ወኩሉ ሣዕረ ዘውስተገዳም አሣማ ሰነ ወኩሉ ዕፀወ ዘውስተ ሐቅል ቀጥቀጠ ከሰው ጀምሮ እስከ ከብት ድረስ የግብጽን አገር ሁሉ በረድ አጠ ፋት በምድረ በዳም ያለውን ሣር ሁሉ አንድም እኸሉን ሁሉ አጠፋ በምድረ በዳም ያለውን ዕንጨት ሁሉ አጠፋ ዘእንበለ ምድረ ጌሜም ኀበ ሀለዉ ደቂቀ እስራኤል ኢወረደ በረድ እስራኤል ባሉበት በጌሜም አገር በረዶው አልወረደም እንጂ ኩሉ ዕፀወ ቀጥቀጠ ዕፅፀዋቱን ሁሉ አጠፋ ወለአከ ፈርዖን ወጸውዖሙ ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ አበ ስኩ ይእዜሂ እግዚአብሔር ጻድቅ አንሰ ወሕዝብየ ረሚዓን ፈርዖንም ሙሴ አሮንን ልኮ አስጠራቸው እኔ ዛሬ በደልኩ ፈጣሪያችሁ እግዚአብሔር እው ነተኛ ነው ወገኖቼና እሄ ግን በደለኞች ሐሰተኞች ነን አላቸውን አንድም ፈጣሪያ ችሁ እግዚአብሔር ቸር ርኅ ሩኅ ነው እኔና ወገኖቼ ግን በደለኞች ነን አንድም ኣበ ስኩ ይእዜሂ እግዚአብሔርሃ ጻድቀ አንሰ ወሕዝብየ ረሲ ዓን ይላል እኔ ዛሬ እውነተኛ ፈጣሪያችሁ እግዚአብሔርን በደልኩ በደለኞች ወገኖቼም በደሉ አለ ዘፀአት ምዕ ጸልዩ እንከሰ ኀበ እግዚአ ብሔር ወይገኅዳዕ እንከ ወኢይኩን ቃለ እግዚአብሔር በረድሂ ወእሳ ትሂ እፌንወክሙ ወኢያነብረክሙ ዳግመ እንግዲህስ ወዲያ ወደ ፈጣሪ ያችሁ ወደ እግዚአብሔር ጸልዩልኝ መቅሠፍቱም ጸጥ ዝግ ይበልልኝ ቃለ እግዚአ ብሔር መብረቅ ነጐድጓድ ነው በረዱም እሳቱም አይው ረድብኝ እንደ ቀድሞ ዳግመኛ በአገሬ አላኖራችሁም አሰናብቼ እሰድዳችኋለሁ አለው ወይቤሎ ሙሴ ለፈርዖን ሶበ ወፃእኩ እምሀገር አሌዕል እዴየ ኀበ እግዚአብሔር ወየኀድዕ ቃል ወበረድኒ ወአሳትኒ ወዝናምኒ አልቦ እንከ ከመ ታእምር ከመ ለእግዚአብሔር ይእቲ ምድር ሙሴም ፈርዖንን ከከተሣ ከወ ጣሁ በኋላ እጄን ቃሌን ከፍ ከፍ አድርጌ ወደ እግዚአ ብሔር እለምናለሁሃ ቃል መብረቅ ነጐድጓዱ እሳቱና በረዱም ጸጥ ይላል ምድርም የእግዚአብሔር ገንዘብ እንደ ሆነች ታውቅ ዘንድ ዝናሙ አይዘንምም ወአንተሰ ወዓበይትከ አአምር ከመ እምአመ ኮንክሙ ኢፈራህክ ምዎ ለእግዚአብሔር ሹማምቶችህና አንተ ግን ከተ ፈጠራችሁ ጀምሮ ፈጣሪያችሁ ኣዛህላወቶከዐበዐዘቲከ«የ እግዚአብሔርን እንዳልፈራ ችሁት እንዳላመለካችሁት እኔ አውቃለሁ ቋ ተላቤ ወሰገምማሰነ ወሰገምሰ ዘእንበለ ይስብል ተዘብጠ ወተላቤ በዘአውዕአ ዘርአ ተላቤ ተልባው ገብሱ ጠፋ ዘእንበለ ይስብል ሳይዘረዝር አንድም ዘእንበለ ይብስል ይላል ሳይሸት ገብሱ ጠፋ ተልባው ግን ሲዘረዝር ጠፋ ቋ ወሥርናይ ወአተር ኢተዘ ብጠ እስመ ብሱል ውእቱ እሸቱ ደርቆ ነበርና አተርና ስንዴው አልተመታም ይህማ የሸተ የደረቀ አይመታምን ብሎ እሸቱ ደርቆ ተወቅቶ ገብቶ ተከትቶ ነበርና ቋ ወወፅአ ሙሴ እምኀበ ፈርዖን አፍአ እምሀገር ወአልዐለ እዴሁ ኀበ እግዚአብሔር ወኀድዐ ቃል ወበረድ ወዝናምኒ ኢነፍነፈ እንከ ዲበ ምድር ሙሴም ከፈርዖን ዘንድ ከከተማ በአፍአ ሁኖ አጁን ቃሉን ከፍ ከፍ አድርጎ ወደ እግዚአ ብሔር ለመነ መብረቅ ነጐ ድጓድ በረድ ጸጥ አለ በግብጽ አገር ዝናሙ ስንኳን አላካ ፋም ዘፀአት ምዕ ወ ወሶበ ርእየ ፈርዖን ከመ ኀድዓ ዝናም ወበረድ ወቃል ወሰከ አብሶ ወአክበደ ልቦ ውእቱ ወዓበ ይቱሂ ፈርዖንም መብረቅ ነጐድጓዱ በረዱና ዝናሙ ጸጥ እንዳለ ባየ ጊዜ በበደል ላይ በደል ጨመረ ልቡናውን በክፋት አጸና የሹማምቱንም ልቡና በክፋት አጸና አንድም አክ በደ ልቦ ወዓበይቱሂ ይሳላል ፈርዖን ልቡናውን በክፋት አጸና ሹማምቶቹም እንደ እሱ ልቡናቸውን በክፋት አጸኑ ንጉሥ ቢያጐብጥ ሠራዊቱም አጎንብሶ ሔደ እንዲሉ ወ ወጸንዐ ልቡ ለፈርዖን ወኢፈነ ዎሙ ለደቂቀ እስራኤል በከመ ነገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ የፈርዖን ልቡናው በክፋት ጸና እግዚአብሔርም ኢርይፌን ወክሙ ብሉ ለሙሴ እንደ ነገረው የእስራኤልን ልጆች አሰናብቶ አልሰደዳቸውም ምዕራፍ ወይቤሎ አግዚአብሔር ለሙሴ ባእ ኀበ ፈርዖን እስመ አነ አክበ ድኩ ልቦ ለፈርዖን ወለዓበይቱሂ ከመ ዕሩየ ይምጻእ ተአምርየ ላዕሌ ሆሙ እግዚአብሔርም ሙሴን መቅ ሠፍቱ በሹማምቶቹና በፈርዖን ተካክሎ እንዲመጣባቸው እኔ የሹሣምቱና የፈርዖንን ልቡና በክፋት አጽንቺባቸዋለሁና ወደ ፈርዖን ግባ አለው ወከመ ትንግሩ ለደቁቅክሙ ወለደቂቀ ደቂቅክሙ ኩሉ ዘተሣለቁ በግብጽ ወተአምርየ ዘገበርኩ ቦሙ ወታእምሩ ከመ አነ ውእቱ እግዚ አብሔር መቅሠፍቱም በሹሣምቱና በፈርዖን ተካክለ። ብሎ ተቁጣ ያንጊዜ የሰለጠኑ አሽከሮች ባለሟሉች የልቡናውን አውቀው እየገፉ እያዳፉ ከፈርዖን ፊት አወጧ ቸው አንድም አውፅኦሙ አፍአ ይላል እሱ ተቄጥቶ ወግዱልኝ ከፊቴ ብሎ ሙሴ አሮንን አስወጣቸው ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ስፋሕ እዴከ ዲበ ምድረ ግብጽ ወይዕርግ አንበጣ ዲበ ምድር ወይብላዕ ኩሎ ሣዕረ ምድር ወኩሉ ፍሬ ዕዕ ዘአትረፈ በረድ እግዚአብሔርም ሙሴን በግብጽ አገር እጅህን ዘርጋ ወደ ግብጽ ህህህህህህ«ፎከወዐህክቫበዐዘቲከ ዘፀአት ምዕ አገርም አንበጣው ይውጣ የግ ብጽን ሣር ሁሉ አንድም የግ ብጽን እህል ሁሉ በረድ ያስቀ ረውን የፅንጨቱንም ፍሬ ሁሉ አንበጣ ይብላው አለው አሁን በረዱ ለአንበጣ ይሆናል ብሎ አስቀርቶት አይደለም ከበረድ የቀረውን አንበጣ ይብላው ሲል ነው ወአልዓለ ሙሴ በአዴሁ በትሮ ውስተ ሰማይ ወአምጽአ እግዚአብሔር ነፋሰ አዜብ ውስተ ምድር ኩላ ይእተ ዕለተ ወኩላ ይእተ ሌሊተ እስከ ጸብሐ ወዝኩ ነፋሰ አዜብ ነሥኦ ለአንበጣ ሙሴም በእጁ በትሩን ወደ ሰማይ ከፍ ከፍ አድርጎ ጸለየ እግዚአብሔርም በግብጽ አገር እስኪነጋ ድረስ አንድ መዓልት አንድ ሌሊት የአዜብን ነፋስ አመጣ ያም የአዜብ ነፋስ አንበጣውን ወደ ግብጽ አገር ወሰደው ወአምጽኦ ኀበ ምድረ ግብጽ ወነበረ ዲበ ኩሉ ብዙኃ ጥቀ ወእዙዝ ዘእምቅድጫሜሁ ኢኮነ ከማሁ እ ወእምድኅሬሁ ኢይከውን ማሁ ነፋሱም አንበጣውን ወደ ግብጽ አገር አመጣው አንበጣውም በግብጽ አገር ሁሉ ሰፍሮ ኖረ አንበጣውም ከዚህ ቀድሞ እን ደዚህ ያለ ተደርጎ የማያውቅ ዘፀአት ምዕ ሻ እንግዲህም ወዲያ እንደዚህ ያለ ይደረጋል የማይባል እጅግ ብዙ ጽኑ ነው ነበር ድ ወከደነ ገጸ ምድር ወጦማሰነት ምድር ወበልፀ ኩሉ ሣዕረ ምድር ወኩሉ ፍሬ ፅፅ ዘተርፈ እምበረድ ወኢተርፈ ሐመልማል ውስተ ዕፀው ወኢአሐቲ ወኢውስተ ኩሉ ሣዕረ ሐቅል በኩሉ ምድረ ግብጽ አንበጣውም በብዛት የግብጽን አገር ሸፈነው ምድርም እልም ድርግም ብላ ጠፋች ሣሩን አንድም እህሉን ሁሉ ከበረድ የቀረውን የዕንጨቴንም ፍሬ ሁሉ በላው በዕንጨቱም ሁሉ ልምላሜ አልቀረም ከፅዕን ጨቱ ሁሉ አንዲት ዕንጨት ስንኳን በልምላሜ አልተገ ኘችም አንድም በአንዲቱ ፅንጨት አንዲት ቅጠል አልተገኘችምሃ ወኢአሐዱም ይላል በግብጽ አገር ባለው ሣዕር ሁሉ አንድም በእህለ ሁሉ ልምላሜ አልተገኘበትም ወአፍጠነ ፈርዖን ጸውዖቶሙ ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሉመ አበስኩ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወዲቤክሙ ያንጊዜም ፈርዖን ሙሴ አሮንን ፈጥኖ አስጠርቶ ፈጣሪያችሁ እግዚአብሔርን ኪያክሙ ሲል ነው እናንተንም በደልኹ ሥረዩ እንከ እንተ ይእዜኒ ዓዲ አበሳየ ወጸልዩ ኀበ አግዚአብ ሔር አምላክክሙ ይሰስል እምኔየ ዝ ሞት እናንተም አሁን ዛሬ የበደል ኹትን በደል ይቅር በሉን ይህም ሞት ከአኔ ይርቅልኝ ዘንድ ወደ ፈጣሪያችሁ ወደ እግዚአብሔር ለምኑልኝ አን ድም ወይሰስል እምኔየ ይሳል እናንት ወደ ፈጣሪያችሁ ወደ እግዚአብሔር ለምኑልኝ ይህም ሞት ከእኔ ይራቅልኝ አላቸው ወወፅአ ሙሴ እምኀበ ፈርዖን ወጸለየ ኀበ እግዚአብሔር ሙሴም ከፈርዖን ዘንድ ወጥቶ ጪዶ ወደ እግዚአብሔር ለመነለት ኛ ወሜጠ እግዚአብሔር ነፋሰ እምባሕር ዐቢይ ወነሥኦ ለአንበጣ ወወሰዶ ውስተ ባሕረ ኤርትራ ወኢተርፈ ወኢአሐዱ አንበጣ ውስተ ኩሉ ምድረ ሣብጽ ነፋሰ ዐቢየ አምባሕር ዐቢይ ይላል ዘር እግዚአብሔርም ያንጊዜ ከታላቁ ባሕር ጽኑውን ነፋስ ወደ ግብጽ መለሰው ነፋሱም አንበጣውን ከግብጽ አገር አንሥቶ ወደ ኤርትራ ባሕር ወሰደው በግብጽ አገርም ሁሉ አንድ አንበጣ ስንኳን አልቀረም ፃ ዘፀአት ምዕ ወአጽንዐ እግዚአብሔር ልቦ ለፈርዖን ወኢፈነዎሙ ለደቂቀ እስራኤል እግዚአብሔርም የፈርዖንን ልቡና በክፋት አጸና ፈርዖንም የእስራኤልን ልጆች አሰናብቶ አልሰደዳቸውም ወይቤሉ እግዚአብሔር ለሙሴ ስፋሕ እዴከ ውስተ ሰማይ ወይኩን ጽልመት ውስተ ኩሉ ምድረ ግብጽ ጽልመት ዘያመረስስ እግዚአብሔርም ሙሴን እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ በግብጽ አገርም ሁሉ ጨለማ ይሁን ይኸውም ጨለማው ደኅነኛ ሰው በመዓልት ጎዳናው ጠፍ ቶበት የሚዳሰስበት ጎዳናውን የሚፈልግበት ግዙፍ ጨለማ ነው አንድም ዘይትገሠሥ ይላል ይኸውም ጨለሣ በእጅ የሚያዝ የሚዳሰስ የሚመስል ግዙፍ ጨለማ ነው አለው ወሰፍሐ ሙሴ እዴሁ ውስተ ሰማይ ወኮነ ጽልመት ወቆባር ዲበ ኩሉ ምድረ ግብጽ ሠሉሰ ዕለተ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ በግብጽም አገር ሁሉ ሦስት ቀን ጭጋግና ጨለማ ሆነ ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ ወኢርእየ አሐዱ ካልኦ ወአ ልቦ ዘተንሥአ እምስካቡ ሠሉሰ ፅለተ ወለኩሉ ደቂቀ እስራኤልሰ በርሃ በኩሉ ኀበ ሀለዉ ያንጊዜም ከጨለሣው ጽናት የተነሣ አንዱ አንዱን አያየ ውም ነበር ሦስቱንም ቀን ሁሉ ከመኝታው የተነሣ ሰው አልነበረም ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን በአለብት ቦታ ሁሉ ብርሃን ነበር ወፀውዖሙ ፈርዖን ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ሑሩ ወተፀ መድዎ ለአግዚአብሔር አምላክ ክሙ እንበለ አባግዒክሙ ወአልሕም ቲክሙ ዘተኀድጉ ወደቁቂቀክሙሰ ንሥኡ ምስሌክሙ ፈርዖንም ሙሴ አሮንን ጠርቶ ትታችሁት የምትሔዱት ላሞ ቻችሁንና በጎቻችሁን ነው እንጂ ፈጣሪያችሁ እግዚአብ ሔርን ሒዳችሁ መሥዋዕት ሠወውታችሁ አገልግሉት ልጆ ቻችሁን ግን በዓል ነውና ከእናንተ ጋር ውሰዷቸው አላቸው ወይቤሎ ሙሴ ለፈርዖን አልቦ አንተኑ ዓዲ ትሁበነ ለመሥ ዋዕት ዘንገብር ለእግዚአብሔር አምላክነ እብነኑ ንገብር እንበለ አባግዒክሙ ወአልሕም ቲክሙ ዘተኃድጉ ቢለው ሙሴም ፈርዖንን አይደለም አለው ለፈጣሪያችን ለእግዚአ ዘፀአት ምዕ ብሔር ለምናቀርበው መሥዋ ፅት ገና አንተ ትሰጠናለህን በምድረ በዳውስ መሥዋዕት ሠዉልኝ ባለን ጊዜ ደንጊያውን መሥዋዕት አድርገን እናቀር በዋለን። ቢሉ ሊቁ ህየንተ ተቀንዮ ተቀንዩ ወህየንተ ገብሩ ግንፋለ ህህህህህ«ፎቲከበዐዘፒከ ብሎ ወስዶታል ኦን ፊቶም ራምሴ የሚባሉ ሦስት ቅጽር አስቀጽረዋቸው ነበርና የዚያ ካሣ ነው የዚያ ዋጋ ነወ አለ አእግዚአብሔር ሊቁ ባወቀው ዋጋ ሆናቸው ሣማለቱ ነው ወወሀቦሙ እግዚአብሔር ለሕ ዝብሞገሰ ቅድመ ግብጽ ወአው ሐስዎሙ ወዝ ብእሲ ሙሴ ዓቢየ ኮነ ጥቀ ቅድመ ግብጽ ወቅድመ ፈርዖን ወቅድመ ዓበይቴ እግዚአብሔርም ለወገኖቹ ለእስ ራኤል በግብጻውያን ፊት ባለሟ ልነትን ሰጣቸው አለ መሣሪያ እንዲያውሷቸው አደረገ ሲል ነው አውሱን ያሏቸውን ዕቃ ሁሉ አዋሷቸው ይህንም የተ ናገረ ሙሴ በግብጽ ሰዎች በሹ ማምቱና በፈርዖን ፊት ፈጽሞ ከበረ ገነነ ወይቤ ሙሴ ከመዝ ይቤ እግዚ አብሔር መንፈቀ ሌሊት አበውአ አነ ማዕከለ ግብጽ ሙሴም እግዚአብሔር እንዲህ አለ በመንፈቀ ሌሊት ወደ ግብጽ ሰዎች መካከል እገባለሁ ብሎ ተናገረ አለ ወይመውት ኩሉ በኩር በምድረ ግብጽ እምበኩረ ፈርዖን ዘይነብር ዲበ መንበረ መንግሥት እስከ በኩረ አመት እንተ ትነብር ዘፀአት ምዕ ዲበ ሣኅረፅ ወእስከ ኩሉ በኩረ እንስሳ በመንግሥቱ ዘፋን ከሚቀመጥ ከሚጋደም ከፈርዖን በኩር ጀምሮ በወፍጮ እግር ሥር እስከምትተኛ ምርኮኛ ባሪያ በኩር ድረስ እስከ ከብቱ በኩር ሁሉ በግብጽ አገር በኩር በኩሩ ይሞታል አለ እግዚአ ብሔር ወይከውን ራሕ ዐቢይ በኩሉ ምድረ ግብጽ ዘከሣሁ ኢኮነ ወኢይ ከውንሂ እንከ ዘከማሁ ከዚህ ቀድሞ እንደዚህ ያለ ተደርጎ የማያውቅ እንግዲ ህም ወዲያ እንደዚህ ያለ የሣ ይደረግ ብዙ ርዕጩኸት በግብጽ አገር ሁሉ ይደረጋልይሆናል አለ እግዚአብሔር አንድም ነቢዩ ሙሴ በግብጽ በኩር በኩሩ ይሞታል ከዚህም ቀድሞ ተደርጎ የማያውቅ ርዕጩኸት ይደረጋል አለ ወለኩሉ ደቂቀ እስራኤል ከልብ ጥቀ ኢይልሕሶሙ በልሳኑ እምሰብእ እስከ እንስሳ ከመ ታእምር መጠነ ይሴባሕ እግዚአ ብሔር ማዕከለ ግብጽ ወማዕከለ እስራኤል በእስራኤልና በግብጻውያን መካከል እግዚአብሔር ተአምራት አድርጎ የሚመሰገነውን ምስጋና እንድታውቅ አንድም እግዚአ ብሔር በእስራኤልና በግብጻ ውያን መካከል ተአምራት አድርጎ እንዲመሰገን ልታውቅ ከሰው ጀምሮ እስከ ከብቱ ድረስ የእስራኤልን ልጆች ሁሉ ግን ውሻ በምላሱ ስንኳ አይል ሳቸውም አለ የውሻ ምላሱ ልዝብ ነው ጥቂት ስንኳንመከራ አይመጣባቸውም ሲል ነው ቿ ወይወርዱ እሉ ኩሉሙ ደቂቅ ኀቤየ ወይሰግዱ ሊተ ወይብሉኒ ጻእ አንተ ወሕዝብከ ይእዜ እምዛ ምድር ወእምድኅረዝ አወፅኦ ወወፅአ ሙሴ እምኀበ ፈርዖን በመዓት ይመጽኡ ሲል ነው በዚያ ወራት የእስራኤል ልጆች ሁሉ ወደ እኔ መጥተው ለኔ ይሰግ ዱልኛል ዛሬ ከዚህች ሀገር ከግብጽ ወገኖችህና አንተ ውጣ ይሉኛል ከዚያ በኋላ ከግብጽ እስራኤልን ይፔው እወጣለሁ አለ እግዚአብሔር አንድም ነቢዩ ሙሴ በተገለ ጠለት ትንቢቱ የእስራኤል ልጆች ሁሉ ወደኔ ይመጣሉ በኔችትንቢት በእኔ መልእክት አምነው ለእግዚአብሔር ይሰግ ዳሉ ወገኖችህና አንተም ዛሬ ከዚህች አገር ከግብጽ ውጣ ይሉኛል ከዚያ በኋላ ወገኖቼ እስራኤልን ከግብጽ አወጣቸዋለሁ አለ ሙሴ አወፅአሙ ብሎ ነው ወወፅአ ዘፀአት ምዕ ሙሴ የተላለፈ ነው እመ ርኢከ ገጽየ ወእምከመ ርኢኩከ ዳግመ ትመውት ቢለው ብሉት ነበርና ሙሴ ከፈርዖን ፊት ተቁቄጥቶ ወጣ አንድም እምከመ ርኢኩከ ዳግመ ትመ ውት ብሎ ፈርዖን ቢቆጣው ሙሴ ከፈርዖን ፊት ወጥቶ ሔደ ወይቤሉ እግዚአብሔር ለሙሴ ኢይሰምዐክሙ ፈርዖጎ ከመ አብዝኅ ተአምርየ ጦመድምምየ በምድረ ግብጽ እግዚአብሔርም ሙሴን በግብጽ አገር ፍጹም ተአምራቴን አብዝቼ አደርገው ዘንድ ፈርዖን የነገራ ችሁትን ቃል አይሰማችሁም አለው ወሙሴ ወአሮን ገብሩ ኩሉ መድምመ በቅድመ ፈርዖን ወአጽንዐ እግዚአብሔር ልቦ ለፈርዖን ወአበየ ፈንዎቶሙ ለደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብጽ ሙሴና አሮንም አበዝኅ ያለውን ተአምራቱን በፈርዖን ፊት አብዝተው አደረጉ እግዚአብ ሔርም የፈርዖንን ልቡና በክፋት አጸናው ፈርዖንም የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ አገር አሰናብቼ አልሰድም አለ ህህህህህ«ፎከወዐህዉበዐዘቲከዐ ምዕራፍ ወ ጉባኤ ወይቤሎጮ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን በምድረ ግብጽ ዝ ወርኅ ቀዳማየአውራኅ ይኩንክሙ ወአቅድምዎእምአውርኃ ዓመት እግዚአብሔር ሙሴና አሮንን በግብጽ አገር እንዲህ አላቸው ይህን ወር ከወራቱ ሁሉ አስቀ ድሣችሁ የምታከብሩት ወር ይሁን አንድም ይህ ወር በዓመት ከሚውለው ወር ሁሉ የሚበልጥ የሚከበር ይሁን እናንተም ከወራቱ ሁሉ አብል ጣችሁ አክብሩት ዝ ወርኅ ያለው ሟያዝያን ነው ይህን ንም ሚያዝያን በዓመት ከሚ ውለው ወር ሁሉ አስቀድሙት አላቸው ዛሬ እኛ በዓመት ከሚውለው ወር ሁሉ መስከረ ምን እንድናስቀድም እንደ ዚያ ነው ወንግር ለኩሉ ማኅበረ ደቂቀ እስራኤል ወበሉሙ በአሥሩ ለዝ ወርኀ ይንሣእ ሎቱ ብእሲ ብእሲ በበቤቱ ወበበዘመዱ ወለለ ማኅደሩ በግዐ ሙሴን ከአሮን ለይቶ ሚያዝያ በገባ በዓሥረኛው ቀን አንዱም አንዱም በየቤቱ በየዘመዱ አንድም በበቤተ ዘመዱ ይላል በየዘመዱ ወገን በየአንድነቱ ዘፀአት ምዕ በጉን ይያዝ ብለህ ለእስራኤል ልጆች ወገኖች ሁሉ ንገር አለው ወለእመ ውሑዳን እሙንቱ እለ ውስተ ቤት ወኢይዌድኡ አሐደ በግዐ ይንሣእ ምስሌሁ ካልአ ዘጎሩ በጐጭልቀነ ዘነፍስ ለለ ጳዱ ዱ ዘየአክሎ ከመ ይወድዕ በግዐ አሐደ በአንድ ቤት ያሉት ሰዎችም ቢያንሱ አንዱን በግ የማይ ጨርሱት ቢሆን አንዱን በግ እንዲጨርስ የሚበቃውን ያህል አንዱንም አንዱን በሰው ቀጥር የጎረቤቱን ሌላውን ሰው ከእሱ ጋር ሊበላ ጠርቶ ያምጣው ወበግዕ ፍጹመ ተባዕተ ዘዓመት ይኩንክሙ እመራዕይ ትነሥኡ መሐስዓ በጉም ቀንዱ ያልከረከረ ጥፍሩ ያልዘረዘረሻ ጠጉሩ ያሳረረ ዓመት የሆነው ጠቦት ይሁን ይህንንም ጠቦቱን ከመንጋችሁ አምጡት አላቸው ወዕቁበ ይኩንክሙ እስከ ዓሥሩ ወረቡዑ ለዝ ወርኅ ወይኅርድዎ ኩሉ ማኅበሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ፍና ሠርክ ይኸውም በጉ እስከ ሚያዝያ አሥራ አራት ቀን ድረስ ይጠ በቅ አለ ከዐሥርእስከ አሥራ አራት ቀን ይጠበቅ ሲል ነው ይኸንንም በጉን የእስራኤል ልጆች ወገኖች ሁሉ በሠርክ ጊዜያት ሲመሽ ይረዱት ወይንሥኡ እምደሙ ወይደዩ ውስተ ራግዛት ክልኤቱ ወውስተ መርፈቁ ለውአቱ ቤት ኀበ ይበል ፅዎ ከደሙም ወስደው በሁለቱ መቃኖች በጉን በሚበሉበትም ቤት መድረክ ይቀቡት ወይብልዑ ሥጋሁ በዛ ሌሊት ጥብሶ በእሳት ወናዕተ ምስለ ሐምለ ብሒዕ ትበልዑ ሲል ነው ይኸን ንም ሥጋውን በእሳት የተጠበ ሰውን ጥብሱን ከአዞከል ጋራም ቂጣውን በዚህች ሌሊት ይብሉት ሀ ወኢትብልዑ እምኔሁ ጥራየ ወኢብሱለ በማይ ዘእንበለ ጥብሶ በአሳት ርእሶ ምስለ እገሪሁ ትዌድዕዎ ከዚያም ከበጉ ሥጋ በአሳት የተጠበሰውን ነው እንጂ ብርን ዶውን ቅቅሉን ዝግኑን አት ብሉ ራሱንም ከእግሩ ጋራ ጨርሳችሁ ጋጡት ወኢታትርፉ እምኔሁ ለነግህ ወዓዕሞ ኢትስብሩ እምኔሁ ወለእ መቦ ዘተርፈ እምኔሁ ለነግህ አውፅይዎ በእሳት አንድ ቀን ጨርሱት እንጂ ለነገ ብላችሁ አታሳድሩ ከበጉም አጥንቱን አትስበሩ ጵ ዘፀአት ምዕ በልታችሁም ከበጉ ሥጋ የተረፈ ቢኖር በእሳት አቃጥሉት ጵ ወከመዝ ብልዕዎ እንዘ ቅኑት ሐቋክሙ ወአሳዕኒክሙ ውስተ እገሪክሙ ወቀስታማቲክሙ ውስተ እደዊክሙ ወትበልፅዎ እንዘ ትሕ ጐዑ አስመ ፋሲካሁ ለእግዚአብ ጤር ውአቱ ስትበሉትም እንዲህ አድርጋ ችሁ ብሉት ወገባችሁን በዝናር ታጥቃችሁ በአግራ ችሁ ጫማ አዝባችሁተጫምታ ችሁ በእጃችሁም መንደርቶ ጠርሙዝ በሉታ ይዛችሁ የእግዚአብሔር በዓል ፋሲካ ነውና እየቸኩላችሁ ብሉት አላቸው ወአመጽአ ውስተ ምድረ ግብጽ በዛ ሌሊት ወአቀትል ኩሎ በኩረ በምድረ ግብጽ እምሰብእ አስከ እንስሳ ወአገብር በቀለ እምኩሉ አማልክተ ግብጽ አነ እግዚአብሔር በዚህች ሌሊት ወደ ግብጽ አገር አመጣለሁ መጥቼም ከሰው ጀምሮ እስከ ከብት ድረስ በግብጽ አገር ያለውን በኩር በኩሩን ሁሉ እገድላለሁ እኔ እግዚአብሔር በካህናተ ጣዖቱ አንድም በግብጽ ባሉ ጣዖታት በቀልን አደርጋለሁ አንድም የግብጽ ካህናተ ጣዖት ከበደሉኝ በደል የተነሣ በግብጽ ህህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ ሰዎች ሁሉ በቀልን አደር ጋለሁ ወይከውን ዝ ደም ተአምረ ለክሙ ውስተ አብያት ኀበ ሀሎ ለክሙ ህየ ወእሬእዮ ለውእቱ ደም ወእከድነክሙ ወኢይከውን ዲቤ ክሙ መቅሠፍት ዘቅጥቃጤ ሶበ አምጻእክዎ በምድረ ግብጽ ይህም የበጉ ደም ባላችሁበት ቤት የድኅነታችሁ ምልክት ይሆንላችኋል እኔም በመጣሁ ጊዜ በመቃን በመድረኩ ያለውን ደም አይቼ ከጥፋት እሠውራ ችኋለሁ መቅሠፍቱንም በግ ብጽ አገር ባመጣሁት ጊዜ ጥፋት የታዘዘበት መቅሠፍቱ በእናንተ አይደረግባችሁም አንድም መቅሠፍት ለቅጥቃጤ ይሳል መቅሠፍቱ ለጥፋት አይሆንባችሁም ወትኩንክሙ ዛቲ ፅለት ተዝካረ ወትገብሩ በዓለ ለአግዚአ ብሔር ባቲ በመዋፅሊክሙ ሕገ ዘለዓለም በዓልክሙ ይአእቲ ይህችም ቀን መታሰቢያ ትሁና ችሁ ትሁንላችሁ እናንተም ባለ ዘመናችሁ የእግዚአብሔ ርን በዓል አድርጉባት አን ድም በዓለ እግዚእ ይላል ለእ ግዚአብሔር በዓል አድርጉ ባት ይህችውም የዘለዓለም ሕጉን የምትጠብቁባት በዓላ ችሁ ናት ዘፀአት ምዕ ሰቡዐ ዕለተ ናዕተ ትበልዑ ወአመ ቀዳሚት ዕለት ታማስኑ ብሑዐ እምአብያቲክሙ ወኩሉ ዘበልዐ ብሑዐ ለትሠሮ ይእቲ ነፍስ እምእስራኤል እምዕለት ቀዳሚት እስከ ፅለት ሳብዕት ሰባት ቀን ቂጣውን ብለ በመጀመሪያቱ ቀን ከቤታ ችሁ መፃፃውን አጥፉ ወኩሉ ዘበልዐ ብሑዐ እምዕለት ቀዳሚት እስከ ዕለት ሳብዕት ለትሠሮ ነፍሱ እምእስራኤል ሲል ነው ከመጀመሪያዬቱ ቀን ጀምሮ እስከ ሰባተኛዬቱ ቀን ድረስ መፃዛ የበላ ሰው ሁሉ ሰውነቱ ከእስራኤል ተለይታ በድንጋይ ተወግራ በእሳት ተቃጥላ ትሙት አለ ወዕለት ቀዳሚት ትሰመይ ቅድስተ ወዕለት ሳብዕት ትኩን ክሙ ፅረፍተ ወከኑለ። ብለው ኋላ ልጆቻችሁ ቢጠ ይቋችሁ ትብልዎሙ መሥዋዕተ ፋሲ ካሁ ዝንቱ ለእግዚአብሔር ዘከደነ አብያቲሆሩ ለደቂቀ እስራኤል በምድረ ግብጽ አመ ቀተሉሙ ለግብጽ ወአድኃነ አብያቲነ ወደነኑ ሕዝብ ወሰገዱ የግብጻውያንን በኩር በኩሩን ባጠፋ ጊዜ በግብጽ አገር የእስ ራኤልን ልጆች ቤት ከጥፋት የሠወረሻ እኛንም ቤታችን ንም አንድም ወገናችንን ያዳነ የእግዚአብሔር የበዓለ ፋሲ ካው መሥዋዕት ነው በሏቸው አላቸው ሕዝቡም ይህነን ሰሥ ተው ሰገዱ አድንኖ የአንገት የደረት ስግደት የወገብ አስተብርኮ የጐልበት ነው አስካሁን ሙሴ ከጌታ ታዝዞ የነገራቸውን ቃል ሲናገር መጥቶ ነበር እንግዲህ ወዲያ ግን እስራኤል ከሙሴ ቃል ሰምተው የሚሠሩትን ሥራ ይናገራል ወሖሩ ወገብሩ ከማሁ ደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞሙ እግዚ አብሔር ለሙሴ ወለአሮን ከማሁና በከመ አዘዞሙ አንድ ወገን የእስራኤልም ልጆች ድ ር ንን ዘፀአት ምዕ ሒደው አግዚአብሔር ሙሴና አሮንን እንዳዘዛቸው አደረጉ አንድም እየራሱን ለማውጣት ይህ ከመ በባለቤት የገባ ከመ ነው የእስራኤልም ልጆች ሒደው አግዚአብሔር ለሙሴ ለአሮን ያዘዛቸውን ቃል አደረጉ እስካሁን ጌታ ለሙሴ የነገረውን ሙሴም ከእግዚአ ብሔር አግኝቶ ለእስራኤል የነገራቸውን ከዚህ ሲደርስ እንደ ወርቅ እንክብልእንደ ሸማ ጥቅል አድርጎ ገብሩ በከመ አዘዞሙ ብሉ ተናገረው አንድም ይህነን ሁሉ ወደፊት ገና ያመጣዋል ወሶበ ኮነ መንፈቀ ሌሊት ቀተለ ኩሉ በኩረ እግዚአብሔር በምድረ ግብፅ እምበኩረ ፈርዖን ዘይነብር ዲበ መንበረ መንግሥት እስከ በኩረ ቂውውት ቀዳሒት ወኩሉ በኩረ እንስሳ ዒውውት ቀዳሒት ለማለት ደግሞታል ሐተታ እንዳለፈው የሌሊት እኩሌታም በሆነ ጊዜ በዙፋን ከሚቀመጥ ከፈርዖን የበኸር ልጅ ጀምሮ ውሀ እስከ እምትቀዳ አገልጋይ ልጅ ድረስ በግብጽ አገር የበኸር ልጁን ሁሉ ከከብትም መጀመ ሪያ የተወለደውን ሁሉ ገደለ ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ ወ ወተንሥአ ፈርዖን በሌሊት ወኩሉ ዓበይቱ ወኩሉ ግብጽ ወኮነ አውያት ዐቢይ በኩሉ ምድረ ግብጽ እስመ አልቦ ቤት ዘአልቦ ውስቴቱ ምውት የሞተ ሰው የሌለበት ቤት የለም ነበርና ፈርዖን ሹማምቱ የግብጽ ሰዎች ሁሉ ተነሥተው በመንፈቀ ሌሊት ብዙ ጩኸት ሆነ ወጸውዖሙ ይላል አንድም ጸውፆሙ ማንሻ ነው ሶበ ኮነ ይላል የሞተ ሰው የሌለበት ቤት የለም ነበርና ፈርዖን ሹማምቱ የግብጽም ሰዎች ሁሉ በሌሊት ተነሥተው ብዙ ጩኸት በተደረገ ጊዜ ፈርዖን ይኸን አይቶ ወ ወጸውዖሙ ፈርዖን ለሙሴ ወለአሮን በሌሊት ወይቤሎሙ ተንሥኡ ወፃኡ እምሕዝብየ አንት ሙሂ ወደቂቀ እስራኤልሂ ወሑሩ ወተጸመድዎ ለእግዚአብሔር አምሳ ክክሙ በከመ ትቤሉ ሙሴና አሮንን በሌሊት አስ ጠርቶ እናንተም የእስራኤልም ልጆች ተነሥታችሁ ከወገኖቼ ተለይታችሁ ወጥታችሁ ሒዱ ሒዳችሁም ንሑር ወንጸመዶ ለእግዚአብሔር አምላክነ እንዳ ላችሁ ለፈጣሪያችሁ ለእግዚአ ብሔር መሥዋዕት ሠውታችሁ አገልግሉት አላቸው ዘፀአት ምዕ ወ ወአባግዒክሙሂ ወአልህም ቲክሙሂ ንሥኡ ወሑሩ ወባርኩኒ ኪያየ አባግዒክሙሂ አባግዒነሂ ንነ ሥእ ብላችሁ እንደ ተናገራ ችሁ ላሞቻችሁንና በጎቻች ሁን ይዛችሁ ሒዱ ምንም ቢኾን ይኸን ያደረግሁላትሁ እኔን ባለወረታችሁ ነኝና አክብሩኝ መርቁኝ አላቸው ወአፅሐብዎሙ ግብጽ ለሕዝበ እስራኤል ከመ ፍጡነ ያውፅእዎሥ እምድረ ግብጽ እስመ ይቤሉ ኩልነ ንመውት ግብጻውያን እስራኤልን ዘበዘቧ ቸው አጐጉገዕፅዎሙም ይላል ዘር ሁላችን እንሞታለን ብለ ዋልና የግብጽ ሰዎች የእስ ራኤልን ወገኖች ከግብጽ አገር ፈጥነው ያስወጧቸው ዘንድ አስቸኮሏቸው አለ ውጡልን ውጡልን አሏቸው ወነሥኡ ሕዝብ ሐሪያፆሩ ዘእንበለ ይትበሐእ ዕተ ረረ በአልባ ሲሆሙ ዲበ መትከፍቶሙ እስራኤልም ሳይቦካ ሳይለወስ ዱቄቱን በልብሳቸው ቋጥረው በትከሻቸው ተሸከሙ ወ ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞጮ ሙሴ። አለ ዕሩቅ ብእሲ ነው አትበሉት የዕሩቅ ብእሲ ሥጋ ቢበሉት ይመራል ይተኩሳል ፍዳ ይሆናል እንጂ ከኃጢአት አያነፃም የጌታ ግን ሥጋው ከኃጢአት ከፍዳ የሚያነፃ ነውና ጥብሱን ብሉት ማለቱ መለኮት የተዋሐደውን ነፍስ የተለየችውን ሥጋውን እንቀ በላለን በሉ ሲል ነው አታሳ ድሩ አለ ካሣ ሳይፈጸም አላደረምና ከአንዱ ወደ እንዱ አትውሰዱት አለ ለጊዜው መካነ መስቀሉ ለመካነ መቃብሩ ቅርብ ነው ፍጻሜው ግን ዛሬም መሥዋዕት ከአንዱ ሠርቶ ወደአንዱ ወስዶ መሠ ዋት አይገባምና የበላችሁትን በልታችሁ የተረፈውን የተረ ፋችሁን በእሳት አቃጥሉት ህህህህህ«ፎቲከክበዐዘፒከህ«የ ማለቱ የተቻላችሁን ያህል ምሥጢሩን መርምራችሁ የቀ ረውን መንፈስ ቅዱስ ያው ቃል በሉ አትጋፉ ሲል ነው እሳትም የመንፈስ ቅዱስምሳሌ ነው ብልዑ ናፅተ ምስለ ሐምለ ብሒዕ አለ ለጊዜው በዚያ ወራት የሚበሉት ቂጣ ነበርና እንደ አረቄ ሁኖ እንዲበትንላቸው ነው ዛሬም ሥጋውን ደሙን መቀበል የሚገባ የበሉት የጠጡት ከሆድ ሲጠፋ ለአፍ ምረት ሲሰማው ነውና ጫማችሁን አዝባችሁ ማለቱ አለ ምግባረ ወንጌልን ሠርታችሁ ሲል ነው ተሰዒነክሙ ዘበሰላም ምግባረ ወንጌል እንዲል ዝና ራችሁን ታጥቃችሁ አለ ንጽሕናን ይዛችሁ ኩፌታች ሁን ደፍታችሁ አለ አክሊለ ሶኩን እያሰባችሁ በሎታችሁን ይዛ ችሁ አለ ነገረ መስቀሉን እያሰባችሁ ሲል ነው እየቸ ኩላችሁ ብሉት ማለቱ ለጊዜው መንገደኞች ናቸው ፍጻሜው ግን ዕለተ ሞት መቃብር ገሃነም አለብን እያላችሁ ኑሩ ሲል ነው የአረጋዊ መንፈ ሳዊ ድርሳን አብድ ውእቱ ዘይሔሊ ዘእንበለ መቃብሩ ዘውእቱ ርስቱ እንዲል ዘፀአት ምዕ ፎ አጥንቱን አትስበሩት ሣማለቱ ለጊዜው በዓል ነውና ስለዚህ ነው ፍጻሜው ግን ለጊዜው ግብጻውያን ሲጐጉዱ እስራኤል አለመጐዳታቸውን መናገር ነው አንድም ፍጻጫው ግን ኃጥአን ሲጉዱ ጻድቃን ላለመ ጉዳታቸው ምሳሌ ነው አንድም በቁሙም እንዳለ ይሆናል በዕለተ ዓርብ የሁለ ቱን ወንበዶች ጭን ጭናቸ ውን እየሰበሩ ሲያወርዷቸው የጌታን ጭኑን አልሰበሩት ምና ኢሰበሩ ቀነይዖ እንዲል አንድም እንደ አርዮስ ወልድ ፍጡር በመለኮቱ አትበሉ ሲል ነው አርዮስ ሸክላ ሠሪ መደቧን አንጥረኛ መዶሻ ውን ሠርቶ እንዲሠራበት ፈጥሮ ፈጠረበት ብሷልና ወአመ ቀዳሚት ዕለት ታሣ ስኑ ብሑዐ እምአብያቲክሙ አለ እስመ ይቤ ተኃድጉ ዘቀደመ ግብረ ወትእኅዙ ሐዲሰ ሕገ ይላል የቀደመ ሥርዓተ ኦሪትን ትታችሁ የኋለኛ የሕገ ወንጌልን ሥርዓት ትይዛላችሁ ሲል ነው ከዚህም ሕገ ወንጌልን ሲሠራ ሕገ ኦሪትን ከሠራት በኋላ አሳል ፏታል ንጉሥ ዛሬ ቀድሞ ሹሞት የነበረውንናኋላ የሚ ሾመውን አንድ ጊዜ አቅርቦ ያነን ወቅሶ ሽሮ ይኸነን እንዲሾም ጌታም ሕገ ኦሪትን የሚያሳልፍ ሕገ ወንጌልን የሚሠራ ነውና ስለዚህ ነው ምዕራፍ ወቱ ጉባኤ ወይቤሉ እግዚአብሔር ለሙሴ ቀድስ ሊተ ኩሉ በኩረ ቀዳሜ ውሉድ ኩሉ ዘይፈትሕ ሣኅዐነ እምደቂቀ እስራኤል እምሰብእ እስከ እንሰሳ ሊተ ውእቱ ከእስራኤል ልጆች ወገኖች መጀመሪያ የተወለደው ከሰው ጀምሮ እስከ ከብቱ ድረስ ለእኔ ነውናሃ እግዚአብሔር ሙሴን መጀመሪያ የተወለ ደውን በኩር በኩሩን ሁሉ ለይልኝ አለው አንድም እግዚአብሔር ሙሴን ከከብት ወገን መጀመሪያ የተወለደ ውን በኩር በኩሩን ሁሉ ለይልኝ ወዘይፈትሕከእስራ ኤልምልጆች ወገኖች መጀ መሪያ የተወለደው ከሰው ጀምሮ እስከ ከብቱ ድረስ ወንድ ወንዱ ለእኔ ነው አለው ወይቤሌሎሙ ሙሴ ለሕዝብ ተዘከርዋ ለዛቲ ፅለት እንተ ባቲ ወፃእክሙ እምብሔረ ግብጽ እምቤተ ቅንየት እስመ በዕድ ጽንዕት አውዕአክሙ እግዚአብሔር እምዝየ ወኢትብልዑ ብሑዐ ፀ ዘፀአት ምዕ ሙሴም ወገኖቹ እስራኤልን እግዚአብሔር በጽኑዕ ሥልጣኑ ከግብጽ አውጥቷችኋልና በግብጽ አገር ከጽኑዕ አገዛዝ የወጣችሁባት አንድም ከግብጽ አገር ወእምቤተ ቅንየት ከጽኑ አገዛዝም የወጣችሁባት ይህችን ቀን አስቧት እናንተም በዚህ ቀን መፃፃውን አትብሉ አላቸው አንድም ኢትብልዑ ተዘኪረክሙ ይላል እግዚአ ብሔር ከግብጽ በጽኑ ሥልጣኑ አውጥቷችኋልና ከግብጽ አገር ከጽኑ አገዛዝም የወጣችሁባት ይህችን ቀን አስባችሁ በዚያች በወጣች ሁባት ቀን መፃፃ አትብሉ አላቸው እስመ በዛቲ ዕለት ትወዕኡ አንትሙ በወርኃ ሃሌ ሉያ ኔሳን በወርኃ ኔሳን ዘውእቱ ሃሌ ሉያ ሲል ነው ወርኃ ተሐድሶ ወርኃ ስብሐት ማለት ነው እናንተ በታደሳችሁባት ጌታ ተአምራቱን በገለጠባት በሚ ያዝያ ወር ስለ ወጣችሁ ነው ወአመ ወሰደክሙ እግዚአብ ሔር ውስተ ምድረ ከናኔዎን ወኬጤዎን ወአሞሬዎን ወኤዌዎን ወኢያቡሴዎን ወጌርጌሴዎን ወፌርዜዎን ዘመሐለ ከመ የሀቦሙ ለአበዊክሙ ምድረ እንተ ትውኅዝ ኣሃህህህወቶከህ በዘከዐየ ሐሊበ ወመዓረ ተዘከርዋ ለዛቲ ሥርዓት በዝ ወርኅ እግዚአብሔር በቸርነቱ ተቲድሳ ደስታ የማይታጣባትን አገር ለአባቶቻችሁ ሊያወርሳቸው ወደ ማለባት ወደፌርዜዎንና ወደ ጌርጌሴዎን ወደ ኢያቡ ሴዎንና ወደ ኤዌዎን ወደ አሞሬዎንና ወደ ኬጤዎን ወደ ከነዓንም አገር በወሰዳችሁ ጊዜ በዚህ በሚያዝያ ወር የሠራላች ሁን ሥርዓት አስቧት አላቸው ሰዱሰ ፅለተ ትበልዑ ናዕተ ወሳብፅት ፅለት በዓሉ ለእግዚአ ብሔር እግዚእ በዚህም በሚያዝያ ወር ስድስት ቀን ቂጣ ብሉ ይልቁንም ሰባተ ኛዬቱ ቀን የእግዚአብሔር ታላቅ በዓሉ ናት አላቸው በዓል ሰባቱም ቀን ሁሉ በዓል ናቸው እሱ ግን የመጀመሪያ ዬቱንና የመጨረሻዬቱን ቀን አክብሮ ይናገራል እንደ ትን ሣኤና እንደ አግብኦተ ግብር ነው ብልዑ ናዕተ ሰቡዐ ዕለተ ወኢ ያስተርኢብክሙ ብሑዕ ወኢየሀሉ ብሑዓት ውስተ ኩሉ አድባሪክሙ ሰባት ቀን ቂጣ ብሉ በቤታች ሁም መፃፃ አይታይ በአገራ ችሁም ሁሉ መፃፃ አይታይ አላቸው ፋ ዘፀአት ምዕ ወትዜንዎ ለወልድከ በይእቲ ፅለት ወትብሎ በእንተዝ ገብሮ እግዚአ እግዚአብሔር ሊተ አመ ወፃእኩ እምብሔረ ግብጽ ጠሳቴን አጥፍቶልኝ ከግብጽ አገር በወጣሁ ጊዜ ፈጣሪዬ እግዚአብሔር ስለዚህ ነገር ይህነን ሥርዓት አድርጎ ሠራልኝ ብለህ በዚህች ቀን ለልጅህ ንገረው ሀ ከመ ይኩን ለከ ተአምረ ውስተ እዴከ ወተዝካረ ቅድመ አዕይንቲከ ወከመ ይኩን ሕጉ ለእግዚአብሔር ውስተ እዴከ ወውስተ አፉከ እስመ በዕድ ጽንዕት አውፅአከ እግዚአብሔር እምግብዕ እግዚአብሔር በጽኑ ሥልጣኑ ጠላትህን አጥፍቶ ከግብጽ አውጥቶሃልና ይህ የሠራልህ የእግዚአብሔር ሕጉ ለጣትህ ለእጅህ እንደ ቀለበት በፊትህ እንደ መስታዎት አድርገህ በአንደበትህ ልታስተምረው ነው ወዕቀብዎ ለዝንቱ ሕግ በበጊዜሁ እምዕለት ለዕለት እምዕለት ዕለትም ይሳል ይህን ንም ሕጉን ሥርዓቱን ከዛሬ ነገ እያላችሁ አንድም እምዕለት ዕለተ ይላል ከዛሬ ነገ ከነገ ሣግስት እያላችሁ በየጊዜው ይህን ሥርዓት ጠብቁት ድ ጵ ወሶበ ወሰደከ አግዚአብሔር ውስተ ምድረ ከናኔዎን ዘመሐለ ለአበዊከ ወወሀበካሃ እግዚአብሔርም በኛርነቱ ለአባ ቶችህ ለአብርሃም ለይስሐቅ ለያዕቆብ አወርሳቸዋለሁ ብሎ ወደ ማለላቸው ወደ ከነዓን አገር በወሰደህ ጊዜ እሷንም ባወረሰህ ጊዜ ፍልጥ ኩሉሎ ዘይፈትሕ ማኅፀነ እመራዕይከ ወእምእንስሳከ ዘይትወለድ ተባዕተ ለእግዚአብ ሔር ከመንጋህ ከሌላውም ከብትህ መጀመሪያ የተወለደውን ወንድ ወንዱን ሁሉ ለእግዚአብሔር ለይተህ ስጥ አንድም መጀ መሪያ የተወለደውን ወንድ ወንዱን ፍልጥ እመራዕይከ ከመንጋህ ከከብትህ ለይተህ ለእግዚአብሔር ስጥ ወኩሎ ዘይፈትሕ ሣማኅቦነ አድግት ትዌልጦ በበግፅ ወእመሰ ኢወለጥካሁ ትቤዝዎ ወለኩሉ በኩር ተባዕት እምውሉድከ ትቤዝዎ ካህያዉቱ መጀመሪያ የተወለ ደውን በኩሩን በበግ ለውጠው የአህያውን በኩር ግን በበግ ባትለውጠው አንተ ራስህ ተቤዣው አለ ስለ አህያው በኩር ወርቁን ስጥ የምትቤ ገዝውም ይኸነን ብቻ አይደለም ህህህህህህ«ፎከበዐከ« ነ ከልጆችህም መጀመሪያ የተወ ለደውን በኩሩን ልጅ ተቤ ዝው አለው ወርቁን ሰጥተህ ልጅህን አስቀር ሲል ነው ወአመ ተስእለከ ወልድከ እምድኅረዝ ወይቤለከ ምንት ወውእቱ ዝ ወትብሎ እስመ በአድ ጽንዕት አውፅአነ እግዚአብሔር እምድረ ግብጽ እምቤተ ቅንየት ከዚህ በኋላ ልጅህ አባቴ ይህ ነገር ምንድነው ብሎ ቢጠ ይቅህ እግዚአብሔር በኑ ሥልጣኑ ጠሳቶቻችንን አጥፍቶ በግብጽ» አገር ከጽኑ አገዛዝ አንድም ከግብጽ አገር ወእም ቤተ ቅንየት ከጽኑ አገዛዝም አውጥቶናልና ስለዚህ ነው በለው ወኮነ አመ አበየ ፈርዖን ፈንዎተነ ቀተለ እግዚአብሔር ኩሉ በኩረ በምድረ ግብጽ አምበኩረ ሰብአ እስከ እንስሳ ወበእንተዝ አነ እሠውዕ ለአግዚአ ብሔር ኩሉ ተባዕተ ዘይፈትሕ ማኅፀነ ወኩሉ በኩረ ውሉድየ አቤዙ ፈርዖን ከግብጽ እኛን አሰና ብቼ አልሰድም ባለ ጊዜ ኮነ ያለውን ቀተለ ብሎ አመጣ እግዚአብሔር ከሰው በኩር ጀምሮ እስከ ከብት በኩር ድረስ በግብፅ አገር የግብጻ ውያንን በኩር በኩሩን አጥፍ ቶልናልና እኔም ይህን ሁሉ ዘፀአት ምዕ ሲ ሲን እ አገዘፈቐሰሚጃሂኛቄ ሱዑሱድቢዙዚዙጽዚዚሁኡጹሱተ ጀ ነገር ስላደረገልኝ ከመንጋዬ መጀመሪያ የተወለደውን ሁሉ ለፈጣሪዬ ለእግዚአብሔር እሠዋለሁና ከልጆቼም መጀ መሪያ የተወለደውን በኩሩን ሁሉ በገንዘብ እቤዝዋለሁና ስለዚህ ነው በለው አንድም በእንተዝ ይላል ፈርዖን ከግብጽ እኛንአሰናብቼ አልሰድድም ባለ ጊዜ እግዚአብሔር በግብጽ አገር የግብጻውያን በኩር በኩሩን ከሰው በኩር ጀምሮ እስከ ከብት በኩር ድረስ አጥፍቶልናል ስለዚህ ነገር ከመንጋዬ መጀመሪያ የተወለ ደውን በኩር ሁሉ ለእግዚአ ብሔር እሠዋለሁ ከልጆቼም መጀመሪያ የተወለደውን በኩሩን ሁሉ እቤዣለሁ በለው ወይኩን ተአምረ ውስተ አዴከ ወዘኢይሴስል እምቅድመ አዕይንቲከ እስመ በእድ ጽንዕት አውዕአከ እግዚአብሔር አውዕአነም ይላል እግዚአብ ሔር በጽኑ ሥልጣኑ ከግብጽ አውጥቶሃልና ይህ የሠራልህ ሕጉ ለጣትህ እንደ ቀለበት ለፊትህ እንደ መስታዎት ይሁንልህ አለው ወሶበ ፈነዎሙ ፈርዖን ለሕዝብ ኢመርሆሙ እግዚአብሔር ፍኖተ ፍልስጥኤም እስመ ቅርብት ይእቲ እስመ ይቤ እግዚአብሔር ገፅ ዘፀአት ምዕ ፎ ዮጊ ይኔስሕ እምከመ ርእየ ቀትለ ወይገብእ ውስተ ምድረ ግብጽ ፈርዖን እስራኤልን አሰናብቶ ከግብጽ በሰደዳቸው ጊዜ እስራ ኤል ሰልፉን ካየ ያዝናል አዝኖም ወደ ግብጽ ይመለሳል ብሏልና ፍልስጥኤም የግብጽ አቅራቢያ ስለሆነች እግዚአብ ሔር ወደ ፍልስጥኤም ጎዳና አልመራቸውም ወአፆዶሙ እግዚአብሔር ለሕዝብ ላዕለ ፍኖተ ሐቅለ ባሕረ ኤርትራ ወበኃምስ ትውልድ ዐርጉ ደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብጽ እግዚአብሔርም ይህን ብሎ ወገኖቹ እስራኤልን በኤርትራ ባሕር ዳል በአለው ጐዳና አዞራ ቸው አ ፊት ለፊት የሆነ እንደሆነ ተሻግረው ያጡአቸ ዋልና ብሎ አንድም በፍልስ ጥኤም ያለው ባሕር ቅርብ ስለሆነ ጉጭኝ ነውና ለሣፃፅስጠም አይመችም ብሉ አንድም ሰልፉን አይተው ፈርተው ይመለሳሉና ብሎ ወበኃምስ ትውልድ እስራኤልም ከግብጽ አገር በአምስተኛው ችውልድ ወጡ በቤተ ክህነት የቄጠሩ እንደሆነ ያዕቆብ ሌዊ ቀዓት እንበረም ሙሴ ነው በቤተ መንግሥት የቂጠሩ እንደሆነ ፋሬስ ኤስሮም አራም አሚና ዳብ ነአሶን ነው ሀ ወነሥአ ሙሴ አዕዕሥቲሁ ለዮሴዓፍ ምስሌሁ እስመ መሐላ አምሐሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወይቤሉሙ አመ ሐውዖፆ ሐወፀክሙ እግዚአብሔር ንሥኡ አዕዕምትየ ወአውፅኡ ምስሌክመ እምዝየ ኢትኅድጉ አዕዕምትየ ውስተዛ ሀገርም ይላል ዮሴፍ በሕይወተ ሥጋ ሳለ እስራኤልን እግዚአ ብሔር በምድር በጎበኛችሁ ጊዜ አጥንቴን በዚህ አገር አትተዉብኝ ከእናንተ ጋር ይዛችሁት ውጡ ብሎ አምሉ አቸው ነበርና እስራኤል ከግብጽ በወጡ ጊዜ ሙሴ የዮሴፍን አጥንት ከእሱ ጋር ይዞት ወጣ ዮሴፍም እንዲህ ማለቱ አሁን በግብጽ ብቀበር እረክሳለሁ በከነዓን ብቀበር እቀደሳለሁ ብሎ አይደለም ለመውጣት እንዲተጉ አንድም ተስፋ እንዲያደርጉ ነው እንጂ እንኳን እኛ አጥንታችን አይቅር ብለው አንድም ግብጽ የኃ ጢአት ከነዓን የጽድቅ አንድም ግብጽ የገሃነም ከነዓን የመን ግሥተ ሰማያት ምሳሌ ናትና ስለዚህ ነው እንጂ ወግዕዙ ደቂቀ እስራኤል እም ሰኩት ወኃደሩ ውስተ ኦቶም ዘመ ንገለ በድው የእስራኤልም ልጆች ከሰኩት ተነሥተው ተጉዘው ሒደው ድሄ ዘፀአት ምዕ በምድረ በዳው አጠገብ ባለ በኦቶም ሰፍረው አደሩ ወአግዚአብሔር ይመርሆሙ መዓልተ በደመና ወሌሊተ በብርሃነ አባቶን በብርሃነ እግዚአብሔርም ቀን በዓምደ ደመና ሌሊት በዓምደ እሳት ይመራቸው ነበር ወኢሰሰለ ዓምደ ደመና መዓልተ ወኢዓምደ እሳት ሌሊተ እምቅድመ ኩሉ ሕዝብ ቀን ዓምደ ደመናው ሌሊት ዓምደ እሳቱ ከወገኖቹ ከእስ ራኤል ሁሉ ፊት አይርቅም ነበር አልራቀም ነበር ይህም ማካፈል አይደለም ቀን ዓምደ ደመና ሁኖ የሚመራቸው ሌሊትም ያው ዓምደ እሳት ሁኖ ይመራቸው ነበር ሲል ነው ምዕራፍ ወ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ በሉሙ ለደቂቀ እስራኤል ይግብኡ ወይኅድሩ አንጻረ ኤጳውሎስ ኤጴውሎስ ማዕከለ መግደሎ ወማፅዕከለ ባሕር መንገለ ብኤልሴፎን ቅድጫሜሆሙ ይኅድሩ ኀበ ባሕር ባሕርና ባሕር ይኅድሩና ይኅ ድሩ አንድ ወገን እግዚአብ ሔር ሙሴን የእስራኤልን ህህህህህ«ፎቪከዐወፀአ በ ቪቲከ ልጆች በፊታቸው ባለ በብኤ ልሴፎን አጠገብ ባለ ባሕርና በመግደሎ መካከል ባለ በኤጳ ውሎስ አንጻር ተመልሰው ሔደው ያድሩ ዘንድ ተመል ሳችሁ ሒዳችሁ በኤጳውሎስ አንጻር እደሩ በላቸው አለው ኤጳውሎስ አንፃረ ጊሩት አንጻረ ብርሃን ማለት ነው አንድም በቅድጫሁ ይላል ለብኤልሴፎን ሲቀጽል ነው ወይብል ፈርዖን በእንተ ደቂቀ እስራኤል ሰኩዩ ሳኩዩ እሙንቱ ውስተ ምድር ወአርከበቶሥ ሐቅል ፈርዖንም የእስራኤልን ልጆች ነገር እንዲህ አለ እሊህ እስራ ኤል በአገሬ በግ ተቅበዘ በዙ የአገሬ ምድረበዳ አስገ ኘቻቸው ጎዳናውን አያውቁ ትም አንድም ያቺ ፈዛዛ ባሕር አስገኘቻቸው አለ ወአነ አጸንዕ ልቦ ለፈርዖን ወይዴግኖሙ ድኅሬሆሙ እምድ ኅሬሆመሃ ወእሴባሕ አነ በፈርዖን ወበኩሉ ሐራሁ ወየአምሩ ኩሉ ግብጽ ከመ አነ ውእቱ እግዚአብ ሔር ወገብሩ ከማሁ እኔም የፈርዖንን ልቡና በክፋት አጸናለሁ እሱም እነሱን ተከትሉ ሒዶ ይሞታል እኔም ፈርዖ ንንና ሠራዋቱን አጥፍቼ እመሰገናለሁ ወገኖቹ ግብጻ ውያንም ሁሉ እኔ ገናና ፈጣሪ ዘፀአት ምዕ ጅሙ ለምን እንዲህ አደረግህ። አሉት አኮሁ ዝውእቱ ቃልነ ዘንቤ ለከ በብሔረ ግብጽ ኅድገነ ንትቀ ነይ ለግብጽ እስመ ይጌይሰነ ተቀ ንዮ ለግብጽ እመዊት በበድው በምድረ በዳ ከመሞት ለግብጽ ሰዎች መገዛት ይሻለናልና ለግብጽ ሰዎች ተወን እንገዛ አንድም እንገዛ ተወን ብለን በግብጽ አገር ሳለን ጥንቱን የነገርንህ ቃል ይኸ አይደለ ምን አሉት ከመሞት መሰንበት እንዲሉ ወይቤሌሙ ሙሴ ለሕዝብ ተአመኑ ወቁሙ ትርአዩ ጦትሬ እዩ መድኃኒተ እንተ እምኀበ እግዚ አብሔር ዘይገብር ለነ ዮሥም እስመ በከመ ትሬእይዎሙ ዮሥፖ ለግብጽ ዳግመ ኢትሬእይዎሥ እንከ ገንዱየ ለዓለም ሙሴም እስራኤልን ዛሬ ግብ ጻውያን ተሰብስበው መጥተወ እንዳያችኋቸው ዳግመኛ ኑረው በሕይወት አታዩአቸውምና ፈጣሪያችን እግዚአብሔር ዛሬ የሚያደርግልንን ከፈጣሪያችን ከእግዚአብሔርም ዘንድ ታዝዛ የምናገኛት ድኅነታችንን ልታዩ አምናችሁ ቁሙአንድም እና ንተ አምናችሁ ቁሙ ፈጣሪ ያችን እግዚአብሔር ዛሬ የሚ ያደርግልንን እኛም ከፈጣሪ ያችን ከእግዚአብሔር ዘንድ የምናገኛት ድኅነታችንን መድኃኒታችንን ታያላችሁ አላቸው ወእግዚአብሔር ይዐብዕ ለክሙ ወአንትሙሰ አርምሙ ጠላታችሁን የሚያጠፋላችሁ እግዚአብሔር ነው እናንተ ግን ዝም በሉ አላቸው ዘይ ገብር ለነ ያለውን አመጣ ይኸንንም ብሎ በጽራሐ ልቡና ወደ እግዚአብሔር አመለከተ ወይቤሎ አግዚአብሔር ለሙሴ ለምንት ትጸርሕ ኀቤየ በሎሉሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ይንድኡ እንስ ሳሆሙ ላሕሞመሙ እግዚአብሔርም ይኽነን ሰምቶ ሙሴን ወደ እኔ ለምን ትጮ ሃለህ ትለምናለህ አሁንም የእስራኤልን ልጆች ከብታች ሁንንዱ በላቸው ወአንተሰ ንሣእ በትረከ ወስፋሕ እዴከ ዲበ ባሕር ወዝብጣ ወይባኡ ደቂቀ እስራኤል ውስተ ማዕከለ ባሕር በየብስ እነሱ ከብቶቻቸውን ይንዱ አንተ ግን ተአምራት ያደረግ ጅፅ ዘፀአት ምዕ ህባት በትርህን ይዘህ ሒድ ከባሕሪቱ ስትደርስ እጅህን ዘርግተህ በበትሪቱ ባሕሪቱን ምታት ከሦስት ከአራት ትከፈላለች እስራኤልም ተከ ፍሎላቸው የብስ ወደ ሆነው ባሕር ይግቡ አንድም ተከፍ ሉላቸው በየብሱ ለመሻገር ወደ ባሕሩ ይግቡ ወናሁ አነ አጸንፅ ልቦ ለፈርዖን ወለኩሉ ግብጽ ወይበውኡ ድኅሬሆሥሙ ወእሴባሕ አነ በፈርዖን ወበከለ ሐራሀ ወበሠረገላቲሁ ወበኩሉ አፍራሲሁ እኔም የግብጽን ሰዎችና የፈርዖ ንን ልቡና በክፋት አጸናለሁ ግብጻውያንም እስራኤልን ተከ ትለው ወደ ባሕሩ ይገባሉ እኔም ሠራዊቱንና ፈርዖንን ሠረገላውንና ፈረሱን ሁሉ አስጥሜ እመሰገናለሁ ቿ ወየአምሩ ኩሉ ግብጽ ከመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አመ ተሰባሕኩ በፈርዖን ወበሠረገላቲሁ ወበኩሉ አፍራሲሁ ፈረሱንና ሠረገላውን ፈርዖን ንም በኤርትራ ባሕር አስጥሜ በተመሰገንኩ ጊዜ ገናና ፈጣሪ እንደ ሆንኩ ግብጻውያን ያንጊዜ ያውቃሉ አንድም ተሰቢሕየ ይላል ፈርዖንንና ሠረገላውን ፈረሶቹንም ሁሉ በኤርትራ ህህህህህ«ፎከዐ በዐ ዘቲከዐ አስጥሜ የተመሰገንሁ ገናና ፈጣሪ እኔ እንደሆንኩ የግብጽ ሰዎች ያን ጊዜ ያውቃሉ በላቸው አለው ወሰሰለ መልአከ እግዚአብ ሔር ዘየሐውር ቅድመ ትዕይን ቶሙ ለእስራኤል ወቆመ አምድኅ ሬሆመ ወሰሰለ ዓመደ ደመናሂ እምቅድሚሣሆሙ ወቆመ እምድኅ ሬሆሙ ያንጊዜም በእስራኤል ፊት ለፊት ይሔድላቸው የነበረው መጋቤ ብሉይ ቅዱስ ሚካኤ ልም ተመልሶ በስተኋላቸው ቆመ ፊት ለፊት ይመራቸው የነበረ ዓምደ ደመናም ተመልሶ በስተኋላቸው ቆመ ተጋረደ ወቦአ ማዕከለ ትዕይንቶሙ ለግብጽ ወሣዕከለ ትዕይንቶሙ ለእስራኤል ወኮነ ቆባር ወጽልመት ወኢተደመሩ በበይናቲሆሙ ኩላ ይእተ ሌሊተ ደመናውም በእስራኤል ሠራዊ ትና በግብጻውያን ሠራዊት መካከል ገብቶ ተጋረደ ያንጊዜ ጭጋግ ጨለማ ሆነ በዚያች ሌሊት ስንኳን ሌላው እስራ ኤልና እስራኤል አልተገና ኙም አልተያዩም ይህስ አይ ደለም ብሉ ግብጻውያንና እስራኤል አልተገናኙም ሳይ ተያዩ ሳይተዋወቁ በአንድ ችካል ከብት አስረው አድረ ዋል ዘፀአት ምዕ ጅ ወሰፍሐ እዴሁ ሙሴ ዲበ ባሕር ወአምጽአ እግዚአብሔር ነፋሰ አዜብ ጽኑዐ ላዕለ ባሕር ኩላ ይእተ ሌሊተ ወገብሮ ለባሕር የብሰ ወሠጠጦ ለማይ ሙሴም እጁን ዘርግቶ በበትሩ ባሕሩን መታው እግዚአብ ሔርም በዚያች ሌሊት ጽኑዕ ኃያል የሆነ የአዜብን ነፋስ ወደ ባሕሩ አመጣ ባሕሩንም ከሦስት ከአራት ከፍሉ የብስ አደረገው ነፋሱ አንድም እግዚአብሔር ወቦኡ ደቂቀ እስራኤል ማፅከለ ባሕር ላዕለ የብስ ወማይሰ ኮነ አረፍተ በየማኖሙ ወአረፍተ በጸጋሞሙ እስራኤልም ከሦስት ከአራት ተከፍሎ የብስ ሆነላቸው ወደ ባሕሩ ገቡ ማይኒ ሲል ነው ውሃውም በቀኝ በግራ እንደ ግድግዳ ሆነላቸው አንድም ማይሰ ውሀውሳ ትለኝ እንደሁ ውሀውስ በቀኝ በግራ ተከፍሎ እንደ ግድግዳ ጸናላቸው ሐተታ ከሦስት ተከፍሏል ያሉ እንደ ሆነ አራት አራቱ ነገድ ተሻግረዋል ከአራት ተከፍሷል ያሉ እንደሆነ ሦስት ሦስቱ ነገድ ተሻግረዋል ውሀውንም እንዳይፈሩ ብሉ እንዲተያዩ እንደ መስታዎት አድርጎላ ቸዋል አንድም በውሀው መስ ኮት መስኮት አውጥቶላቸዋል ግራና ቀኝ እየተያዩ እንዲሔዱ ብሎ ወዴገንዎሙ ግብጽ ወቦኡ ድኅሬሆመሙ ዐከኩሉ አፍራሰ ፈርዖን ወሠረገላቲሁ ወመስተፅዕናን ቦኡ ማዕከለ ባሕር ቦኡና ቦኡ አንድ ወገን ያንጊዜ የግብጽ ሰዎች የፈርዖን ፈረሶች ሠረገላውም በፈረስ በሠረገላ የተቀመጡ ሰዎችም ሁሉ እስራኤልን ተከትለው ወደ ባሕሩ ገቡ ለሰው አገሮች ለእስራኤል የተከፈለች ውሃ የአገራችን ውሀ ለእኛሣ ምን ትለናለች ብለው ለኩ ለለኩ እጅ ለእጅ ተያይዘው አይኮዞኅ አይዞኅ ተባብለው ተያይዘው ገብተዋል ወሶበ ኮነ ፅቅበተ ሌሊት እንተ አፈ ጽባሕ ነጸረ እግዚአብ ሔር ውስተ ትዕይንቶሙ ለግብጽ በዓምደ እሳት ወደመና ወአዘዘ ላዕለ ትዕይንተ ግብጽ ንጋት የተከተለው ሦስተኛው አካች ሠልፍ በሆነ ጊዜ አንድም አካችን አራት የሚሉ አሉ ንጋት የተከተለው አራ ተኛው አካች በሆነ ጊዜ አንድም ንጋት በሚከተለው ከሦስተኛው አካች ሠልፍ አስቀድሞ የሚሆን ሁለተኛው አካች በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር በዓምደ እሳትና በዓምደ ደመና ዢ ት ምዕ ዘፀአት ምዕ ሁኖ የግብጽን ሠራዊት በዓይነ መዓት አያቸው በግብጻው ያንም ከተሣ መዓት አዘዘባ ቸው ወዓሠረ ማዕሠርተ ሠረገላቲ ሆሙ ወወሰዶሙ በሥቃይ ወይቤሉ ግብጽ ንንፍጽጽ እምገጾሙ ለእስራኤል አስመ እግዚአብሔር ይፀብዕ ሎሉሙ አዘዘ ያለውን አሠረ ማእሠርተ ብሎ አመጣው አንድም ወወሰ ዶሙ በሥቃይ ብሎ አመጣው ያን ጊዜ ግብጻውያን ለእስራ ኤል የሚጣላላቸው የሚዋጋ ላቸው ፈጣሪያቸው እግዚአብ ሔር ነውና ከእስራኤል ፊት እንሸሽ አሉ ጌታ ግን እንዳ ይመለሱ ብሎ ቅል ለቅል ለኩ ለለኩ አያያዛቸው ወወሰ ዶሙ በሥቃይ በነፋሱም እያ ጣደፈ ወደ ባሕሩ ወሰዳቸው ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ስፋሕ እዴከ ዲበ ባሕር ወይትጋባአእ ማይ ዲበ ግብጽ ወዲበ ሠረገላ ቲሆሙ ወመስተፅፅናኒሆሙ ከዚህ በኋላ የፊተኛው ፈረስ ግንባሩ የኋለኛው ፈረስ ጭራው ሲቀር እግዚአብሔር ሙሴን እጅህን ዘርግተህ ባሕሪቱን ምታት በግብጽ ሰዎች በሠረገሉቻቸው በፈረስ በሠረገላ በተቀመጡ ትም ሁሉ ላይ ውሃው ይጠ ራቀምባቸው አለ ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ ወሰፍሐ እዴሁ ሙሴ ዲበ ባሕር ወከደኖሙ ባሕር በጊዜሁ በፅለቱወአገቶሙ እምድኅር ወጉዩ ግብጽ ውስተ ባሕር ወወገሮመ እግዘ አብሔር ለግብጽማዕከለ ባሕር ሙሴም እጁን ዘርግቶ ባሕሩን መታው ባሕሩም ያንጊዜ በስተፊት ያለው ውሃ ተንዶ ተጫናቸው ወደኋላ እንመለስ አሉ በስተኋላ ያለው ውሃ ተናደባቸው ተመልሰው ወደ መካከል ሔዱ እግዚአብሔ ርም በባሕሩ መካከል አሠጠ ማቸው ወተመይጠ ባሕር ወተሠጥሙ ምስለ ሠረገላቲሆሙ ወምስለ ጽጽኑዓኒሆሙ ወከሉ ኃይለ ለፈርዖን በከመ መጽኡ ውስተ ባሕር ወአልቦ ዘተርፈ እምኩሎሙ አለ መጽኡ ወኢአሐዱ እምኔሆሙ ባሕሩም እንደ ቀደመው ሆነ የግብጽ ሰዎችም ከሠረገላቸው ጋር ከአርበኞቻቸውም ጋር አንድም ምስለ መስተጽዕናኒ ሆሙ ይላል በፈረስ በሠረገላ ከተቀመጡትሰዎች ጋርየፈርዖን ሠራዊቱም ሁሉ ወደ ባሕሩ እንደ መጡ ሠጠውሙ እስራኤ ልን ተከትለው ከመጡ ከግብፃ ውያን ሁሉ አንድ ስንኳን የቀረ የለም መላው ሰጠሙ አንድም ከግብጽ ከመጡ ከእስራኤል ሁሉ አንድ ስንኳን የቀረ የለም መላው ወጡ ዘፀአት ምዕ ሀ ወደቂቀ እስራኤልሰ ሖሩ ውስተ ይብስት ባሕር ወባሕርሰ ዓረፍተ ኮኖሙ እምይምን ወእም ጽግም እስራኤል ግን እንደ ለፋ መስክ ሆኖላቸው በተከፈለ ችው ባሕር አልፈው ሔዱ ባሕርኒ ሲል ነው ባሕሩም ከዚህ አስቀድሞ በቀኝ በግራ እንደ ግድግዳ ሆነላቸው ወአድኃኖሙ እግዚአብሔር ለእስራኤል በይእቲ ዕለት እምእ ዴሆሙ ለግብጽ ወርእዩ እስራኤል ከመ ሞቱ ግብጽ በውስተ ድንጋጉ ለባሕር እግዚአብሔርም በዚያች ቀን እስራኤልን ከግብጻውያን እጅ አዳናቸው እስራኤልም ጠላ ቶቻቸው ግብጻውያን እንደ ሞቱላቸው በባሕር ዳር ሁነው አዩ ወ ወርእዩ እስራኤል እደ ዐቢየ ዘገብረ እግዚአብሔር በግብጽ ወፈርሁ ወአምኑ በእግዚአብሔር ወሙሴሃ ላዕኮ አዕበዩ እስራኤልም የጠላቶቻቸው የግብጻውያንን ሞት ፈጣሪያ ቸው እግዚአብሔር በግብጽ ሰዎች ያደረገባቸውን ተአም ራቱን አይተው እግዚአብሔ ርን ፈሩ አምለኩ በእግዚአብ ሔርም አመኑ ፈርሀን አምለከ ሲል ነው ሶበሰ በፍርሀተ ይስሐቅ አቡየ እምፈነውከኒ እራቅየ እንዲል አገልጋዩ ሙሴ ንም አከበሩ ምዕራፍ ወ ጉባኤ ወባረኩ ዘ ቡራኬ ሙሴ ወደቂቀ እስራኤል ለእግዚአብሔር በፍትሐተ ቃል እንዘ ይብሉ ንባርኮ ለእግዚአብሔር እስመ ክቡር ውእቱ ወሉሎቱ ይደሉ ስባሔ ያንጊዜ ሙሴ ከእስራኤል ልጆች ጋር ሀኖ ለእግዚአብሔር ምስጋና አቀረቡ አንድም ወባረኩ ይላል ያንጊዜ የተደ ረገላቸውን ተአምራት አይተው በፍትሐተ ቃል ዲዳዎች አንደ በታቸው ተፈትቶላቸው አንድም በርትዓተ ቃል ይሳል ሕፃናቱ አንደበታቸው ረትቶ ላቸው እስመ ጥበብ ከሠተት አፈ በሐማን ወልሳነ ሕፃናት ሬሰየት ርቱዐነባቤ እንዲል አንድም በኅብረተ ቃል ይላል ጐርናና ሻካራ ድምፅ ሳይኖር እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ሁነው ሙሴ አሮን የወንዶች አቀንቃኝ ማርያም እኅተ ሙሴ የሴቶች አቀንቃኝ ሁነው እግዚአብሔር ክቡር ምስጉን ዝሄ ዘፀአት ምዕ ። ቢሉ በወዲሁ ዓለም ሰውን ሰው ይገዛዋል በወዲያው ዓለም ግን ወአስከቦ ለውእቱ ሰይፍ ዲበ ምስካቡ እንዲል ገዥና ተገዥ የለምና እንዲህ አለ ይነግሥ እግዚ አብሔር ለዓለመ ዓለም ወዓዲ ሐተታ እንዳለፈው ዘፀአት ምዕ እስመ ቦአ ሠረገላቲሁ ለፈርዖን ምስለ አፍራሲሁ ወመስተዕዕናን ውስተ ባሕር ወአስተጋብአ እግዚአ ብሔር ላዕሌሆሙ ማየ ባሕር ወደቂቀ እስራኤልሰ ኃለፉ እንተ የብስ ማዕከለ ባሕር ሣሣይሰ ሎሙ ዓረፍት በይምን ወዓረፍት በጽግም የፈርዖን ሠረገሳ ከፈረሶቹ ጋር በፈረስ በሠረገላ የተቀመ ጡት ሁሉ በባሕረ ኤርትራ ሠጥመዋልና እግዚአብሔር በግብጻውያን ውሀውን አጠራ ቀመባቸው ኃለፉ ማንሻ አንድም እግዚአብሔር በግብጻ ውያን ውሃውን አጠራቅሞባ ቸዋልና የእስራኤል ልጆች ግን ውሃው ተከፍሉላቸው በባሕሩ መካከል በየብስ አል ፈው ሔዱ ማይኒ ማንሻዛሻ አንድም የእስራኤል ልጆች ውሀው ተከፍሎላቸው በባሕሩ መካከል በየብስ አልፈው ሒደዋልና ውሃው በቀኝ በግራ እንደግድግዳ ተከፍሎ ጸናላቸው አንድም እስራኤል ውሃው ተከፍሎላቸው በውሃው መካከል በየብስ አልፈው ሔዱ ማይሰ ውሀውሳ ትለኝ እንደሆነ ውሀውስ ግራና ቀኝ ተከፍሎ እንደ ግድግዳ ጸናላ ቸው አንድም ሊቃነ አጋን ንት ሠራዊተ አጋንንት በባሕረ ገሃነም ሠጥመዋልና እግዚአብ ሔር በአጋንንት ባሕረ ገሃነምን አጠራቀመባቸውነ ኀለፉ ሣንሻ አንድም እግዚአብሔር በአጋ ንንት ባሕረ ገሃነምን አጠራ ቅሞባቸዋልና እስራኤል ዘነፍስ ባሕረ ገሃነም ተከፍሎላቸው አልፈው ሔዱ ማይሰ ማንሻ አንድም ማይኒ ሲል ነው እስራኤል ዘነፍስ ባሕረ ገሃነም ተከፍሎላቸው አልፈው ሒደ ዋልና ባሕረ ገሃነምም ተከፍሎ ግራና ቀኝ እንደ ግድግዳ ጸናላቸው አንድም እስራኤል ዘነፍስ ባሕረ ገሃነም ተከፍሎ ላቸው አልፈው ሔዱ ሣይሰ ባሕረ ገሃነምሳ ትለኝ እንደሆነ ባሕረ ገሃነምስ ግራና ቀኝ ተከ ፍሎ እንደ ግድግዳ ጸናላቸው ወነሥአት ማርያም ነቢዬት እኅቱ ለአሮን ከበሮ በእዴሃ ወወፅኣ ኩሉን አንስት ድኅሬሃ በከበሮ ወበቡራኬ ያንጊዜ የአሮን እኅት ሀብተ ትንቢት ያደረባት ማርያም እኅተ ሙሴ ከበሮውን በእጂ አንሥታ ሔደች ሌሎች ሴቶችምሁሉ ከምስጋና ጋር ከበሮውን ይዘው እሷን ተከት ለው ሄዱ አለ የጎዳና አንድም የአሮን እኅት ማርያም ከበሮውን ይዛ በቃሏ አስቀድማ አመሰገነች አለ አቀነቀነች ሌሎችም ሴቶች ሁሉ ከአሷ በኋላ ከበሮውን ይዘው ምስ ሇ ዘፀአት ምዕ ጋናውን አመሰገኑ አንድም የአሮን እኅት ማርያም ከበሮ ውን ይዛ በቃሏ አመሰገነች ሌሉችም ሴቶች ሁሉ ከበሮ ውን ይዘው እንደ እሷ አመሰ ገኑ አንድም የአሮን እኅት ማርያም ከበሮውን ይዛ በቃሏ አመሰገነች ምስሌሃ ሌሉችም ሴቶች ሁሉ ከበሮውን ይዘው ከእሷ ጋራ እንደ አሷአመሰ ገኑ ወቀደመት ማርያም ወትቤ ንባርኮ ለእግዚአብሔር ይትነከር ውእቱ ይትነከር ፈረሰ ወዘይፄዓን ላፅሌሁ ወረወ ውስተ ባሕር ማርያም እኅተ ሙሴ ከሴቶች ቀድማ ሔደች እግዚአብሔ ርን እናመሰግንዋለን ፈረሱን በፈረሱ ላይ የተቀመጠውን በባሕረ ኤርትራ አስጥሟልና እሱም ይደነቃል ይደነቃል አለች አንድም ማርያም እኅተ ሙሴ ከሴቶቹ ሁሉ አስቀድማ አቀነቀነች ንባርኮ እግዚአ ብሔርን እናመስግነው ፈረሱን በፈረስ ላይም የተቀመጠውን በባሕረ ኤርትራ አስጥሟልና እሱም ይደነቅ ይደነቅ አለች ይኸውም ምሳሌ ነው ግብጽ የኃጢአት ኤርትራ የጥም ቀት ሕዝቡ የምእመናን ደመና የመንፈስ ቅዱስ ሙሴ ህህህህህህ«ፎቪከበዐዘቲከዐ የወልደ እግዚአብሔር ከግብጽ ከኤርትራም ከወጡ በኋላ መና ከደመና እየወረደላቸው ውሃ ከደንጊያ እየፈለቀላቸው ሣ ዘመን ሙሉ ሲመገቡ ኑረው ኋላ ምድረ ርስት ገብተዋል ይኸም ምሳሌ ነው መና የሥጋው የደሙ ውሀ ከደን ጊያ ማፍለቁ የማየ ገቦ ምድረ ርስት የገነት የመንግሥተ ሰማያት ምሳሌ እስራኤል ከግብጽ ከኤርትራ ከወጡ በኋላ ፅለቱን ምድረ ርስት አልገቡም በምድረ በዳ ማዓ ዘመን ኑረው ኋላ ምድረ ርስት ገብተዋል ዛሬም ምዕመናን ጥሙቃን ተጠምቀው ዕለቱን ገነት መንግሥተ ሰማያት አይገ ቡም በዚህ ዓለም ሥራ ሲሠሩ ኑረው ኋላ ገነት መንግሥተ ሰማያት ይገባሉ እንጂ አንድም ግብጽ ኤርትራ አንድ ወገን የገሃነም ደመና የልጅነት ሙሴ የጌታ የወልደ እግዚአ ብሔር ሕዝቡ የነፍሳት መና ከደመና የወረደላቸው የሥጋው የደሙ ውህ ከደን ጊያ የፈለቀላቸው የማየ ገቦ ቋው ዘመን የመዋዕለ ንስሐ ከነዓን የመንግሥተ ሰማያት ምሳሌ ነው ዘፀአት ምዕ ቷ ወአውፅኦሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል እምባሕር ዕሙቅ ወወሰ ዶሙ ውስተ ገዳም ዘሱር ወግዕዙ ሠሉሰ ዕለተ ገዳመ ወኢረከቡ ማየ ከመ ይስተዩ ሙሴም የእስራኤልን ልጆች ከጥልቁ ባሕር አውጥቶ በሱር አጠገብ ወዳለ ምድረ በዳ ወሰዳቸው በምድረ በዳውም ሦስት ቀን ተጓዙ ዘይሰትዩ ሲል ነው የሚጠጡት የጣፈ ጠ ውሀ አላገኙም አንድም እንዳለም ይሆናል ሊጠጡት የጣፈጠ ውሀ አላገኙም አንድም ወረከቡ ማየ ወኢሰትዩ ይላል በምድረ በዳው ሣያግግኘቱንስ ውሀዉን አገኙ መሯቸው ጎም ዝዚቸው አልጠጡትም እንጂ ወስእኑ ሰትየ ማይ እምረራ አመራ በምረራ እስመ መሪር ማዩ ወበእንተዝ ተሰምየ ውእቱ ና መሪር ውሀው መራራ ጉምዛዛ ነውና ከመምረሯ ከመጉምዘዚ የተነሣ አንድም በምረራ ይላል በመምረሯ በመጐምዘዚ እስራኤል ውሀውን መጠጣት ተሳናቸው ስለዚህም ነገር ያ ቦታ መራራ ውሀ የተገኘበት ቦታ ተባለ ወአንጉርጉሩ ሕዝብ ላዕለ ሙሴ ወይቤሉ ምንተ ንሰቲ ሕዝቡም እንዲህ ቢሆንባቸው በሙሴ ላይ አንጐራጐሩ ምን እንጠጣለን አንድም ምንተ ንስተይ ምን እንጠጣ አሉ ወአውየወ ሙሴ ኀበ ፈጣሪ ወአርአዮ እግዚአብሔር ዕፀ ወወደዮ ውስተ ማይ ወጥዕመ ማዩ ወበህየ አርአዮ ጽድቀ ወፍትሐ ወአመከሮ ሙሴም ይህን ሰምቶ ያንጊዜ ወደ ፈጣሪው ወደ እግዚአብ ሔር ጮኸ ለመነ ፈጣሪው እግዚአብሔርም ዞሏ የሚባል መራራ ዕንጨት አሳየው ወዲያውም ቄርጠህ ጣልበት አለው ዞውን ዕንጨት ቁቂርጦ ከውሀው ጣለበትኛ ውሀውም ጣፈጠ ድቀ ወፍትሐ አንድ ወገን በዚያም ቦታ እውነት ፍርድን ገለጠለት አንድም ጽድቀ ኢታምልክን ወፍትሐ ዘጠኙን ሕግጋት ገለጠለት በዚያም ሁሉ ተፈታተነው ይኸውም ምሳሌ ነው መሬት የአዳም የውሀው ምረት የፍዳ የመርገም ሙሴ የጌታ ሕዝቡ የምእመናን ዕፅ የመስቀል ምሳሌ ነው መራራው ውሃ በመራራው ዞኢ ዕንጨት እንደ ጣፈጠ በዕፀ በለስ የመጣ ፍዳ መርገምም በዕፀ መስቀል የመጥፋቱ ምሳሌ ነው ዘፀአት ምዕ ወይቤ ለአመ ትሰምዕ ታጸምዕ ቃለ እግዚአብሔር ፈጣሪከ ወጽድቀ ትገብር በቅድሜሁ ወታጸምዕ ትእዛዞ ዘአዘዘከ ኩሉ ደዌ ዘአምጻጳእኩ ላፅለ ግብጽ ኢይፈፌኑ ላዕሌከ አነ እግዚአብሔር ፈዋሲከ ሙሴም የፈጣሪህ የእግዚአብ ሔርን ቃል ፈጽመህ ብትሰማ አሱ ባወቀው በእሱ ፈቃድ በጎ ሥራ ብትሠራ ያዘዘ ዝንም ትእዛዝ ሰምተህ ብታደ ርገው ፈዋሴከም ይላል ድኅነ ትህን የማደርግልህ እኔ እግዚ አብሔር በግብጽ ያመጣሁ ትን ሁሉ መከራ በአንተ አላመጣብህም አለ እግዚአ ብሔር ይላል ሙሴ አንድም አስመ አነ እግዚአብሔር ፈውስከ ይላል ድኅነትህን የማደርግልህ እኔ ፈጣሪህ እግዚአብሔር ነኝና በግብጽ ያመጣሁትን መከራ ሁሉ በአንተ አላመጣብሀም አለ አግዚአብሔር ይላል ሙሴ አንድም ጌታ የአኔን የፈጣሪ ህን ቃል ፈጽመህ ብትሰማ በቅድሜጫየ ሲል ነው በእኔ ፈቃድ በእኔ ትእዛዝ በጐ ሥራ ብትሠራ ዘአዘዝኩከ ሲል ነው ያዘዝኩህንም ትእዛዝ ሰምተህ ብታደርገው ድኅነትህን የማደርግልህ እኔ ፈጣሪህ እግዚአብሔር ነኝ አንድም እስመ አነይላል ድኅ ህህህህህ«ፎየከወበዐቲከየ ድ ነትህን የማደርግልህ እኔ ፈጣሪህ እግዚአብሔር ነንና በግብጽ ሰዎች ያመጣሁትን መከራ ሁሉ በአንተ አላመጣ ብህም አለ አንድምፖ ወአነ ይላል በግብጽ ያመጣሁትን መከራ ሁለሉበአንተ አላመጣ ብህም እኔ ፈጣሪህ እግዚአ ብሔርስ ለአንተ ድኅነትን አደርግልሃለሁ አለው ፈዋሲከ ባለው መሐኪከ የሚል አብነት ይገኛል እንደዚሁ ያስተረጐ ማል ወበጽሑ ኀበ ኤሉም ወሀለዉ ህየ ወ አንቅዕተ ማያት ወድሮ ፀበርተ ተመርት ጥቃ ማያት ብቅለቶን እስራኤልም ሲጓዙ ውለው ኤለሉሎም ከምትባል አገር ደረሱ በዚያ ቦታ ዓሥራ ሁለት ምንጮች አሉ አበቃቀላቸው በውሀ ዳር የሚሆን አንድም በቀልቶን ይላል ዘንባባነታ ቸው በውሀ ዳር የሚሆን ሰባ ዘንባቦች አሉበት በቀልት ግንዱ ፀበርት ቅጠሉ ተመ ርት ፍሬው ነው ይኸውም ምሳሌ ነው አሥራ ሁለቱ ምንጮች የዓሥራ ሁለቱ ነገደ እስራኤል ሰባው ዘንባቦች የሰባ ሊቃናት ውሀው የረድኤተ እግዚአብሔር ነው አንድም አሥራሁለቱ ምንጮች የዓሥራ ዘፀአት ምዕ ን ዣ ሁለቱ ሐዋርያት ሰባው ዘንባቦች የሰባ ሁለቱ አርድ ፅት ሁለቱን ከወዴት ያመጣ ቸዋል ቢሉ ለመጽሐፍ ጅምር ጭርስ አድርጎ መናገር ልማዱ ነውና ከዚያ ሁሉ ሰሉሞን ጅምር ጭርስ አድርጎ ወኀደ ርኩ ውስተ ከርሠ እምየ ተ አውራኃ ርጉዐ በደም ወተገለ ፍኩ ሥጋ ከመ ኩሉ ሰብእ እንዳለ ወተዐየኑ ሀየ በኀበ ማይ ከዚያም በውሃው አጠገብ ሠፈሩ ምዕራፍ ወ ጉባኤ ወግፅዙ አምኤሉም ወበጽሑ ውስተ ገዳም ዘሲን ወውእቱ ሣያዕከለ ኤሉም ወሲና አመ አሥሩ ወኃሙሱ ለካልእ ወርኅ እምዘ ወፅኡ እምድረ ግብጽ ከዚህ በኋላ እስራኤል ከኤሉም ተጉዘው ሒደው በሲን አጠ ገብ ወዳለ ምድረ በዳ ደረሱ ይኸውም ምድረ በዳው በሲናና በኤሎም መካከል ነው ይሽኸሳ የተደረገ በምን ቀን ነው ትለኝ እንደሁ እስራኤል ከግብጽ አገር ከወጡ በኋላ በሁለተኛ ወር በግንቦት በአሥራ አምስተኛው ቀን ነው ወአንጐጉርጐሩ ኩሉ ሕዝብ ውሉደ እስራኤል በላዕለ ሙሴ ወአሮን ያንጊዜ የእስራኤል ልጆች ሁሉ በሙሴና በአሮን አንጐራጉሩ ባቸው ተበሳዕጩባቸወ ወይቤልዎሙ እምኀየሰነ ሶበ ሞትነ በመቅሠፍተ እግዚአብሔር በምድረ ግብጽ አመ ንነብር ጥቃ ጽሕርት ዘሥጋ ወንበልዕ ሥጋ ወኅብስተ አስከ ንጸግብ አምጻጳእከነ እንተ ውስተዝ ገዳም ከመ ትቅትለነ ለኩልነ በኀበ ተጋባዕነ አንተ በተሰበሰብንበት ቦታ ሁላችንን ልታጠፋን ወደዚህ ወደምድረ በዳው አመጣኸን እኮን እኛ ግን እስክንጠግብ ድረስ ዳቦውን ሥጋውን በምን በላበት ሥጋው በሚቀቀልበት በድስቱም አጠገብ በምንቀ መጥበት ጊዜ በግብጽ አገር ሳለን እግዚአብሔር በግብጽ ሰዎች ባመጣው መቅሠፍት ብንሞት በተሻለን ነበር አንድም በምድረ ግብጽ አመ ንበልዕ ይላል በምድረ ግብጽ በግብጽ አገር ሳለን እስክንጠ ግብ ድረስ ዳቦውን ሥጋውን በምንበላበት ጊዜ ሥጋው በሚቀቀልበት በድስቱም አጠ ገብ በምንቀመጥበት ጊዜ እግዚአብሔር በግብጻውያን ባመጣው መቅሠፍት ብንሞት በተሻለን ነበር አንተሰ አንተ ዘፀአት ምዕ ግን በተሰበሰብንበት ቦታ ሁላችንን ልታጠፋን ወደዚህ ወደ ምድረ በዳው አመጣኸን አሏሷቸው ያንጊዜ ሙሴ ወደ እግዚአብሔር አመለከተ ወይቤሉ አግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ አነ አወርድ ለክሙ ኅብስተ እምሰማይ ወይፃኡ ሕዝብ ወያስ ተጋብኡ ለለፅለቱ ከመ አመክሮመ ለእመ የሐውሩ በትእዛዝየ ወእመ ኣልቦ እግዚአብሔርም ሙሴን እነሆ እኔ ነገ መናውን ከሰማይ አወርድላችኋለሁ ሕዝቡም በትእዛዜ ጸንተው ይኖሩ እን ደሆነ አይኖሩም እንደሆነ ልፈትናቸው እንድፈትናቸው የዕለት የፅለት ምግባቸውን ወጥተው ይሰብስቡ አንድም ይፃኡ ወያስተጋብኡ ወከመ አመክሮሙ ይላል እግዚአብ ሔርም ሙሴን እነሆ እኔ ነገ መናውን ከሰማይ አወርድሳ ችኋለሁሻሸ ሕዝቡም የፅለት የዕለት ምግባቸውን ሊሰበስቡ ይውጡ እኔም ይኸንን ያደረግ ሁላቸው ሕዝቡ በሕጌ በሥር ዓቴ ፀንተው ይኖሩ እንደሆነ አይኖሩም እንደሆነ እፈት ናቸውዘንድ ነው አለው ህህህህህህፎቲከክዐፒከህ ወአመ ዕለተ ዓርብ ያስተዳልዉ ዘአብኡ ይኩኖሙ ካዕበተ ፅለት ወዘአስተጋብኡ ዘልፈ ለለዕለዝ ካዕበተ ለለፅለት ሲል ነው ዓርብ ቀን የሰበሰቡት መናው ለሁለት ቀን ይሆናቸው ዘንድ ለዓሮብና ለቀተዳሚት የሚሆና ቸውን ዓርብ ቀን ያዘጋጁ አንድም ዘአብኡ ይኩኖሙ ለለዕለት ያስተዳልዉ ካዕበተ ይሳል የሰበሰቡት መናው ለሁለቱ ቀን ለዓርብና ለቅዳሜ ይሆናቸው ዘንድ ዓርብ ቀን ሁለት ጎሞር ያዘጋጁ በቀረው ቀን ግን የፅለት የዕለት ምግባቸውን አንድ አንድ ጎሞር መስፈሪያ ይሰብስቡ አለው ወይቤሉ ሙሴ ወአሮን ለኩሉ ሕዝበ እስራኤል በሠርክ እምሠርክ ተአምሩ ከመ እግዚአብሔር አውፅ አክሙ እምድረ ግብፅ ሙሴ አሮንም ሒደው ለሕዝቡ ሁሉ እግዚአብሔር ከግብጽ አገር እንዳወጣችሁ ከሠርኩ ጀምሮ አንድም በሠርክ ታው ቃላችሁ ወበነግህ ትሬእዩ ኀይለ እግዚ አብሔር በሠርክ ይሁበክሙ ሥጋ ትብልዑ ወበነግህ ኅብስተ እስከ ትጸግቡ እስመ ሰምዐ እግዚ አብሔር ሰሚዖ እግዚእ ነጐር ዘፀአት ምዕ ጾ ጓረክሙ ነጐጉርጓረ ዘታንጐጉረገሩ አንትመሙ በላዕሌነ እስከ ነግህም ይላል ሲነጋ አንድም ከሠርኩ ጀምሮ እስኪነጋ ድረስ የእግዚአብ ሔርን ተአምራት ታያላችሁ በሠርክ ተአምሩ ብሎ አንድ አርእስት ወበነግህ ትሬእዩ ብሎ ሁለት አርእስት ተናግ ሯል ለሁለቱም ያመጣል እናንት በእኛ የምታንጐራ ጉሩትን ማንጐራጐር ፈጣሪ ያችን እግዚአብሔር ሰምቶ አንድም ሰምቶአልና አንድም ስለ ሰማ ሥጋ ዘትበልዑ ሲል ነው የምትበሉትን ሥጋ ውን አንድም ልትበሉት ሥጋ ውን በሠርክ ይሰጣችኋል አለሸ በሠርክ ተአምሩ ላለው አንድም እናንት በእኛ የምታንጐራጉጐሩትን ማንጐራ ጐር ፈጣሪያችን እግዚአብሔር ሰምቶ አንድም ሰምቶአልና አንድም ስለሰሣ እስክትጠግቡ ድረስ መናውን በነግህ ይሰጣ ችኋል አለ ወበነግህ ትሬእዩ ላለው ወንሕነ ምንት ንሕነ ወዝ ነጐርጓርክሙ አኮ በላዕሌነ ዘታንጐ ሬጐሩ አላ በላዕለ ፈጣሪ በእኛ የምታንጐራጐሩብን እኛ ምንድን ነን። አንድም እዬኔ በረድኤት አልለይህምና ወይ ሰመይ ስምየ በላዕሌከ ስሜም በአንተ ይጠራልኛልና አለ አምላከ እስራኤል ተብዬ ተብሉ በአንተ ይጠራልኛ ልና ስምዖ ወኢትዕበዮ ሕጉን ተማረው እምቢ አትበለው አንድም ዕቀብ ርእስከ ሊሠራህ ሊቀጣህ አለቃህ አድርጌ የሾምኹት ሙሴን ኢያሱን ጠብቀው አለ አክብረው የአዘዘህንም ስማው የአዘዘህን እምቢ አትበለው የእኔ ስም በእሱ ይጠራበት ዘንድ እሱ ከአንተ አይለይህምና አንድም እሱ ከአንተ አይለይህምና ወይሰመይ ስምየ በላዕሌሁ የእኔም ስም በእሱ ይጠራልና አለ ነቢየ እግዚአብሔር ተብሎ ይጠራልና ስምዖ ወኢትዕበዮ ብለህ እሠር ወለእመሰ ሰማዕከ ቃልየ ወዐቀብከ ከሎ ዘእቤለከ እጸልፅ ጸላዒከ ወእፃረሮ ለዘይፃረረከ ቃሌን ብትሰማ ያልኩህንም ነገር ሁሉ ብትጠብቀው የሟ ጠላህን ጠላትህን እጠላዋለሁ ጠሳት የሚሆንህንም ሰው ጠላት እሆነዋለሁ ዘፀአት ምዕ ግ ወየሐውር መልአኪየ እንዘ ወአምልክ እግዚአብሔርሃ ይመርሐከ ወያበውአከ ውስተ ምድረ አሞሬዎን ወኬጤዎን ወፌርዜዎን ወከናኔዎን ወጌርጌሴዎን ወኤዌዎን ወኢያቡሴዎን ወአጠፍፆመ የእኔ መላክተኛ ቅዱስ ሚካኤል አንድም ሙሴ ኢያሱ አንተን እየመራ ወደ ከነዓን ይሔዳል መርቶም ወስዶ ወደ አሞሬዎንና ወደ ኬጤዎን ወደ ፌርዜ ዎንና ወደ ከናኔዎን ወደ ጌርጌሴዎንና ወደ ኤዌዎን ወደ ኢያቡሴዎን አገር ወደ ከነዓን ያገባሃል እኔም በእሱ አድሬ ጠላቶችህን ሁሉ አጠ ፋቸዋለሁ አንድም ወያጠ ፍፆሙ ይላል አንተን ይዞ ገብቶ ጠላቶችህን ሁሉ ያጠ ፋቸዋል ወኢትስግድ ለአማልክቲሆሙ ወኢታምልኮሙ ወኢትግበር ከመ ምግባሪሆሙ ነሚተ ንሥቶሙ ወቀጥ ቅጦ ቀጥቅጥ ምሥዋዓቲሆሙ ከዚያም ገብተህ የከነዓንን አማልክት አምልከህ አትስገ ድላቸው ይህ ከመ በባለቤት የገባ ነው ሥራቸውንም አት ሥራ አለ ለጣዖታቱ መሥዋ ዕት ጸሎት አታቅርብአንድም ሰብአ ከነዓን እንደሚያደርጉ ላቸው አታድርግላቸው አላ ያለበት ነው ቤተ ጣዖቱን ፈጽመህ አፍርስባቸው እንጂ መሠዊያቸውንም ቀጥቅጠህ አጥፋባቸው እንጂ ፈጣሪከ ወእባርክ ኅብስተከ ወወይነከ ወማየከ ወአሴስል ዕበሰ እምላፅሊከ ከዚያም ገብተህ እኔን ፈጣሪህ አግዚአብሔርን ብቻ አምልክ ይኸን ያደረግህ እንደሆነ የም ትበላውን እንጀራህን ወይን ህን የምትጠጣውን ውሃህን አበዛልሃለሁ ከድካምህ አጸና ሃለሁ ደዌህንም ከአንተ አርቅ ልሃለሁ ወአልቦ መካን ዘኢይወልድ በውስተ ምድርከ ኀሩልቁቂ መዋዕሊከ እፌጽም ለከ በአገርህ የማይወልድ መካን የለም የዘመንህንም ቀጥር በተድሳ በደስታ አእንድትፈ ጽም አደርግሃለሁ ወፍርሃተ እፌኑ ቦቱለዘይጸ ንዓከ ወይደነግፁ ኩሉሥጮ አሕዛብ ዘቦእከ ኀቤሆሙ ወአሬሲ ኩሉ ፀረከ ከመ ይገየዩከ የአንተን መፍራት በጣሟበረ ታብህ በጠላትህ አመጣበታ ለሁ አለ አንተ ትፈራው የነበረ ጠላትህ አንተን እንዲ ፈራ አደርገዋለሁ አገራቸው ንም ልትወርስ ወደ እነሱ የገባህባቸው አሕዛብ ሁሉ ከአንተ የተነሣ ይደነግጣሉ ጠሳቶችህ ሁሉ አንተን ፈርተው ይሸሹ ዘንድ እንዲሸሹህ አደር ጋለሁ ዘፀአት ምዕ ወእፌኑ ዘያደነግፆሙ ቅድሜከ ለአሞሬዎን ወያወዕኦሙ ለኬጤዎን ወለኤዌዎን ወለከናኔዎን ወእሬሲ ኩሉ ፀረከ ከመ ይገየዩከ ብሎ ነበርና ከአንተም አስቀድሜ በፊትህ የአሞሬዎ ንን ሰዎች የሚያስደነግጣቸው ትንኙን አመጣባቸዋለሁ ትን ኙም ከሀገራቸው አስወጥቶ ይሰድዳቸዋል አንድም ያወዕ ኦሙ ይላል የአሞሬዎንን ሰዎች ከሀገራቸው አስወጥቶ ይሰድዳቸው ዘንድከአንተ አስ ቀድሜ የሚያስደነግጣቸው ትንኙን አመጣባቸዋለሁ አንድም ወታወፅዕኦሙ ይሳል ከአንተ አስቀድሜ ፊታውራሪ አድርጌ የሚያስደነግጣቸው ትንኙን አመጣባቸዋለሁ ከዚያ በኋላ አንተ ገብተህ ከሀገ ራቸው አስወጥተህ ትሰድዳቸ ዋለህ አንድም ቅድሜየ ብሉ ወአወዕኦሙ ይሳል ከዚያ አስቀድሞ ፊታውራሪ አድርጌ የሚያስደነግጣቸው ትንኙን አመጣባቸዋለሁ ከዚያ በኋላም ከሀገራቸው አስወጥቼ አእሰድዳ ቸዋለሁ ወኢያወፅኦሙ በአሐቲ ዓመት ከመ ኢትኩን ምድር ዓፀ ወከመ ኢይብዝኑኙ ላዕሌከ አራዊተ ገዳም አወፅኦሙ ብሎ ነበርና ሳወጣ ቸውም ምድር ከሰው ተለይታ በረኃ እንዳትሆን የምድረ በዳ ህህህህህ«ፎከሀበዐገቲከዐ አራዊትም በአንተ እንዳይበዙ ብህ የከነዓንን ሰዎች ከሀገራ ቸው በአንዲት ዓመትብቻ አላወጣቸውም በበንስቲት አወፅኦሙ እምኔከ እስከ ትትባዛኅ ወትወርሳ ለምድር አንተፈጽመህ እስክትበዛ ድረስ በዝተህም ከነዓንን ጨርሰህ እስክትወርሳት ድረስ አላ ያለበት ነው ጥቁት ጥቁት እያልኩ በብዙ ዘመን ከአንተ ለይቼ አስወጥቼ እሰድዳቸዋለሁ እንጂ ወ ወአሰፍሕ አድዋሊከ እምባሕረ ኤርትራ እስከ ፍልስጥኤም ወእም ገዳም እስከ ፈለግ ዐቢይ ፈለገ ኤፍራጥስ ወእሜጡ ውስተ እዴከ እለ ይነብሩ ውሰተ ምድር ወአወፅኦሙ እምኔከ ድንበር ይመታል በወዲህ ከኤር ትራ ባሕር እስከ ፍልስጥኤም በወዲያ ከሶርያ ምድረ በዳ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ ያሉትን አው ራጃህን አንድም አድዋለከ ይሳል ጥቃቅኑን አገሮችህን ሁሉ አቀናልሃለሁ በከነዓንም የሚኖሩትን ሰዎች ሁሉ በእጅህ ጭብጥ በእግርህ እርግጥ ሁነው እንዲገዙልህ አድርጌ እሰጥሃ ለሁ ለአንተ የማይገዙትን ግን ከአንተ ለይቼ አስወጥቼ እሰድ ልሃለሁ ገ ዘፀአት ምዕ ቋወ ወኢታኅድሮሙ ወለአማልክ ቲሆሙ ኢትትአዘዝ ለአንተ የሣይገዙልህ የከነዓንን ሰዎች ከአንተ ጋር አታኑራቸው ለካህናተ ጣዖቱም አትታዘዝ አለ መሥዋዕት ሠዋ ጣዖት አምልክ ቢሉህ አይሆንም በላቸው አንድም ለጣዖታቱ አትታዘዝ አለ ወድደህ አንተው ራስህ በፈቃድህ ለጣዖታቱ መሥዋዕት ጸሎት ላቅርብ አቀርባለሁ አትበል ወ ወኢይንበሩ ውስተ ምድርከ ከመ ኢይግበሩከ ተዓብስ ወለእመ አምለከ አማልክቲሆሙ እሙንቱ ይከውኑከ ዕቅፍተ ፈጣሪህን ትበድል ዘንድ እንድ ትበድል እንዳያደርጉህ ለአንተ የማይገዙ ሰብአ ከነዓን አንድም ጣዖታቱ በአገርህ አይኑሩ ጣዖታቱን ካመለክሃቸው አን ድም የሰብአ ከነዓንን ጣዖታት ከአመለክህላቸው የከነዓን ሰዎች ፅንቅፋት ይሆኑሃል አለ እነሱ ያጠፉሃል አንድም ጣዖታቱ ዕንቅፋት ይሆኑሃል አለ ከፈጣሪህ ይለዩሃል ሲል ነው ምዕራፍ ወ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ዕርግ አንተ ወአሮን ወናዳብ ወአብ ዩድ ወመላሕቅተ ሕዝብ ድ እም እስራኤል ወይሰግዱ ሊተ እምር ኙቅ እግዚአብሔር ሙሴን አንተና ወንድምህ አሮን ናዳብና አብ ዩድ ከእስራኤል የተመረጡ በሕዝቡ የተሾሙ አንድም ዘእስራኤል ይሳል የእስራኤል ወገን የሚሆኑ በሕዝቡ የተሾሙ ሰባ ሊቃናትም ሁናችሁ ወደ ደብረ ሲና ውጡ ከአንተም ጋር ከወጡ በኋሳ ለእኔ ለፈጣሪያቸው ለእግዚአብሔር ከሩቅ ሁነው ይስገዱ ወቅረብ አንተ ባሕቲትከ ወእሙንቱሰ ኢይቅረቡ ወሕዝብከሂ ኢይዕርጉ ምስሌሆሙ ከእነሱ ተለይተህ አንተ ብቻ አንድም ባሕቲተክ ይላል አንተ ብቻህን እኔ ወደ አለሁበት ወደ ተራራው ራስ ቅረብ ሌዋውያን ግን አንተና ወንድ ምህ አሮን ወደ አላችሁበት ወደ ተራራው ራስ አይቅረቡ ወገኖችህ እስራኤልም እንደ እነሱ ከእነሱ ጋራ ሌዋውያን ወደ አሉበት ወደ መንፈቀ ደብር አይውጡ አንድም ኀቤሆሙ ይላል ሕዝቡ ሌዋ ውያን ወደ አሉበት አይቅረቡ ዘፀአት ምዕ ወቦአ ሙሴ ወአይድዓ ለሕዝብ ኩሉ ቃለ እግዚአብሔር ወጽድቆ ወአውሥኡ ኩሉ ሕዝብ በዱ ቃል ወይቤሉ ኩሉ ቃለ ዘነበበ እግዚአብሔር ንገብር ወጦንሰምዕ ሙሴም ሕዝቡ ወደ አሉበት ወደ ከተማው ገብቶ የእግዚ አብሔር እውነተኛ ቃሉን ለሕዝቡ ነገራቸው ሕዝቡም እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ሆነው እግዚአብሔር የነገረንን ነገር ሁሉ ሰምተን እናደርገዋለን አሉ ሐተታ እንዳለፈው ወጸሐፈ ሙሴ ኩሉ ቃለ እግዚአብሔር ወተንሥአ በጽባሕ ወሐነፀ ምሥዋዐ ታሕተ ደብር በቱ ወቱ አፅባን በጐልቁቄ ቱ ወቱ ሕዝበ እስራኤል ሙሴም የእግዚአብሔርን ቃል ሁሉ ጻፈ ጧት ተነሥቶ አንድም ፈጥኖ ተነሥቶ በዐሥራ ሁለቱ ነገደ አስራኤል ወገኖች ልክ አሥራ ሁለት ደንጊያዎች አንሥቶ አምጥቶ በተራራው ሥር ምሥዋዕ ሠራ ጸፈጸፈ ወፈነወ ወራዙቶሙ ለውሉደ እስራኤል ወአዕረጉ መሥዋዕተ መድ ኃኒት ለእግዚአብሔር አልህምተ ሙሴም ለማረድ ለማወራረድ እንዲፋጠኑ ብሉሎ የአስራኤልን ልጆች ጉልሣሶች ወደ ምሥዋዑ ልኮ ሰደዳቸው ሒደውም ህሃህህፍዩከዐየቲከርዐ«የ ላሞቹን እስራኤል ከመከራ የሚድኑበት መሥዋዕት አድር ገው ለእግዚአብሔር አቀረቡ አንድም እስራኤል ከመከራ የሚድኑበት መሥዋዕት አድር ገው ላሞቹን ለእግዚአብሔር አቀረቡ ወነሥአ ሙሴ መንፈቀ ደሙ ወአንበረ ውስተ መቅለድ ወመንፈቀ ደሙ ከዐወ ላዕለ መሥዋዕት ሙሴም የደሙን እኩሌታ ወስዶ በብርቱ አኖረው የደሙንም እኩሌታ ወስዶ በመሥዋዕቱ ዙሪያ አፈሰሰው አንድም የደሙን እኩሌታ ወስዶ በብርት አኖረው የመንፈቅ መንፈቅ ነው የዕኩሌታውን ዕኩሌታ ደም ወስዶ በምሥዋዑ ላይ አፈሰሰው ሄ ወነሥአ ሙሴ መጽሐፈ ሕግ ወአንበበ በፅዝነ ሕዝብ ወይቤሉ ኩሎ ዘነበበ እግዚአብሔር ንገብር ዐንሰምዕ ሙሴም ሕጉ የሚነገርበትን መጽሐፍ ወስዶ አነበበላቸው መጽሐፍ አለው ከሆነ በኋላ አንድም መጽሐፍ ይላል ሕጉ የተጻፈበትን ሠሌዳውን አንድም ሕግ ሥርዓት ሁኖ የተጻፈላቸ ውን ቃል ወስዶ ሕዝቡ እየሰ ሙት አነበበላቸው ሕዝቡም እግዚአብሔር የተናገረውን ነገር ሁሉ ሰምተን እናደርገዋ ለንአሉ ሐተታ እንዳለፈው ዘፀአት ምዕ ያጓ ቿ ወነሥአ ሙሴ ደመ ወነዝኃ ላዕለ ሕዝብ ወይቤ ናሁ ደመ ሕግ ዘሐገገ ለክሙ እግዚአብሔር በእንተ ኩሉ ዝ ቃል ነሥአ ሙሴ መንፈቀ ደሙ ወአንበረ ውስተ መቅለድ ብሎ ነበርና ሙሴም በብርት ያኖረ ውን ደሙን ወስዶ ሕዝቡን ረጫቸው እናንተ ኩሎ ቃለ ዘነበበ እግዚእ ዘንገብር ወንሰ ምዕብላችሁ ስላላችሁት ቃል እግዚአብሔር ሕግ ሥርዓት አድርጎ የሠራላችሁ ደመ ይህ ነው አንድም ሕጉ ሥርዓቱ የሚጸናበት ጸንቶበት የሚኖር ደሙ ይህ ነው አንድም ሕጉ የተነበበበት ደሙ ይህ ነው ወዐርጉ ሙሴ ወአሮን ናዳብ ወአብዩድ ወድ ሊቃናተ እስራኤል ሙሴና አሮን አብዩድና ናዳብ በአስራኤልም የተሾሙ ሰባ ሊቃናት ዕርጉ እንዳላቸው ወደ ደብረ ሲና ወጡ ወርእዩ መካነ ኀበ ይቀውም እግዚአብሔር አምሳከ እስራኤል ወታሕተ እግሩ ከመ ግብረተ ግንፋል ዘሰንፔር ወከመ ርእየተ ጽንዐ ሰማይ ሶበ ሐወፀት ወጥተውም የእስራኤል ፈጣሪ እግዚአብሔር በቆመበት በእግሩ በታች ባለው ቦታ ሰንፔር እንደሚባል ዕንቀነ ጡብሥራ ያለ ንዕት ሰማይ ሲል ነው የጸናችም ሰማይ ባበራች ጊዜ እንደሟታይ ያለ ብርሃን አዩ አለ ጡብ ከመጣል አወጣችኋለሁ ሲል እንዲህ ሁኖ ታይቷቸዋል ወከመ ርእየተ ሰማይም አለ ሰማይ የመሰለ ባሕር ከፍዬ ከግብጽ አወጣኋችሁ ሲል አንድም ቀድሞ ሰማይ የመሰለ ባሕር ከፍዬ ከግብጽ እንዳወ ጣኋችሁ ዛሬም በደብረ ሲና ሰማያዊ ሕግ ሠራሁላችሁ ሲል እንዲህ ሁኖ ታይቷቸዋል ወኅሩያኒሆሙ ለእስራኤል ወኃያላኒሆመሙሃ ዘአልቦ ዘይመስሉሙ አስተርአዩ በመካን ዘእግዚአብሔር ወበልዑ ወሰትዩ እስራኤል የተመረጡ ጉልማ ሶች እግዚአብሔር በተገለጸ በት በደብረ ሲና እግር ላሙን አርደው አወራርደው መሥዋ ፅቱን ሠውተው ተገለጹ ተረፈ መሥዋዕቱንም ተመገቡ አንድም የሟመስላቸው የሌለ ከእስራኤል የተመረጡ ሌዋ ውያንም ደሙን ለማፍሰስ ስቡን ለማጤስ እግዚአብሔር በተገለጸበት በደብረ ሲና እግር ተገለጡ ተረፈ መሥጥዕቱንም ተመገቡ አንድም የሚመስሳ ቸው የሌለ ከእስራኤል ዘነፍስ የተመረጡ ቀሳውስት ዲያቆ ናት ስሙን ለመቀደስ ክብሩን ዘፀአት ምዕ ለመውረስ በእግዚአብሔር ማደሪያ በቤተ ክርስቲያን ተገለጡሃ ሥጋውን ደሙን እነሱ ተቀብለው ለምእመናን አቀበሉ አንድም የሚመስላ ቸው የሌለ ከእስራኤል ዘነፍስ የተመረጡ ጻድቃን በፅለተ ምጽአት ከመቃብር ተነሥተው ፍጹም ብርሃን ለብሰው አበጋ ዛቸው ኢየሱስ ክርስቶስን መስ ለው በእግዚአብሔር ሣያደሪያ በመንግሥተ ሰማየት ተገለጹ ጸጋ ክብሩንም ወረሱ በልዑ ወሰትዩ አለ የበሉት የጠ ጡት ደስ እንዲያሰኝ እነሱም ጸጋ ክብሩን ሲወርሱ ደስ ይላቸዋልና ወኅሩያኒሆሙ ለእስራኤል ባለው ወኃያላኒ ሆሙ ለእስራኤል ይላል አብ ነት እንደዚሁ ያስተረጐማል ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ዕርግ ኀቤየ ውስተ ደብር ወሀሉ ዝየ ሀየ ወእሁበከ ሰሌዳተ ዘዕብን ዘሕግ ወዘትእዛዝ ዘጸሐፍከ ተሐግግ ወትሔግግ ሎሙ እግዚአብሔርም ሙሴን የምነ ግርህ ነገር አለኝና ኢያሱን አስከትለህ እኔ ወዳለሁበት ወደ ደብረ ሲና ውጣ በደብረ ሲናም አርባ ቀን ሰንብት አንተ ለእስራኤል ሥርዓት አድርገህ ትሠራላቸው ዘንድ እኔ የጻፍኩት ዘጠኙ ቃላትና ኢታምልክ ያሉበት ሁለቱን ህህህህህህ«ፎየከወዐክበዐፒከ« የዕንቀ ጽጹላት እሰጥሃለሁ አንድም በግብር አምላካዊ የጻፍኳቸው ዘጠኙ ቃላትና ኢታምልክ ያሉባቸው ሁለቱን የዕንቀ ጽላት እኔ እሰጥሃ ለሁ ወትሔግግ ሎሉሙ አንተ ከእኔ ወስደህ ሥርዓት አድር ገህ ትሠራላቸዋለህ አለው ወይቤሌሙ ሙሴ ለሊቃናተ ሕዝብ ኢትትዋከቱ ኢትትዋክሐ እስከ ንሰወጥ ኀቤክሙ ወናሁ አሮን ወሆር ምስሌክሙ ወለእመኒ ዘቦ ነገር ይሑር ኀቤሆሙ ሙሴም በሕዝቡ የተሾሙ አለቆችን ጠርቶ እኔና ኢያሱ ደብረ ሲና ደርሰን እስክን መለስ ድረስ አትጣሉ አትከ ራከሩ አትናወጡ ግርግር አትበሉ ነገር ያለውም ሰው ቢኖር አንዱም አንዱ ወደ እነሱ ይሒድ እነሆ አሮንና ሆር ከእናንተ ጋር አሉ እነሱ ይፍረዱላችሁ አላቸው ወተንሥኡ ሙሴ ወኢያሱ ወዐርጉ ውስተ ደብረ እግዚአብ ሔር ወሠወረ ደብሮ ደመና ይኸን ነግሯቸው ሙሴና ኢያሱ ተነሥተው እግዚአብሔር ወዳ ለበት ወደ ደብረ ሲና ወጡ ያንጊዜ ተራራውን ደመና መጥቶ ሸፈነው ዘፀአት ሦዕ ወወረደ ሳርሁ ሱራጌህሠ ለእግዚአብሔር ውስተ ደብረ ሲና ወሠወሮ ሰዱሰ ዕለተ ወበሳብፅት ፅለት ፀውዖ እግዚአብሔር ለሙሴ አእሣፅከለ ደመና እነሱ ከወጡ በኋላ የእግዚአ ብሔር ብርሃኑ ወደ ደብረ ሲና ወረደ ወርዶም ተራራውን ስድስት ቀን ሸፈነው በሰባተኛ ውም ቀን እግዚአብሔር ከደ መናው መካከል ሁኖ ሙሴን ጠራው ወአስተርአየ ሳርሁ ለእግዚ አብሔር ከመ ነደ እሳት ሶበ ያንበለብል ዲበ ከተማሁ ለደብር በቅድጫሆሙ ለውሉደ እስራኤል አሳት በነደደ ጊዜ ነበልባሉ ከሩቅ እንዲታይ በአስራኤል ልጆች ፊት በተራራው ራስ ላይ የእግዚአብሔር ብርሃኑ አንደ ሰንደቅ አላማ ሁኖ በሩቅ ይታይ ነበር አንድም ለቅድጫሆሙ ይላል እሳት በነደደ ጊዜ ነበልባሉ ለሰው ሁሉ ከሩቅ እንዲታይ የእግዚ አብሔርም ብርሃኑ በደብረ ሲና እንደ ሰንደቅ አላማሁኖ ለእስራኤል ከሩቅ ይታያቸው ነበር ወቦአ ሙሴ ማዕከለ ደመና ወዐርገ ውስተ ደብር ወነበረ ግዓ መዓልተ ወጓዓ ሌሊተ የተላለፈ ነው ወዐርገ ሙሴ ውስተ ደብረ ሲና ወቦአ ማዕከለ ደመና ሲል ነው ሙሴም ወደ ደብረ ሲና ወጥቶ ሰባት የብርሃን መጋረጃ አለ ወደዚያ ገባ አንድም እንዳለም ይሆናል ወሰወረ ደብሮ ደመና ብሎ ነበርና ደመና በጋረደው በተራራው መካከል ገብቶ እግዚአብሔር ወዳለበት ወደ ተራራው ራስ ወጣ ወጥቶም አርባ ቀን አርባ ሌሊት በደብረ ሲና ተቀመጠ ሐተታ ተነሥተውም ሒደው ኢያሱ ከእግረ ደብር ቀርቷል ሙሴ ከተራራው ላይ ወጥቷል ስድ ስቱን ቀን በስድስቱ ዕለታት የተፈጠሩ ሃያ ሁለቱን ስነ ፍጥረት በልቡናው ሲሥልበት ሲቀርፅበት ሰንብቷልሠላሳ አራቱን ቀን ግን አምስት መቶ ሰባ ወነበቦን ቃል ለቃል ሲነግረው ሰንብቷል አርባቀን ያለው ይህ ነው ኢያሱሳ ምን ሲመገብ ሰንብ ቷል ቢሉ ሙሴን ያጸና አምላክ አጽንቶታል አንድም መና ከደመና እየወረደለት ውሃ ከደንጊያ እየፈለቀለት ሲመገብ ሰንብቷል ህህህህህሆ። እደዊሆሙ ለተቀድሶቶሙ ወወልደ ባዕድ ኢይብልዖ እስመ ቅዱስ ውእቱ ቀኝ ቀኝ አካላቸውን ተቀብተው ይሾሙበት ዘንድ ለእነርሱ ክብር በተለየ ቦታ ሁነው ይብሉት ነገር ግን የከበረ ነውና ከአሕዛብ የተወለደ አይብላው ሐተታ አሕዛብ ንስ ኢይባእ ሞዓባዊ ወአሞናዊ ብሎ ከነመግባቱ ሳይቀር ይከለ ክላቸዋል ብሎ ከሌዊ ያልተ ወለደ አይብላው ሲል ነው ወለአመ ተርፈ እምሥጋ መሥዋዕት ዘፍጻሜ ወኅብስትኒ እስከ ደግደግ ታውፅዮ በአሳት ለዘተርፈ ወኢይትበላዕ እስመ ቅዱስ ውእቱ ደሙን ተቀብተው ሊከብሩበት ከተሠዋው ሥጋና ከኅብስቱ ቢተርፍ የተረፈው እንዳያድር በእሳት አቃጥለው የዕለት መሥዋዕት ሊሆን የታዘዘ ነውና አድሮ ሊበሉት አይገባም ወ ወግበር ለአሮን ወለደቂቁ ከመዝ ኩሎ ዘከመ አዘዝኩከ ሰቡዓ ዕለተ ከመ ትፈጽም እደዊሆሥ ሰባት ቀን ቀኝ ቀኝ አካላቸውን ትቀባቸው ዘንድ እንዳዘዝ ኩህ ለአሮንና ለልጆቹ የምት ሠዋውን መሥዋዕት እንደ ዚሁ ሰባት ሰባት ቀን አድርግ ላቸው ወላሕመ ዘእንበይነ ኃጢአት ትገብር ለለዕለቱ በዘቦቱ ታነጽሕ ምሥዋዓ ሶበ ትቄድስ ቦቱ ወትተቀብዖ ደሙን ቀብተህ በምታከብር በት ጊዜ ምሥዋዑን በምታነፃ ገንዘብ ስለ ኃጢአት የሚሠ ዋውንም መሥዋዕት ዕለት ዕለት አንዳንድ ላም ሠዋ ጂ ሰቡዓ ፅለተ ታነጽሖ ለምሥዋዕ ወትቄድሶ ወይኩን ምሥዋዒከ ቅዱሰ ቅዱሳን ወኩሉ ዘለከፎ ለውእቱ ምሥዋዕ ለይትተቀደስ እስከ ሰባት ቀን ደሙን እየቀ ባህ አንጽተህ አክብረው እንዲህ ሁኖ ምሥዋዑ ከከበሩ የከበረ ከተለዩ የተለየ ይሁን ምሥዋዑዐሁንም የሚነካ ሰው ሁሉ ከኃጢአት የተለየ ይሁን አለ ንጹሕ ያልሆነ አይንካው ሲል ነው አንድም ምሥዋዑን የነካ ሁሉ ይከብራል ሲል ነው ወ ወዝ ውእቱ ዘትገብር ለመሥ ዋዕት ዘዘልፍ አባግዓ ንጹሐነ አለ አሐቲ ዓመቶሥሙ ተ ለለዕለቱ ፅለት ዕለት ለምትሠዋው መሥ ዋዕት የምታደርገው ይህ ነው ዓመት የሆናቸው ቀንዳቸው ያልከረከረ ጥፍራቸው ያልዘ ረዘረ ነውር የሌለባቸው ሁለት ሁለት ጠቦቶች እያመጣህ በየቀኑ ሠዋ ቋ ወአሐደ በግዓ ትገብር በጽባሕ ወአሐደ ፍና ሠርክ ከእነዚህም አንዱን ጧት አንዱን ፃታ ሠዋ ወአሥራታ ለኢፍ ስንዳሌ ልፉጽጵ በቅብዕ ወልቱም በራብዕታ ለኢን ወሞጻሕተ ወይን ራብዕታ ለኢን ለለአሐዱ በግፅ ለአንዱ በግ የሚቀርበው የኢፍ ዐሥረኛ የሚሆን ልጦ ጉርዶ የወጣለት ስንዴ ዱቄት የገንቦ አራተኛ በሜሆን ዘይት ታሽቶ የተጋገረ ዳቦ ፍልቅ አድርገው አፍስሰው የሚጠጡትም ወይን የገንቦ አራተኛ ይሁን ወለካልዕኒ በግዕ ዘትገብሮ ፍና ሠርክ በሐሳበ መሥዋዕትከ ዘነግህ ትገብሮ ወከማሁ ሞጻሕቶኒ ትገብሮ ለመዓዛ ሠናይ ሁለተኛውንም በግ በምትሠዋ በት ጊዜ በሠርክ የምታቀርበው ህህህህህ«ፎከበዐዘቲከዐ ዘፀአት ምዕ ወይኑም ኅብስቱም የጣቱን መሥዋዕት በምታቀርብበት ልክ ይሁን በጉ መዓዛ አድርጎ ሊቀበለው ወይኑንም እንደዚሁ አድሮግ መሥዋዕት ውእቱ ለእግዚአ ብሔር ዘወትር ለትውልድክሙ ኀበ ኖኅተ ደብተራ ዘመርጡል በቅድመ እግዚአብሔር በዘእት ኤመር ለከ በህየ ከመ እንብብከ ይኸውም አነጋግርህ ዘንድ ለአንተ በምገለጥልህ በደብተራ ኦሪት ደጃፍ ዘወትር ወደ እግዚአብሔር የምታቀርቡት የመሥዋዕቱ ሥርዓት ለልጅ ልጅ ይሁን ወእኤዝዞሙ በህየ ለውሉደ እስራኤል ወእትቄደስ በክብርየ እኔም በዚህ በጌትነቴ ክብር ተገልጩ ለእስራኤል ልጆች ሊሠሩት የሚገባቸውን አዛቸዋ ለሁ አንድም የእስራኤልን ልጆች ይህን አዝዢፔ በክብሬ አመሰገናለሁ ሳይከብሩ መመ ስገን አለና ወእቄድሳ ለደብተራ መር ጡል ወለምሥዋዒሃ ወአቄድሶሙ ለአሮን ወለደቂቁ ከመ ይሠዑ ሊተ ደብተራ ኦሪትን መሠዊያዋ ንም አከብራለሁ መሥዋዕት ያቀርቡልኝ ዘንድ አሮንና ልጆቹንም ከሌዋውያን ለይቼ አከብራቸዋለሁ ዘፀአት ምዕ ወ ጓ ወአሐድር ማዕከሌሆሙ ለውሉደ እስራኤል ወእከውኖሙ አምላኮሙ እነሱ በሚያቀርቡልኝ መሥዋ ፅት ምክንያት በእስራኤል ልጆች መካከል አድሬ እኖራ ለሁ አቡሆሙ ሲል ነው የፍቅር የሃይማኖት አባት እሆናቸዋለሁ አንድም እንዳለ ይሆናል የፍቅር የሃይማኖት አምላክ እሆናቸዋለሁ ሳይወ ዱት የሚወደድ ሳይፈጥር የሚመለክ አለና ጓ ወየአምሩ ከመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላኮሙ ዘአውፃ እክፇሙ እምድረ ግብዕ ከመ እሰመይ በላዕሌሆሙ ወአከውኖ አምላኮጦ ባደርኩባቸውም ጊዜ የእስራ ኤል አምላክ ተብዬ አጠ ራባቸው ዘንድ እነሱም የእግዚ አብሔር ልጆች ተብለው በእኔ ስም ይጠሩ ዘንድ ከግብጽ ያወጣ ኋቸው ፈጣሪያቸው እግዚአብ ሔር እኔ እንደ ሆንኩ ያውቃሉ ምዕራፍ ወ ወግበር ሊተ ምሥዋዓ ዘዕጣን እምዕዕ ዘኢይነቅገ ሸምሸርሰጢን ከሚባል ከሣይነ ቅዝ ዕንጨት ፄርጠህ ዕጣን የሟያሳርጉበትን ምሥዋዕ ሥራልኝ ዘእመት ኑጉ ወእመት ራኅቡ ርቡዓ ግበሮ ወካዕበ እመት ቆሙ ወአምኔሁ ይትገበሩ አቅርንቲሁ ወደ ላይ ቁመቱ ሁለት ክንድ ርዝመቱ ክንድ ወርዱ ክንድ የሚሆን አራት ማዕዘን አድር ገህ ሥራው ቀንዶቹም ሥረ ወጥ ይሁኑ የ ወቅፍሎ ወርቀ ንጹሐ ምድሮ ወዓውደ ዓረፍቱ ወአቅርንቲሀ ወግበር ሉቱ ቀጸላ ዘወርቅ በዓውዱ ፅጣንና ፍሕም የሚሆንበት ውስጡንና ውጭውን ዙሪያው ንም ሁለቱንም ቀንዶች በጠራ ወርቅ ለብጠው ዙሪያውንም የወርቅ ክፈፍ ሥራለት ወግበር ሎቱ ክልኤተ አውቃ ፋተ ወርቅ መትሕተ ቀጸላሁ ላዕለ ክልኤቱ ፍናዊሁ ወትገብር ላዕለ ክልኤቱ ገበዋቲሁ ወይኩኑ አብያተ ለመፃውሪሁ ከመ ያንሥኡ ቦሙ ኪያሁ በሁለት ወገን የሚሆኑ ሁለት የወርሞ ቀለበቶች ሠርተህ በሁለት መዓዝን አድርጋቸው እነዚህም መሎጊያዎቹን አግብ ተው ማዕጠንቱን የሚሸከሙ ባቸው ይሁኑ ወግበር መፃውርተ እምዕፅ ዘኢይነቅዝ ወቅፍሎሙ ወርቀ ሸምሸርሰጢን ከሚባል ከማይ ነቅዝ ዕንጨት ቂርጠህ መሉጊ ያዎቹን አብጅተህ በለዘበ ወርቅ ለብጣቸው ያ ዘፀአት ምፅ ቋ ወታነብሮ ቅድመ መንጦላዕት ዘሀሎ ዲበ ታቦት ዘመርጡል በዘአእትኤመር ለከ በህየ ማዕጠንቱን ሠርተህ እኔ በምገ ለጥልህ በደብተራ ኦሪት ውስጥ ባለው ታቦት አጠገብ በተጋረደው መጋረጃ ውስጥ አኑረው ወይዕጥን በውስቴቱ አሮን ፅጣነ ዘቅትታሬ ድቁቀ በበነግህ ዘቅታሬ ዘመዓዛሲል ነው አሮንም በጎመዓዛ ያለው አንድም ጢሱ ተኖ የሚወጣ የደቀቀ ዕጣን ማለዳ ማለዳ በውስጡ ይጠንበት ወሶበ ይገብር መኃትወ በሠርክ ይዕጥን በውስቴቱ ዘዘልፍ በቅድመ እግዚአብሔር በትውልድክሙ ጋታ መብራት በሚያበራበት ጊዜ ዘወትር በውስጡ ይጠ ንበት እግዚአብሔር በሟወ ደው ሥራ እስከ ልጅ ልጅ ሥርዓት ይሁንላችሁ ወኢትደምሩ ውስቴቱ ዕጣነ ዘካልዕ ትታሬሁ መሥዋዕተ ወሞፃ ሕተ ኢታውጽሑ ዲቤሁ መዓዛው ልዩ የሆነ ሌላ ዕጣን አትጨምሩበት በዚህ በማፅ ጠንቱ መሥዋዕትም ቢሆን ወይንም ቢሆን አታጢሱበት ህህህህህ«ፎቲከወዐበዐዘቲከዐ ወይትመሐለል አሮን በአቅር ንቲሁ ለለዓመት ምዕረ ወይነሥ እምደም ዘያነጽሕ ኃጢአተ ምፅረ ለለዓመት አሮንም በየዓመቱ አንዳንድ ቀን ሁለቱን አቅርንተ ምሥዋፅ የማዕጠንቱን ቀንዶች ይዞ ገብቶ ወገኖችህን ይቅር በል እያለ ይአልይ ከዓመት አንድ ጊዜ ኃጢአት ለማንጻት ከሟ ሠዋው መሥዋዕትም ደሙን ተቀብሉ አቅርንተ ምሥዋዑን ይቅባ ወይገብር ከመ ያንጽሕ ትውልዶሙ ወቅዱሰ ቅዱሳን ውአቱ ለአግዚ አብሔር የእስራኤልን ልጆች ከኃጢ አት ያነፃቸው ዘንድ እንዲህ ያድርግላቸው ይኸውም ለእግ ዚአብሔር ከተለዩ የተለየ ከከበሩ የከበረ ገንዘብ ነው ሐተታ ሸምሸርሰጢን ከሚሟባል ፅንጨት ወርዱ ክንድ ርዝ መቱ ክንድ ቁመቱ ሁለት ክንድ አድርገህ ክንዱን ትተህ ክንዱን ፈልፍለህ ማፅ ጠንት አብጅተህ በውስጥ በአፍኣ በወርቅ ለብጠው በቀኝና በግራ ሁለት አቅርንት አውጣለት ለመሸከሚያም ሁለት ቀለበት አሠርተህ በቀለ በቱ ውስጥ አግብተው የሚሸ ከሙበት ሁለት መሉጊያ አብ ጅተህ በዚያ ተሸክመውት ይጓዙ በማዕጠንቱም ውስጥ ፍሕሙን ዕጣኑንም ጨምረህ በወርቅ ዘንግ አስማምተህ ወርቁ አይችልምና ፈጥነህ በብርት ተቀበለው ብሎታል ይኸውም ምሳሌ ነው ማዕጠ ንት የእመቤታችን ወርቅ የቅድስናዋ የንጽሕናዋ አቅር ንት የሥልጣነ እግዚአብሔር ክንዱን ፈልፍለህ ክንዱን ተወው ማለቱ ድንግል ወእም የመባሏ የወርቅ ዘንግ የመንፈስ ቅዱስ ፍሕም የመለኮት ዕጣን የትስብእት የከፈለ ያዋሐደ መንፈስ ቅዱስ ነውና ጢሱ የመሥዋዕትነቱ አንድም እሳት የሥግው ቃል ፅጣን የመሥዋዕትነቱ ጢሱ የምእመናን የዕርገተ ጸሎሉታ ቸው ምሳሌ አምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን ስብ ቢያጤሱ ደም ቢያፈሱ ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰላቸ ውም ጌታ ሰው ከሆነ በኋላ ግን ልመናቸው ቅድመ እግዚ አብሔር የሚደርስላቸው ሁኗል ጉባኤ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሉ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው ዘፀአት ምዕ ቋ ለእመ ነሣእከ ሕሊናሆሙ ለውሉደ እስራኤል ከመ ትጐል ፄሙ ለየሀብ ጳዱ ጳቋዱ ቤዛ ነፍሱ ለእግዚአብሔር የእስራኤልን ልጆች ፈቃዳ ቸውን አውቀኸው እንደሆነ አንድም ልቡናቸውን አግኝ ተኸው እንደሆነ በቆጠ ርካቸው ጊዜ አንዱም አንዱም ለሰውነቱ ቤዛ የሚሆን ወርቁን ለእግዚአብሔር ይስጥ ወኢይምጻእ ላዕሌሆሙ ድቀት አመ ትኋልቆሙ በቄጠርካቸው ጊዜ በእነሱ ላይ መቅሠፍት እንዳይመጣ ባቸው ወዝውእቱ ዘይሁቡ ኩሉሙ እለ የሐውሩ ከመ ይትጐለቁ መንፈቃ ለሰቅል በሰቅል ቅዱስ እስራ አቦሊ ሰቅል ወመንፈቃ ለሰቅል ቀርባኑ ለእግዚአብሔር ለመቁቄቁጠር የሚመጡም ሁሉ የሚያመጡት ገንዘብ ይህ ነው በቤተ መቅደስ አዋቂ ሚዛን የወቂቄትችእኩሌታ ነው ወቄቱም ሃያ አቀመት ነው ለእግዚአብሔር መባዓ የሚሰጠ ውም የወቄት እኩሌታ ነው ወኩሉ ዘየሐውር ከመ ይትጐለቀነ ዘአምፅሥራ ክራማቲሁ ወፈድፋደ ለመቄጠር የሚሔዱትም ሃያ ዓመት የሞላቸው ከዚያም በላይ ያሉ ናቸው ያ ዘፀ አት ምል ወ ባዕል ኢይወስክ ወነዳይ ኢያንትግ እመንፈቃ ለሰቅል እለ ያበውኡ ተርባኖሙ ለእግዚአብሔር ቤዛ ነፍሶሙ ለሰውነታቸው ቤዛ ሊሆን ለእግ ዚአብሔር መብዓ የሚሠጡ ሰዎች ሁሉ ባለጸጋ ከወቂት እኩሌታ አያብዛ ድኃም ከዚያ አያሳንስ ዱ ወትነሥእ ብሩረ ዘአብፁ ተርባኖሙ ውሉደ እስራኤል ወት ሁቦ ለምግባረ ደብተራ ዘመርጡል ወይኩኖሙ ተዝካሮሙ ቅድመ እግዚአብሔርቤዛ ነፍሶሙ ለሰውነታቸው ቤዛ ሊሆን በእግዚአብሔር ዘንድ መታሰ ቢያ ይሆንላቸው ዘንድ የእስራ ኤል ልጆች መብዓ አድርገው ያገቡትን ወርቁን ብሩን ተቀ ብለህ ለደብተራ ኦሪት መሥ ሪያ አድርገው ጃ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ ብሎ ነገረው ግበር መቅለደ ዘብርት ወመንበሩሂ ዘብርት ወታነብሮ ማዕከለ ደብተራ ዘመርጠል ወሣማዕፅከለ ምሥዋዕ ወትሠውጥ ውስቴቱ ማየ የናስ ሠን ከእግረ ዛቀጐኔኒው መቀመጣጫጣ ጋር ሠርተህ በደ ህህህህህ«ፎከበዐዘቲከዐ ብተራ ኦሪትና በምሥዋዑ መካከል ኣድርገህ ውሃ ሙላው ወይትሐፀቡ አሮን ወደቁ አምውስቴቱ እደዊሆሙ ወአገሪ ሆሙ ኣሮንና ልጆቹ በሠን ካለው ውሃ እጃቸውንና እግራቸውን ይታጠቡ ወሶበ ይበውኡ ውስተ ደብተራ መርጡል ከመ ይሠዑ ወሶበ የዓርጉ ይሠዑፁ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ይትሐፀቡ እደዊሆሙ ወእገሪሆሙ ከመ ኢይሙቴ መሥዋዕት ለማቅረብ ወደ ደብተራ ኦሪት በሚገቡበት ጊዜ ከደብተራ ኦሪትም ወጥ ተው የሟቃጠል መሥዋፅት ለማቅረብ ወደ ምሥዋዓ ብርት በሟሔዱበት ጊዜ እንዳይቀሠፉ አጃቸውንና እግ ራቸውን ይታጠቡበት ሐተታ ለጊዜው ከእድፍ ሳይነጹ ቢገቡ ይቀሠፋሉና ፍጻሜው ግን ከኃጢአት ሳይነጹ ሥጋውን ደሙን ቢቀበሉ ፍዳ እንዳ ያመጣ ያጠይቃል ወይኩኖመሙ ሕግ ዘለዓለም ሌሙ ወለውሉዶመ እምድኅሬ ሆሙ ይኸውም ለእነሱ ከእ ነሱ በኋላም ለሚነ ለልጆቻቸው የዘለዓለም ሥርዓት ይሁን ላቸው ዘፀአት ምዕ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሉ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ ብሎ ተናገረው አንተ ንሣእ አፈዋተ ጽጌ ዘከርቤ ቅድወ ኃምስተ ምዕተ ሰቅለ ወቀናንሞ ቅድወ በመንፈቁ ለቀዳሚ ክልኤተ ምዕተ ወኃምሳ ወቀጺመተ ቅድወ ተ ተወሻ ካማረ ከተወደደ ከርቤ ከሚባል ሽቱ አበባ የተጣፈጠ አምስት መቶ ወቄት ካማረ ከተወደደ ቀናንሞ ከሚባል ሽቱ የተጣ ፈጠ ከርቤ ለሚባለው ሽቱ እኩሌታ ሁለት መቶ አምሳ ወቄት ካማረ ከተወደደ ቀጺመት ከተባለ ሽቱ የተጣ ፈጠ ሁለት መቶ አምሳ ወቄት ተቀበል ወአበጫ ተ ምዕተ በሰቅል ቅዱስ ወቅብዓ ዘይት በመስፈርተ ኢን አበሜ የሚባለውንም ሽቱ በቤተ እግዚአብሔር ዓዋቂ ሚዛን አምስት መቶ ወቄት የዘይት ቅብዓትም አንድ ገንቦ ተቀብለህ ወግበር ቅብዓ ቅዱሰ ዑጠ ዘጸዓጢ ብልህ አዋቂ ሰው ያጣፈጠው የተለየ ቅብፅ አድርገህ አጣፍ ጠህ አኑረው ቋ ጦትቅብዓ እምኔሁ ለደብተራ ዘመርጡል ወለታቦተ መርጡል ከዚህ ከተጣፈጠው ሽቱ ደብተራ ኦሪትንና በደብተራ ኦሪት ውስጥ ያለች ታቦትን ቅባት ወማፅደ ወኩሉ ንዋዮ ወለተ ቅዋመ ማኅቶት ወለኩሉ ንዋያ ወለምሥዋዕኒ ዘዕጣን ኅብስት የሚቀርብበት ሰደቃ ውን ከዕቃው ሁሉ ጋር ቅባው መብራት የሚያበሩ በት መቅረዙንም ከዕቃው ሁሉ ጋር ቅባው ፅጣን የሚያ ሳርጉበት ምሥዋዑንም ቅባው ወጦለምሥዋዕ ዘመሥዋዕት ወለኩሉ ንዋዩ ወለመቅለድ ምስለ መንበሩ መሥዋፅት የሟሠዋበት ምሥ ዋዑን ከፅቃው ሁሉ ጋር ሥኑን ከስኩስቱን ከእግረ ዛጐኔው ጋር ከሣስቀመጫው ጋር ቅባው ሀ ወትቄድሶሙ ወይከውኑ ቅዱ ሳነ ወዘኪያሆመ ለከፈ ለይትተደስ እንዲህ አድርገህ አክብራቸው የከበሩም ይሁኑ እነሱን የነካ ሁሉም የከበረ ይሁን ነ ወ ወለአሮን ወለደቂቁ ቅብፆሙ ወቀድሰሙ ከመ ይሥዑ ሊተ አሮንንና ልጆቹንም መሥዋ ዕት ያቀርቡልኝ ዘንድ ይህን ሸቱ ቀብተህ አክብራቸው ወ ወበሉሙ ለውሉደ እስራኤል ዝ ቅብዕ ዘይትቀብፁ ቅዱሰ ለይኩን ነፅፅከሌሊሆሙ ለትውልድክሙ ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በላቸው ሌዋውያን የሚቀቡት ይህ ዘይት ሽቱ በእናንተና በሌዋውያን መካከል ለልጅ ልጃችሁየተለየ ይሁን አለ አናንተ አትቀቡት ሲል ነው ወ ወባዕድ ሰብእ ኢይትቀባዕ አምኔሁ ወከመ አምሳሊሁ ኢት ግበሩ ለክሙ ከማሁ እስመ ቅዱስ ውእቱ ዝ ቅብዕ አመ ትገብርዎ ከእስራኤል ያልተወለደ አሕዛብ ከዚህ ሽቱ አይቀባ ይህስ ምን ጊዜም አይሆንም ብሎ ከሌዋዊ ያልተወለደ ሰው አይቀባው እሱንም አስመስላችሁ ሌላ አጣፍጣችሁ ቤታችሁ አታኑሩ በምትቀቡበት ጊዜ ይህ ቅብዕ የከበረ ነውና ቋወ ወዘወሀበ እምኔሁ ለባፅድ ዘመድ ለይሠሮ እምሕዝብ ከነገደ ሌዊ ላልተወለደ ሳሳመነ ሰው ከዚህ ቅብዕ የሰጠ ከወገኑ ተለይቶ ይሙት ህህህህህህ«ፎከዐበዐቲከ ዘፀአት ምዕ ወይቤሉ እግዚአብሔር ለሙሴ ንሣእ ለከ አፈዋተ ማየ ልብን ወቀንዓተ ቅድወ ዐስጊነ ቪያየንፀ በርቅ ወኩሉ ፅሩየ ለይኩን ድልወቱ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው ልባንጃ የሚባል ሽቱ ያማረ የተወደደ ቀንዓት የሚባል ሽቱ የጠራ ነጭ ፅጣን ከእስራ ኤል ተቀበል የሁሉም ሚዛኑ የተካከለ ይሁን አንድም በድል ወቱ ይላል ሁሉም በሚዛኑ የተካከለ ይሁን ቋወ ወግበርዎ ዕጣነ ኪያሁ ግብረ ዕጣን ቅድወ ወግብረ ንጹሐ ወቅዱሰ ግበር ይህንም በታጠነ ጊዜ መዓዛው ያማረ የተወደደ ሊሆን አሠራሩ የተለየ የጠራ አድርጋችሁ ሥሩት ወ ወተሐርፅ እምኔሁ ድቁቀ ወታነብሮ ቅድመ ደብተራ ዘመር ጡል በዘቦቱ እትኤመር ለከ አምህየ ወቅዱሰ ቅዱሳን ለይኩን ክሙ ዝ ዕጣን ከዚህም ከፍለህ ወቅጠህ አድቅ ቀህ እዬ በምገለጽልህ በደብ ተራ ኦሪት በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አኑረው ይህም ዕጣን የከበረ የተለየ ይሁን ዘፀአት ምዕ ወሉ ዝ ዕጣን ኅሩመ ለይኩን ክሙ ዝንቱ ወቅዱሰ ለእግዚአብ ሔጤር በዚህም አምሳል ሌላ ዕጣን አታድርጉ ይህም ለእናንተ ታደርጉት ዘንድ የማይገባ ለእግዚአብሔር የተለየ ገንዘብ ይሁን ወ ወዘአግበረ እምኔሁ ከመ ያጺንዎ ለይማስን እምሕዝቡ ከቤቱ ሊያጥነው ይህን አስመ ስሎ ያዘጋጀ ሰው ቢኖር ከወገ ኖቹ ተለይቶ ይሙት ይጥቁ ምዕራፍ ወወጳቋ ጵ ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሉ አግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው ናሁ ተሰመይኩ በስሙ ለባስ ልኤል ወልደ ኡሪ ወልደ ሑር ዘአምነገደ ይሁዳ ከይሁዳ ወገን የተወለደ ሑር የወለደው የኡሪ ልጅ በሚሆን በባስልኤል ስም እነሆ ተጠራሁ አለው ሐተታ ባስልኤል ማለት ኃይለ እግዚአብሔር ንጉሥ እግዚአብሔር ማለት ነውና አንድም ጸዋዕክዎ በስምየ ይላል እነሆ ባስል ኤልን በስሜ ጠራሁት አለ ኃይለ እግዚአብሔር ብዬ ጠራሁት ወበዝ ግብረት ኢትግበሩ ደወመላእክዎሥ መንፈሰ ቅዱሰ ወጥበበ ወአእምሮ ወእቁም በኩሉ ምግባር የሐሊ በባስልኤል መንፈሰ ረድኤትን አሳደርኩበት ጥበብንና ዕውቀ ትንም ገለጽኩለት የሚሠራ ውንም ያስብ ዘንድ በሥራው ሁሉ የተከናወነ ነው ወይኩን ሊቀ ፀረብት ወከመ ይግበር ወርቀ ወብሩረ ወብርተ ወኅብረ ያክንት ወኅብረ ከብድ ወለይ ክዑብ ወቢሶስ ክዑብ ብልህ ገበዝ አንባ የአናጢ ዎች አለቃ ሁኖ ብጫ ሐር ቀይ ሐር ዕጥፍ ሁኖ የተሠራ ነጭ ሐር ይሠራ ዘንድ ወግብረ ዕብንሂ ዘይትገበር ውስተ ምግባር ወዘይፀርብ አምፅፅ ከመ ይግበር እምኩሉ ግብሩ በኤፉድና በሉሎግዮ ላይ የሚቀ ረጹ የአዕናቀንም ሥራ ይሠራ ዘንድ ከፅንጨትም ወገን የሚጠረበውን የዕንጨቱን ሥራ ሁሉ ክባስ ምዕማድ አድርጎ ይሠራ ዘንድ መንፈሰ ረድኤትን አሳደርኩበት ወአነ ወሀብኩ ኤልያብሃ ወልደ አክሴምክ ዘእምነገደ ዳን ከነገደ ዳን የተወለደ የአክሴ ምክ ልጅ ኤልያብን ለባስል ኤል አጋዥ አድርጌ ሰጠሁት ዘፀአት ምዕ ቋጵ ው ችላ ወለኩሉ ጠቢባነ ልብ ወሀብኩ አእምሮ ወይግበሩ ኩሎ ዘአዘ ዝኩከ ያዘዝኩህን ሁሉ ይሠሩ ዘንድ የልቡና ጥበብ ላላቸው ሁሉ ፅውቀትን ገለጽኩላቸው ደብተራ ዘመርጡል ወታቦተ ዘኅኀርመት ወምሕዋቦ ዘላዕለሃ ወንዋያ ለደብተራ ሰቀልኛ ድንኳን ይሠሩ ዘንድ ሕግ የተጻፈበት ጽላት ያለበ ትንም ታቦት ይሠሩ ዘንድ እስራኤልን በረድኤት የሟጉ በኝበትን በላይዋ ያለውን መግጠሚያም ይሠሩ ዘንድ የደብተራ ኦሪትን ንዋየ ቅድሳቱን ሁሉ ይሠሩ ዘንድ ፅውቀትን ገለጥኩላቸው ምሕዋድ አለው መግጠሚ ያውን ቃለ እግዚአብሔር ጠይቀው ይሰሙበታልና ወምሥዋዓ ዘዕጣን ወተቅዋመ ኅቶተ ንጽሕተ ወኩሉ ሞ ወማዕደ ወኩሉ ንዋዮ ፅጣን የሚታጠንበት ማዕጠ ንቱን ፋና የሚሟበራባት መቅረ ዚቱን ከጠራ ወርቅ ይሠራ ዘንድ አዕፀቋን ምንባረ ፈትሏንም ይሠሩ ዘንድ ማዕዱን ሰደቃውን ከቀለበ ቱና ከመሉጊያው ጋር ይሠሩ ዘንድ ህህህህህ«ፎከበዐዘቲከዐ ወምሥዋዓ ዘመሥዋዕት ወኩሉ ንዋያቲሁ ወሣፅዕከከ ወመንበሮ ስብ የሚጤስበት ምሥዋዓ ብርቱን መሣፈየውንም ሁሉ ይሠሩ ዘንድኩስኩስቱን ከነ መቀመጫው አግረ ዛቀነኔ ይሠሩ ዘንድ ወአልባሲሁኒ ዘክብሩ ለአሮን ወአልባሰ ደቂቁ በዘቦቱ ይገብሩ ሊተ ገብረ አሮንም የሚከበርባቸውን ልብሶች ልጆቹም እኔን በሚያ ገለግሉበት ጊዜ የሚለብሱትን ልብስ ይሠሩ ዘንድ ወቅብዓ ዘይትቀብዑ ወዕጣነ ዘየዓጥኑ ለመቅደስ ወኩሉ ዘአዘ ዝኩከ ይግበሩ ካህናቱ የሚቀቡትን ሽቱ ለመቅ ደስም የሚያጥኑትን ዕጣን ያዘጋጁ ዘንድ ያዘዝኩህንም ሁሉ ይሠሩ ዘንድ ዕውቀትን ገለጽኩላቸው ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሉሎ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው አንተ አዝዞሙ ለደቂቀ አስራ ኤል ወበሉሙ ዑቁ ከመ ትፅቀቡ ሰንበትየ እስመ ትእምርት ውእቱ በኀቤየ ወበኀቤክሙኒ ወበትውል ዘፀአት ሥዕ ድክሙ ከመ ታአምሩ ከመ አነ ውአቱ አግዚአብሔር ዘአቄድ ሰክሙ ቀዳሟት ሰንበትን እንድታከ ብሩ ዕወቁ ብለህ አንተ የእስ ራኤልን ልጆች እዘዛቸው የሣከብራችሁ አግዚአብሔር እኔ እንደ ሆንኩ ታውቁ ዘንድሸ በአኔና በእናንተ በልዶቻችሁም መካከል የገዥና የተገዥ ምልክት ነውና አንድም የፅረፍተ ነፍስ ምልክት ነውና ወዕቀቡ ሰንበትየ እስመ ቅድስት ይእቲ ለክሙ ለእናንተ ዕረፍት እንድትሆ ናችሁ ከስድስቱ ዕለታት ተለይታ የከበረች ናትና ቀዳሟት ሰንበትን ጠንቅቃ ችሁ አክብሩ ወዘአርኩሳ ሞተ ለይሙት ወኩሉ ዘይገብር ባቲ ግብረ ለትሠሮ ይእቲ ነፍስ አምሕዝባ ቀዳሟትን