Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

(፩) ጭምቅ በዳኛቸው ወርቁ አደፍርስ.pdf


  • word cloud

(፩) ጭምቅ በዳኛቸው ወርቁ አደፍርስ.pdf
  • Extraction Summary

ትርከት ጭምቅ በእየምእራፉ ሃ ህበፐሃ ከሃ ከሄር ምእራፍ አንድም ባይሆን እሚያስደምመን ሆኖ እሚጓዝ ነው ሎሬት ዳኛአቸው እና ስብሃት ገብረእግዚእአብሔር ማን በአማርኛ አቅም ይበልጥ አለ። የቋንቋ ስኬት ላይ እሚበልጠው ቁምነገር የአለው የአገላለጥ አቅም ነው ያንን ደግሞ በእርግጥ ፍፁም አንደኛ ባይባልም በደግ መጠን የአሳካ ልብወለድም ነው። እንደውም በመግለጥ አቅም የሎሬት ጸጋዬ ገብረመድሕን አማርኛን መመልከት እጅግ እሚመስጥ ነው። ዳኛቸው በቋንቋ አቀጣጠርአቸው እጅግ ውበትን አእሚያሳዩን ሲሆን ወደ አዲስ ንቅአተህሊናአዊ ድንበር እና መገለጥ ሊሰበስቡን ግን በሎሬት ደረጃ ከቶ አልተሳካልአቸውም ልብወለዱ ሲጀማምር ግን ሎሬት የጻፉት አማርኛን ይታከከው ይመሳሠለው አለ። በእርግጠኝነት ፈርቀዳጅ እንጂ የተስተካከለው በወቅቱ በአሳዛኝ ሀቅ ዛሬም ስላልነበረ ነው። ቢሆንም ከአደፍርስ በሰመጠ እና በሰፋ መልኩ ነገርዎች ተመርምረው ተወያይተው ስለአሉ የሰረገ እና የሰፋ የአውቀት ደረጃን ማሠስ መከወን አለብን አንድ መማር እምንቸለው እውነት መማር አለመቻልአችንን ሆኖ አደፍርስ ዛሬ ያንን ቢመለከት ጥቂት ሃሳቡን እሚቀይር ይመስል አለ።

  • Cosine Similarity

በሂደት አሰጋሽ ወጣት ከብረት እና አደፍርስ እንግዳዎቹን ይጠሉ ጀመረ። ጺዮኔ ልቧ ተሰብራ ወርዎችን ብሎ አመት በማዘን ስትቆይ አንድ ቀን አደፍርስ እና ከብረት መንገድ ዳር ሆቴል ሲጨዋወቱ ተማሪዎች ረብሻ ጀመሩ። በቤተሰቡ መልካም የተባለውን ሰው አይነት መስሎ ለጋብቻ እሚመኘውም ያንን አይነት ሰው ነው ግን ከቀዬው ከወጣ ልቡሰጥላው አዲስ መመዘኛ ይማር አለ በላይ መጥቶ ሰዎቹ ነገርአቸውን እሚያደምጥ ቀጥሎ እሚያማልድ እነዲሆን እንጂ እንዲያስተምር እንደእማይፈልጉ ነግሮት ያነሳው ሃሳብ ግን እንደማረከው ገልጦ ከፍሬዋ ጋር ሊስልአቸው እንእሚፈልግ ጋሽ ከብረት እንደጠራአቸው ገልጦ ቀድሞ አንድ ጥያቄ እንዲያብራራለት ጠየቀው ከቀዬ ባይለቅቁም ከቀዬ ውጭ ከአለ በመቀራረብ እና ወሬውን በመስማት ሴላሌላ በማንበብ አዲስ ልቡሰጥላ ማግኘት አሚቻል ነው ብዬ አስብአለሁ ጭራሽ ይህኛው አለቅጥ አድጎ ግለሰቡን እያበሳጨ በብቸኛነት አሚያኖረው እሚሆን ነው ሲለው አደፍርስ ተነስቶ በሱ ዋናዋናውን