Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ፊታውራሪ ገብርዬ በእንግሊዝ ጦር መካከል ገብተው እየተዋጉ የሞቱት ሚያዝያ ቀን ዐርብ የስቅለት ለት ነው ። የመው ቡች ዘእማሺ እ ሒር ሰር መክ ች መሞዲ ግግሞሕግ ስግዮገር ፈጀላቸውበኔሚለብሒ ርጫደጀል ዐፄ ቴዎድሮስ መቅደላ ራሳቸውን በገደሉ ጊዜ አብረው ተዋግተው ከወንድማቸው ከአዛዥ ፈንታ ጋር የሞቱ ናቸው ። ከመሞታቸው በፊት ጐጃምን ተሾመው ነበር ። እርሳቸውም የደጃዝማች ገብረመድኅን አባት ናቸው ። ፊታውራሪ ጋይንቴ ያባታቸው ስም ብላታ ጐሹ ከሽፍ ገዝርዩ ትነት ዣምሮ ያልተለዩ ዋና ስመ ጥር ያፄ ቴዎ በብረ ሐይወት ድሮስ የጦር አለቃ የእሮጌን ጦርነት በመም ራት እዚያው ላይ የሞቱ በእንግሊዞቹ ዘንድ ሳይቀር የፕግኖች ዣግና መባልን ያተረፉ ናቸው ። አገራቸው እንፍራዝ ነው ። ስምና ማዕረግ ተራ ስም ማመልከቻ ቨ ፈታውራሪ ሐሰሄ የመጨረሻው የመቅደላ ሹም በፊት ባሻ ሰናይ ሐሰኔ ወይም አሰኔ ይባሉ ነበር ። ሩብንሰን ገጽ ጣራቾው ሸዋ የይፋት ተወላጅ ናቸው ። መጽሐፍ ቅዱስን ወደ ጋልኛና ወደ አማርኛ ከክራፍ ጋር የተረጐሙ ሲሆኑ ያረፉትም እ ኤ አ በ ዓም ለዛዥ አሸቱ በተደረገው ጦርነት የሞቱ አለቃ ዘነብ ገጽ ። ሻለቃ ልይህ የእልፍኝ አሽከሮች አለቃ ።ልዐዘርከይ ል ል ሁ ክዐርጸ ሳጾ ጋዘ ዘልበ ልርል ከ ለክህ።
« ኢትዮጵያዊው ጸሐፊ ከእሮጌ ጦርነት በኋላ ከዚህ በላ እንደ ተገለጸውመልክተኞች ወዳፄ ቴዎድሮስ በቅድሚያ የላኩ እንግሊዞች መሆኑን ሲያመለክቱ በእንግሊዞቹ በኩል ግን የመልእክቱ አላላክ የመነጨው ካፄ ቴዎድሮስ በኩል ነው የሚል ተመዝግቧል ። አሁንም የመጣው የእንግሊዝ ጦር እስረኞቹን ከማስ ፈታት በቀር ሌላ ዓላማ የለውም» ብሏቸው ነበር «ዓ የእሮጌው ጦርነት ከተደረገ በኋላ ወደ እንግሊዞች መል ዕክት ይዞ ለመሔድ አንደኛ ከምስተር ራሳም ጋር ከእንግሊዝ ህ ጂዐዕ ከቨርይ ርከይ ከ ዘ ፔከይዑየር ልህህፎ ጸበ ኮበዜከህዝ ጅ ደና ቼፋ መንግሥት ተልኮ መጥቶ የነበረው የመቶ አለቃ ፕሪዶ ሁለ ተኛ እዚሁ ጐንደር ብዙ ዘመን በወንጌል መልእክተኝነት መጥ ተው በመቀመጥ ካፄ ቴዎድሮስ የሚተዋወቁትና አማርኛም የሚያውቁት ምስተር ማርቲን ፍላድ የሚባሉት የጀርመን ተወ ላጅ ተመረጡ ። ፔዢኔራል ናፒዬር ግን ለደጃች ዓለሜ ንጉሠ በግድ በሰላም እጃቸውን መስጠት እንዳለባቸው ያለዚያ የእንግሊዝ ጦር ወደ ሰላምጌ ወጥቶእንደሚዋጋ አጥብቆ በማስረዳት