Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ቀልዶች_ከጋብሮቮ_ምድር_አረፈዓይኔ_ሃጎስ.pdf


  • word cloud

ቀልዶች_ከጋብሮቮ_ምድር_አረፈዓይኔ_ሃጎስ.pdf
  • Extraction Summary

ቸበጆች ከጋብሮኮ ምድር በአረፈዓይኔ ሐጐስ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው ኬጤ ክፎዉሯሆፎር ለቀልዶቹ እንደ መንደርደሪያ ቱርኮች የቦልካንን ባሕረገብ መሬት ባስገበሩበት ወቅት ቡልጋሪያዊቷ ወይዘሮ በዝሃና ልጆቿን ይዛ ከቬሊኮ ቱርኖሻቫ የቡልጋሪያ ርዕሰ ከተማ እየተዘዋወረ ሲጐበኝ ውብና ማራኪ የሆነውን ፓናማ የተባለውን ባርኔጣ ቢያይ የሰሌን ባርኔጣ ያገኘ መስሎት ሊገዘ አሱቅ ይገባል ከድ ን ኤል ረ ርፈ ታሪ ረ ም ሩታ «የዚህ ባርኔጣ ዋጋው ስንት ነው።» «አምስት» አለ ጋብሮሾው ሕፃን የመሣፈሪያውን ፅድሜ ገደብ ለማስታወስ ጥቂት ካስበ በኋላ የጋብሮሾው ነጋዴ ኑዛዜ ፌበብዙ ችግር የተካበተ ህብት ነው ጥሬ ብሩን ማፍራት ከባድ ፈተና ነበር የተካበተውን ማስቀመጡም ከፍተኛ መከራ ነበር። ጋብሮሾው ጠርሙስ ፈለገና በስንት መከራ አንዲት ጠርሙስ ቢያገኝ እርሷም ጭላጭ አዮዲን ይዛለች አዮዲን አዲስ ቁስል ላይ የሚቀባ መድኃኒት ነው ታዲያ የምታንሾካሹከው።

  • Cosine Similarity

ቾ ቹ ሒሳብ ሒሳብ ነው ጋብሮሾው የአንድ ሌቭ ብር እዳ ነበረበት ታዲያ አበዳሪውም ጋብሮሾ ኖሮ አላስቆም አላስቀምጥ ይለዋል በየቀኑ መኖሪያ ቤቱ አየተመላለሰም አዳውን እንዲከፍል ይጨተጭቀው ነበር እንግዲህ አበዳሪው በመጣ ቁጥር ባለእዳው ጋብሮሾ አንድ አንድ ሲጋራ ይጋብዘው ነበር ታዲያ በአስረኛው ቀን አጅሬ ማስታወሻ ደብተሩን አውጥቶ የጋበዘውን ሲጋራ ሒሳብ ካሰላ በኋላ «እዳዬ ይኸው ነው ጌታው። ገንዘቤን ከመለስክልኝ ሌሊቱን ሙሉ ልታስጨፍራት ትችላለህ» አለው የማይታጠፍ ቃል ጋብሮኮው በጣር ይያዝና ከዳነ ፈረሱን ሸጦ በሚያገኘው ገንዘብ በሙሉ ዛማ ሊያበራ ይሳላል ስለቱ ይሰምርናም አጅሬ ቃሉን ማክበር ሊኖርበት ሆነ ብዙ ካወጣ ካወረደ ሱቢ ቪ ቪ ቢሲ ንንን ሙኤ በኋላ ፈረሱ ላይ ዶሮ ጭኖ ገበያ ወጣ «ፈረስ በሁለት ሌቭ ብር የሚገዛ» ሲልም ይጮህ ጀመር እጅግ በጣም ርካሽ ዋጋ በመሆኑም ብዙ ገዢዎች ጋብሮሾውን ከበቡት ጋብሮሾው ግን «ፈረሱን ከዶሮዋ ነጥዬ አልሸጥም የዶሮዋ ዋጋ ሌቭ ነው» በማለት አስደነገጣቸው ይሁንና የማታ ማታ ፈረሱና ዶሮዋ ተሽጠውለት ስለቱን ሊያገባ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደ የፈረሱን ዋጋ የዙለት ሌቭ ሻማ ገዝቶም አበራ ባንድ ድንጋይ ጋብሮሾዞው ራሱን አያዞረው ሰቃይ ቢበረታበት ጓደኛው ደግፎት ወደ ሆስፒታል ይሄዳል ዶክተሩ የሕመሙን እይነት ሲጠይቁትም ልቡን ሆዱን ራሱን እንደሚያመው ገለጠላቸው ከዚያም አስፈሳጊዎቹን መድኃኒቶች እንዲገዛ አዝዘውለት አሰናበቱት በሁኔታው የተገረመው ጓደኛው ራሱን ብቻ እሞት ሳለ ለምን ሆዴን ልቤን አሞኛል እንዳለ ቢጠይቀው «ቂል ነህ ልበል። » በማለት መለሱለት ትፍ ቁፋ «እኔን አይተህ ተፅናና» ጋብሮሾው ጉተራ ሊሰራ ይነሳል ግንበኛ ጠርቶ ዋጋ መደራደር እንደጀጦሩምሦ ተራው በአስር ቀናት እንደሚጠናቀቅለትና ለግንበኛው በተን ኦምስት ሌቭ ለረዳቱ ደግሞ በቀን ዑለት ሴቭ መክፈል እንዳለቦት ይረዳል «ተጨማሪ ሰው እንኳን አያሳፈልግም እኔው ረዳት እሆንዞና ሁለታችን እንሰራዋለን» ሲል ግንበኛውን ያግባባውና ጉተራው ተሰርቶ ያልቃል ሂሳቡን ቁጭ ብለው ሲተሳሰቡት ግን አስር ሌቭ ይምታታል በዚህን ጊዜ ጋብሮሾው ግንበኛውን ሲያፅናናው «አትበሳጭ ወዳጄ አንተ እንኳን አስር ሌቭ ቢጐድልብህም ገንዘብ አግኝተሃል። ከዕለታት አንድ ቀን ጋቭሮኮዎች ዘንድ እንግዳ ይመጣና ትልቋ እማሣ ለቁርስ ዕንቁሳል ቀቅለው ያቀርቡለታል በዚህ ያልተለመደ ለጋሥነታቸው የተገረመው ሕፃን ልጅም አፍጥጦ ይመለከት ጀመር አያቱ ግን ሲያጽናኑት «ኣታስብ ልጄ ወዳጃችን ዓሣማ ስላይደለ አንድ ፅንቁሳል ሙለ አይጨርስምና እንደሚያስተርፍልህ አርግጠኛ ዙን» አሉት ይባላል ቾ ፍ ለነገ ማለትን አስተማሩት ጋብሮሾው ወጣት ለናቱ ፅረፍት መታሰቢያ ይሆን ዘንድ ሻማ አብርቶ ሲክጸልይላት ከቆየ በኋላ አባትየው ሻሣውን ያጠፉታል ልጅየውሦ ትገፃርሞ ሲመለከታቸው «ቅሪውን ደሞ ነገ እኔ አበሪራላታለሁ» አሉት ይባላል ሄሄ ስታወቀያ ከጥቁት ዓመታት በፊት ኖቬ ድኒ የተባለውን ባለ ዐሥራ ስድስት ገፅ የመንግሥት ጋዜጣ ጋብሮሾ አካባቢ ለመሸጥ «ዐሥራ ስድስት ጋዜጦች በአንድ ሌቭ ይግዙ። » «አልተግባባንም ወዳጄ እኔኮ አይደለሁም ያበድኩት አባቴ ነው» ሲል ጋብሮሾው አስረዳው ፍ ቁ ቾ አልቤርጎ ፍለጋ ጋብሮሾው መኝታ ፍለጋ ሆቴል ቤት ይሔዳል «ሳንድ ሌሊት ስንት ነው የምታስከፍሉት። ወቸ ጉድ የወርቅ ጊኒዬ ዐሥር ሌቭ የሚመነዘር የወርቅ ሳንቲም ተንከባላ መቀመጫው ሥር ገብታለች አንዴ ታገሠኝ ልፈልጋት» አለ ይኹኔ ጋሪ ነጂው ፈረሱን ሾጥ አድርጎ ሸመጠጠ ጋብሮሾውም ብቻውን እየሣቀ አቅጣጫውን ለውጦ ሔደ ኩራት እራት ጋብሮሾው ሱቅ አንድ እንግዳ ተቀምጦ ሳለ ረዳቱ ቢን ጅጂ ቪሙጤጨጨኡሻንካዛንዛዓክ መሙ መ ን የወይራ ዘይት ማለቁን ይነግረዋል ጋብሮሾው ጮክ ብሎ «ኻያ ሊትር የሚይዘውን ደምበጃን ፈልግና በሱ ሙሉ ገዝተህ ቶሎ ና ገንዘቡም ይኸውልህ» ብሎ ካዘዘው በኋላ ጠጋ ብሎ በጆሮው «ኦምስት ሊትር ብቻ ነው የምትዝው ልብ አድርግ» ይለዋል ፋት ትፋ ዱ «ሲጋራው ያለቀበት» ጋብሮሾኮሾው «እዚህ ሰፊ ከተማ ውስጥ የሚያውቀኝ ሰው ስለማይኖር በነጻ ሲጋራ ማጤስ መቻል አለብኝ» ብሎ ይነሣል ሲጋራ ከመንገደኞቹ ይለምንና ለማስመሰል ሳንቲም አውጥቶ ሊከፍል ይግደረደራል ከተሜዎቹ ግን አይቀበሉትም ነበር በዚህ ዘዴ ለረጅም ጊዜ ከተጠቀመ በኋላ አንድ ቀን ሶፊያ ባቡር ጣቢያ አካባቢ አንዱ ሲጋራ ይሰጠውና ኮስተር ብሎ ሳንቲሙን ይወስድበታል «ብልጡ» ጋብሮኮ በዚህ ያልተለመደ ነዝር ከመደንገጡ የተነሣ ሊጠይቀው የቻለው አንዲት ጥያቄ ብቻ ነበር «የየት አዝዢር ሰው ነህ ወዳጄ። አያ ሚንዮ ለጋብሮሾ በጎ አድራጎት ድርጅት ዐርባ ሺ ሌቭ ስላበረከቱ ይህንኑ ገንዘብ ለማዘዋወር ወደ ባንክ ይሔዳሉ ሆኖም የአገልግሎት ዋጋ ሁለት ሌቭ እንዲከፍሉ በተጠየቁ ጊዜ ተበሳጭተው «ሁለት ሌቭ ያለው ሰው መክፈል ይችላል። ሩዙን ወደ ድስቱ ከመጨመሯ በፊት ግን አንድ ዐሥራ ሁለት ፍሬ ያህል ትቀንስለታለች ዛሬ አንድ ደርዘን ፍሬ ነገ አንድ ደርዘን ፍሬአስበታ እንግዲህ» ኩንትራታችን አይፈቅድም ጋብሮሾው እባንክ ቤት በር ላይ በቆሎ እየጠበሰ መሸጥ ይጀምራል ባለሙያ ኖሮ የሚያዘጋጀው በቆሎ ይወደድለትና ባጭር ጊዜ ውስጥ ይከበራል ታዲያ ይህን ያስተዋለ አንድ ያገሩ ሰው ገንዘብ እንዲያበድረው አስተዛዝኖ ቢለምነው «አዬ ወዳጄ ይህን በቆሎ መጥበሻ እዚህ ሳቆም ከባንክ ቤቱ ጋር ምንም ዓይነት ውድድር ላለማድረግ ቃል ገብቻለሁ። » «እናቴ የሰጠችኝ አንድ ሌቭ ጠፋብኝ «በል ተወው አታልቅስ እንካ አንድ ሌቭ ልጁ ታዲያ ገንዘቡን ከተቀበለም በኋላ ልቅሶውን ቀጠሰ «አሁን ደግሞ ምን ያስለቅስሃል አንተ። ለሁለተኛ ጊዜ ሲኬድ ግን አንድ ሌቭ ነው የሚያስከፍሉት እንግዲያው ለሁለተኛ ጊዜ የመጣሁ ባስመስል በአንድ ሌቭ ይመረምሩኛል ብሎ ሐኪም ዘንድ ይሄድና «ዶክተር ያለፈው ጊዜ ያዘዙልኝ መድኃኒት ምንም አላሻለኝም» ይሳቸዋል አዝማሚያው ያላማራቸው ዶክተርም በሽተኛውን በጥንቃቄ መርምረው መድኃኒት ያዙለታል ጋብሮሾው ይኽኔ «ዶክተር ለዚህ ትእዛዝዎ ያለፈው ጊዜ ስለከፈልኩዎት አሁን ምንም መክፈል አይኖርብኝም» በሎአቸው ወጣ ፍ ት ፋ የጥርስ ሐኪም ዘንድ ጋብሮሾው የጥርስ ሕመሙ ቢበረታበት ሐኪም ዘንድ ሄዶ «ለምርመራ ስንት ያስከፍሉኛል ዶክተር። » ሲል ይጠይቃል ሐኪሙም «የተበላሸውን ጥርስ ለመንቀል ሁለት ሌቭ ጊዜው ምሽት ስለሆነ ለመብራት ደግሞ ተጨማሪ አንድ ሌቭ በድምሩ ሦስት ሌቭ ትከፍላለህ» ይሉታል «ማለፊያ ነው ጠዋት ፀሐይ ስትወጣ እመጣለሁ» ቾ ለናሙና ጋብሮሾው ጉብል ለእጮኛው ፎቶግራፉን ሊልክላት ፖስታ ቤት ይሄዳል እና ደብዳቤውን ለመላኪያ ብዙ ገንዘብ ላለማውጣት ሲል ፖስታው ላይ «ለናሙና የተሳከ ትርፍ የማይገኝበት ዕቃ። ንቀበርበት ድረስ ብንጠቀምበት ብዬ ድንች እየተከልኩበት ነው ች ፍላጐቷን ለማርካት «ለባለቤቴ ምን እይነት ስጦታ መስ ኝ ር ባት እንደሚገባ እያሰላሰልኩ ነው እባክህ ዳን ፀ «እኔ ብዙውን ጊዜ የማበረክትላት ስጦታ ወደፊት ራሴ ልጠቀምበት የምችለውን አይነት ነው «አኔ እንኳን ልሰጣት የምፈልገው ዝ በሬከት ለርሷ ብቻ የሚሆናትን አይነት ነው» «እንግዲያውስ አንድ ሳሙና ግዛላት ፍ ት ሆድ ሲያውቅ ሁለት የጋብሮሾ ተማሪዎች ባርኔጣ ገዝተው ከሱቅ ሲወጡ ኃይለኛ ዝናብ መጣል ይጀምራል በረንዳ ላይ ቆመው ምን ማድረግ እንደሚሻላቸው ሲወያዩም አንድ ዞሳብ ይመጣላቸዋል ባርኔጣ መለዋወጥ ባዲሱ ህሳብ መሰረት አንዱ ጋብሮሾ የሌላውን ባርኔጣ ያደርግና በመበስበስ ላይ ያለው ባርኔጣ የሱ አለመሆኑን እያሰበ ተፅናንቶ በሰላም ይጓዓዛል ፍ ት የጋብሮሾ መስተንግዶ እንግዳው ሃይለኛ ዝናብ ይይዛቸውና አንዲት ጋብሮኮ ባልቴት ዘንድ ይጠለላሉዝናቡ አእንዳባራም አሮጊቷ ንፋሰ ያረገፈውን ፍሬ በመሰብሰብ ለእንግዳው ያቀርቡላቸዋል ግብዣቸውን ሲያሳምሩም «ይብሉ እንጂ ጌታው ረጅም መንገድ የተጓዙ ይመስላሉ እባክዎን ይብሉ እኑ ብሌ ው ው መ አንደሆንኩ በዚህ አመት የረገፈ ፍሬ የምቀልበው አሣማ የለኝም» አሉዋቸው ጋብሮሾዎች ምሳ ከበሉ በኋላ አጥንቱን ለጥርስ መሰቅሰቂያ ያጠራቅሙታል ይባላል ሰቤታቸው ጢስ መውጪያ መጥረጊያ እንዳይገዙ ድመቶቻቸውን ጢስ መውጫው ውስጥ ይወረውራሉ ይባላል ቤት ሲከራዩ በተቻለ መጠን የመንገድ መብራት እመስኩታቸው አጠገብ መኖሩን አረጋግጠው ነው ሃታ ማታ የዶሮ ቤታቸው ላይ መብራት ያበራሉ ዶሮዎቻቸው ቀን መስሏቸው አንቁላል እንዲጥሉላቸው ለንግድ ወደ ውጭ አኦዢ ሲሄዱ ሾርቦ የሚያዘጋጁት በህብረት አንድ ማሰሮ ውስጥ ነው ሆኖም እያንዳንዳቸው የራሱ ቁራጭ ሥጋ ላይ ልዩ ምልክት ያደርጋል ያንዱን ሥጋ ሌሳው እንዳይበላበት ለተሻለ ውጤት ልዩ ማነቃቂያ የጋብሮሾ የእግር ኳስ አስልጣኞች ግብ ጠባቂዎቻቸውን ሲያለማምዱ «ኳሷ ጐል ገብታ መረቡ የተበጠሰ አንደሆነ የመረቡ ዋጋ ከደመወዝህ ይቆረጣል» ይሏቸዋል