Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ክፍል አንድ ቨ ሔ ዕኔህሎኤዔኀ የዐፄ ቴዎድሮስን ዘ ንድ መን ታሪክ በ መገን ነው ። ድርጊቶች ይፈጸሙ ከነበረበት ክልል ውጭ በዚህ የማስተዋወቂያ ጽሑፍ ውስጥ የቴዎድሮስን ዘመን የነበሩ ታሪክ ዋና ዋና ገጽታዎች ለመጠቆም ጥረት የተደረገው አንባ «ዐፄ ቴዎድሮስ ነገር ግን እንደ ምንም ተጣጥሮ አ ንዱ መስፍን ን የነጋሚነት ዘር ያለው ሥልጣን ላይ ላሉ ገዥዎች አደገኛ ነው ።
ክፍል አንድ ቨ ሔ ዕኔህሎኤዔኀ የዐፄ ቴዎድሮስ የወጣትነትና የሽፍትነት ምፅራፍ የደምቢያና የወሎ መሳፍንት ፍልሚያ በጐንደር መንግሥት ውስጥ ምዕራፍ በካሣ ልደትና ዕድገት አካባቢ የነበሩት መሳ ፍንትና ያገዛዝ ፍልሚያ ልጅ ካሣ ባሽከርነት ያገለገሉዋቸው መኳንንትና መሳፍንት ምዕራፍ ከአሽከርነት ወደ ሽፍትነት ምዕራፍ ከሽፍትነት ወይ ጋብቻ ከአማችነት ወደ ሹመት ሬ ምዕራፍ ኮሶና ታላቁ የብልት ሥጋየልጅ ካሣ ቅያሜና የመጨረሻው ሽፍትነት ግቆ ምዕራፍ በመሳፍንቱ መካከል የውጭ አገር የወዳጅነት ሽማ ሸቨ ምዕራፍ የማርቆስ መንበርና ዘረኛዋ የፍትሐ ነገሥት አንቀጽየአቡነ ሰላማ ወደ ኢትዮጵያ መም ጣት « ዢ ምዕራፍ የራስ ፀሊና የደጃች ውቤ ጦርነት ምዕራፍ የግብጽ ጦር አጥቂነት የደጃዝማች ክንፉ ጉብ ዝና የነራስ ዐሊ አቤቱታ ለሉዊ ፊሊፕ የወይዘሮ መነንና ያፄ ዮሐንስ ጋብቻ ምዕራፍ የደጃዝማች ካሣ አጥቂነት የደጃዝማች ወንድ ይራድና የእቴጌ መነን ውድቀት ክፍል ሁለት የዘመነ መሳፍንት ማክተም ምዕራፍ ጠላትን በመናቅ የሚመጣ የመሸነፍ ፍዳ ደጃች ካሣ ደጃች ጐሹን ጉራምባ ላይ ራስ ፀሊን አይሻል ላይ ድል እንዳደረጓቸው ምዕራፍ ውቤ ዳሚ ጣች ካሣ ሥርዓተ ንግሥ ተደር ጎላቸው ቴዎድሮስ ተብለው እንደ ነገሠ ምዕራፍ በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ያደረገችው ተጽዕኖ ፀፄ ቴዎድሮስና ጳጳሱ አቡነ ላማ በኢትዮጵያ ባሉት የካቶሊክ ሚን መሪ ዎች ላይ ያደረጉት ተቃውሞ በኢ ዮድ ቤተ ክርስቲያን የጸጐች ውድቀት የ ራዎች ማንሠራራት ምዕራፍ ከንግሥ በኋላ የወሎ ዘመቻ ምዕራፍ ት ሞትና መቻ የንጉሥ ኃይለ መለኮ የዮነልክ በምርኮ ወደ ጐንደር መምጣት የወይዘሮ በዛብሽና የወይዘሮ ትደነቂያለ « ልዩነት ምዕራፍ የእቴጌ ተዋበች ዐሊ ዕረፍት ምዕራፍ የሣልሳይ ዮሐንስ ዕድል ለናፖሊዮን ሣልላይ ግ የጸፉት ደብዳቤ ምዕራፍ ዐፄ ቴዎድሮስ የቤተ መንግሥትና የቤተ ክህነ ትን ሕግ እንዳቆሙ ሸዋ በአቤቶ ሰይፉ መሪ ነት እንደ ሸፈተባቸው ፆ ምዕራፍ የግብጽና የኢትዮጵያ ግንኙነት ባፄ ቴዎድሮስ ዘመን የአቡነ ቄርሎስ ጉብኝት በኢትዮጵያ ምዕራፍ ነዋሪ የሥልጣን ሽሚያ የዋግ ሹም ገብረ መድኅን ስቅላት የፕሎውዴን አማሟት በጋረድና በንጉሥ መካከል የተደረገው ጦር ነትና የሊቀመኳስ ዮሐንስ መሠዋት የምርኮኛ መከራና ፍዳ ምዕራፍ የፈረንሣይ መንግሥት ጣልቃ ገብነት የደጃ ዝማች ንጉሜ ወልደ ሚካኤል አነሣሥና አወ ዳደቅ የእቴጌ ጥሩ ወርቅ ጋብቻ » ምዕራፍ ያፄ ቴዎድሮስ የመጨረሻው ዘመን ችግር ምዕራፍ የመሳፍንቱና የመኳንንቱ የተለያየ አቅዋም ምዕራፍ ከቅብዓተ ንግሥ የወረደ የፈላጭ ቆራጭነት መብት የባላገርና የነጋዴ የችግር ደረጃ ምዕራፍ ፄ ቴዎድሮስ መልክ ቅርፅና ጠባይ ሰፊ ምኖትና ውሱን ዐቅም ምዕራፍ ነታቸውና ስ የውጭ ጉዳይ ግንኙ ፒ ያፄ ውን ለማሠልጠን ያላቸው ጽኑ ፍላጐት ክፍልሦስት ምዕራፍ ። በኋላም ጊዜ ከተፈጠረው ሁኔታ በስተቀር የቅኝ ገዥዎች ተጽዕኖም ዐፄ ቴዎድሮስ የየጁውን የራስ ዐሊን ልጅ ምንትዋብን አግብተ ዋል ። ግ ከዚሁ ተከታትሎ እናታቸው ወይዘሮ እንኮዬ በ ወንድማቸው ራስ ወልደ ልዑል መጋቢት ቀን በ ዓ ም በጣም የሚያፈቅሩዋቸው ያክስታቸው ልጆች ደጃች እሸቴና ደጃች አውሳብዮስ በ ዓ ም በዳሞት ከኦሮሞዎች ጋር ሲዋጉ ሁለቱም ባንድ ቀን ጦርነት ሞቱ ። በመጨረሻም ራስ ወልደ ልዑል በ ዓ ም ከሞቱ ወዲህ በ ዓ ም በዐፄ ኢዮአስ ጊዜ ራስ ተብ ለው የእንደራሴነቱን ሥፍራ ከሉቦ እየተፋለሙ ያዙ ። የጐንደር ካህናት «ቀታሌ ንጉሥ ንጉሥ ገዳይ» እያለ ቢያማም ያማራውና የኦሮሞው መኳንንትም ሥልጣናችንን በትግሬ ተቀማን እያለ ውስጥ ውስጡን ቢያጉመተምትም ራስ ሚካኤል ስሑል በጐንደር ተቀምጠው ወደ ዓድዋም እየተመላለሱ በኃይላቸው ሁሉንም እየተጫኑ ከ ዓ ም ጀምሮ በሙሉ ሥልጣን ሲያስተዳድሩ ቆይተው በ እና በ ዓ ም በላስታና በአማራ ገዥዎችበነደጃ ዝማች ወንድወሰን ተሸንፈው ተይዘው በድብኮ አንድ ዓመት በግዞት እንዳሉ ደጃች ወንድወሰን አገራቸው ይግቡ ብለው ፈቅደውላቸው በዓድዋ ዓመት ከቆዩ በኋላ አርጅተው በ ዓ ም ሞቱ ። ከነዚህም ውስጥ ደጃች ኃይሉ እሸቴ የእቴጌ ምንትዋብ አክ ስት የወይዘሮ ሰብሌ የልጅ ልጅ የደጃች እሸቴ ልጅ የራስ ስሑል ሚካኤልን ልጅ አግብተው ብዙ ጊዜ ከሹመት ወደ ሹመት እየተዘዋወሩ አንድ ጊዜም በራስ ሚካኤል ስሑል ባላ ጋራዎች እየተሻሩ ወደ ጐጃምም እየተሰደዱእስከ ብዙ ዘመን ቆይተዋል « የሞቱበትን ጊዜ የሚናገር ማስረጃ ለጊዜው አላገ ኘንም ። እቴጌዩቱ የሞቱበትን ግንቦት ቀን ዓ ም የሚያደርገው አለ ዳ ራስ ስሑል ሚካኤል ኮጄምስ ብሩስ መጽሐፍ ራስ ሚካኤል ስሑል በጐንደር ተቀምጠው ወደ ዓድዋም እየተመላለሱ በኃይላቸው ሁሉንም እየተጫኑ ከ ዓ ም ጀምሮ በሙሉ ሥልጣን ሲያስተዳድሩ ቆይተው በ እና በ ዓ ም በላስታና በአማራ ገዥዎች በነደጃ ዝማች ወንድወሰን ተሸንፈው ተይዘው በድብኮ አንድ ዓመት በግዞት እንዳሉ ደጃች ወንድወሰን አገራቸው ይግቡ ብለው ፈቅደውላቸው በዓድዋ ዓመት ከቆዩ በኋላ አርጅተው በ ዓ ም ሞቱ ። ከነዚህም ውስጥ ደጃች ኃይሉ እሸቴ የእቴጌ ምንትዋብ አክ ስት የወይዘሮ ሰብሌ የልጅ ልጅ የደጃች እሸቴ ልጅ የራስ ስሑል ሚካኤልን ልጅ አግብተው ብዙ ጊዜ ከሹመት ወደ ሹመት እየተዘዋወሩ አንድ ጊዜም በራስ ሚካኤል ስሑል ባላ ጋራዎች እየተሻሩ ወደ ጐጃምም እየተሰደዱእስከ ብዙ ዘመን ቆይተዋል ። ሠጢ ሀፀ ሙ ራስ ስሑል ሚካኤል ኮጄምስ ብሩስ መጽሐፍ ከደጃዝማች የማርያም ባሪያ ሞት በኋላ ራስ ስሑል ሚካኤል ያገቧቸው ወሮ አስቴር ኢያሱ ምልምል ከጄምስ ብሩስ መጽሐፍ ጄምስ ብሩስ የራስ ከስቱር ምዕራፍ ሁለት በካሣ ልደትና ዕድገት ለካባቢ የነበሩት መሳፍንት ያገዛዝ ፍሰሚያ ፅሷሯድ ካዛ ባሽክርነት ያገለገትዋቸው መኳንንትና መሳፍንት ዝርዝር ታሪክ ሰፊ ሐተታ ቢጐድለውም የዐፄ ቴዎድሮስን ታሪክ በደረቁና በመጠኑ ጽፈው ያወረሱን ሦስት የኢትዮጵያ ምሁራን ናቸው ። በዚሁ ጊዜ በትግራይ ራስ ወልደ ሥላሴ በስሜን ራስ ገብሬ በዳሞትና በአገው ምድር ደጃች ዘውዴ በጐጃም ደጃች ጓሉ በላስታ ዋግሹም ክንፉ በወሎ ደጃች ሊበን በሸዋ ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የየክፍለ ሀገራቸውን ይዘው ያስተዳድራሉ ። በመካከሉ ራስ ማርዬና የትግሬው ገዥ ደጃች ሰባጋዲስ በግዛት ተጣልተው ለውጊያ በሚፈላለጉበት ጊዜ የስሜኑ ደጃች ውቤ በመመሪያ ከሰባጋዲስ ጋር ተስማምተው የሰባጋዲስን ልጅ ወይዘሮ ድንቄን አግብተው ከቀድሞው ወዳጃቸው ከራስ ማርዬ ጠበኛ ሆነው ነበር ። እርሳቸውም የደጃች ማሩ ተለይ በመተማና በጋላባት ደጃች ክንፉ የኢትዮጵን ረና በታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል መ ይ ከየብጸር ሂ ው ንን ርህ እላይ ከጠቀስናቸው ሦስት ያፄ ቴዎድሮስን ካሣን ታሪክ ከጸፉት ውስጥ አንዱ አለቃ ወልደ ማርያም «በቋራ ጠማ የደጃች ክንፉ የወንድም ልጅ ሆነው አደጉ» ብለው ያል ፋሉ ። ከአጐታቸው ከክንፉ መነኮሳትና ባሕታውያን ጣንቶተ በኋላ ያንተን ገዥነት ልጆ ችሀእነመኩንን እነ ይልማ አይወርሱም ወራሹ የኃይሉ ልጅ ካሣ ነው ብለው ስለ ነገሩዋቸው በዚሁ ይወዱዋቸው በነ ደጃች ክንፉ በሞቱ ጊዜ ልጅ ካሣ ከልጃቸው ከልጅ መኩንን ሆኑ ። ሁለቱ በተዋጉ ጊዜ ዘንዴ በሚባል አገር ልጅ መኩንን ድል ሆኑ ልጅ ካሣም ተማርከው ሳሉ አብሮ አደግ ናቸውና ያ ማር ኳቸውያለፈረሳቸውን መልሶ ሰጣቸው» ካሉ በኋላበዚሁ ፈረስ እንደ ተቀመጡ ሁለት ዝሆን ገድለው አሽከርነት አድረውላ ቸው የነበሩትን አቶ ቢተዋን እንዳስቀኑ እንደ ገና ከደጃች ክንፉ ልጆች ከነልጅ መኩንን ጋር ተደባልቀው የጐጃሙን ገዥ ብሩ ጐሹን መወውጋታቸውን ከዚያ ተሸንፈው ዘርጊ በሚባል አገር ባንድ ሰው ቤት ተደብቀው ስለዳኑ በኋላ የቋራ ገዥ ሆነው ደጃዝማች በተባሉ ጊዜ ይኸንኑ ሰው በድምፁ ዐውቀው እንደ ሸለሙት አስፋፍተው ይጽፋሉ « የካሣን ዕድገት በዚህ ዐይነት ጸሐፊዎቹ ለያይተው ቢያቀር ቡትም የሕፃንነት ጊዜያቸውን በጐንደር ከናታቸው ጋር ከዚያም ትንሽ ከፍ ሲሉሮምናልባት ከአምስት እስከ ዐሥር ዓመት ያለውን ጊዜያቸውን በቸንከር ተክለ ሃይማኖት ገዳም በአገራቸው ትምህርት የቴዎድሮስ ታሪክ ኢኖ ሊትማን ያሳተሙት ገጽ ሪ ማኅበረ ሥላሴ ገዳሞ የሚልም አለ። የቴዎድሮስ ታሪክ አለቃ ዘነብ ገጽ ፉዜላ ያሳተሙት ያፄ ቴዎድሮስ ታሪክ ገጽ ምዕራፍ አራት ክሽፍትነት ወደ ጋብቻና ክለጣቸነት ወደ ሹመት በኢትዮጵያም በመላው ዓለምም ጋብቻ በተለይ በዚያ ዘመን ዋና የፖለቲካ ገበያ ያስተዳደር ሸቀጥ ነበር ። ለእቴጌ መነንም ያጤ ቴዎድሮስ ታሪክ ፉዜላ ያሳተመው ገጽ ያጤ ቴዎድሮስ ታሪክ ሞ ሺዳዬ ያሳተመው ግጽ ሦስቱም ጸሐፊዎች የአተራረካቸው መንገድ ይለያይ እንጂ ልጅ ካሣ በቋራና በአካባቢው እስከ መተማ ድረስ እየዘመቱ የኢትዮጵያን ጠረፍ በመቄጣጠር ጉን ከዘመቻው በዘረፋ ያገኙትን ለእቴጌ መነንም ለየመኳንንቱም እያደሉ በራሳ ቸው ሽፍትነት ከደንበኛው ሹመት በፊት በተግባር የቋራ ገዥ ሆነው ሳለ የማዕከላዊው መንግሥት መሪዎች ራስ ዐሊና እና ታቸው ተማክረው እንደዚህ ያለውን ጐልማሳ መኩንን የቋ ራን ሹመት ሰጥተን ልጃችንን ድረን ወደኛ ብንስበው ይሻ ላል ብለው ልጃቸውን ተዋበችን እንደ ዳሩላቸው ሦስቱም ጸሐፊዎች ይስማማሉ ። በ ዓ ም የተምቤኑ ተወላጅ ራስ ስሑል ሚካኤል ንጉሥ ኢዮአስን በሻሽ አሳንቀው ካስገደሉ ወዲህ የንጉሥ የገ ዥነት ሥልጣን ተዳከመና ከራስ ስሑል ሚካኤልና በኋላም ከታላቁ ራስዐሊ ወዲህ ሥልጣን በእንደራሴዎች እጅ ስለገባ ከራስ ስሑል ሚካኤል እስከ ታናሽ ራስ ዐሊ ድረስ ያለው ጊዜ ዘመነ መሳፍንት ተባለ መሳፍንቱም በጦር ነት በትግል እንደ ምንም ብለው የእንደራሴነቱን ሥልጣን ሲጨብጡ የነጋሚነት ዘር እንደሌላቸው ራሳቸው በማመን በንነግሥም ሕዝቡ አይቀበለንም በሚል ሥጋት ልባቸው ለከበበነ ። ለምሳሌበታላቁ ራስ ዐሊና በፈ ጻጸሜ መን ይ ርጊስ ጊዜ የሸዋ መሳፍንት ከጐንደሩ ንጉሥ ተለይተው ሰብ ቻቸው ው መስፍንነት ሲተዳደሩ በዐፄ ንይ መ የዜማ ተቴዎድሮስ ሚሰት የምንትናብ ርን መንግሥት በእንደ ሲያስተዳድሩ በዚሁ ጊዜ ደጃች ውቤ ስሜንን ትግራይንና ትግረን ሲገዙ ሁለቱ እርስ በርሳቸው ይዋጉ ነበር ዱ ላይነታቸውን ለማረጋገጥ ሁለቱንም በዚያን ዘመን ሥልጣን ሊያስ ለው የዘር ባላባትነት መሆኑ ቀርቶ በኃይል ኃይሉም የሚ ኃ ጦር መሣሪያ የጦር መሣሪያውም የሚገኘው ከአውሮታ ኃያላን መኑ ስለ መሳፍንቱ ሁሉ በየበኩላቸው መ ምኞት አደረባቸው ። ንጉሠ በዚህ ጊዜ የእናታ ቸው የእቴጌ መነን ባልዐፄ ዮሐንስ ሣልሳይ ክርሳቸውም በፊት ዐፄ ሣህለ ድንግል ናቸው በመካከል አገር በቤጌምድር ያሉት ራስ ዐሊ የራሳቸውን ጉዳይና ችግር በዚህ ፀይነት ሲገልጹ የሥልጣን ባላጋራቸው ትግረንና ትግራይን እስከ ምጥዋ ድረስ የሚገዙት ደጃች ውቤ ደግሞ የሕሊና ዕረፍት የሚነሣቸው የባሕር ጠረፉና የወደቡ ጉዳይ ስለሆነ ለኝሁ ንግሥት በራሳቸው አባባል በጸፉት ደብ ዳቤ ላይ «ቀድሞ ዘመን አባቶቻችን ምጥዋ እስከ ባሕር ድረስ በጃቸው ነበር ። ሁ መሠረት በሸዋ ንጉሥ ሣህለ ሥላሴባማራና በቤ ጌምድር ዋናው እንደራሴ ራስ ዐሊ በስሜን በትግራይና በት ግረ ደጃች ውቤ በሚገዙበት ጊዜ ልጅ ካሣ ኃይሉ ለየ አጄ እንደ አሽከር ሲያገለግሉ ኖረው በኋላም የራስ ዐሊን ልጅ ተዋበችን አግብተው ከእነራስ ዐሊ ጋር በደጅ ጥናትና በሽፍት ነትም ባሉበት ሰዓት የስሜኑና የትግራዩ ገዥ ደጃች ው በም ጥዋም አካባቢ ካሉት ከግብጾቹ አስተዳዳሪዎች አቸ ንሲ ሎችም በመስማማት ከእስክንድርያ ጳጳስ ለማስመጣ ከ ንገሥ ዐቀዱ ። በኢትዮጵያ አጠገቡ ጳጳስ ያስቀመጠና በመጠኑም ቢሆን የነጋሚነት ዘር ያለው ሥልጣን ላይ ላሉ ገዥዎች አደገኛ ነው « ደጃች ወቤ በምጥዋ በኩል በብላታ ኮከቤ አማካይነት በግዥም በስጦታም ብዙ የጦር መሣሪያ እንደሚሰበስቡ የሚነግሠበት ንም የደረስጌ ማርያምን ቤተ ክርስቲያን አገር ውስጥ ባሉ የውጭ አገር ሰዎች በነሺምብር ዊልሄም አሠማምረው እንደሚሠሩ በዋናው የመንግሥቱ እንደራሴ በራስ ዐሊ ዘንድ የተሰወረ አይ ደለም ።