የሻራት ሰው የሞት ሞት ይሙት ሥራን የሟሚሠራባትም ሁሉ ሰውነቱ ከወገኖቿ ተለይታ ትጥፋ ሐተታ ዘአርኩሳ ያለውን ዘይገብር ባቲ ብሎ ስለምን ደገመው ቢሉ የበዓል ስሪት የጾም ግድፈት ስልቱ ብዙ ነውና ሰዱሰ ፅለተ ተገበር ግብረከ ወሳብዕት ዕለት ሰንበት ዕረፍት ወቅድስቱ ለእግዚአብሔር ስድስቱን ቀን ሥራህን ሥራ ሰባተኛዷቱን ቀን ግን ከሥራ የምታርፍባት ናትና እግዚኣ ብሔርንም ለማገልገል ተለይታ የከበረች ናት ወከኩከሉ ዘይገብር ግብረ በዕለተ ሰንበት ሞተ እመዋት ለይሙት በቅዳሜ ቀን ሥራ የሚሠራ ሰው ሁሉ የሞት ሞት ይሙት በደንጊያ ተወግሮ በእሳት ተቃጥሎ ይሙት ወይዕቀቡ ደቂቀ እስራኤል ሰንበተ ከመ ይግበሩ በትውልዶሙ የእስራኤል ልጆች በልጅ ልጆቻ ቸው ሁሉ በዓል ያደርጉት ዘንድ ቀዳሚት ሰንበትን ጠንቅቀው ያክብሩ ሥርዓት ይእቲ ለዓለም ሊተ ወለደቂቀ እስራኤል ውእቱ ዘለ ዓለም ይህች ለኔ የዘለዓለም ሥርዓት ናት ለእስራኤል ልጆችም ለዘለ ዓለም የገዥና የተገዥ ምልክት ናት አንድም የፅረፍተ ነፍሳ ቸው ምልክት ናት ዘፀአት ምዕ ቋጵቋ አስመ በሰዱስ ዕለት ገብረ እግዚአ ብሔር ሰማየ ወምድረ ወበሳብፅት ዕለት ፈጸመ ወአፅረፈ እግዚአብሔር በስድስቱ ዕለታት በሰማይና በምድር ያሉ ፍጥረ ታትን ፈጥሮ በሰባተኛዷቱ ቀን ፈጽሞ አርፏልና ድካም ኑሮበት አረፈ ማለት አይደ ለም መፍጠሩን ተወ ሲል ነው ቿ ወሶበ ፈጸመ ተናግሮ ምስሌሁ በደብረ ሲና ወሀቦ ለሙሴ ተ ጽላተ ዘትእዛዝ በደብረ ሲና ከእርሱ ጋር ተነጋግሮ ከፈጸመ በኋላ ዐሥሩ ትአዛዛት ቃላት የተጻፈባቸው ሁለቱን ጽላት ለሙሴ ሰጠው ጽላት ዘዕብን ጽሑፋት በአጸባዕተ አእግዚአብሔር በእግዚአብሔር ጣት ዐሥሩ ቃላት የተጻፈባቸው እሊህ ሁለቱን ጽላትም ከፅንቀ ከዕብነ በረድ የተቀረጹ ናቸው ሐተታ አሁን እግዚ አብሔር ብርዕ ቀርዖ ብራና ዳምጦ ቀለም በጥብጦ የሚጽፍ ሁኖ አይደለም በግብር አምሳካዊ ተጽፈው ስለተገኙ እንዲህ አለ እንጂ ኣለባለባለወቪከበቲክ« ምዕራፍ ወወ ፅ ወሶበ ርእዩ ሕዝብ ከመ ጐን ደየ ሙሴ ወሪደ እምደብር ተንሥኡ ላዕለ አሮን ወይቤልዎ ግበር ለነ አማልክተ እለ የሐውሩ ቅድሣነ ሕዝቡም ሙሴ ከደብረ ሲና መውረድን እንደ ዘገየ ባዩ ጊዜ በአሮን ላይ በነገር ተነሥ ተው በፊት በፊታችን የሚሔ ዱልን አማልክት ሥራልን አሉት እስመ ዝኩ ብእሲ ሙሴ ዘአውፅአነ እምድረ ግብጽ ኢነአምር ምንተ ኮነ ከግብጽ ምድር ያወጣን ያዖ ሙሴ የሚባል ሰው ምን እንደሆነ አናውቅምና ማለት ወደ ግብጽ ተመልሶ ሒዶ አንደሆነ በደብረ ሲና የአያት እሳትም አቃጥ ላው እንደሆነ አናውቅምና ወይቤሌሉሙ አርን ንሥኡ ሠርጐ ወርቅ ዘውስተ አፅዛነ አንስ ቲያክሙ ወአዋልዲክሙ ወአምጽኡ ኀቤየ አሮንም በልጆቻችሁና በሚስ ቶቻችሁ ጆሮ ያለውን የወርቅ ጌጥ ተቀብላችሁ ወደ አኔ አምጡ አላቸው ሐተታ ኣሮን እንዲህ ማለቱ አይሆንም ያልኳቸው እንደሆነ እስራኤል ዘፀአት ምዕ ወ ቁጡአን ናቸውና በድንጋይ ወግረው በእሳት አቃጥለው ይገድሉኛልሃ ይሁን ብላቸ ውም ፈጣሪዬ ይፈርድብኛል የወርቅ ጌጣቸውን አምጡ ያልኳቸው እንደሆነ ግን እስራ ኤል ገንዘብ ወዳጆች ናቸው ነገ ሣልስት ሲሉ ወንድሜ ሙሴ ይመጣልኛል ከነገር እድናለሁ ብሎ ነው ወነሥኡ ኩሉ ሕዝብ ሠርጐ ወርቅ ዘውስተ አዕዛነ አንስቲያ ሆሙ ወአምጽኡ ኀበ አሮን ሕዝቡም በሚስቶቻቸው ጆሮ ያለውን የወርቅ ጌጥ ወስደው ለአሮን ሰጡት ሐተታ ቀድሞ ገንዘብ ያስወድዳቸው የነበረ ሰይጣን በዚያን ቀን አስ ጠልቶአቸው እንዋል እንደር ሳይሉ ዕለቱን አምጥተው ሰጥ ተውታል ወተመጠወ እምአእደዊሆሙ ወመሰሎ በአምሳል ወገብሮ ሳሕመ ዘስብኮ ወይቤሎሙ እሉ እሙንቱ አማልክቲከ እስራኤል ዘአውፅኡከ እምድረ ግብጽ አሮንም ከአጃቸው ተቀብሉ ወስዶ በላም አምሳል ሠርቶ እስራኤል ከግብጽ ምድር ያወ ጧችሁ አማልክቶቻችሁ እኒህ ናቸው አላቸው ሐተታ እሳት ቢበላው ምን ልበል ብሎ ምክንያት ለመስጠት ነበር ገድጓድ አስቄፍሮ እሳት አስነድዶ ከዚያ ላይ ቢጥለው አንዳንድ ቀንዳቸው የወርቅ አንዳንድ ቀንዳቸው የብር ጅራታቸው የሐር ጉፍላ የሆኑ ሁለት የጥጃ ምስሎች ወጥተው ቁመዋል ይህስ ምትሐት ይመስላል ብሎ ተድበልብሎ ቢወጣ መሆኑስ ካልቀረ በምር ደስ ይበላቸው ብሎ ተቀጥቅጦ በላም አምሳል አድርጎ ሠርቶላ ቸዋል ወሶበ ርእየ አሮን ነደቀ ምሥዋዓ አንጻሮ ወአዖደ እንዘ ይብል በዓለ እግዚእ ጌሠመ አሮንም እስራኤል ጣዖቱን ወድደው እንደ ተቀበሉት ባየ ጊዜ በጣዖቱ ፊት ለፊት መሠዊ ያውን ጸፈጸፈ ነገ የጣዖቱ በዓል ነው ብሉ አዋጅ አስነገረ ወጌሠ አሮን በሳኒታ ወአዕረገ መሥዋዕተ ወአብአ ጐሞርባነ ዘመሥ ዋዕተ ፍርቃን አሮንም በማግስቱ ማልዶ ሒዶ ለጣዖቱ መሥዋዕት ሠዋ ዘመሥዋዕተ ፍርቃን መሥዋ ፅተ መድኃኒት ሲል ነው ምክንያተ ድኅነት የሚሆነውን መሥዋዕት ምክንያተ ሞት አድርጎ አቀረበው አንድም የመድኃኒት የጌታን መሥዋ ዕት ለጣዖት አቀረበው ህህህህላ። ብለው ጽኑ ልቅሶ አለቀሱ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ በሎሉሙ ለደቂቀ እስራኤል አንት ሙሰ ሕዝብ ዘያገዝፍ ክሣዶ አንትሙ ዑቁ ካልዕተ መቅሠፍተ ኢያምጽእ ላዕሌክሙ ወአጠ ፍአክሙ እግዚአብሔርም ሙሴን እን ዲህ አለው የእስራኤልን ልጆች እናንት ክሣደ ልቡናች ሁን ያጸናችሁ ወገኖች ናች ሁና ሁለተኛ ሌላ መቅሠፍት አምጥቼ እንዳሳጠፋችሁ ዳግመኛ እንዳትበድሉ ዕወቁ አንሰማም ብትሉ ግን አጠፋ ችኋለሁ አንድም ከዚህ ቀድሞ ባጠፋኋችሁ መቅሠፍት አጠፋችኋለሁ እንጂ በሌላ መቅሠፍት እንዳላጠፋችሁ ዕወቁ አለ ከዚህ ቀደም በጦር በሰይፍ እንዳጠፋኋችሁ አሁ ንም በዚያው አጠፋችኋለሁ ሲል እንዲህ አለ ወይእዜኒ አሰስሉ አልባሰ ክብር ክሙ ወሠርጐክሙ ወአርእየክሙ ዘእሬስየክሙ አሁንም የማደርግባችሁን ነገር አሳያችኋለሁና ለጣዖቱ በዓል ያከበራችሁበትን ልብስ ወዲያ ጣሉ ወአሰሰሉ ደቂቀ እስራኤል ሠርጓቲሆሙ ወአልባሲሆሙ በደብረ ኩሬብ እስራኤልም በደብረ ኩሬብ ሳሉ ለጣዖቱ በዓል ያደረጉ በትን ጌጣቸውን ልብሳቸውን አውልቀው ጣሉ ወነሥአ ሙሴ ሐይመቶ ወተከለ አፍኣ ርጉቀ እምትዕይንት ወተሰምየት ደብተራ ዘመርጡል ሙሴም ድንኳኑን ከከተማ በአፍኣ በውጭ አርቆ ተከለ የመገናኛ ድንኳንም ተባለች ወኮነ ኩሉ ዘየኃሥሦ ለእግዚአብ ሔር የሐውር ኀበ ይእቲ ደብተራ ዘአፍኣ እምትዕይንት ቃለ እግዚአብሔር ሊጠይቅ የሚሻ ሰውም ሁሉ ድንኳኒቱ ወደ ተተከለችበትቦታ ይሄድ ነበር ቿ ወሶበ የሐውር ሙሴ ይባእ ውስተ ይእቲ ደብተራ ዘአፍኣ እምትዕይንት ይቀውም ኩሉ ሕዝብ ወይኔጽር ፅዱ ፅዱ ኀበ ኖኅተ ደብተራሁ ወይሬእይዎ ለሙሴ ሶበ የሐውር እስከ ይበውእ ውስተ ደብተራ ሙሴም ወደ ድንኳኑ ለመግባት በሔደ ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ በውጭ ዘዘአት ምዕ ወድ ቁሞ ሙሴ ሒዶ ከድንኳኑ እስኪ ገባ ድረስ አንዱም አንዱም በድንኳኑ ደጃፍ ሁኖ ይመለ ከት ነበር አንድም ሙሴን በድንኳኑ ደጃፍ ሆኖ አንዱም አንዱም ይመለከተው ነበር ወእምከመ ቦአ ሙሴ ይወርድ ዐምድ ዘደመና እንዘ ይቀውም ኀበ ኖኅተ ደብተራ ወይትናገሮ እግዚአ ብሔር ለሙሴ ሙሴ ከድንኳኑ ከገባ በኋላ ዐምደ ደመና ወርዶ ከድንኳኑ ደጃፍ ተተክሎ ይታይ ነበር እግዚአብሔርም ሙሴን በደመና ይናገረው ነበር ወይሬእዩ ኩሉ ሕዝብ ለውአቱ ዓምድ ዘደመና እንዘ ይቀውም ኀበ ኖኅተ ደብተራ ወይትናገር እግዚ አብሔር ምስለ ሙሴ ወቀዊሞሙ ኩሉ ሕዝብ ኀበ ኖኅተ ደብተራ ሆሙ ይሰግዱ የደመናውንም ዐምድ በድንኳኑ ደጃፍ ተተክሎ ሕዝቡ ሁሉ ያየው ነበረኛ እግዚአብሔርም ከሙሴ ጋር ሲነጋገር ሕዝቡ ሁሉ በየድንኳናቸው ደጃፍ ቁመው ይሰግዱ ነበር ቋ ወይትናገር እግዚአብሔር ገጸ በገጽ ከመ ዘይትናገር ብእሲ ምስለ ዓርኩ ወይገብእ ውስተ ትዕይንት ሰው ከወዳጁ ጋር እንዲነጋገር እግዚአብሔር ሙሴን ተነጋግ ሮት ሙሴ ወደ ሠፈሩ ይመለስ ነበር ህህህህህ«ፎከዐህቋበዐዘቲከዐ ወጽሙዱሰ ሆሜዕ ወልደ ነዌ ወሬዛ ውእቱ ወኢይወፅእ እምትዕይንት አገልጋዩ ደቀ መዝሙሩየነዌ ልጅ ኢያሱ ግን ኃያል ጉልማሳ ነበርና ከሠፈር ሳይለይ ይጠ ብቅ ነበር ከኔ ጋር የምትልከ ውን የምትሰደውን አልነገ ርከኝም የሚል ነውና እንደ አርእስት አነሣው ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብሔር ናሁ ትቤለኒ አንተ ሰዶ ለዝንቱ ሕዝብ ወባሕቱ ኢነገርከኒ ዘትፌኑ ምስሌየ ወለሊከ ትቤለኒ ኪያከ አእመርኩ እምኩሉ ወረከብከ ሞገሰ በኀቤየ ሙሴም እግዚአብሔርን እንዲህ አለው ይህንን ወገን ይዘህ ሒድ አልከኝ ነገር ግን ከእኔ ጋር የምትልከውን ሰው ፅገሌ ነው ብለህ አልነገርከ ኝም ከሁሉም ይልቅ አንተን መርጩ በእኔ ዘንድ ባለሟል ነትን አግኝተሃል ብለኸኛል ወለእመሰ ረከብኩ ሞገሰ በኀቤከ አስተርእየኒ ገሐደ ሊተ ወአእምር ወአእርአይከ ከመ ይኩነኒ ረኪበ ሞገስ በቅድሜከ ዮም በአንተ ዘንድ ባለሟልነትን ማግኘቴ እውነት ከሆነስ ፊት ለፊት ተገልጸህልኝ ልይህና በአንተ ዘንድ ባለሟልነትን ማግኘቴን ልወቀው ዘፀአት ምዕ ወከመ አእምር ከመ ሕዝብከ ውእቱ ዝንቱ ሕዝብ ዐቢይ ይህ ታላቅ ወገን እስራኤልም ያንተ ወገን እንደ ሆነ አውቅ ዘንድ እውዳለሁ አንድም በፊትህስ ባልሟልነትን ካገኘሁ በባሕርይህ ላይህ እወዳለሁ ወይቤሎ እግዚአብሔር አነ አሐውር ቅድሣከ ወአዐርፈከ እግዚአብሔርም ሙሴን እኔ በፊትህ እአሔዳለሁ አንተንም በዋሻ አሳርፍሃለሁ አለው ይህንን ከዚህ እንደአርእስት ተናግሮታል ወደፊት ያመጣ ዋል ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብ ሔር እመ አንተ ለሊከ ኢተሐውር ምስሌነ ወኢታውዕአነ እምዝየ ሙሴም እግዚአብሔርን እን ዲህ አለው አሁን እታይሃለሁ እንዳልከኝ ከእኛ ጋራ በፊት በፊታችን እየሄድክ ካላወ ጣኸን በምንት ይትዓወቅ ከመ አማን ረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ አነኒ ወሕዝብከኒ ዘእንበለ ሶበ ሖርከ ምስሌነ ወገኖችህ እስራኤልና እኔ በአንተ ዘንድ ባለሟልነትን ማግኘታችን የሚታወቀው አብ ረኸን ብትሔድ ነው እንጂ ቋ ወንከብር አነኒ ወሕዝብከኒ በኀበ ኩሉ አሕዛብ ዘሀሎ ውስተ ኩሉ ምድር እንዲህ ቢሆን ግን ወገኖችህ እስራኤልም እኔም በአራቱ መዓዝን ባሉ አሕዛብ ዘንድ እንከብራለን ማለት ይፈሩናል ያከብሩናል ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ዘንተኒ ነገረ ዘትቤለኒ እገብር ለከ ወረከብከ ሞገሰ በቅድሜየ ወአአም ረከ እምኩሉ እግዚአብሔርም ሙሴን እን ዲህ አለው ከሁሉም ይልቅ አንተን መርጩ ባለሟል አድ ርጌሃለሁና ይህን ያልከኝንም ነገር ሁሉ አደርግልሃለሁ ቿ ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብሔር አርእየኒኬ ስብሐቲከ ሙሴም እግዚአብሔርን ባለሟ ልህስ ካደረግኸኝ ጌትነትህን ባሕርይህንግለጽልኝ አለው ወይቤሉ እግዚአብሔር ለሙሴ አነ አኃልፍ ቅድጫከ በስብሐትየ ወእጹውዕ ስመ እግዚእናየ በቅድ ሜከ እግዚአብሔርም ሙሴን እኔ «መሐሪ ወመስተሣህል አነ» እያልኩ የጌትነቴን ስም እየጠራሁ በብርሃን ሠረገላ ሁፔ በፊትህ ሳልፍ ታየኛለህ ዘፀአት ምዕ ቋ ወአምሕሮ ለዘመሐርክዎ ወእሣሃሉ ለዘተሣሃልክዎ የምምረውን እምረዋለሁ ይቅር የምለውንም ይቅር እለዋለሁሻ አንድም እንድም ረው ሁኖ ያገኘሁትን እምረ ዋለሁ እንድጣላው ሁኖ ያገኘሁትን እጣላዋለሁ አለው «እስመ ይጌቴይስ አምሐይው ሣህልከ» እንዲል ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ኢትክል ርእዮተ ገጽጸየሰ እስመ አልቦ ሰብእ ዘይሬኢ ገጽየ ወየሐዩ እግዚአብሔርም ሙሴን በባሕ ርዬ ፊቴን አይቶ የሚሜድን የለምና ፊቴን ማየት አይቻ ልህም አለው ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ መካን ኀቤየ ሀሎ ወትቀውም ውስተ ኩኩ ሕ እስከ የኃልፍ ስብሐትየ እግዚአብሔርም ሙሴን እኔ በምገለጽልህ ቦታ ዋሻ አለና በብርሃን ሠረገላ ሁፔቼ እስካ ልፍ ድረስ በዋሻው ውስጥ ቁመህ ታየኛለህ ወአነብረከ ውስተ ስቀረተ ኩኩሕ ወእከድን እዴየ በላዕሌከ እስከ አኃልፍ በብርሃን ሠረገላ ሁኙ እስካልፍ ድረስ ባሕርዬዩን አይተህ ደንግ ጠህ እንዳትሞት ስቁረት ቀዳዳ ባለው ዋሻ አድርጌ በእጄ እሠውርሃለሁ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ወአሴስል እዴየ ወይእተ ጊዜ ትሬኢ ድኅሬየ ወገጽየሰ ኢያስተርኢ ለከ በብርሃን ሠረገሳ ሁሼ ካለፍኩ በኋላ እጄን አንሥቼልህ ከወደ ኋላዩ ታየኛለህ እንጂ በባሕርዬ ግን ፊቴን ማየት አይቻልህም አለው ሐተታ ምነው እጁስ ብርሃን አይደለምን ብርሃን ያሳያል እንጂ ይሠውራልን ቢሉሃ እሱ ሠውር ካለው ይሠውራልና ይህንም ፊትና ኋላ በሚሔድ ሰው ግሥ ተናግ ሮታል በፊት የሚሔድ ሰው ኋላው እንጂ ፊቱ እንዳይ ታይ ጌታም በዘፈቀደ ታይ ቶታል እንጂ ባሕርዩን አልገለ ጸለትምና አንድም ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ መካን ኀቤየ ሀሎ የሞት የመቃብር ሥልጣን በኔ ፈቃድ ነውና ወትቀውም ውስተ ኩኩሕ በአምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን ሰው ሁሼ ሥጋ ለብሼ ኋላ በደብረ ታቦር እስክገለጽልህ ድረስ አንተ በመቃብር ተወስነህ ትኖራለህ ወአነብረከ በመቃ ብር አኖርሃለሁ ወእከድን እዴየ ላዕሌከ በደብረ ታቦር የባሕርይ ልጅነቴን እስክገልጽ ድረስ ሥልጣኔን በአንተ አጸናለሁ ወአሴስል እዴየ ነገር ግን ሰው ሁቬ ሥጋ ለብሼ ዘፀአት ምዕ ወ በዚህ ዓለም በተገለጽኩ ጊዜ የሞትን ሥልጣን ከአንተ አር ቃለሁ አንተም ከመቃብር ትነሣለህ ወይእተ ጊዜ ትሬኢ ድኅሬየ ምዕዛርየ ያንጊዜ በደብረ ታቦር በክበበ ትስብ እት ታየኛለህ ወገጽየሰ ኢያስ ተርኢ ለከ ዛሬ ግን በባሕርዬ አታየኝም አለው ይኸውም አልቀረ ጌታን ከሦስቱ ባለ ሟሉቹ ጋር በደብረ ታቦር አይቶታል ምዕራፍ ወወ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ቀር ለከ ክልኤተ ጽላተ ዘዕብን በከመ ቀዳምያት ወዕርግ ኀቤየ ውስተ ደብር ወአጽሕፍ ውስተ ውእቶን ላት ዝክተ ነገረ ዘሀሎ ውስተ ቀዳምያት ጽላት ዘተጥ ቀጥኮን እግዚአብሔርም ሙሴን እን ዲህ አለው የቀደሙተን ጽላት አስመስለህ ሁለት ላት ቀርፀህ እኔ ወደምገለጽበት ተራራ ውጣ ቀድሞ በሰበርካ ቸው ጽላቶች ተጽፈው የነበሩ ዐሥሩን ቃላትም በእነዚህ ጽላቶች ፌ እሰጥሃለሁ ወኩን ድልወ ለነግህ ወተዐርግ ውስተ ደብረ ሲና ወቁም ህየ ላዕለ ርአሰ ደብር ሣለዳ ወደ ደብረ ሲና ትወ ጣለህና ተዘጋጅተህ ንጹሕ ሁነህ እደር ማልደህም ወደ ደብረ ሲና ወጥተህ ቁም ወአልቦ ዘየዓርግ ምስሌከ ወአልቦ ዘይሄሉ ውስተ ኩሉ ደብሩ ወአባግዕኒ ወአልሕምትኒ ኢይት ረዓዩ ቅሩቦ ለውእቱ ደብር ሌላ ሰው ግን ከአንተ ጋር ወጥቶ ከተራራው ላይ አብሮህ የሚቆም አይኑር ላሞችም በጎችም ቢሆኑ በተራራው አቅራቢያ ሊሠሣሩ አይገባም አለው ወወቀረ ሙሴ ክልኤተ ጽላተ ዘዕብን በከመ ቀዳምያት ወነሥአ በአዴሁ እልክተ ክልኤተ ላተ ዘዕብን ወጌሠ በጽባሕ ወዓርገ ሙሴ ውስተ ደብረ ሲና በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ሙሴም የቀደሙትን ጽላቶች አስመስሎ ሁለት የዕብነበረድ ጽላት ቀርፆ ይዞ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ማልዶ ገሥግሦ ወደ ደብረ ሲና ወጣ ወወረደ እግዚአብሔር በደመና ወቆመ ህየ ወጸውዓ በስመ እግዚአ ብሔር ጌታም በደመና ወርዶ በደብረ ሲና ራስ ላይ ቁሞ እኔ «መሐሪ ወመስተሣህል» ነኝ ብለ» ተናገረ ዘፀአት ምዕ ወ ወኃለፈ እግዚእ ቅድመ ገጹ ወስምየ እግዚእ እግዚአብሔር መሐሪ ወመስተሣህል ርሑቀ መዓት ወብዙኃ ምሕረት ወጻድቅ ጌታም በሙሴ ፊት በብርሃን ሠረገላ ሁኖ የጌትነቱን ስም እየጠራ አለፈ ስሜም ይቅር ባይ ከመዓት የራቀ ቸርነቱ የበዛ ፈጥሮ የሚገዛ መባል ነው ዘየዓትባ ለጽድቅ ወይገብር ምሕረተ ለአዕሳፍ ወዘያሴስል ዓመፃ ወጌጋየ ወኃጢአተ ወለመአብስሰ ኢያነጽሖ የአብርሃምን መሐሳ አጽንቼ ለአዕሳፈ እስራኤል ቸርነትን የማደርግ ዓመፅን በደልን ኃጢ አትን የማርቅ ማለት ይቅር የምል እኔ ነኝ ሐተታ ዓመፃ የድፍረት ጌጋይ የስሕተት ኃጢአት የድካም ነው በድሎ የማይመለሰውን ግን ከኃጢአት አላነጻውም ይቀር አልለውምሃ ዘያገብአ ኃጢአተ አበው ላዕለ ወውሉድ ወላዕለ ውሉደ ውሉድ እስከ ሣልስ ወራብዕ ትውልድ አባቶቻቸው የሠሩትን ኃጢ አት ልጆች ቢሠሩ በልጆችና በልጅ ልጆች ላይ እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድ የምመ ራመር እኔ ነኝ አንድም ሦስትና አራት ሰባት ነው እስከ ሰባት ትውልድ ድረስ ፍዳን አመጣባቸዋለሁ ሲል ነው ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ ወጐጐዓ ሙሴ ወደነነውስተ ምድር ወሰገደ ለእግዚአብሔር ሙሴም ጌታ ይህን ሲናገር በሰማ ጊዜ ደንግጦ አንገቱን ሰበር አድርጎ ለእግዚአብሔር የፍርሃት ስግደት ሰገደ ወይቤሉ ሙሴ ለእግዚአብሔር ለእመ ረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ ይሑር እግዚአየ ምስሌየ አስመ ዝንቱ ሕዝብ ጽኑዓ ክሣድ ውእቱ ወተሣሃል ኃጣውኦ ወአበሳሁ ለሕዝብከ ወንከውን ለከ ሙሴም እግዚአብሔርን በአንተ ዘንድ ባለሟልነትን ካገኘሁ አንተ ጌታዬ ከእኔ ጋራ በረድ ኤት አብረኸኝ ሒድ እስራ ኤል ክሣደ ልቡናቸው በኃጢ አት የጸና ነውና የወገኖች ህን ፍጹም ኃጢአት ይቅር በል ይህን ያደረግህልን እንደ ሆነ ለአንተ ስንገዛ እንኖራለን አለው ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ አነ እሠይም ለከ ኪዳነ በቅድመ ኩሉ ሕዝብከ ወአገብር ለከ ዓቢያተ ወመንክራተ ወክቡራተ ዘኢኮነ ከማሁ ውስተ ዙሉ ምድር ወውስተ ኩሉ አሕዛብ ጌታም ሙሴን በወገኖችህ ዘንድ የኪዳን ምልክት የሟሆን ብርሃ ንን በፊትህ እሥልብሃለሁ በአራቱ መዓዝን ባሉ በአሕዛብ ዘንድ ሁሉ ተደርጎ የማያውቅ ጭጋግ ተአምራት አደርግል ሃለሁ ዘፀአት ምዕ ወይሬኢ ኩሉ ሕዝብ አለ ውስቴቶሙ ሀሎከ ገብሮ ለእግዚ አብሔር እስመ መድምም ውእቱ ዘአነ እገብር ለከ አንተ ተሹመህባቸው ያለህ ወገኖች ሁሉ የአግዚአብሔርን ተአምራት ያያሉ ማለት በፊትህ ብርሃን ተሥሎበት ያያሉ እኔ የማደርግልህ ነገር ድንቅ ነውና ወዑቅ አንተ ባሕቱ ኩሉ ዘአነ እኤዝዘከ ነገር ግን እኔ የማዝዝህን ትእዛዝ እንድትፈጽም አስተውል ወናሁ አነ አወዕኦሙ እምቅድመ ገጽከ ለከናኔዎን ወለአሞሬዎን ወለኬጤዎን ወለፌርዜዎን ወለጌር ጌሴዎን ወለኤዌዎን ወለኢያ ቡሴዎን እነሆ እኔም እነዚህን ሰባቱን ነገሥተ አሕዛብ ከፊትህ አስወ ጥቼ እሰዳቸዋለሁ አጠፋቸ ዋለሁ ኋላ በኢያሱ የሚደረ ገውን ለሙሴ ሰጥቶ ተናገረ ወዑቅ እንከ ርእሰከ ከመ ኢትምሐል ምስለ እልክቱ ሰብእ አለ ይተርፉ ውስተ ይእቲ ምድር እንተ ውስቴታ ይበውኡ ከመ ኢይኩን ጌጋይ ላዕሌክሙ እናንተ ከምትገበቡበት አገር ውስጥ ካሉ ከሞት ከቀሩት ከአሕዛብ ጋር ኃጢአት ለመሥ ራት ጣዖት ለማምለክ እንዳት ወ ማማል ለራስህ ዕወቅ ይህ በእናንተ ዕዳ በደል እንዳይሆ ንባችሁ ምሥዋዓቲሆሙ ንስቱ ወምስ ላቲሆሙ ስብሩ ወአዕዋሞሙ ግዝሙ ወግልፎ አሣልክቲሆሙ አውዕፅዩ በአሳት መሠዊያቸውን አፍርሳችሁ ምስላቸውን ሰብራችሁ የሚሰ ግዱበትን ዛፋቸውን ቂቄርጣችሁ እጅ እግር ያወጡላቸውን ጣዖ ቶቻቸውን በእሳት አቃጥሉ ከመ ኢትስግዱ ለካልፅ አምላክ እስመ እግዚአብሔር ቀናዒ ስሙ ወእግዚአብሔር ቀናዒ ውእቱ እስመ ስሙ ለእግዚአብሔር ቀናዒ ብለህ አቅና የእግዚአ ብሔር ስሙ ቀናተኛ ነውናኛ ለአምልኮቱም