አጉርፌልአችሁ አለሁ ሌላጊዜ እንቀጥል አለን በማለት ሲለይአቸው ሁሉም ነገርአቸው ስላልተሰማ ባስተማረው ሳይጨነቁ እየተናደዱ ሳለ አንዱ የግድ አድምጠኝ ተቸግሬአለሁ እምካሰሰው ከሀብታም ነው ሲለው እውነትህ ያሸንፋል አለው አይሆንም አቅም ያለው ንግግር እሚያውቅ ገንዘብ ያለው ነው እሚያሸንፈው ካልረዳህኝ ያሸንፈኛል ነገ ሲለው ጠበቃ አይደለሁም ጠበቃ ቅጠር እንጂ መሸነፍም ቢሆን አያስፈራህ ብሎ ከበላይ ጋር ከነገርተኛው በመለየት ይጓዙ አለ። ሰው እሚወድደውን የልብስተጥላውን ሰው ካገባ አብሮ ይቆይ አለ። አባ ስብከት ቀጥለው አንድነት ነፃነት ሀገር ስልጣኔ መንግስት ህይወት ወዘተ ማለት ሲሆን እነእዛ ሁሉም ደግሞ አንድነት ማለት ናቸው ከአለአንድነት ከቶ የቱም አይሰራም እና። አባ ትውልዱ አምላከ ስለፈጠረው የተፀፀተበት እንደነበረው አይነት እሚመስልአቸው ገለጡለት አደፍርስ የእኔ ትውልድ ይሻል አለ እያሉን ነው ብሎ ጠየቀ እነ ወልዱ እና ከብረት ለሁለቱም የተሻለ መናገር ሲችሉ ጸጥ ብለው ለጊዜው ያደምጡ አለ። አደፍርስ ወጥቶ ሲመለከት መንገደኛ ሲዘፍን አግኝቶ ቀን አስኪያልፍ እሺ በል ማለቱን ግልጥ ብሎ ለአፉ እንኳ እንቢ በል አይልም ግን ብሎ ጺወኔ ስትመጣ አብዝቶ ሳያያት ብቻ ስለ እምቢኝ አሻፎረኝ እሚለው ሐረግ አነቃቂነት እንደ ሙዚቃ እና ከባድ እንደሆነ ነግሯት የወርዶይፋ ኦሮምኛ ግጥም ዝማሬን አድምጠው ተመልሰው ገቡ ምእራፍ አስራስድስት ጺወኔን አደፍርስ ሲያወራ ሳይገባት ስሜቱን በማድነቅ ግን ታደምጠው አለች ስለ ተጋብተው አሚፋቱ ሰዎች መብዛት የልቡሰጥላአቸውን አቻ ፈልገው አለመጋባት መሆኑን ገልጦ ይገልጥላት አለ። ምእራፍ አስራሰባት ጺዮኔ ማምሻውን በረት ሆና ፍዝዝ ብላ ሳለ አደፍርስ መጥቶ አይንዎቿን ከጀርባ በእጁ ሸፈነ ጨዋታ መስሏት ሮማን ከእዛ ገረድዎቹ ፍቅርተ ማሚቴ ብትልም አደፍርስ ነበር። አይቼው አማላውቀው ሰው ስለሆነ በትሬንታ እጠፋ አለሁ እንጂ አላገባም አለችው የባላገር ማደሮ አንገፍግፎኝ አለ እና አስመራ እጠፋ አለሁ ስትል አዲስአበባ አይቀርብም ሲላት አባቴ ሊያገኘኝ ይችል አለ አያዝንም ሲላት እሱም የባላገር ማደሮ አንገፍግፎት አለ መሄጃ አጥተን ነው አለችው አዲስአበባ ብትሆኝ ፈረንጅ ቤት ገረድም ሆነሽ እንድትገቢ እንረዳዳ ነበር ሲላት ከወሰዱኝ እሰራ አለሁ ምንም ስራ አለች ሏጴዮኔ ድንገት መጥታ ሳያዩዋት ያንን ሲባባሉ ማድመጥ ጀመረች አደፍርስ ወደ ዉጎ ትቷት ሲወርድ ስለሰርጓ ሂደት ሮማን በሰፊው ሰምጣ ትቃዥ አለች ስለሰርጉ መሰረግ እና ማምለጥ ስታወራ ወዲያው አደፍርስ ከውኅው ሲመለስ በጣቱ ሲነካት ባንና በመፈንጠር ስትጮኸ እየተገረመ አያት ከጎርፉ የተሰቀለች ጎጆ ጺዮኔ ከቤት ደግሞ ከብረት እና አሰጋሽ ወጡ። እንዳመጣልኝ ተቀመ አልተቀየመም ሳልል ሰውን እማናግር ነኝ አና አትቀየሚኝ ሲል እኔ አልቀየምህም እንዲያ አላይህም አምትመስለኝ ብዙ ሃሳብ ያለህ ልብህ አንድ ቦታ የአላረፈ ተዚዚሪ አይነት ሰው ነው እምትመስለኝ ስትል ብቻ የጊዜው ሰው የአለም ሰው አትበይኝ ብሎ አስምሮ መለሰላት ስለ ጎርፉ ከተዋደዱ ቀጥሎ ጠየቃት። መባህቱን በእሚችለው ሰው ተካትቶ የመተዳደር የአከል ቀላል ነገር የለም አባ ቀጥለው በእራስ ሲኖሩ ጨው ልብስ ሲሉ በእዚህ ደግሞ መብል ቤት ሲሉ ተቸሎ አይኖርም ሰው ስር መኖር ሃሳብን ሁሉ ጥሎ እሚበጀው ነው አሉ። ምእራፍ ሃያስድስት ወልዱ እና አደፍርስ ተዋስኦት ሳይጨርሱ አባ ተመልሰው ሲደርሱብአቸው ተገርመው ወደ እልፍኙ አለፉኣቸው ወልዱ እንዲህ በ ሚስቴር እሚያምኑትን በአንዴ ወደ ሬዞን መመለስ አይሆንም ነው አደፍርስ ቢሆንም በረዥሙ ሊለወጥ ስለ አሚችል እጅ አጣጥፎ ከመቀመጥ መበርታቱ አይሻል ወይ ብሎ አብራራ። አደፍርስ ኢትዮጵያአዊ ውበት የለም ድንበር ቀለም ወዘተ የለውም አለው። ሰው አማይሰማው ህሰም የአለባት ይመስል ባርባርታ ይዚት ትረበሽ አለች ጎርፉ እንደተቀጠረው መጥቶ አደፍርስን አግኝቶ አብረው ወደ አሰጋሽ ቤት ደረሱ። ሁሉም ሲወጡ ጺዮኔ ልትከተል ስትል ድርቆሽ አብጂ አኮርዲዮ አያቅብጥሽ አሏት ምእራፍ ሠላሳአራት ጎርፉ እኔ እግር ባልስም አታስፈልግም ተባልኩ ሲል ወደ መኝታ ወደ ወርዶፋ ገጆ እየሄዱ ወቀሰ ወልዱ አባባልአቸው ሰው የአስቀይም አያስቀይም ስለእማይሉ እንጂ አንተ አታቀውም እሚያውቀው ሰው ይሻለኛል ለማለት ነው አሉት። አየተጨዋወቱ ሰው ልብቡ መሆን አለበት አስቀይም ይሆን ወይ ማለትእማ አለበት ከርከሩ ሁሉ በእየፍርድቤቱ ቸልተኛ በመሆን ጭምር ነው ሲሉት ወልዱ አዎ የእኛ ዘመን ችኮ ይባል ነበር። ምእራፍ ሠላሳሰባት ወልዱ አደፍርስ እና አቶ ጥሶ ከስብሰባው በኋላ ስልጣኔ ከሀገርውስጥ ከአልጀመረ ይጎዳ አለ ተባብለው ከርከር ቀጠሉ አቶ ጥሶን ለመቋቋም አደፍርስ እየፈለገ ሳለ ወልዱ ንብ እና ወባ እኩል አበባ ቀስመው ንብ ማር ወባ መርዝ አበጅተው ይቀርቡን አለ ሲል አደፍርስ ስልጣኔ እንደ ተቀበለው እሚወሰን ነው ማርም መርዝም መስራት ይቻል አለ። ምልከት አለመገኘቱም አሳሠበአቸው አዳል ወስዳው እንዳይሆን ሲሉ በቃ ለማንኛውም ጎርፉን አውቀስ አለሁ ነጭለባሽ ተደርጎ ሳለ አውቀው አለሁ ጠፋ ብል እማይነሳ ሽፍታ የለም ብለው አረጋጉ ምእራፍ አርባአራት ከእራት መልስ አቶ ጥሶ አደፍርስ ጋር ጠለላው ስር ተቀምጠው እየተከራከሩ ይቀመጥ አሉ። አውነትን እምንሰራው እና ተከተሉት አምንለው በብዛት መጠኑ እኛው ነን ስለእዚህ ስትገድለው የእኔን እውነት ካድህ ብለህው ነው ሀሳቤን አዘበራረቅህው እባከህ በቃ የድሮ ሙግት ንገረኝ እና እናቁም አለው አንድ በላልበልሃ ተናግሮ እንደ ዘመኑ በማስተዳደር በመያዝ መጎበዝ እንጂ ሴላ አማራጭ የለም አለው ምእራፍ አርባአምስት ሰኞ እና ሀሙስ መንዝ እና ይፋት እሚገናኝበት ገበያ ላይ ሰው ከተፈረደበት አሚሰቀልበት ጭምር ነው አሁንም ዳኛዎቹ ወልዱ አደፍርስ ፍሬዋሁሉም ተሰብስበው ሰባት ሰዓት ሲል ጀምሮ የተዘጋጀውን መታነቂያ ይመለከት አሉ ገበያው መሀከል ሌላውም ለመመልከት ሲመጣ አንዳንዱ ሳይጨነቅ ሲገበያይ ሰባት ተኩል ሆነ ዘቡ ገዳዩን አስሮ መጣ። ወልዱ እንዲያማ ከሆነ አበቃ ሰው መግደሱ እንኳ ለማስተማር ነበር እሚማር የለም እኮ ሰላሳ ሚሊዮን እማንሞላ ህዝብ አንድ ሰው ብንገድል ብዙ እያጣን እኮ ነው እና ዛሬ ህዝቡ ምን ተማረ ይላሱ ብለው ሲጠይቁ እኔ የሰማሁት ሞተ አይባልም ሰርግ ነው የወንድ ወንድ ነው መውለድ ይህንን አይነቱ ነውሲሉ ነው አሉ። በውጭ ሀገር የአለው አኗኗር ወንጀልን በብዙ መንገድ የአሥከውን አለ እኛ ጥቂት ከበረታን እንሻሻል አለን ተባባሉ ምእራፍ አርባሰባት ፍሬዋ እና አደፍርስ ገበያ ሲዚዚሩ ቆይተው ወደ ወልዱ ቤት ጎራ ብለው ስለ ተገደለው ሰው ሲጨዋወቱ የባለቤቲቱን ወሮ ማለፊያን ጨሌ ተመልከቶ እሚያመልኩበት እንደሁ ሲጠይቅ አዎን ሰው እንደ አባዜ ልምዱ አይደል አሉት እርሶን ያህል በላይን የአከል የተማረ ሰው የአደረሱ ትልቅ ሰው ግን ያንን ቢተዉስ ብሎ መለሰ። እረፋዱ ድረስ ምንም የለም በመጨረሻ ፀሐይ ሲበረታ አንቺ ተመለሽ እኔ ልፈልግ ሲባባሉ ሲነጋገሩ ቆዩ እና ሮማን እና ጺዮኔ ሊፈልጉ ቁርጥማት እንዳያምማት አሰጋሽ ደግሞ ሊመለሱ ወሰኑ። ለፍቅር እና መስሎ ለመታየት ሲባል የአማትፈልገውን ትከውን አለህ ማለት ነው ሲል አደፍርስ የእማትፈልገውን ስለ ፍቅር እና እምነት መከወን አለብህ ብሎ አቶ ጥሶ አሳሠበ። ፍሬዋ ወደ ውይይቱ መጥታ ምሳ እንቢ ብሎ እርጎም አልጠጣም ብሎ ትልቅ ሰው ሲጠይቀው እንቢ የአለ ነው ብላ ገስጻው ወደ ቤት ሲገቡ ተውስኦቱን ለማስቀጠል አደፍርስ ተከተለ። ምእራፍ ሀምሳሶስት አቶ ጥሶ ስራአቸውን ፈጽመው ከልጅአቸው ጋር አስካለችም ከአሽከርዎችአቸው ጋር አዲስአበባ ለመከረም አቶ ጥሶን ተከትለው ተመለሱ አደፍርስ እስኪፈፅም ስራውን ደሴ እሚወስደው መንገድ ላይ ከአለ ሆቴል ከፍል ገብቶ ቤት እስኪከራይ እየቆየ መቀጠል ሲያያዝ ከብረትም አብሮት ረብቶ ነበር። ቀድመህም የአስኮበለልካት ናት ቢልስ ሲለው ይምሰለዋ አለው አደፍርስ አልተጨነቀም የጉድባውን አጋጣሚ ዘነጋህው ሲለው አደፍርስ እባከህ ለማንኛውም ሌላ አየተጫወትን ቢራአችንን ብቻ እንጠጣ አለው አጠገቡ መንገድ ዳር ላይ ተማሪዎች ወረቀት አንግበው በመቃወም ለሰልፍ ሲመጡ ተመለከቱአቸው ምእራፍ ስድሳስድስት ጺዮኔ አደፍርስ አመት ሲሆነው እንዴት ሆንሸም አለማለቱ ሮማንን ቢወድድ ነው ብላ ተበሳጨች እና ከተገናኘን ጀምሮ እሷንው እንደወደደ ነበር ማት ነው። ተማሪዎቹን ለማስቆም አደፍርስ እና ከብረት መሀከል ገቡ ውርወራው ሲቀጥል ሁለቱም ተመትቱ አደፍርስ ግን ተጎድቶ ወደቀ ጩኸት ኡኡታ በዛ። ምእራፍ ስድሳስምንት ወደ ቀብር እየሄዱ አቶ ጥሶ ሲያለቅሱ ሮማን እና ጺዮኔ ግን የበለጠ እያነቡ ነበር። ከብረት እና ቀልቤሳ ኢትዮጵያአዊው ማርከስ የአደፍርስ እና የአብርሃም አጋርገጸባህሪዎች በሩ ሲሆኑ በሃሳብም እሚመሳሰሉ እና ዋና ገጸባህሪዎቹን እሚግዙ ናቸው አብርሃም እና አደፍርስ ለእአማይማርከአቸው ሰው ትኩረት አይሰጡም ሁለቱም አጠገብአቸው የአለው ሰው ስሜት ዴንታ አይሰጥአቸውም አሚመስልአቸውን እውቀት ከመዘከዘከ በአሻገር ስለሌላው ቢወደዱ እንኳ አይጨነቁም ለዐብነት የአከል። አደፍርስ ከእዚህ ውጭ ሆኖ እንደ ብዙው የኢትዮጵያ ልብወለድ ስልት ትችትዎቹን ሲያስኮመኩም የእሚዘልቀው ከመነሻው ጀምሮ እስከ ማብቂያው አጀማመር ከትርከቱ ውጭ ለተደራሲ በገጸባህሪዎቹ አንደበት በመናገር ነው ያም በፍፃሜው ትርከቱን ለመቋጨት የተለመደውን ጥድፊያ እንዲከውን አደረገው ያም ሲከሰት ልብወለዱ የመጣበት ስልት ጋር አልጣጣም ብሎ የአልንውን ሁለት ልብወለድዎች የማንበብ የአከል ጭላንጭል ወይም እማይዘነጉት የአከል ስሜትን የፈጠረ ሆነ ወደፊት እንደርስበት አለን ጉዞመካንጊዜ ትርከት የመቀመር አቅም በዳኛአቸው አደፍርስ የ ያፉርዕ ትርከት እና ሴራ አቀራረብ ስልት ዘመንአዊ ነው እስከአሁን በአማርኛ ተጽፈው ከአየሁአቸው ጥቂት መጽሐፍት በእዚህ አንደኛ ነው ጭራሽ ከ ክከ ቪርየ ዐ ሂከዩ ለገዢ ጀምሮ በአዲስ ሴራ የመቀመር መንገድ የሆሊውድ ፊልም ዘርፉ እንደተመነደገበት እና እንደአሚያንጸባርቀው አዲስ የድህረዝማኔ ሴራ አጎናጎን ስልት እጅግ የ አኤኢ ስኩ ከርዩክህ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال