Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ባሌ በ ብር ሸጠኝ። ቤቷ ብዙም ኮተት ያልበዛው ቀለል ያለ ነው። ታዲያ ከምን ልጀምርልህ እንቺን ከተመቸሽ ትንሽ ሺሻዋን እየሳበች አሰብ አደረገችናንን ተወልጄ ያደኩት እዚሁ አዲስአበባ አትክልት ተራ ገንዳ ስር ነው። ምክንያቱም እኔ ማለት ለሱ በመንግስቱ ሀማርያም ስም እንደሚለምንበት ቆማጣ እግሩ ታክስ የማይከፍልብኝ የገቢ ምንጩ ብቻ ነበርኩና። እጄ እየተንቀጠቀጠ አንስቼው ተሳለምኩትና ልውሰደው አልውሰደው ብዬ ጥቂት ከራሴ ጋር ተወዛገብኩኝ። መሽቶ ጨለማው እንዳያስፈራኝ ልክ እንደፍቅረኝነት ዘመንህ ስለተፎጋገርክ ብቻ ጎጆ አይመሰረትም ተጋባህ ማለት የራስህን ግዛት የራስህን ትንሽዬ ሀገር መሰረትክ ማለት ነው። አንድ ባል ሱሰኛ መሆን የሚገባው የሚስቱና የልጆቹ ብቻ ነው። በየሰአቱ በየደቂቃው በየሰኮንዱ ሽርፍራፊ ሁሉ ስለሴት ልጅ ስለምታስቡ እናንተን በቁጥጥራችን ውስጥ ለማዋል ልክ ክሬም ኬክ እንደመቁረስ ያህል ለኛ ቀላል ነው። ብዬ አጥንታሙ ፊቴ ላይ የአጥንት ዕንባ እያነባሁ ፊቱ ተደፍቼ ስለምነው የነገሩትን የማይረሳ የለመኑትን የማይነሳ የኔ ጌታእስከዛሬ ድረስ በሰው ልቦና ያልታሰበ አዲስ ዓለም ይፈጥርና እኔና አንቺን ብቻ ወደተዘጋጀልን የክብር ስፍራ ይልከናል እኔና አንቺም አዲሱ ሰማይ ቤታችን ላይ ሚጢጢ ሚጢጢ ልጆች ወልደን በደስታ በተድላ እንኖራለንእሜቴ ይሄን ያህልማ አይመሰጡበሉ ተረቴን መልሱ አፌን በከንፈርዎ ያብሱ ብሎ ያው እንደለመደው ብዙ ማውራት እየፈለኩኝ ከንፈሬን ትንፋሽ እስኪያጥረኝ ድረስ መጠመጠኝና አይሆኑ አይሆኑ ቦታ ነካክቶኝ ቅንዝርዝ ጥቂት ቆይቼ ዓይን ዓይኑን እያየሁት የኔ ሲምቢሮ ዘላለም አብረኸኝ መኖር ከፈለክ ሱስህን በሙሉ እርግፍ አድርገህ መተው አለብህ ስለው ፊቱ ላይ የቅሬታ ስሜት አነበብኩ። እሱ ካለሱሶቹ ከሚኖር እየተጎዳም ቢሆን እኔን ቢያጣ እንደሚመርጥ ሳይመረኝ የምውጠው ሀቅ ነው። የጉሮሮዬን ድርቀት ጎንጨት ብዬ አለሰለስኩት። አልኳት በድጋሚ እንደሷ ህይወት የሚጎመዝዘውን ቢራ እየተጎነጨሁ አየህ ወንዴሴት መሆን እንግዲህ ጥቅሙ እዚህ ጋር ነው። የወንድ ልጅ ጉልበቱ ጡንቻው ሲሆን የኛ የሴቶች ደግሞ ዕንባችንና ብልጠታችን ነው። አንተ ምን ጠንካራ ብትሆን አንዲት ሴት ሀይል ሳትጠቀም በዕንባዋ ብቻ ታሸንፈሀለች። ከልጅነቴ ጀምሮ በስቃይ ኖሬ ዛሬ ክብር ሳገኝ ያልፈነጠዝኩ መቼ ልፈነጥዝ ነው። እኛም እሱ የወንዶች ማደሪያ ጋር አጠናና ሸራ ገዝተን ጊዜያዊ ቤት አሰራን። ፃድቃኔ ማርያም ሄደህ ካላወክ በስተቀር የቦታውን መንፈሳዊነትና ለነፍስህ የሚሰጣትን እርካታ በቃላት ለመግለፅ መሞከር ከንቱ ልፋት ነው። ለመኖሪያችን የሚቀርቡንን ቤተ ክርስቲያኖች የወር በአላቸው ሲሆን ጧፍ እያበራን ጉባኤ ላይ እንታደማለን።
አለችኝ። በጣም አልኳት። ለምን። ከታክሲ ወርደን አሁን ኮንዶሚኒየም በተሰራበት ቦታ በጀርባው በኩል አንድ ቪላ ቤት ጋር ስንደርስ የግቢውን በር አንኳኳች። ራሔል ሪችዬ የኔ ቀጫጫ ስራ ስላለብኝ ቶሎ አይቼሽ እንድሄድ ልብስሽን ፈጠን ብለሽ አውልቂና ልይሽ አለችኝ ልመና በሚመስል ስሜት በተቀባ የቁጣ ትዕዛዝ ውስጥ ሆና ለምን። አልኳት። እሷ ዝም አለችኝ የኔ እመቤት ሌላ የሚያስፈልግሽስ ነገር ይኖራል። ታዲያልህ በዛን ወቅት ሁላችንም ለምን እዚህ ቤት ውስጥ እንደመጣን የምናውቀው ነገር አልነበረም። አንድ ቀን ይሄንን የቤቱን ህግ እንደምጥሰው እርግጠኛ ነኝ እያልኩ ለሳምንታት አሰላስል ነበር። ሞግዚቷ ግን አባቴን የት እንደምታውቀው ግራ የት ነው የምታውቂውን አልኳት ምስኪን የኛ ቤት ደንበኛ ነበር አለችኝ። ታዲያ አንድ ቀን ያቺ የሰው አሎሎ የሆነች ድብልብል ሴትዮ አመሻሽ ልጆች ዛሬ ወደ ስራ መሄድ አለብን ብላ ለእያንዳችን ልብሶች ሰጠችን። ብዬ ጠየኳት ሪችዬ የዚህ ቤት ወርቃማ ህግ ጥያቄ መጠየቅ አይቻልም የሚል ነው እሺ አለችኝ። ዝም አልኳት። ልክ መስቀል ፍላወር ጋር ስንደርስ አንድ ስም ያለው ትልቅ ክለብ በር ጋር መኪናዋ ቆመች። እኔም ለዛ ይመስለኛል ምንም አይነት ስሜት እየተሰማኝ አይደለም። ልክ እነሱን ሳይ ማንም ሳያስገድደኝ ተንደርድሬ ሄጄ መድረኩ ላይ ወጥቼ እኔም መደነስ ጀመርኩ ሀሽሹ በደንብ ስራውን ጀመረ ማለት ነዉ ጥቂት ከደነስኩ በኋላ ያቺ ድብልብል ሴትዮ መድረክ ላይ ወጣችና እኔን ይዛኝ ለታዳሚዎቹ ከደነስኩ በኋላ ያቺ ድብልብል ሴትዮ መድረክ ላይ ወጣችና እኔን ይዛኝ ለታዳሚዎቹ ይቺ የምትመለከቷትን እሸት ማንም ቀጥፎ ፍሬዋን አልቀመሰውምከናንተ ውስጥ እርጅናውን ማደስ የሚፈልግ ካለ መጫረት ይችላል እያለች ታጫርታለች። ወንዴ ያ ራቁት ጭፈራ ቤት ሲዘጋ ደዘደዚ ያጠራቀምኩትን ወደ መቶ ሀያ ሺ ብር የሚጠጋ ገንዘቤን ሰጠችኝ። ወንዴ ሚሚ ቂጦን ቤት ታውቀዋለህ አይደል። እናልህ እዚህ ሚሚ ቂጦ ቤት ገቢዬ እንደደዘደዚ ቤት ባይሆንም እሱ የከፈተውን እ። አልኳት ለወሬ የቋመጡ ጆሮዎቼን ቀጥ አድርጌ ሚሚ ቂጦ ቤት አመት ከምናምን እንደሰራሁ ሚሚ ቂጦ ቤት አመት ከምናምን እንደሰራሁኝ አንድ ኤልያስ የሚባል በሱስ ሰውነቱ ያለቀ እንኳን ልብሱ ቀርቶ ቆዳው የሰፋው ረዥም ቀይ እንደጣውላ የተጠፈጠፈ ልጅ የቤቱ ደንበኛ መሆን ጀመረ። ያንን ቤት ከረገጠበት ቀን አንስቶ በመጣ ቁጥር ከኔ ውጪ ሌላ ሴት ጋር አይሄድም ነበረ። የራሱ ታክሲ ያለው ሰውዬ ቤቱ እንዲህ ይሆናል ብሎ ማንም አይገምትም ባለ አንድ መኝታ ኮንዶሚኒየም ቤት ውስጥ አንድ ፍራሽ ና ማስታጠቢያ ይዞ ቤት አለኝ ብሎ ማውራት ያሳፍር ይሆናል። ወንዴ ሴት ሆነህ ስትፈጠር ትልቁ ችግር ምን መሰለህ። ይቺን ዓለም እዛ አትክልት ተራ ገንዳ ስር ተጥዬ ከተቀላቀልኩበት ዕለት አንስቶ ማንም ሰጥቶኝ የማያውቀውን እውነተኛ ፍቅር ይሰጠኝ ነበር እንደምታየኝ ከሆነ ቆንጆ አይደለሁም ፉንጋ ከመባል ለጥቂት የተረፈ መልክ ነው ያለኝ ትንሽ ሰውነቴ ሞላ ያለ ስለሆነና በጭፈራ ቤት መብራት ሁሏም ሴት ቆንጆ ስለሆነች ያኔ አምሬው ይሆን። ወፍራምና ሰፊ ፊቱ ላይ ምንም አይነት ስሜት አይነበብበትም ዓይኖቹ አንድ ቦታ ላይ ብቻ ፍጥጥ ብለው ካዩ አይንቀሳቀሱም። ወንዴ ብር ይዘሀል እንዴ።