ቀና ነውና ለሌላ አምላክ እንዳትሰግዱ ጣዖቶቻቸውን በአሳት አቃ ጥሉ ሕተታ ምነው ስምየኒ መሐሪ ወመስተሣህል ብሎ አልነበረምን ስለ ምን ስሜ ቀናዒነው አለ። ቢሉ ንጉሥ በመንግሥቱ ጉልማሳ በሚስቱ እንዲቀና እሱን ትተው ጣዖት ቢያመልኩ አይወድምና ይፈርዳልና ዮጊ ትትመሐሉ ምስለ እለ ይነብሩ ውስተ ይእቲ ምድር ወትዜምዉ ድኅረ አማልክቲሆሙ ዘፀአት ምዕ ወ ወትሠውዑ ለአማልክቲሆሙ ወይጹ ውዑፁከ ወትበልፅ አመሥዋፅቶሙ በከነዓን ከሚኖሩ ሰዎች ጋራ ተማምላችሁ እነሱን መስላችሁ ወይምአኮ ጣዖቶቻቸውን ታመ ልኩ ይሆናል እየጠሩሀም ተረፈ መሥዋዕታቸውን ትመ ገብ ይሆናል ወትነሥአ እምአዋልዲሆሙ ለደቂቅከ ወአዋልዲከትሁብ ለደቂ ቁሙ ወያዜምዋሆሙ ለደቂቅከ ድኅረ አማልክቲሆን ወይዜምዋ አዋልዲከ ድኅረ አማልክቲሆሙ የእነሱን ሴቶች ልጆች ላንተ ወንዶች አጋብተህ ያንተንም ሴቶች ልጆች ለእነሱ ወንዶች ልጆች ታጋባ ይሆናል የአንተን ወንዶች ልጆች የእነሱ ሴቶች ልጆች በፍቅር ስበው ጣዖት ያስመልኳቸው ይሆናል የአንተም ሴቶች ልጆች በእነ ዚያ ወንዶች ልጆች ፍቅር ተስበው ጣዖቶቻቸውን ያስመ ልኳቸው ይሆናል ወአማልክተ ዘስብኮ ኢትግበር ለከ ተመትተው የተሠሩትን ጣዖ ታት አታምልክ ወሕገ ናዕት ዕቀብ ሰቡዓ መዋዕለ ብላዕ ናዕተ በከመ አዘዝ ኩከ በዘመኑ በወርኃ ሚያዝያ አስመ በወርኃ ሚያዝያ ወፃእከ እምድረ ግብጽ ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከዐ በቂጣ የምትከበር በዓለ ፋሲካ ንም ጠንቅቀህ አክብር በሟያ ዝያ ወር ሰባት ቀን ቂጣ እየበላህ አክብር እንዳልኩህ እስከ ሰባት ቀን ድረስ ቂጣ እየበላህ በዓለ ፋሲካን አክብር በሚያዝያወር ከግብጽ የወጣ ህበት ነውና ወኩሉ ተባዕት ዘይፈትህ ማኅፀነ ሊተ ውእቱ በኩሩ ለሳሕም ወበኩሩ ለበግፅ በኩር ሁኖ የሚወለደው ወንድ ሁሉ የኔ ገንዘብ ነው የላሙም የበጉም በኩር የኔ ነው ለኔ ይገባል ወለበኩረ አድግሰ ትቤዝዎ በበግዕ ወእመሰ ኢቤዘውካሁ ሜጦ ትሁብ ወኩሉ በኩረ ውሌድከ ትቤዙ ወኢታስተርኢ ቅድሜየ ዕራቀከ የአህያውን በኩር ግን በበግ ለውጠው በበግ ባትለውጠው ግን ሸጠህ ዋጋውን ስጥ ከልጆችህም መጀመሪያ የተወ ለደውን ልታስቀር ብትወድ ግን ገንዘብ ሰጥተህ አስቀር በቤተ እግዚአብሔር ዕራቁ ትሀን አትታይ አለ መብዓ ሳትይዝ አትሒድ እንዲህም ማለቱ ቤተ እግዚአብሔር መከልከሉ አይደለም ወደ ቤተ እግዚአብሔር ሲሔዱ ጥቂት መብዓ ይዞ መሔድ ይገባል ሲል ነው እንጂ ዘፀአት ምዕ ወ ሰዱሰ መዋዕለ ትገብር ግብረከ ወበሳብዕት ዕለት ተዓርፍ ስድስት ቀን አርሰህ ቂፍረህ በሰባተኛው ቀን ከማረስ ከመቂ ፈር ታርፋለህ አርፈህ ዋል ተ ዓመተ ተገበር ግብረከ ወበሳብዕ ዓመት ተዓርፍ ወተዓርፍ ዘሪአ ወዓደ ስድስት ዓመት አርሰህ ቁቆፄፍ ረህ በሰባተኛው ዓመት ከማረስ ከመቁቄፈር ከመሥራት ከማ ጨድ ዕረፍ አንድም ምድሪቱ ከመታረስ ከመቁቄፈር ከመዘ ራት ትረፍ ወበዓለ ሰንበት ትገብር ሊተ አመ ይቀድሙ ዓደ ሥርናይ ወበዓለ ምኩ ራብ የስንዴ አዝመራ ከሚታጨድ በት ወራት አስቀድሞ በሱባዔ የሚከበር በዓለ ሰዊትን በእሸት በነዶ አክብር በዓለ መጸለት ንም አክብር ሐተታ ደመና ጋርዶ ባሕር ከፍሉ ያወጣን ሲሉ ዳስ ጥለው ድንኳን ተክለው ያከብሩታልና በዓለ ምኩራብ ባለው በዓለ እልጆኒ ይሳል ጥሬ ሠለስተ ጊዜያተ ማዕከለ ዓመት ያስተርኢ ኩሉ ተባፅትከ ቅድመ ታቦተ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ከዓመት ሦስት ጊዜ ወንድ የሆነ ሁሉ የአስራኤል አምላክ የእግዚአብሔር ማደሪያ በምት ሆን በታቦተ ዮን ፊት ይታይ ማለት በዓል ለማክበር ሦስት ጊዜ ይውጣ ወአመ አወፅኦሙ ለሕዝብ እምቅድመ ገጽከ እሰፍሖን ለአድዋ ሊከ ወአልቦ ዘይፈትዋ መኑሂ ለምድርከ ወሶበ ተዓርግ ሠለስተ ጊዜያተ በዓመት ታስተርኢ ትድመ እግዚአብሔር አምላክከ አሕዛብን ከአንተ አርቂ ከነዓንን ባወረስኹህ ጊዜ አውራጃህን አሰፋልሃለሁ ከወረስኻትም በኋላ አገርህን የሚመኛት ማንም ማን የለም መመኘ ትማ ምነው ብሎ የሚያገኛት የለም ሲል ነው በዓል ለማ ድረግ በፈጣሪህ በእግዚአብ ሔር ፊት ለመታየት በዓመት ሦስት ጊዜ ለገቢረ በዓል ብትወጣም ወኢቅዝባሕ ላዕለ ደም ብሑዕ መሥዋፅትየ ወኢይቢት ለነግህ መሥዋዕተ በዓል ዘፋሲካ ተሠውቶ ያደረውን ደም መሥ ዋዕፅዕት አድርገህ አትሠዋ አንድም ባደረ ደም መሥዋ ፅቱን አትሠዋ ሐተታ ሸክላ ቢሆን ይስበሩት ብርት ቢሆን ይወልውሉት ይላልና ለበዓለ ፋሲካ የተሠዋው መሥዋዕ ትም ተርፎ አይደር ጵ ዘፀአት ምዕ ቋ ዴጮ ው ችን ን ቀዳሜ እክለ ምድርከ ትወስድ ቤተ እግዚአብሔር አምላክከ ወኢታ ብስል በግዐ እንዘ ይጠቡ ሀሊበ እሙ በእርሻህ ከበቀለው እህል መጀመሪያ የደረሰውን አንተ ሳትቀምስ ወደ ቤተ እግዚአ ብሔር ወስደህ ለሊቀ ካህናቱ ስጥ በጉን የእናቱን ጡት ሲጠባ ሳለ አንድም ጠብቶ ሳይጨርስ አትሠዋው አለ ርኅራጌ ነው አንድም ለሊቀ ካህናቱ ሳታሳይ አታሳድገው ሲል ነው ሐተታ ሰባት ቀን የእናቱን ጡት ሲጠባ ይሰነብታል በስምንተኛው ቀን የሊቀ ካህናቱ ሹም ሒዶ አይቶ ይጽፈዋል ከዚያው ያድጋልና እንዲህ አለ ወይቤሉ አግዚአብሔር ለሙሴ ጸሐፍ ለከ ዘንተ ነገረ አስመ በዝንቱ ነገር አቀውምሥ ለከ ኪዳነ ወለአስራኤል እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው ይህን የነገርኩህን ነገር ሁሉ ጻፈው በዚህ በተናገር ኩት ነገር ለአንተና ለእስራ ኤል መሐላዬን አጸናለሁና ሕጌን ብትጠብቁ አጠብቃ ችኋለሁ ሲል ነው ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ ወነበረ ቅድመ እግዚአብሔር አርብዓ መዓልተ ወአርብዓ ሌሊተ ኢበልዐ እክለ ወኢሰትየ ማየ ወጸሐፈ እግዚአብሔር ውስተ ላት ዘንተ ነገረ ተቃላተ ሙሴም በደብረ ሲና እህል ሳይበላውሃ ሳይጠጣ አርባ መዓልት አርባ ሌሊት ተቀመጠ እግዚአብሔርም ዐሥሩን ቃላት በሁለቱ ላት ጽፎ ሰጠው ምሳሌ ነው የቀድሞው ፅዕላት የአዳም እምኀበ አልቦ እንደ ተገኘ አዳምም እንበለ ዘርእ ለመገኘቱ ምሳሌ ሁለት ወገን መሆኑ የነፍሱ የሥጋው በጣዖት ምክንየት እንደ ተሰበረ አዳምም በኃጢአት ለመጐ ዳቱ ምሳሌ የኋለኛው ላት የእመቤታችን ቀር ከመ ቀዳምያት ማለቱ እመቤታችን በዘር በሩካቤ ለመገኘቷ ምሳሌ ጽሕፈቱ ጌታችን ከሷ የነሣው ሥጋ ቃሉ የአምላካዊ ቃል በግብር አምላካዊ መገኘቱ ጌታም እንበለ ዘርእ ለመወለዱ ምሳሌ አንድም የቀደመው ላት የኦሪት የኋለኛው ጽላት የወንጌል የቀደመው ጽላት እንደ ተሰበረ ሕገ ኦሪትም አልፏልና የኋለኛው ጽላት ጸንቶ እንደኖረ ሕገ ወንጌልም ጸንቶ ይኖራልና ዘፀአት ምዕ ሀ ወሶበ ወረደ ሙሴ እምደብረ ሲና ወሀለዋ ክልኤ ጽላት ውስተ እደዊሁ ወእንዘ ይወርድ እምደብር ኢያአመረ ከመ ተሰብሐ ኅብረ ገጹ እንዘ ይትናገር ምስለ እግዚ አብሔር ሙሴ ከደብረ ሲና በወረደ ጊዜ ሁለቱ ላት በእጆቹ ተይዘው ነበር ከደብረ ሲናም ሲወርድ ከእግዚአብሔር ጋር ስለ ተነጋገረ በፊቱ ብርሃን እንደ ተሣለበት አላወቀም ነበር ቋ ወሶበ ርአይዎ አሮን ወኩሉ ደቂቀ እስራኤል ለሙሴ ከመ ተሰብሐ ርእየተ ኅብረ ገጹ ፈርሁ ቀሪቦቶ አሮንና የእስራኤል ልጆች ሁሉ የሙሴን ፊት ብርሃን ሁኖ አንድም ብርሃን እንደ ተሣለ በት ባዩ ጊዜ ወደ እሱ መቅረ ብን ፈሩ ቋወ ወጸውዖሙ ሙሴ ወገብኡ ኀቤሁ አሮን ወኩሉ መኳንንተ ትፅይንት ወተናገሮሙ ሙሴ ሙሴም ፈርተው ወደሱ አንተ ርብም ሲሉ ባየ ጊዜ እኔ ነኝ አይዚቸሁ ብሎ ጠራቸው አሮንና የእስራኤል አለቆችም ሸሽተው ሔደው ነበርና ተመል ሰው ወደሱ ሔዱ ሙሴም ተናገራቸው ወእምድኅረ ዝንቱ ተርቡ ኀቤሁ ኩሉ ደቂቀ እስራኤል ወአዘዞሙ ኩሎ ዘተናገሮ እግዚአ ብሔር በደብረ ሲና ከዚህ በኋላ የእስራኤል ልጆች ሁሉ ተሰብስበው ወደ እሱ ቀረቡ እሱም ጌታ በደብረ ሲና የነገረውን ሁሉ ሥሩ ብሎ አዘዛቸው ወሶበ አሕለቀ ተናግሮቶሙ ወደየ ላዕለ ገጹ ግልባቤ በዘይ ውር ገጾ ሙሴም እግዚአብሔር ያዘዘ ውን ነገር ለእስራኤል ነግሮ ከጨረሰ በኋላ ፊቱን የሚሰው ርበትን ልብስ ሻሽ በፊቱ ላይ አደረገ ወሶበ የሐውር ሙሴ ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ይትናገሮ ያሴስል ግልባቤሁ እስከ ይወዕእ ወእምከመ ወፅአ ይንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ኩሉ ዘአዘዞ እግዚአብሔር መሙ ከእግዚአብሔር ጋር ለመ ነጋገር በሔደ ጊዜ ተነጋግሮ እስኪመለስ ድረስ ፊቱን የሸፈነበትን ልብስ አንሥቶ ይሔድ ነበር እግዚአብሔር ያዘዘውን ሁሉ ለእስራኤል ልጆች ይነግራቸው ዘንድ ተነጋግሮ ከወጣ በኋላ ግን ፊቱን ይሸፍን ነበር ዘፀአት ምዕ ወ ወርእዩ ደቂቀ እስራኤል ከመ ተሰብሐ ገጹ ወከመ ወደየ ግልባቤ በዘይውር ገጾ እንዘ ይወፅእ ከመ ይትናገሮሙ የእስራኤል ልጆችም በሙሴ ፊት ብርሃን እንደ ተሣለበት የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሊነ ግራቸው ወደነሱ በሚመጣ በት ጊዜ ፊቱን በልብስ ሸፍኖ እንዲመጣ ተረዱ ሐተታ ለጊዜው ፊቱን መሸፈኑ እስራ ኤል ባዩት ጊዜ ፈርተው የሚ ሸሹ ስለሆነ ነው ፍጻሜው ግን ወደነሱ ሲሔድ ፊቱን መሸፈኑ ኃጢአት ብትሠሩ ጣዖት ብታመልኩ ድንቁርና ይሠለጥንባችኋል ሲል ነው ወደ ጌታ ሲሒድ መሸፈኛውን ገልጦ መሔዱ ለጊዜው እስራ ኤል አይተው አይፈሩትምና ፍጻሜው ግን ወደ እግዚአብ ሔር ብትመለሱ ድንሞርና ይርቅላችኋል ሲል ነው ምዕራፍ ወወጽ ወአስተጋብኦሙ ሙሴ ለኩሉ ማኅበረ ደቂቀ እስራኤል ወይቤ ሎሙ ዝንቱ ውእቱ ነገር ዘይቤ እግዚአብሔር ከመ ትግበርዎ ሙሴም የእስራኤልን ወገኖች ሁሉ ሰብስቦ እንዲህ አላቸው ትሠሩት ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዛችሁ ነገር ይህ ነው ህህህህህ«ፎከወዐኋበዐዘቲከዐ መበ ንር መመመ ጋ ው ሰዱሰ መዋዕለ ትገብሩ ግብረ ክሙ ወበሳብዕት ዕለት ተዓርፉ ቅድስት ሰንበት ፅረፍቱ ለአግዚአ ብሔር ኩሉ ዘይገብር ባቲግብረ ለይሙት ስድስት ቀን ሠርታችሁ በሰባ ተኛው ቀን ዕረፍት አድርጉ እግዚአብሔር ከመፍጠር ያረ ፈባት የከበረች በዓል ናትና በዚያች ቀን ሥራ የሚሠራ ባትም ሰው ሁሉ ተፈርዶበት ይሙት ወኢታንድዱ እሳተ በውስተ ኩሉ ማኅደርክሙ በዕለተ ሰንበትየ በሰንበት ቀን በቤታችሁ ሁሉ እሳት አታንድዱ ወይቤሌሙ ሙሴ ለኩሉ ማኅበረ ደቂቀ እስራኤል እንዘ ይብል ዝንቱ ውእቱ ቃል ዘአዘዞ እግዚአብሔር እንዘ ይብል ሙሴም ለእስራኤል ልጆች ወገኖች ሁሉ እንዲህ ብሉ ነገራቸው እግዚአብሔር የተ ናገረው ቃል ይህ ነው ጉባኤ ንሥኡ እምኔሆሙ መባዓ ለእግዚአብሔር ኩሉ ዘሐለየ ልቦሙ ያምጽኡ እምቀዳሚ ንዋዮሙ እምወርቅ ወእምብሩር ወእምብርት ከእስራኤል ወገኖች የሚገባውን መብዓ ተቀበሉ ከወርቁም ከብሩም ከናሱም መጀመሪያ ካገኙት ገንዘብ ልባቸው ያሰበ ውን ሁሉ ያምጡ ወያክንት ወኅብረ ከብድ ወለይ ክዑብ ወቢሶስ ፍቱል ወዐጉረ ጠሊ ሰማያዊ ሐር እጥፍ ሁኖ የተሠራ ቀይ ሐር ብጫ ሐር የተፈተለ የነጭ ሐር የፍየል ጠጐር ወማዕሰ በግዕ ግቡረ መሐን ወመሕነ መጸጺት ወዕፀ ዘኢይነትዝ ተለፍቶ ቀይ ቀለም የገባ የበግ ለምድ ሰማያዊ ቀለም የገባ የበግ ለምድ የማይነቅዝ ፅዕንጨት ወቅብዓ ለማኅቶት ወአፈዋተ ለተቀብዖ ወዕፅጣናተ ለማዕጠንት ለመብራት የሚሆን ዘይት የሚቀቡት ሽቱ ለማዕጠንት የሚሆነውን ዕጣን ወአፅባነ መረግድ ወአዕባነ ዘይትሔረዉ ለኤፉድ ወለሌሉሣግዮ መረግድ የሚባሉ ፅንቀዎች ንም ለኤፉድና ለሎግዮ ጌጥ የሚሆኑ ዕንቀሩዎችን ወኩሎሙ ጠቢባነ ልብ ዘውስ ቴትክሙ ይምጽኡ ወይግበሩ ኩሉ ዘአዘዘ እግዚአብሔር ከእናንተ ወገን የልብ ዕውቀት ያላቸው ሰዎች ሁሉ መጥተው ዘፀአት ምዕ ወ እግዚአብሔር ያዘዘውን ሥራ ሁሉ ይሥሩ ደብተራ ወሰቃቲሃ ወመክደና ወዣፃዳቲሃ ወአዕማዲሃ ወመናሥ ግቲሆን አራቱን ኅብር ግምጃ በግም ጃው ላይ የሚደረበውን ማቁን በማቁ ላይ የሚደረበውን የማቁን ደበሎ ቀለበቶቹን ዓምዶቿን አዕማዱ የሚያዙባ ቸው ማገርቹን ወታቦተ ዘመርጡል ወመፃ ውሪሃ ወተድባበ ወመንጦላዕተ ዘምሥዋር ታቦቱን የሚሸከሙበት መሎ ጊያውን የታቦቱን መግጠ ሚያ የቅድስተ ቅዱሳኑን መጋረጃ ወአዕማዲሃ ወምዕማዲሆን ወማዕደ ወመፃውርቲሁ መጋረጃየሚጋረድባቸውን ዓም ዶች ስክተታቸውን ሰደቃ ውን መሉጊያዎቹን ወኩሉ ንዋያ ወተቅዋመ ማኅቶት መብራት የሚበራበት መቅረ ዙንና ዕቃውንም ሁሉ ወኩሎ ንዋያ ወመኃትዊሃ ወቅብዓ ማኅቶት ዕቃዋን ሁሉ አዕፁቋን ለመብ ራት የሚሆነውን ዘይቱን ጽሯ ኪ ን ዘፀአት ምዕ ቋ ወምሥዋዓ ዘዕጣን ወመፃው ርቲሁ ወቅብዓ ዘይትቀብዑፁ ወዕጣነ ዘየዓጥኑ ወምክዳነ ናኅት ዘደብተራ ፅጣን የሟታጠንበት ማዕጠን ቱንና መሎጊያዎቹን የሟሚያጥ ነብትን ዕጣኑንና የሚቀቡትን ዘይት የድንኳኑ ደጃፍየሚጋ ረድበትን መጋረጃ ወምሥዋዓ ዘመሥዋዕት ወሰ ቅሰቀ ዘብርት ዘሎቱ መፃውሪሁ ወኩሎሉን ንዋያቲሁ ወማዕከከ ንዋያ ቲሁ ወሣዕከከ ምስለ መንበሩ መሥዋዕት የሚሠዋበት መሠ ዊያውንና ስቡ የሚቃለጥበ ትን የብረት ወንፊት መሎ ጊያዎቹንና ዕቃውንም ሁሉ ሰኑንና ብርቱን ወመንጦሳዕተ ዓዐድ ወአዕ ዲሁ ወምዕማዲሆን ወመክድነ አንቀጸ ዓፀድ የቅጽሩን መጋረጃ አዕማዱን ከነስክተታቸው የቅጽሩን በር መጋረጃ መታክሊሁ ለደብተራ ወመታ ክለ ዓፀድ ወአውታሪሆን የደብተራ ኦሪትንና የቅጽሩን በር መጋረጃ የሚይዙባቸው ካስማዎች በካስማው የሚይዘ ውንም አውታር ህህህህህፎቲከክበዐፒከ« ወአልባሲሁ ለአሮን ካህን ወአልባሰ ደቂቁ ዘክህነቶመወአ ልባሰ በዘይገብሩ በውስተ መቅደስ ለአሮንና ለልጆቹ የክህነታቸው መለያ የሚሆኑትን ልብሶች በቤተመቅደስ ለብሰው የሚ ያገለግሉለበትንም ልብስ ይህን ንም ሁሉ ይሥሩ ሐተታ ይህንንም ጌታ ለሙሴ ሲነግ ረው ሙሴ ለእስራኤል ሲነግ ራቸው እነሱ ሲያመጡ ሲሠሩ መላልሶ ይናገረዋል ወወፅኡ ኩሉ ሣኅበሮሙ ለደቂቀ እስራኤል እምኀበ ሙሴ የእስራኤል ልጆች ወገኖች ሁሉ ይህን ከሰሙ በኋላ ከሙሴ ዘንድ ወጡ ወአምጽአ ዱ ዱ በከመ ሐለየ በልቡ ወበከመ ፈቀደ በነፍሱ አምጽአ መባዓ ለእግዚአብሔር ለኩሉ ግብራ ለደብተራ መርጡል ወለኩሉ መፍቅዳ ወለኩሉ አልባስ ዘመቅደስ እያንዳንዱ ሊሰጥ ወዶ ልቡ እንደ አሰበ ለደብተራ ኦሪት ሥራና ለሚያሻው ሁሉ የቤተ መቅደስ ልብስ የሚሆነውንም ሁሉ ለእግዚአብሔር መብዓ አድርጎ አመጣ ወአምጽኡ ዕደው ዘእምኀበ አንስትኒ ዘከመ ፈቀደ ልቦን ማኅ ተማተ ወአውፃበ ወሕልቀታተኒ ወሐብላታተኒ ወአውቃፈ ወኩሉ ሠርጐ ዘወርቅ ሴቶች ልባቸው የወደደውን ያህል ሰጥተዋቸው ወንዶች ከሴቶች ተቀብለው አመጡ አምጽኡ ያለውን ይተረት ራል የወርቅ ማርዳ የወርቅ ፈርጥ ወአውጻበ ንፎ መንደ ልቶ ወሕልቀታተኒ ተርታ ቀለበት ወሐብላታተኒ የወርቅ እንጥልጥል ወአውቃፈ የወርቅ የብር አምባር ወኩሉሎ ሠርጐ ዘወርቅ ነሣሣለትና የወርቁንም ጌጥ ሁሉ አመጡ ወኩሉ አምጽኡ ወርቀ መባዓ ለእግዚአብሔር የልተሠራውንም ወርቅ ሁሉ ለእግዚአብሔር መብዓ አድር ገው አመጡ ወኩሉ ብእሲ ዘረከበ ያክንተ ወኅብረ ከብድ ወለየ ክዑበ ወቢሶሰ ክዑበ ወፀጉረ ጠሊ ወሣማዕሰ በግዕ ግቡረ መህን ወሣዕሰኒ ዘሥርየቱ ኅብረ ያክንት ሰማያዊ ሐር ያለው ብጫ ሐር ድርብ ሁኖ የተሠራ ቀይ ሐር ድርብ ሁኖ የተሠራ ነጭ ሐር የፍየል ጠጐኾር የመህን ሥራ የሚሆን የበግ ለምድና ሰማያዊ ቀለም የገባ አንቀልባ ያለው ሰው ሁሉ አመጣ ዘፀአት ምዕ ወ ወአብዓ ኩሉ ዘበፅዓ ብፅዓተ ብሩረ ወብርተ መባዓ ለእግዚአ ብሔር አሰጣለሁ ብሉ የተሣለውን ሁሉ ወርቁን ብሩን ለእግዚአ ብሔር መብዓ አድርጎ አመጣ ወእምኀበ ተረክበ ዕዕ ዘኢይነቅዝ ለኩሉ እምግብረ መፍቅዱ ለደብ ተራ አምጽኡ ለደብተራ ኦሪት የሚያሻውን ሥራ ሁሉ የማይነቅዝ ፅንጨት ከሚገኝበት ቦታ አመጡ ወብአሲትኒ እንተ ትክል ፈቲለ በእደዊሃ አምጽአት ፈትለ ዘያክንት ወኅብረ ከብድ ወለይ ወቢሶስ ፈትል የምታውቅ ሴትም ሰማያዊ ሐርን ብጫውን የቀዩን የነሄጩጩን ሐር እየፈተለች አመጣች ወኩሌሉን አንስት እለ ሐለያ በልቦን ወበጥበብ ፈተላሁ ለጸጐረ ጠሊ በልባቸው የዕውቀትን ነገር የሚ ያስቡ ሴቶችም ሁሉ የፍየሉን ጠጐርበጥበብፈትለው አመጡ ወመላእክትኒ አምጽኡ አዕባነ መረግድ ወአዕባነ ዘይትጌረው ለኤፉድ ዘላዕለ መትከፍት ወለሎ ግዮ አለቆችም መረግድ የሚባል ዕንቀኑ ከትከሻና ከደረት በሚ ውሉ ልብሶች ላይ የሚሆኑ ፅንቀኑዎችን አመጡ ዘፀአት ምዕ ወድ ወቅብዓ ማኅቶት ወቅብዐ ዘይትቀብዑ ወዕጣነ ዘየዓጥኑ የሚያበሩትንና የሚቀቡትን ዘይት የሚያጥኑበትን ዕጣንም አመጡ ወኩሉ ብእሲ ወብእሲት ዘፈቀደ ልቦሙ ከመ ያብኡ ወይግበሩ ኩሉ ግብረ ዘአዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ አምኡ ደቂቀ አስራኤል መባዓ ለእግዚአ ብሔር መብዓ ያገቡ ዘንድ እግዚአብ ሔርም ሙሴን ያዘዘውን ሁሉ ያደርጉ ዘንድ የአስራኤል ልጆች ሴቶችና ወንዶች ሁሉ ልቡናቸው የወደደውን መብዓ ለእግዚአብሔር አመጡ ወ ወይቤሌሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል ናሁ ጸውዖ እግዚአብሔር በስሙ ለባስልኤል ወልደ ኡሪ ወጦልደ ሑር ዘእምነገደ ይሁዳ ሙሴም የአስራኤልን ልጆች እንዲህ አላቸው እነሆ ከነገደ ይሁዳ ከሚሆን ከሑር የተወ ለደ የኡሪ ልጅ ባስልኤልን እግዚአብሔር በስሙ ጠራው ወ ወመልዖ መንፈሰ እግዚአ ብሔር ወጥበበ ወልቡና ወአእምሮ መንፈሰ ረድኤትን ማስተ ዋልን ዕውቀትን አሳደረበት ኣለባህህፎወቶከዐክመበዐየቲከዐየ ቋ ከመ ይኩን ሊቀ ላፅለ ኩሌ ፀረብት ወይግበር ኩሉ ምግባረ ወይግበር ወርቀኒ ወብሩረኒ ወብርተኒ ከሠራተኞች ሁሉ በላይ አለቃ ይሆን ዘንድ ሥራውንም ሁሉ ወርቁንብሩን ብርቱን ይሠራ ዘንድ ቋ ወኪነ ፅንሦጐ ኒ ወዕፀኒ ወይግበር ኩሉ ግብረ በጥበብ ወይምሐር የዕንጐን ሥራ እየቀረፀ ለመግጠም ዕንጨቱንም እየጠ ረበ እያለዘበ ለመግጠም ሥራውን ሁሉ ራሱ እየሠራ ለሌሉቹም ያስተምር ዘንድ ወ ወወደየ ውስተ ልቡ ሉቱኒ ወለኤልያብ ወልደ አክሴምክ ዘእምነገደ ዳን ከነገደ ዳን በሚሆን በአክሴ ምክ ልጅ በኤልያብና በባስል ኤል ልብ አግዚአብሔር ዕውቀቱን አሳደረ ወጅ ወመልዖሙ ጥበበ ልብ ከመ ያእምሩ ገቢረ ኩሉ ግብረ መቅደስ ዘይትአነም ከመ ይእንሙ በያክንት ወበኅብረ ከብድ ወበለይ ክዑብ ወቢሶስ ለደብተራ ኦሪት የሚሠራውን ሁሉ በዕውቀት ይሠሩ ዘንድ በሰማያዊ ሐር በብጫ ሐር ድርብ ሁኖ በተሠራ ቀይ ሐር በነጭ ሐር ይሠሩ ዘንድ ወከመ ይግበሩ ኩሉ ግብረ ጽርበት ዘዘዚአሁ የፅንጨቱንም አጠራረብ ልዩ ልዩ እያደረጉ ይሠሩ ዘንድ ፅውቀትን አሳደረባቸው ምዕራፍ ወጣወ ወገብሩ ባስልኤል ወኤልያብ ወኩሉሙ ጠቢባነ ልብ እለ ተውኅበ ሎሙ ጥበብ ወአእምሮ ከመ ይግበሩ ኩሉ ግብረ መቅደስ ዘይትፈቀድ ኩሉ ዘአዘዞ እግዚአ ብሔር ለሙሴ ለደብተራ ኦሪት የሚያሻውን ሥራ ሁሉ ይሠሩ ዘንድ ፍጹም ዕውቀት የተሰጣቸው ዓዋቂዎች ሁሉ ኤልያብና ባስልኤልም እግዚአብሔር ለሙሴ ያዘዘውን ሥራ ሁሉ ሠሩ ወጸውዖሙ ሙሴ ለባስልኤል ወለኤልያብ ወለኩሉሙ እለ ቦሙ ጥበብ ዘወሀቦሥ እግዚአብሔር አእምሮ ውስተ ልቦሙ ሙሴም ኤልያብንና ባስልኤልን እግዚአብሔር በልቡና ቸው ፍጹም ፅውቀት ያሳደረባቸ ውን ሰዎች ሁሉ ጠራቸው ወለኩሉሎሙ እለ በፈቃደ ልቦሙ ይገብሩ ከመ ይግበሩ ወከመ ይሑሩ ውስተ ዝንቱ ግብር ከመ ይፈጽምዎ በልባቸው ወደው የሚሠሩትን ሁሉሥራ ወደሚሠሩበት ቦታ ዘፀአት ምዕ ደ ሒደው ሥራውን ይፈጽሙ ዘንድ ጠራቸው ወነሥኡ እምቅድመ ሙሴ መባዓ ዘአብኡ ደቂቀ እስራኤል ለኩሉ ምግባረ መቅደስ ከመ ይግበሩ ለደብተራ ኦሪት የሚሆነውን ሥራ ሁሉ ይሠሩ ዘንድ የእስ ራኤል ልጆች ያገቡትን መባ ከሙሴ ፊት ተቀብለው ሔዱ ወእሙንቱኒ ይትዌከፉ ዓዲ ዘያ በውኡ እምኀበ እለ ያመጽኡ ነግህ ነግህ እነሱም እስራኤል ዕለት ዕለት የሚያመጡትን መባ ይቀበሉ ነበር ወመጺኦሙ ኩሉሙ ጠቢባን እለ ይገብሩ ግብረ መቅደስ ፅዱ ፅዱ በበምግባሪሁ ዘይገብር የደብተራ ኦሪትን ሥራ እንደ ታዘዘው አድርገው የሚሠሩ ጥበበኞች ሁሉ አንዱምአንዱ በሙሴዘንድ መጥተው ይቤልዎ ለሙሴ ብዙኀ መባዓ ያበውዑ ሕዝብ እምግብር ዘአዘዞ እግዚአብሔር ከመ ይትገበር ሕዝቡ እግዚአብሔር ይሠራ ብሎ ካዘዘው አብልጠው ደስ ብሏቸው ብዙ መባ ያመጣሉ አንድም ብዙኅ መባዕ ዘያበውኡ ሕዝብ ሕዝቡ የሚያገቡት ይሠራ ዘንድ እግዚአብሔር ካዘዘው ሥራ ይልቅ ብዙ ነው ደሀ ዘፀአት ምዕ ወ ወአዘዘ ሙሴ ወሰበከ ውስተ ትዕይንት ለዕድኒ ወለአንስትኒ ወይቤ እምይእዜ ኢይግበሩ መባዓ ዘመቅደስ ወተከልዓ ሕዝብ አእምአብኦ ሙሴም እንግዲህ ወዲህ ለደብ ተራ ኦሪት ሥራ የሚሆን መባዕ አታምጡ ብሎ ለወን ዶችም ለሴቶችም በከተማው ዐዋጅ ነገረ ሕዝቡም መባ ከማግባት ተከለከለ እስመ አከሉሙ ለምግባር ዘይ ገብሩ ወተርፎሙ ሕዝቡ ያገቡት መብዓ ለደብ ተራ ኦሪት ሥራ በቅቶ ተርፏ ቸዋልና ወገብሩ ኩሉሙ ጠቢባነ ልብ ምግባረ ደብተራ ዐሠርተ አፅፃደ አምቢሶስ ክዑብ ወአምያክንት ወኅብረ ከብድ ወለይ ክፀዐብ ወኪሩቤነ ገብሩ በምግባረ ምፅናም የልብ ዕውቀት ያላቸው ሰዎች ሁሉ ለደብተራ ኦሪት የሚሆን የልብሱን ሥራ ከሰማያዊ ሐር ከብጫ ሐር እጥፍ ሁኖ ከተሠራ ከቀይ ሐርና ከነጭ ሐር ዐሥር ፈርጅ አድርገው ሠሩ ኪሩቤልንም ከመጋረ ጃው ላይ በጥልፍ ሥራ ሣሏቸው ሀ ወኑጉ ለአሐዱ ዓፀድ ወቱ በአመት ወርኅቡ ርብዕ በእመት ኣሃህህህወየከህ በዘከዐየ ለአሐዱ ዓፀድ በመሥፈርቱ ከሣሁ ለኩሉመ አዕፃድ የአንዱ ፈርጅ ቁመቱ ሃያ ስምንት ወርዱ አራት ክንድ ነው የሁሉምቁመታቸውም ወርዳቸውምሥ በአንዱ ፈርጅ ልክ ነው ወኃምስተ አዕፃደ አስተሳመኩ በበይናቲሆሙ አሐዱ ምስለ ካልፁ ወኃምስተ አዕፃደ አስተሳመኩ በበይናቲሆሙ አሐዱ ምስለ ካልዑፁ አምስቱን ፈርጅ በአንድ ወገን አምስቱን ፈርጅ በአንድ ወገን አድርገው አንዱን ከአንዱ ጋር በስፍ አያይዘውታል ወገብሩ መሣስጠ ዘያክንት ላዕለ ከንፈረ አሐዱ ዓፀድ እምጽንፉ በዘየኀብር ኝ ሁለቱንም የሚያገናኝ በአንዱ ፈርጅ በጠርዙ ሳይ ከሰማያዊ ሐር ሃምሳ ተባት ቀልፍ ሠሩ ወከማሁ ሃምሳ መሣስጠ ገብሩ በከንፈረ ዓፀድ ካልዕ በዘዮነብሩ አንድ ወገን ሁኖ በተሰፋው በሁለተኛውም ፈርጅ በጠርዙ ላይ የሚገናኙበት ሃምሳ ተባት ጐልፍ ሠሩ ወገብሩ ኖፃዳተ ዘወርቅ ወአኅበሩ አዕፃዳተ አሐዱ ምስለ ካልኡ ቡኖፃዳት ወኮነ ደብተራሁ አሐዱ ሃምሳ የወርቅ ቀለበትም ሠር ተው አምስቱን ፈርጅ በአንድ ወገን አድርገው በቀለበት አያ ያዙት እንዲህም አድርገው አንድ ድንኳን አደረጉት ወገብሩ ዐሠርተ ወአሐደ አዕፃደ ዘሰቅ ዘይሴውር እምላዕሉ ለደብተራ በግምጃውም ላይ በድንኳኑ ላይ የሚለብስ ከበግ ጠጐር የተሠራ ዐሥራ አንድ ፈርጅ ሠሩ ወለለዱ ዓፀድ ኑኑ ወ በእመት ወርኅቡ ርብዕ በእመት ለለዱ ዓፀድ ከማሁ በአምጣኒሆ የአንዱ ፈርጅ ቁመቱ ሠላሳ ወርዱ አራት ክንድ ነው የዓሥራ አንዱም ሁሉ ፈርጅ ቁመታቸውም ወርዳቸውም በአንዱ ፈርጅ ልክ ነው ወአኅበሩ ኃምስተ አዕፃደ በበይናቲሆሙ ወስድስተ አዕፃደ አኅበረ በበይናቲሆሙ አምስቱን ፈርጀ በአንድ ወገን ስድስቱን ፈርጅ በአንድ ወገን አድርገው አንዱን ከአንዱ ጋር በስፍ አያይዘውታል ወገብሩ መማስጠ ላዕለ ከንፈረ አሐዱ ዓቦድ በጽንፉ በዘየኃብሩ አንድ ወገን ሁነው በተሰፉት በአምስቱ ፈርጅ ጠርዝ ላይ የሚገናኙበት ሃምሳ ተባዕት ተ ልፍ ሠሩ ዘፀአት ምዕ ወ ወኃምሳ መማስጠ ላዕለ ከንፈረ ዓፀድ ካልእ በዘየኃብሩ አንድ ወገን ሁነው በተሰፉ በስድስቱ ፈርጅ በአንዱ ፈርጅ ጠርዝ ላይም የሚገናኙበት ኃምሳ ተባት ቀልፍ ሠሩ ወገብሩ ኃምሳ ኖፃዳተ ዘብርት በዘየኃብሩ ከመ ይኩን አሐደ አገናኝተው አንድ የሚያደር ጉበት በአንዱ ፈርጅ ላይ የሚያገናኙበት ኃምሳ የብርት የናስ ቀለበት ሠሩ ወገብሩ ዘይከድኖ ለሠቅ ማዕሰ በግዕ ኅሥየ በብስጥ ላይ በድንኳኑ ላይ የሚለብስ ተለፍቶ ቀይ ቀለም የገባ የበግ ለምድ ሰብስበው ሠፉ ወገብሩ አዕማደ ዘደብተራ እምዕዕ ዘኢይነትዝ ለደብተራ ኦሪትም ከማይነቅዝ ዕንጨት አዕሣሃድን ሥሰሶ ዎ ችን ሠሩ ዘፅሥር በእመት ቆሙ ለጸዱ ዓምድ ወርኅቡ እመት ወመንፈቀ እመት የአንዱም ዓምድ ፖሰሶ ቁመቱ ዓሥር ክንድ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል ከስንዝር ነው ወመሣምክተ ሥረዊሁ ክልኤቱ ለአሐዱ ዓምድ እንዘ ይሳመክ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ምስለ ካልኡ ወከማሁ ገብሩ ለኩሉ አዕማደ ደብተራ ለደብተራ ኦሪት አዕማድ ሁሉ ሥምሥዕሣድ እያደረጉ ሠሩ በአዜብ በደቡብበኩል ስክተቱ ለአሐዱ ዓምድ በክልኤሆ ገጻቲሁ ወክልኤቱ ስክተቱ ለአሐዱ ዓምድ በክልኤሆሥ ገጸዳቲሁ በጡ አርባ ምዕማድ የሚቆምበት የአንዱንም ዓምድ መንገለ ሰሜን ገብሩ አዕማደ በመስዕ በኩል ላለው ወገንም ሃያ አዕማድ ግልብ ትሥ ዘፀአት ምዕ « ነት ምዕ ቸው በሁለት ወገን የሚቆ መብ ት እያንዳንዱ አዕማድ ምዕማዶች ሁለት ሁለት ናቸው እሦሥድኅር እምገጸ ደብተራ መንገለ ባሕር ተ አፅሣደ በደብተራ ኦሪት በስተኋላዋ በምዕራብ በኩል ስድስት አዕማድ ሠሩ ወተ አፅማደ ገብሩ ዓዲ ዓዝነ ደብተራ እምድኅር ዳግመኛም በስተከበሮ ቤት በኩል ለመዓዝን መግቻ ሁለት ምሰሶዎች አምጥተው በቀኝና በግራ አቆሙ ወፅሩየ ኮኑ ወኃብሩ አምታ ሕቱ እስከ ላዕሉ ወከማሁ ገብሩ ለክልኤሆን መቀዝን አንድ ሁነው ከላይ አስከታች ተካክለው ቆሙ ለሁለቱም መዓዝን እንዲህ አደረጉ ማለት የመዓዝን መግቻ ሠሩ ወ ወኮኑ ቋቱ አዕማድ ወምዕማዳ ሀሠ ዐሥሩ ወስሱ ዘብሩር ወለለ ፅዱ ፅዱ ዓምድ ቱ ቱ ምፅማዱ መላው ስምንት ሦሰሶዎች ሆኑ በብር የተለበጡ ምፅማዳቸውም እግሮቻቸውምአሥራ ስድስት ናቸው የእያንዳንዱ ዓምድ ምዕማድ እግር ሁለት ሁለት ነው ዘፀአት ምዕ ሟ ወ ወገብሩ መናሥግተ ለአዕማደ ደብተራ እምዕዕ ዘኢይነቅ መናሥግተ እምአሐዱ ገጽ ከማይነቅዝ ዕንጨት ቁርጠው ለደብተራ ኦሪት አዕማድ ማገር ሠሩ በአንድ ወገን አምስት ማገር ወ ወኃምስተ መናሥግተ እምካ ልእ ገጽ ወኃምስተ መናሥግተ ዘመንገለ ባሕር አምስቱን በግራ አምስቱን በቀኝ አምስቱን በስተከበሮ ቤት በኩል ላሉ አፅማድ ማገር ሠሩ ቋወ ወገብሮ ለመንሠግ ዘማዕከል ከመ ይፅዱ በሣፅከለ አዕማድ እምጽንፍ ኀበ ጽንፍ የመካከለኛውን ማገር ውስጥ ለውስጥ ከዳር እስከ ዳር እንዲ ሔድ አደረገው ወ ወለአዕሣድ ወለመማሥጡ ወለመናሥግቲሁ ተፈልዎሥ ወርቀ አዕማዱንም ምሰሶዎቹንም ሣማገ ሩንም የማገሩንም መያዣ ቀለበ ቶቹን በወርቅ ለበጡአቸው ወ ወገብሩ መንጦሳዕተ ዘያክንት ወኅብረ ከብድ ወለይ ክዑብ ወቢሶስ ፍቱል ወገብሩ በግብረ ምዕናም ኪሩቤነ እጥፍ ሁኖ ከተሠራ ከቀይ ሐርኖ ከነጭ ሐር ከብጫ ሐርና ከሰማያዊ ሐር መጋረጃን ሠሩ ኪሩቤልንም በመጋረጃው ላይ በጥልፍ ሥራ ሣሏቸው ወ ወገብሩ ላቲ ተ አዕማደ አእምዕዕ ዘኢይነቅዝ ወቀፈልዎ ወርቀ ወአርእስቲሆሙኒ ዘወርቅ ወገብሩ ሎመ ተ ምዕማደ ዘብሩር ከማይነቅዝ ዕንጨት ከግራር ቁርጠው መጋረጃውን የሜጋር ዱባቸው አራት አዕማድ ምሰሶ ዎች ሠርተው በወርቅ ለበጧ ቸው ክባሳቸውም የወርቅ ነው አራቱ አዕማድ የሚቆ ሙበት አራቱንም ምዕማድ አግር በብር ለበጧቸው ወቿ ወገብሩ ላቲ መንጦላዕተ ዘይከድኖ ሉኖኅተ ደብተራ እምያ ክንት ጦኅብረ ከብድ ወለይ ክዑብ ወቢሶስ ፍቱል በብዑድ ግብረት የደብተራ ኦሪትን ደጃፍ የሚ ጋርዱበት እጥፍ ሁኖ ከተሠራ ከቀይ ሐርና ከነጭ ሐር ከሰ ማያዊ ሐርና ከብጫ ሐር በልዩ አሠራር መጋረጃን ሥሩላት ወገብሩ ላቲ ለመንጦላዕት ተ አዕማደ እምዕዕ ዘኢይነቅዝ ወቀፈልዎጮ ወርቀ ሠወአርአእስቲ ሆሙኒ ዘወርቅ ሠገብሩ ሉሙ ኃምስተ ምፅሣደ ዘብርት መጋረጃ የሚጋረድባቸው ከማ ይነቅዝ ዕንጨት ቁርጠው አምስት ምሰሶዎች ሠርተው በወርቅ ለበጧሟቸው ክባሳቸ ውም የወርቅ ነው በብርት ለብጠው አምስት ምዕማድም ሠሩላቸው ሁሉ የሚረግጠው ስለሆነ ቋ ዘፀአት ምዕ ቋ ምዕራፍ ወቋወ ጉባኤ ጳ ወገብረ ባስልኤል ታቦተ እምፅዕ ዘኢይነትዝ ዘካፅበ እመት ወመንፈቀ እመት ኑኀ እመት ወመንፈቀ እመት ራኅባ እመት ወመንፈቀ እመት ቆማ ባስልኤልም ከማይነቅዝ ዕንጨት ቄርጦ ወርዱን ክንድ ከስንዝር ወደ ሳይ ቁመቱን ክንድ ከስንዝር ርዝመቱን ሁለት ክንድከስንዝር አድርጎ ለሳቱ ማደሪያ ታቦትን ሠራ ወቀፈላ ወርቀ ንጹሐ እምው ስጣ ወእምአፍአሃ ወገብረ ላቲ ተጸላ ወርቅ በዓውዳ ወገብረ በውስቴታ ማዕበለ ዘወርቅ ዙናኖፃዳት እምዓውዳ በውጭም በውስጥም በጠራ ወርቅ ለበጣት በዙሪያዋም የወርቅ ቀጸላ አክሊል አበጀ ላት ወርቁን አቅልጦ ቀለበቱ የሚገባበት በአራቱ ማዕዝን የወርቅ ጉብጉብ ሠራላት ወሰበከ ላቲ በነ አርባዕተ ዘወርቅ ወአንበሮን ሳዕለ አርባዕቱ ምስማካቲሃ በነ ክልኤተ ውስተ አሐዱ ምስሣክ ወጽበነ ክልኤተ ሳዕለ ዳግም ምስማክ አራት የወርቅ ቀለበት ሠርቶ በዳርና በዳር በአራቱ መዓዝን ህህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ አንጠለጠላቸው ሁለቱን ቀለበት በአንድ ወገን ሀለቱን ቀለበት በአንድ ወገን አድርጎ አኖራቸው ወገብረላቲ መፃውርተ አምዕዕ ዘኢይነቅዝ ወቀፈሉሙ ወርቀ ከማይነቅዝ ዕንጨት መሉጊያ አበጅቶ በወርቅ ለበጣቸው ወአብአ ድንባዛቲሃ ውስተ እልኩ ጽበን አርባፅ እለ ውስተ ምስሣክ ዘታቦት መሳክሚሃ ለታቦት በዘይሰክምዋ ቦሙ ታቦቱን የሚሸከሙባቸው መሉ ጊያዎችንም በታቦቱ በአራቱ መዓዝን በተንጠለጠሉት በአራቱ ቀለበት ውስጥ አገባ ወገብረ ላቲ ተድባበ ዘወርቅ ንጹሕ ዘካዕበ እመት ወመንፈቀ እመት ራኅቡ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ከስንዝር ወርዱ ክንድ ከስንዝር የሆነ የጠራ የወርቅ መግጠሚያ አበጀላት ወገብረ ላቲ ክልኤተ ኪሩቤነ ዘወርቅ ፍሕቆ ተመትቶ ከለዘበ ወርቅ የሁለ ቱን ኪሩቤል ምስል ቀርዖ ወገብሮሙ እምክልኤቱ ምስማካቲሁ ለተድባብ በታቦቱ መግጠሚያ ሳይ በዳርና በዳር አኖራቸው እች ከች ሻሕ ዚእ ደ ላ ቿ አሐዱ ኪሩብ እምለፌ ወአ ሕዱ ኪሩብ አምለፌ እምስሣካቲሁ ለተድባብ አንዱን ኪሩብ በአንድ ወገን አንዱን ኪሩብ በአንድ ወገን አድርጎ ተረፃቸው ሀ ወኮኑ ኪሩቤን ይረብቡ ክነፊ ሆሙ አመልዕልት እንዘ ይጴልሉ በክነፊሆሙሥ መልፅልተ ተድባብ ወገጾሙ ይትናጸር በበይናቲሆሙ በዲበ ተድባብ ሁለቱም ኪሩቤል የታቦቱን መግጠሚያ በሁለቱ ክንፋቸው ሸፍነው ረበው ይታዩ ነበር በመግጠሚያውም ላይ በዳርና በዳር ሁነው እንደሚናተፍ ዶሮ ፊት ለፊት ይተያዩ ነበር ወገብረ ማዕደ እምዕዕ ዘኢይነቅዝ ኑኑ ካዕበ ዕመት ወራኅኀቡ ዕመት ወቆሙ ዕመት ዐመንፈቀ ዕመት ሰደቃውንም ከሣይነቅዝ ፅንጨት ቁርጦ ርዝመቱን ሁለት ክንድ ወርዱ ክንድ ቁመቱን ክገንድ ከስንዝር አድርጎ ሠራ ወቀፈሎ ወርቀ ንጹሐ ወገብረ ቀጸላ ዘወርቅ በዓውዱ በጠራ ወርቅ ለብጦ ዙሪያውን እንደ አፈ ድስት ያለ የወርቅ ከንፈር አበጀለት ዘፀአት ምዕ ወ ነ ወገብረ ማዕበለ ዘወርቅ በዓውዱ መጠነ አርባዕቱ አፃብዕ ወገብረ ለተጸላሁ ጽበነ አርባዕተ በከንፈሩ ዙሪያ ከፍታው ጋት የሚያኸል የወርቅ አክሊል አዞረበት በከንፈሩም ላይ አራት የወርቅ ቀለበት አበጀ ለት ወገብረ ፕፃዳተ ዘሣዕበል ለቀጸላሁ ወገብረ አርባዕተ አው ቃፋተ ዘወርቅ ወአንበሮን ዲበ አፃብፅ ውስተ አርባፅቱ ፍና ዘእገሪሁ መንገለ ቀጸላሁ ለመግጠሚሟሚያው አራት ቀለበት ሠራለት ለማዕድም አራት የወርቅ አምባሮች ሠርቶ ከመግ ጠሟሚያው አጠገብ በአግሩ በኩል ባለ በአራቱ መዓዝን በቀለበቶቹ ውስጥ አንጠለጠ ላቸው ወኮኑ አጻብዒሁ አብያተ ለመፃውሪሁ ዘያነሥኡሃዕደ ተቀለበቶቹምሣፅድን ለሟሸከ ሙባቸው ለመሉሎጊያዎ መግቢያ ሆኑ ወገብረ መፃውርቲሁ እምዕዕ ዘኢይነቅዝ ወቀፈሎሉሙ ወርቀ ንጹሐ ከመ ያንሥኡ ቦሙ ማዕደ መሉጊያዎቹን ከማይነ ቅዝ ፅንጨት ሠርቶ ማዕዱን አንሥ ተው ሊሸከሙባቸው በጠራ ወርቅ ለበጣቸው ወ ዘፀአት ምዕ ወጄ ወገብረ ንዋያተ ዘሣዕድ መጽብሐ ወአጽሕልተ ወመዳሥሃ ጦመዋጽሐ በዘቦቱ ያወጽሑ ዘወሠርቅ በማዕድ ላይ የሚሠራባቸውን ዕቃዎች ሁሉ ሠራ ወጥ የሚቀ ርብበትን ወጭት ኅብስት የሚቀርብበትን ፃሀል ሣንካ ዎችን ደሙን የሚያፈሱበት ጽዋ ይህን ሁሉ ከወርቅ ሠራ ወገብረ መራናተ እምወርቅ ንጹሕ ፍሕቁቆ ገብራ ለመራናት ዓምደ ወአብራኢሃ ወመአሃዚሃ ክበበ ርእሳ ወጽጌያቲሃ እምኔሃ ተገብሩ መብራት የሚበራበትን መቅ ረዝ ከጠራ ከለዘበ ወርቅ ሠራ የተቅዋምን መካከለኛውን ቋሟ ዋን ክፍት አድርጎ ወይም ሥረ ወጥ አድርጎ ሠራ ከዚያም አጽቆቿንና መሸቢያዎቿን መግ ጠሚያዋንም ሥራ አበባዎቿም ከእሷ ተሠሩ ማለት ምንባረ ፈተሉቿም ሥረወጥ ሁነው ተሥሩ ስድስቱ አብራዕ እለ ይበውኡ አምገቦሃ ለተቅዋመ ማኅቶት ሠለስቱ አብራዕ እምአሐዱ ፍናሃ ወሠለስቱ አብራዕ እምካልእ ፍናሃ በመቅረዚቱ በግራ በቀኝ ሥረወጥ ሁነው የተሠሩት ስድስቱ አዕጹቅ ሦስቱ በአንድ ወገን ሦስቱ በአንድ ወገን ሁነው ተሠርተዋል ህህህህህ«ፎየከበዐከ« ወሠለስቱ መዓዓዚሃ አለ የኀብሩ ምሳሌ ለአሐዱ ክበበ ርአስ ጽጉይ ከማሁ ለቲሆሙ አብራፅ እለ ይወዕኡ እምተቅዋመ ማኅቶት ሦስቱ መሸቢያዎቿም በመመ ሳሰል አንድ ናቸው ለአንዱ አጽቅ ሦንባረ ፈትል አበባ የመሰለ መግጠሚያ አንዳለው ከተቅዋም ሥረወጥ ሁነው ለወጡ ለስድስቱም አዕፁቅ ምንባረ ፈትልና እንደ አበባ የመሰለ መግጠሚያ አላቸው ወለተትዋመ ማኅቶት መዓነኀ ዛቲሃ አርባዕቱ ወጽጌያቲሃ ወክበበ ርአእሳ በመካከል ቋሟ ለሆነችው መቅረዝ መሸቢያዎቿ አራት ናቸው ኣበባ መስለው የተሠሩ ምንባረ ፈትሉቿም መግጠሚያ ያላቸው ናቸው ወክበብ መትሕተ ቱ አብራዕ ለስድስቲሆሥ አብራዕ እለ ይወዕኡ እምኔሃ ሁለት ሁለት ሁነው በተሠሩት አዕፁቅ በታች ክበብ ሁኖ የተሠራ ምዕማድ ኣለ ስድስቱ አፅፁቅ ከርሷ ሥረ ወጥ ሁነው የተሠሩ ናቸው ክበበ ርአሳ ወአብራኢሃ እምኔሃ ኮኑ ኩሉሙ ፍሕቆ እምአ ሐዱ ወርቅ ንጹሕ ከተቅዋም ሥረ ወጥ ሁነው የተሠሩ መግጠሟያዋና ምንባረ ዘፀኦት ምዕ ወ ወ ወጠ ሎካ ፈትሏ ሁሉም ከአንድ ጥሩ ወርቅ ልዝብ ሁነው የተሠሩ ሆኑ ወገብረ መኃትዊሃ ተ ወገብረ ጵዋዓቲሃ ወበዚያሜንይዋ ዘወርቅ ወለኩሉ ንዋያቲሃ መክሊተ ወርቅ ገብራ በሰባቱም ምንባረ ፈትል ሰባት ፈትሎችን አደረገ አንድም በተቅዋም በቀኝም በግራም ስድስት አፅፁቅ ሠርቶ ራሷን ተኛ አደረገ ዘይቱን የሚመ ሉበትን ጽዋ ፈትሉን የሚጠ ቅሱበትን ወለባና የሚኮሰት ሩበትንም መቀስ ከወርቅ ሠራ ይህንንም ሁሉ ከአንድ መክሊተ ወርቅ ሠራ ወገብረ ምሥዋዓ ዘዕጣን እምፅፅ ዘኢይነቅዝ ዘዕመት ኑጉ ወእመት ራኅቡ ርቡዓ ገብሮ ፅጣን የሚታጠንበትንም ሣዕ ጠንት ከማይነቅዝ ዕንጨት ርዝመቱ ክንድ ወርዱ ክንድ የሚሆን ቆርጦ አራት ገጽ አድርጎ ሠራው ወካዕበ እመት ቆሙ ወአምኔሁ ተገብሩ አቅርንቲሁ ቁመቱ ሁለት ክንድ ነው እንደ ቀንድ ሁነው የተሠሩ መያዣዎቹም ከሱ ሥረ ወጥ ሁነው የተሠሩ ናቸው ሜ ወቀፈሎ ወርቀ ንጹሐ ምድሮ ወዓውደ ዓረፍቱ ወአትቅር ንቲሁ ወለሉን የግድግዳውን ዙሪያና መያዣዎቹንም በጠራ ወርቅ ለበጠው ወገብረ ሉቱ ቀጸላ ዘወርቅ በዓውዱ ወኤተ አውቃፈተ ወርቅ ገብረ ሎቱ መትሕተ ቀጸላሁ ላዕለ ቱ ገበዋቲሁ ዘይከውኑ አብያተ ለመፃውሪሁ ከመ ያንሥኡ ቦሙ ኪያሁ በዙሪያውም እንደ አፈድስት ያለ የወርቅ ከንፈር ሠራለት ማዕጠንቱን ይሸከሙባቸው ዘንድ መሎጊያዎቹ የሚገቡ ባቸውን ሁለት የወርቅ ቀለበቶ ችንም ከከንፈሩ በታች በሁለት ወገን ሠራ ወገብረ መፃውርቲሁ እምዕፅ ዘኢይነቅዝ ወቀፈሎሥሙ ወርቀ መሉጊያዎቹንም ከማይነቅዝ ዕንጨትዊቂርጦ ሠርች በወርቅ ለበጣቸው ሀ ወገብረ ቅብዐ ዘይትቀብዑ እምዘይት ወአፈዋተ ቅድወ ጽዑጠ ዘጸዓጢ ካህናት የሚቀቡትንም ቅባት አስማምቶ የሚቀመም ሸቱ አጣፋጭ ከሚያዘጋጀው ያማረ የተወደደ ከሆነ ሽቱና ከዘይት አደረገ ዘፀአት ምዕ ወ ምዕራፍ ወወቿ ጉባኤ ወገብረ ምሥዋዓ ለመሥዋፅት አእምፅፅ ዘኢይነቅዝ ዘኃምስቱ በዕመት ኑጉ ወኃምስቱ በፅመት ራኅቡ ርቡዓ ኮነ ወሥልሰ በፅመት ቁሙ የሚሠዋበትን ምሥዋዕ ወደ ላይ ቁመቱ ሦስት ክንድ ወርዱ አምስት ክንድ ርዝመቱ አምስት ክንድ የሚሆን አራት ገጽ አድርጎ ከማይነቅዝ ዕንጨት ሠራ ወገብረ አዕጋሪሁ ውስተ አርባዕቱ መዓዝኒሁ ወአምኔሁ ይእቲ ምቅዋ ማቲሁ በአራቱ መዓዝን የሚቆምበት እግር አበጀለት ይኸውም መቆሚያዎቹ ሥረ ወጥ ሁነው የተሠሩ ናቸው ወገብረ ሉቱ አቅርንተ ዲበ አርባዕቱ መዓዝኒሁ ወአምኒሁ ወፅኡ አቅርንቲሁ ወቀፈሎ ብርተ በአራቱም ገጽ አራት ቀንድ ኩላብ አወጣለት አራቱም ቀንዶች ሥረ ወጥ ሁነው የተሠሩ ናቸው በናስም ለበጠው ወገብረ ኩሉ ንዋያተ ምሥዋዕ ምግኃሣተ ወጸሕራተ ወፍያላተ ወመ ኖስሳተ ወመውሰደ አሳት ኩሉ ገብረ እምብርት የምሥጥዑን ዕቃ ሁሉ አመዱን የሚያፈሰበትን ፅንቅብሥጋውን ህህህህህ«ፎከወዐኋበዐዘቲከዐ የቀቅሉበትን ድስት ደሙን የሚቀበሉበት ጣሱን ከድስቱ ሥጋ የሚያወጡበትን ባለ ሦስት ልሳን መውጊያ እሳት የሚወስዱበትን መጫሪያ ይኸንንም ሁሉ ከናስ ከብርት ሠራ ወገብረ መጥበስተ ለመሥዋዕት ሰቅቀ ከመ መሥገርተ ዓሣ ዘብርት ሰቡ ለሚሟቀልጥበት ለምሥዋጥዓ ብርቱ እንደ ዓሣ መረብ ያለ የብረት ወንፊት ሠራለት ወገብረ ሉቱ ለመጥበስት ተ ኀልቀታተ ዘብርት ውስተ አርባ ፅቱ መዓዝኒሁ ስቡ ለሟቀልጥበት ለምሥዋዓ ብርቱ በአራት ወገን አራት የብረት ቀለበት አበጀለት ወአንበሮ ለመጥበስት በቤተ መሥዋዕት ታሕተ ወኮነ በመንፈቀ ቤተ መሥዋፅዕት ስቡ የሟሚቀልጥበት መጥበሻውን በምሥዋዑ ውስጥ አኖረው ይኸውም በምሥዋዑ ውስጥ በእኩሌታው ላይ ሆነ ወሰበከ አርባዕተ አውቃፋተ ዘብርት ለአርባዕቱ መዓዝኒሁ ከመ ይኩኑ አብያተ ለመፃውርቲሁ ለሚሟሸከሙባቸው መሉጊያ ዎች መያዣ እንዲሆኑ በአራቱ ወገን ገጽ አራት የብረት ቀለበቶች ሠራ ዘፀአት ምዕ ወገብረ መፃውርተ እምዕፅ ዘኢይነቅዝ ወቀፈሉሥ ብርተ ምሥዋዑን የሚሸከሙባቸው መሉጊያዎቹን ከሣይነቅዝ ዕንጨት ሥርቶበናስ ለበጣቸው ወአብአ መፃውርቲሁ ውስተ አውቃፋት ዘላዕለ ገበዋተ ምሥዋዕ ከመ ያንሥኡ ቦሙ ኪያሁ ፍሉገ ሰሌዳ ገብሮ ምሥዋዑን ያነሥባቸው ዘንድ መሎጊያዎቹን በምሥዋዑ በሁለቱ ወገን ባሉት ቀለበቶች ውስጥ አገባ ሥራውንም የተፈ ለፈለ አድርጎ ሠራው ወገብረ ማዕከከ ዘብርት ወመ ንበሩሂ ዘብርት የብርት ሰን መታጠቢያ ሠራ መቀመጫውንም ከብርት ሠራ ወአንበሮ በአንፃረ አንስት እለ ይመጽኣ ከመ ይጸልያ ኀበ አንተጸ ደብተራ ዘመርጡል በዘይትሐጸቡ ቦቱ የብርቱን ሰንና መተመጫውን ሌዋውያን በሚታጠቡበት በደብተራ ኦሪት ደጃፍ ሊጸልዩ በሚመጡ ሴቶች አንፃር አኖረው ሀ ወገብረ ሳቲ ዓፀደ ለደብተራ መንገለ አዜብ እንተ የማን ወመንጦላዕተ ዓፀዱ እምቢሶስ ክዑብ ወኑ ምዕት በፅመት ለደብተራ ኦሪት በአዜብ በኩል በስተቀኝ ለቅጽር የሚሆን ቦታ ቋቋ ቋ አበጀላት ቅጽሩ የሟጋረድ በት የሸማውንም አጥር ድርብ ከሆነ ከነጭ ሐር ሠራ አግዳሟ ርዝመቱንም መቶ ክንድ አደረ ገው ወአዕማዲሁ ዕሥራ ዘብሩር ወምፅማዲሆሥ ዕሥራ ዘብርት በብር የተለበጡ አዕሣዱ ሃያ ናቸው የብርት የሚሆኑ ምዕ ማዶቹም ሃያ ናቸው ወናፃዳቲሆሥ ወጥነፊሆሥ ለአፅማድ ዘብሩር የሃያው አዕሣድ ቀለበቶቻቸውም ዘንጎቻቸውም የብር ናቸው ወለመንገለ ሰሜን መንጦላ ዕቱ ምዕት በዕመት ኑኑ በሰሜንም በኩል የቅጽሩ መጋ ረጃርዝመቱ መቶ ክንድ ነው ወአዕማዲሁ ዘብሩር ወምፅማ ዲሆሙ ዘብርት ወኖፃዳቲሆሙ ወጥነፊሆሙ ለአዕማድ ዘብሩር ሃያው አዕማድ በብር የተለበጡ ናቸው ሃያ የሟሆኑ ምዕማዶ ቻቸውም የብርት ናቸው የሃያው አዕማድ ቀለበቶቻቸ ውም ዘንጎቻቸውም የብር ናቸው ወዘመንገለ ባሕር መንጦሳዕቱ ሃምሳ በአመት ኑጉ አዕማዲሁ ቱ ዘብሩር ወምዕማዲሆሙ ዐሠርቱ ዘብርት በምዕራብ በኩል በስተከበሮ ቤት በኩል ያለው የቅጽሩ መጋ ወ ዘፀአት ምዕ ወቿ ክክክ አ እሚአእአንሽንንንንንንንንሲአህ።