አስጠንቅቋል በዚህም ጊዜ ዐፄ ቴዎድሮስ በሰሜንና በምዕራቡ ወገን የእንግሊዝ ጦር ስለ ተጫናቸው በምሥራቅ ደቡብ በተለይ ቃፊር በር በሚባለው በኩል አመለጡ ወይም ሊያመልጡ ነው የሚል ወሬ ስለ ተሰማ ቀድሞውኑ የፖለቲካው መሪ ኮሎኔል ዊሊያም ሜሬዊዘር አክበር ዐሊ ከሚባለው የዋጅራቱ ተወላጅ ጋር ግንኙነት አድርጎ በርሱ አማካይነት ገንዘብም ልዩ ልዩ ስጦታም ለወሎ ባላባቶች ለነወይዘሮ መስተዋት እየ ላከ በመዛመድ በነርሱ ክፍል ቴዎድሮስ እንዳያመልጡ ጠንክ ረው እንዲጠባበቁ አድርጓል ። እስረኞቹ ከተመለሱ በኋላ የእንግሊዝ ጦር አዛዥ በጽ ሑፍም በላከው መልእክት በቃልም ለደጃች ዓለሜ እንደ ተናገ ረው አንደኛ ዐፄ ቴዎድሮስ እጃቸውን እንዲሰጡ ሁለተኛም የታሰረውን ሁሉ የኢትዮጵያ መኳንንት በሙሉ እንዲለቁ በቁ ርጥ ከላከባቸው ወዲህ ዐፄ ቴዎድሮስ በመጨረሻው የወሰኑት ምርጫ እየተዋጉ መሞት ነው ። ነ ከዚሁ አያይዞ የእንግሊዝ ጦር ጠመዝማዛውንና በጣም አስቸጋሪ የሆነውን መንገድ ሁሉ በትዕግሥትና በብርታት ዐልፎ የእስር ቤት የነበረውን ጭምር ከፍተኛውን የመቅደላን ምሽግ መያዙን በዚህ ጊዜ ያፄ ቴዎድሮስ ጠቅላላ ጦር ቢታ መንላቸው ኖሮ ከዚህ ቦታ ላይ ብዙ የእንግሊዝን ጦር ለመ ፍጀት ይችሉ እንደ ነበረ አሁን ግን ዐርብ የስቅለት ለት እሮጌ ላይ በተደረገው ጦርነት የተዋጋው ጦር ሁሉ ሞራሉ ተዋድቆ ታማኝ ሆኖ እስከ መጨረሻ የተዋጋው ቀጥሩ በጣም ያነሰ መሆ ኑን በዚህ ጦርነት የአውሮፓ እስረኞች እንዲፈጁ መክረው የነበሩት ራስ እንግዳ መሞታቸውን የተረፈውም ጦር መሣሪ ያውን እየጣለና ምሕረት እየለመነ እጅ መስጠቱን ምሕረትም የተሰጠው መሆኑን ያረጋግጣል ። አለቃ ወልደማርያም ግን ዐፄ ቴዎድሮስ ራሳቸውን ከገ ደሉና ምሽጉ ሁሉ በእንግሊዞች እጅ ከገባ በኋላ በእጁ ጠበን ጃም ጦርም ይዞ የተገኘ ብዙ ሰው ማለቁን እንደዚህ ሲሉ ያወ ሳሉ « ሁሉም በሥልጣን የእንግሊዝ የጦር መሪ እጅ ሆነ ። ሞንዶን ያሳተመው ገጽ ሙቁ ዊ ጅምር ልን ን የፉላ ጦርነት ከሮዝ አክቶን መጽሐፍ የመጨረሻውን የፉላን የሥላሴንና የሰላምጌን ጦርነት የመራው ሜዥር ፔኔራል ሻርል ስቴቬሌይ ከሮዝ አክቶን መጽሐፍ ዐፄ ቴዎድሮስ ራሳቸውን ሲገድሉ ከዶክተር ብላንክ መጽሐፍ የእንግሊዝ የጦር መኩንኖች ያፄ ቴዎድሮስን ሬሣ በአድናቆት ሲመለከቱ ከሮዝ አክቶን መጽሐፍ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን መቅደላ በእንግሊዝ ጦር ከተያዘ በኋላ በወታደር ሲጠበቅ ከዐሥረኛው ሮያል ኢንጂኔሪንግ ብሪጌድ ከመቅደላ ውድቀት በኋላ ወደ ዐፄ ቴዎድሮስ ቤተ መንግሥት የሚያስገባው የቃፊር በር ሲጠበቅ ። ን ያጤ ቴዎድሮስ ታሪክ አለቃ ወልደማርያም ገጽ ትዮኣያ ታሪክ ካፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀ ኃ ሥ የመጨረሻ ዕትም ጀርዕ ህ ሸከሸ ዲበዚበር ር ዐ ምዕራፍ ሠላሳ ስምንት የመቀደላ ውድቀት ያፄ ቴዎድሮስ ሥርዓተ ቀበር የአቴጌ ጥሩ ወርቅ ሞት የአንገሊዝ ጦር ወናገሩ መመለስ ዐፄ ቴዎድሮስ ራሳቸውን ሲገድሉ የመከላከሉ ጉዳይ አክ ትሞ የእንግሊዞች አሸናፊነት እስክ ዘለቄታው ተረጋገጠ ። ፁ ነፍጡንም ምንጣፉንም በጦር መኮንኑ አዛዥነት ጠበንጃሀን አውጣ ጠበንጃህን አው ርድ እየተባለ ሰልፈኛው ከነመኳንንቱ ሥፍራ ሥፍራውን ከያዘ በኋላ የተጠንቀቅ ጥሩምባ ተነፍቶ ሁሉም ጸጥ ባለ ጊዜ አንድ የእንግሊዝ የጦር መኮንን ከፈረሱ ኮርቻ ላይ ቆሞ ባስተርጓሚ ለተሰበሰበው ሁሉ በተለይ ለኢትዮጵያውያኑ ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ የእንግሊዝ ዜጐችን አስረው አልፈታም ስላሉ ጦር ለመዝመት ተገዶ መምጣቱን የመጣውም ጦርአገር የማይዘ ርፍ ሰው የማይገድል የንግሥታቸው ጦር ሠራዊት ሁል ጊዜ አሸናፊ መሆኑን ገልጦ ለንግሥታችንና ለእንግሊዝ ሕዝብ ዕድ ሜና ጤና ይስጥልን ሲል ወታደሩ በጩኸት ሁራ ማለቱን በነገታውም እንግሊዞቹ በባቤ ሜዳ ውሎ አድርገው ያፄ ቴዎድ ሮስ ወታደር የነበረውን ሁሉ እስረኛውንም በያገርህ ግባ ብለው ስንቅ እየሰጡ ማሰናበታቸውን እስረኛውም በየአገሩ መበታ ተኑን ይገልጻል ። » መሸሻ ወደሸዋ ለመሔድየወሰኑት ባንድ ወገን ምኒልክና መሸሻ ባፄ ቴዎድሮስ ቤት አብረው ያደጉ ጓደኞች ስለሆኑ በሌላ ወገን አሁን ያፄ ቴዎድሮስ ባላጋራ በበዛበት ወቅት ከቤገምድር ዘወርብለው በሰላም ከምኒልክ ጋር በሸዋ ለመኖር ይመስላል ። ከሮዝ አክቶን መጽሐፍ የእቴጌ ጥሩ ወርቅ ሬሣ ወደ ሸለቆት ለሥርዓተ ቀብር ሲጓዝ ከሮዝ አክቶን መጽሐፍ ዓለማየሁ ቴዎድሮስ በልጅነቱ ኮሮፔ አክቶን መጽሐፍ የደጃዝማች ዓለማየሁ ሌላው ሐዘንተኛ ሥዕል ከሪኮርድ ኦፍ ዘ ኤክስፔዲሽን ቱ አቢሲኒያ ደጃዝማች ዓለማየሁ በእንግሊዝ አገር ከዶክተር ብላንክ መጽሐፍ ደጃዝማች ካሣ ምርጫ ኔራል ናፒዬርን ሲሸኙ ከሮ አክቶን መጽሐፍ ምዕራፍ ሠላሳ ዘጠኝ የናፒዩር ለሸናሬፊነት በሉንደን ስለ መሰጣቱና ያተደረገለት ለቀባበፅ በእንግሊዝ አገር በተለይ በጠቅላይ ሚኒስቴሩ ቢሮ ዳውኒ ንግ ስትሪት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ ቢሮ በሕንድ አስተ ዳደር ጽሕፈት ቤት አካባቢና በቦምቤይ በኤደንና በመካከ ለኛው ምሥራቅ ሁሉ ያፄ ቴዎድሮስ ስም ባንድ ወገን በሀገራ ቸው ውስጥ ስለሚፈጽሙት ተግባር ወዲያውም በቱርኮችና በግብጾች ላይ ያላቸው የተቃውሞ መንፈስ በሌላው ወገን በጦርነት ያወጋግ ሇብዷቸውና አሸናፊነታቸው ከየመንገደ ኛው ከየንግድ ወኪሉ አንደበት ወይም ጽሑፍ እየተነገረ ገንኖ ይወራ ነበር ። ጎ ዢፔኔራል ናፒዬር ምንም እንኳ በዚህ ጊዜ እኤአ ዕድሜው ወደ ዓመት ቢሆን ወደ ጡረታ ሳይገለል ከ እስከ ዓም ባለው ጊዜ ውስጥ በሕንድ የእንግሊዝ ጦር ጠቅላይ አዛዥ ሆኖ ቆይቷል ። ኤ ዐፄ ቴዎድሮስ ለሚስተር ሆርሙዝ ራሳም የጸፉት ደብዳቤ እነአቶ ግርማ ሥላሴ ካሳተሙት መጽሐፍ በስመ ለብወወዕ ዮ ወመኀፈክ ቅዱክ የህወነጡካሳመቾየ። ይሻቀላለብይ ዐፄ ቴዎድሮስ ለፔኔራል ናፒዬር የጻፉት ሁለተኛው ደብዳቤ ስለእስረኞቹ መለቀቅ ከነፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት መጽሐፍ አባሪ ሁለት በዐፄ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግሥት የነበሩ የመኳንንትና የሹማምንት የጸሐፊዎችና የተርጓሚዎች ዝርዝር ባፄ ቴዎድሮስ ጊዜ የነበሩት መኳንንትና ሹማምንት ጸሐፊዎችና ተርጓሚዎች ስማቸው ጠፍቶ እንዳይቀር ለዝክረ ነገር ስንል ከየመጻሕ ፍቱ ለቅመን ከሰውም ጠያይቀን የቻልነውን ያህል ዝርዝራቸውን ከዚህ በታች አስፍረነዋል ። ያፄ ቴዎድሮስ መኳንንትና ሹማምንት ዝርዝር ስምና የማዕረግ ተራምሥሦቱሩ ስም ማመልከቻ ያ ሬስ መሸሻ ያፄ ቴዎድሮስ ልጅ ከደንበኛ ሚስት ያልተ ቴዎድሮስ ወለዱ ከአባታቸው ፍቅር የነበራቸው አዬ መስልም አስረዋቸው ነበር ። በመጨረሻው ቀን ባፄ ቴዎ ድሮስ ጐን ተሰልፈው ዐፄ ቴዎድሮስ መቅደላ ራሳቸውን በገደሉ ጊዜ አብረው ተዋግተው ከወንድማቸው ከአዛዥ ፈንታ ጋር የሞቱ ናቸው ። ገጽ ራስ እንግዳን የውጭ አገር ጸሐፊዎች ሁሉ ላፄ ቴዎድሮስ ዋና አማካሪና እንደ ጠቅላይ ሚኒስትር ያደርጉዋቸዋል ። ኛው ሾሊም ገጽ ዶር ብላንክ ምዕራፍ ራስ ወልደ የራስ ኪዳነማርያም ወንድም ካፄ ቴዎድሮስ ማርያም ሞት በኋላ ላፄ ተክለ ጊዮርጊስ አልገዛም ብለው የቆማው ሸፍተው በኋላ ስለ ገቡላቸው የቤገምድር ግዛትን ሾሙዋቸው ። ራስ እንግዳ በተጋዙ ጊዜ ጐጃምን ተሾመው ነበር ። ቢቶደድ ያፄ ቴዎድሮስ ያክስት ልጅ የተማሩ ማኅሌ ቢሠውር ታይ ራስ ኪዳነ ማርያም ከታሰሩ በኋላ ራስ ተብለው በመቅደላ እስረኞች ላይ የተ ሾሙ። ደድች ገለታ በሸዋ ጉር ሥላሴ በተደረገው ጦርነት ከን ጉሠ ወገን ሆነው ሲዋጉ የሞቱ » አለቃ ዘነብ ገጽ ቀኛዝማች ጣዩ በመቅደላ ተሾመው የነበሩ ። ገጽ ብላንክ ባፄ ቴዎድሮስ የሚያመልኩ ሰው እንደ ነበሩ ይጠቅሳል ። ያፄ ቴዎድሮስ ጋሻ ዣግሬ ቴዎድሮስ የሞቱለት ከባሻ እንግዳ ጋር አብረው የሞቱ ። ስቴርን ገጽ ተላላኪ ባሪማ ታፈረ ሙ ውወቹታቃሠቹቁ ቋ በመጽሐፉ ውስጥ የተጠቀሱ የመጸሕፍት ዝርዝር ከኢትዮጵያ አለቃ ዘነብ የጸፉት የቴዎድሮስ ታሪክ ኢኖ ሊትማን ያሳተሙት አለቃ ወልድማርያም የጻፉት የዐፄ ቴዎድሮስ ታሪክ ሞንዶን ቪዳዬ ያሳተሙት ስሙ ባልታወቀ የተጻፈ የዐፄ ቴዎድሮስ ታሪክ ሉዊጂ ፉዜላ ያሳተሙት ታሪከ ዘመን ዘዳግማዊ ምኒልክ ከጸሐፌ ትዕዛዝ ገሥላሴ ዳግማዊ ምኒልክ ከነጋድራስ አፈወርቅ ዘብሔረ ዘጌ መይሳው ካሣ የቋራው አንበሳ ከገሪማ ታፈረ አንድ ለናቱ ከአቤ ጉበኛ የኢትዮጵያ ታሪክ ከዐፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከተ ክለ ጻድቅ መዙሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ከዐፄ ልብነ ድንግል እስከ ዐፄ ቴዎድሮስ ከተከለ ጸድቅ መዙሪያ ታሪከ ነገሥት ፓሪስ በቁጥር የተቀመጠ ዋዜማ ከብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ያፄ ገላውዴዎስ ዜና መዋዕል ከጐንዘልማን የሕይወት ታሪክ ከብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ መጽሐፈ ትዝታ ዘአለቃ ለማ ከመንግሥቱ ለማ የግራኝ አህመድ ወረራ ከተክለ ጸድቅ መዙሪያ ያልተጠረዘ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ጽሑፍ ያልታተመ የራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ ያጤ ቴዎድሮስ ታሪክ የልታተመ የለቃ ተክለ ሥላሴ የእጅ ጽሑፍ ሙ ከውጪ አገር ደራስያን ላከከፀ በአሬህ ዕፅ ህ ሲእ በ ህ ልህ ከ ልከ ዐፎ ሺ ለርክ ቪ ከይ ልከ ሀኪ ጀህክበር ር ል እጩልቪቨ ርዕቨፒክቪሃ ጴከከ ያ በጠፌይ ፎ ፔልሄር ንጩፎዕሃር ርከይ ዕህርይ ዐየ ከይ ከዛይ ኞፎጨከህየሬከ ያዐ ህዕልዩ ሀ ል ጩርር ፀ ጀ።