ይባላል ወቅቱን ጠብቅ ልጄ። » «አዎን ምንም አልረሱም ጌታዬ ከጉርሻዬ በስተቀር» ጋብሮጂዊ መስተንግዶ «አንዱን ቀን ጋብሮሾ ብቅ ብትል ጐረቤቶቼ ዘንድ ጋብዢፔህ ምን ያክል እንግዳ ተቀባይ ሕዝብ እንደሆንን አይተህ ትሄድ ነበር» አለ አንዱ ጋብሮሾ ወዳጁን ሲጋብዝ እያሰሉ ነው ጋብሮሾው ጓደኛው ቤት ግብዣ ተጠርቶ ይሄዳል ጥቂት አረፍ እንዳሰም በስተቀኙ ተቀምጦ ለነበረው ሰው ሲጋራ ይጋብዛል «አሳጤስም ወዳጄ ስላሳብህ አመሰግናለሁ» በማለት ተጋባዝ ይመልሳል ከዚያም ጋብሮሾው ከበስተግራው ተቀምጦ ወደነበረው ሰው ዘወር ብሎ ፓኬቱን ያቀርብለታል «እኔም አላጤስም አመሰግናለሁ» ሲል ሁለተኛውም ገላገለው ይኸኔ ሚስቱ በሹክሹክታ «ጋባዣችንንስ ለምን አትጋብዘውም። » በማለት በርጋታ ይመልሱ ነበር የደሞዝ ጭማሪ ጋብሮሾው ሥራ ሊቀጠር ይሄድና ክፍያው ስንት እንደሆነ ይጠይቃል «መነሻ ሰባ ሌቭ አንከፍልሃለን ጥቂት ጊዜ ከቆየህ ደግሞ እስከ መቶ ሌቭ መድረሰ ትችሳላለህ» «መልካም እንግዲያው ጥቁት ቆይቼ እመለሳለሁ» ትች ቾ ጁቾ ብልህ ነጋዴ ለመሆን ከጋብሮኮ ሱቅ ዕቃ ሊገዛ ጐራ ያለ አንድ እንግዳ «ጋብሮሾዎች እንዴት ጐበዝ ነጋዴዎች ሊሆኑ ቻሉ። » ሲል ባለቤቱን ይጠይቀዋል «ብዙ ዓሣ ስለምንበላ መሆን አለበት» እንግዲያው ይህን ልዩ ፀይነት ዓሣ ሽጥልኝ ብሎ ውድ በሆነ ዋጋ ገዝቶ ሔደ ከጥቂት ቀናት በኋላ እሱቁ ይመለስና «ዓሣውን በልቼዋለሁ ቢሆንም ጋብሮሾ አልሆንኩም» በማለት ባለ ሱቁን ሲያጫውተው «ተጨማሪ ዓሣ መብላት አለብህ ማለት ነዋ» ሲል መለሰለት «ከበቀደሙ ዋጋ ከቀነስክልኝ ቅር አይለኝም» በማለት እንግዳው ሲንተባተብ ጋብሮሾው ከልቡ ሥቆ «ይኸውልህ ጋብሮሾ መሆን ጀምረሃል» አለው ፍ ፍቾ ፋፍ ቁጠባ ጋብሮሾው ከባቡር እንደወረደ ታክሲ ያስቆምና «ከተማው መኻል በስንት ታደርሰኛለህ። ባያቱ ስም ለሚጠራ ልጅ መኪና ገዝቶ መሸለም ባሁኑ ዘመን ፋሽን ሆኗል» ቢላቸው «ታዲያ እኔ የቀድሞው ዘመን ፋሽን ተከታይ ነኝኮ ልጄ» አሉት ይባላል ለጋሥነት «አባዬ ትላንትና ማታ በሕልሜ የአምስት ሌቭ ቸኮላታ ስትገዛልኝ አየሁ» «ጠባይህን ካሳመርክ ደሞ በዘመን መለወጫ ሕልምሀ አንድ ኪሎ ሙሉ ቸኮላታ እገዛልሃለሁ ቅ ቾ ምንም ሳይኖር አባት «እንካ ዙለት ሌቭ ዳቦ ቤት ሔደህ ለሁለታችንም አንዳንድ ዳቦ ገዝዙሀልን ና» ብሎ ልጁን ይልካል ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ሕፃኑ ጋንቾ የራሱን ዳቦ እየገመጠ ልታልቅ ስትል ይመለሳል «ያንተ ሌቭ ተመልሶልሃል አባዬ ዳቦ ሻጩ አንዲ ት ዳቦ ብቻ ነበረች የቀረችው» ፍ ቹ ከባድ ውለታ የቤቱን ዙሪያ ብቻውን ማጠር እንዳልቻለ የተ መለከተ የጐረቤት ሰው ጋብሮሾውን ያግዘዋል ቀኑን ሙሉ አብሮት ሲሰራ ዋለናም አመሻሱ ላይ ሥራው ተጠናቀቀ ይኸኔ ጋብሮሾው ቱታው ላይ እጆቹን እየጠራረገ «እግዜር ይባርክህ ወዳጄ ስላደረግህልኝ እርዳታ ከልብ አመለግንሃለሁ በከንቱ የደከምህም እንዳይሥስልከ ከልብ የመነጨ ምርቃት ከገንዘብ ይበልጣል» ብሎ አሰናበተው ሸክምና ክብደት የተኩስ ልምምድ ከተደረገ በኋላ ሁለት ወታደሮች ዓላማዎቹን እንዲያመጡ ተልከው ይሄዳሉ እዚያም እንደደረሱ አንዱ ወታደር ቀዳዳዎቹን በጥንቃቄ መቁጠር ጀመረ «ምንድነው የምትሰራው ጃል። እያሉ ቢቀልዱበት ጋብሮኮው «በርግጥ ስለኛ የተወራ ነው ብዙ የሚወራውኮ ዝነኛ ስለሆኑ ሰዎች ብቻ ነው» ሲል መለሰላቸው ጋብሮሾዎች የቪፕካን ሰርጥን ሲያቋርጠ ጫማቸው እንዳያልቅባቸው የተራራ መውጪያ ጫማ ይከራያሉ ይባላል የቤት ቁሳቁሳቸው ብዙውን ጊዜ የሚሰራው ከእንጨት ነው የሸክላ ዕቃዎች አምስት ዓመት ያህል ሳይሰበሩ ሊያገለግሉ አይችሉምና ቄስ ሚንዮ የሚያበስሉት ሾርባ እጅግ ከመቅጠኑ የተነሳ ዝንቦች እንኳን ሊያርፉበት ይፀየፋሉ ይባላል በብዙ ጨው ታሽቶ የተጠበሰ ዓሣ መብላት ያዘወትራሉ ጥቂት በልተው ብዙ ውሃ በመጠጣት ሆዳቸው ይሞላ ዘንድ ፅሲኒማ ቤት ሲገቡ የሦስተኛ ማዕረግ ቲኬት ይቆርጡና መብራቱ ሲጠፋ ወደ አንደኛ ማዕረግ ሰርገው ይገባሉ አንደዜ ሰባት ጋብሮሾዎች አንዲት ማንኪያ እየተቀባበሉ ሾርባ ሲጠጡ ሌባ ባጠገባቸው ማለፉን ያየ አልነበረም የሁሉም ዐይን ማንኪያዋ ላይ ነበረና የጋብሮሾን የቤት እመቤቶች አሮጌ ሸሚዝ አይለያቸውም ይባላል ምክንያቱም የጠረጴዛ ጨርቃቸውን በመስኮት በኩል ሲያራግፉ ጐረቤቶቻቸው ከሩቅ አይተው «ለካስ ሠራተኛ አላቸው። » «አይ ፈረሴን ሁልጊዜ የምቀልበው ገለባ ስለሆነ ገብስ መጫኔን እንዳይሰማ ብዬ ነው» ቅ ቹ ቅርቡ የተገኘውን ጋብሮሾው ዶክተር ይሞታል ታዲያ ባለቤቱ ለመቃብሩ የሚወጣውን ገንዘብ ለመቀነስ ስትል መኖሪያ ቤታቸው በር ሳይ ይንጠለጠል የነበረውን «ዶክተር ጋቫንኮቭ በሽተኞችን ከሦስት ሰዓት እስከ አምስት ሰዓት ይመረምራሉ» የሚል ማስታወቂያ አንሥታ መቃብሩ ላይ አስለጠፈችው ቅልጥፍና ጋብሮሾው ለመስክ ሥራ ወጥቶ ሳለ ችግር ያጋጥመዋል ይህንኑ ለአለቃው ማስታወቅ ስለነበረበትም «የጐርፍ አደጋ ስለገጠመን የባቡሩ ጉዞ ለጊዜው ተቋርሟል ምን ማድረግ ይገባኛል።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact