Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

6 ሃይማኖተ አበው.pdf


  • word cloud

6 ሃይማኖተ አበው.pdf
  • Extraction Summary

ዘኪራኮስ ም ዘቴዎዶስዮስ ም ። ከእርሱ አንዱንም አንዱን በተለየ አካሉ በሠራው ሥርዓት ሥጋን ቢለብስም ይህ ሥርዓት ተዋሕዶን የሚያጠፋ ኢይደለም አንድ እግዚአብሔርንም ወደ ሁለት ፈቃድ ሊከፍሉት አይገባም የመለኮት ባሕርይ የአ ምላክነትን ሥራ ይሠራል አንልም እንዲህ የሚሉ ግን ውጉዛን ናቸው ከእኛ ሐዋርያት ከሰበሰቡዋት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከምታስተምረው ትምህር ትም ፈጽሞ የተለዩ ናቸው ። እኛስ አስቀድመን እንደ ተናገርን በቅድምና የነበረ ሰው የሆነ የወልድ ባሕርይ አንድ እንደ ሆነ እንናገራለን ሰው ከሆነ በኋላ ያለው ዘመን ነው ። ዘላለም ያለውም መቸም መች ነው። ሃይማኖተ ዘሱኑትዩ ም አበው። ተወለደ ተራበ ተጠማ በላ ጠጣተኛደከመ ወኢይትሌለይ እስመ ። ወከመዝ ይደሉ የሐልዩ ወይእመኑ ሰብእ መሃይምናን ኦርቶዶክሳውያን ወይበሉ እስመ ዘኢይትገመር ተገምረ በማሕፀነ ብእሲት ወባዕልሂ ኀደረ ውስተ ቤተ ነዳይ ከመ ንብዐልንሕነበንዴተዚአሁ ወኢይሌብውዎ መኑሂ ለሊሁሰ ይሌቡ ወየአምር ኩሎ ይቤ አብ ቅዱስ አግናጥዮስ ለባሴ እግዚአ ብሕር እስመ ዘእፈቅዶሰ አነ ወእጽሕቆ ኀቤሁ ተሰቅለ በእንቲአየ በለቢሰ ሥጋ ።ወልደ በመጽሕፉ ለዝንቱ መምህር ዐቢይ ወክቡር ወዘያወግዝ ወይብል እመቦ ብእሲ ዘይትሀበል ወይብል ቱ ወልድ ቀዳማዊ ወእቱ ወደ ኃራዊ ውእቱ። ሰጣንያ አምስት ሺህ ሰዎችን ያጠፋ እሱነው ሌላ አይደለም ጸስራኤልን ሊያጠፋ የወደደ ሙሴ የማለደው እሱ አንዱ ነው ። ዘፀአ ሕያዋን ሊፈርድ የሚመጣ እሹ ነው ሃይማዊተ አበው ።

  • Cosine Similarity

የአንጾኪያ ሊቀ ጳጳሳት ቅዱስ ቴዎዶስዮስ ወደዶእስክንድርያው ሊቀ ጳጳሳት ወደ ቅዱስ አባ ሚካኤል በላከው መልእክቱ በእውነት አንድ አምላክ በሚሆን በምናውቀው በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ በቃል በልቡና እናምናለን አለ አንድ ባሕርይ አንድ ጌት ነት አንድ ኀይል አንድ አገዛዝ አንድ ሥራ ናቸው። ወል ዳለችና እርሱ አማኑኤል አንድ ብቻ ነው አንድ ወልድ አንድ ገዥ አንድ ክርስቶስ አንድ መልክ አንድ አካል ሰው የሆነ የእግዚአብሔር ቃል አንድ ባሕርይ ነው እንዲህ እንላለን ከተዋሕዶ በኋላ ከሥራ በማናቸውም ሥራ በመለወጥ በመቀላቀል በመለያየት አለ አንልም። ኖረች እኛም አምላክን የወለዶች እንደሆነች ዐው ቀን እናምናለን ሰው ሆኖ ከእርስዋ የተ ወለደውም በባሕርይ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ነው ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ከሁለት አካል አንድ አካል እንደሆነ አር ሱን እናውቃለን ሰውም ከሆነ በኋላ አንድ ወልድ አንድ ገዥ ነው በሦስትነት አራተኛ ቀጥር ሳይጨመር ። ሥጋን የተዋሐደ እግዚአብሔር ቃል አንድ አካል አንድ ባሕርይ እንደሆነ እናምናለን ሳይለያዩ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ከማ ለት በቀር ሁለት ባሕርያት ብለው ሊያ መሰግኑ የማይሹ ንጹሐን አባቶቻችን በማ ስተዋል እንደ ጸፉ ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ ብለን አናመሰግንም ። አካላት በታወቀ በተረዳ ገንዘባቸው ሦስት ናቸው አካላት ሦስት ናቸውና ከእነርሱ አንዱንም እንዱን አካል ከዐወቅን እርሱ አምላክ መልኮት ሀላዊ ነው ገኗ ያለውም አካል ነው ደግሞም አንድ እንደሆኑ ከዐ ወቅናቸው ሦስቱ አንድ እምላክ ናቸው አንድ መለኮት አንድ ሥራ አንድ ፈቃድ አንድ ፈጣሪ አንድ ዕውቀት ናቸው ። ቋሀ ወንሕነሰ እለ ርቱዓን በዐቅምነ ነአምን በአ ቋፀ አንድ አካል አንድ ባሕርይ የምንል እኛ ግን እንደ አእምሮአችን መጠን እግዚአብሔር ምላክ ቃል ባሕቲቱ ከመ ውእቱ አምላክ ቃል በተለየ አካሉ ሰው የሆነ አምላክ ወሰብእ ወውእቱ ክመ ውእቱ ወውእቱ ከመ እንደሆነ እርሱ መቸም መች ያው እንደ ሆነ ስለእኛም ሥጋ እንደሆነ በነሣውም ኮነ ሥጋ በእንቲኣነ ወበሥጋ ዚአሁ ተወ ሥኃ መከራን የተቀበለ እንደሆነ እናምናለን ካፌ ሕማማት ውእቱ መዝ ሮቂ ። የሆነ እግዚአብሔር ቃል አንድ ክር ስቶስ አንድ ገዥ አንድ ገጽ አንድ አካል እንደሆነ እናምንበታለን ሰማያዊ ነውጡ ። ሚናስ በላከው መልእክት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሦስት አካላት ሲሆኑ አንድ ባሕርይ አንድ ጌትነት ባለው በአካል ልዩ ሦስት በሚሆን በአንድ አም ላክ እናምናለን እንታመናለን ። ወዶጋ ወጴዱ ገጽ እምዘኢየኀብሩ ጭነ ግብራት ወለእመቦ ዘይቤ ከመ ለእግዚአብሔር ቦቱ ቱ ህላዊያትእምድኅረ ተዋሐደ መለኮት ምስለ ትስብእት ናሁ ተአመነ ከመ ውእቱ ሦጫ ቱ አካላት ወቱ ገጸት እንበለ ምክንያት ወመኑ ውእቱ ዘኢይከውን ስምዐ ከጦ ቱ አካላት በስሕተተ ነቢብ ከመ እግዚአብሔር ቃል ዘኮነ ሰብአ ኢኮነ አሐደ አካለ ወኢጳደህላዊ ወባሕቱ ይብል ከመ ውእቱ ያእምር እስመ ዝንቱ ግብር ያጌብሮ ከመ ይእቲ ክፍልት በመልክአ መነ ሦጫ ወበእንተዝ ንቤ በእንቲኣሁ ዘከመ ይቤሉ አበዊነ ንጹን እስመ ሀላዌያትሰ ይበዝ እምጸዱ ህላዌ ወዝ ውእቱ ዘይፌንውዎ መም ዱ እሙንቱ ወዘሂኒ ደወየ ቱ ህላዌያት ሃይማኖተ አበው። ሰው የሆነ እግዚአብሔር ቃል አንድ ባሕ ርይ አንድ አካል እንዳይደለ በመናገር የተሳ ሳተ ሁለት ባሕርያትም እንደሆነ የሚናገር ሰው ይህ ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ ማለቱ ለእግዚአብሔ ቃል ሦስት አካላት አሉት ይል ክንድ ግድ የሚያገብረው መሆ ኑን ይወቅ ። ቃል አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው እንጂ አለ ። ሦ ለዋል እኛም በእነዚህ ቃላት ሳናወሳውል ወደ አንጾኪያው ሊቀ ጳጳሳት ንጹሕ አባ ሦስቱ አካላት ወጸዱሀህላዊዌመለ አን ውና አንድ ጻ ዳግመኛ እርሱ እንደ እኛስ በቀናች ዘላለም ያለመለየት አንድ አካል አንድ ባሕርይ በመሆን በተዋሐይው በሥጋ ቢሞት ዐላዋቆች አልተቀበለም መለኮት ሕማም የለበትም ከትስብእት እነሆ ሞተ ደገኛው የሆነ ከመለኮትና አንድ የሆነ ባሕርይ በመሆኑ ሲቀ ጳጳሳት ተናገረ ። ሃይማኖት ጸንተን የተመሰ ገነ ልዩ ሦስት አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ እናምናለን አንድ መለኮት ናቸው አንድ አገዛዝ አንድ ኀይል አንድ ፈቃድ አንድ ሥልጣን አንድ ሥራ አንድ ህል አምላካዊ ባሕርይ ነው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች በጸፈው መልእክቱ በሰማይ ካለው በምድርም ካለው ፍጥረት የብዙ አማልክት። ያለመቀላቀል በአካል ሦስት ሲሆኑ አንድ ብለን እናምንባቸዋለን የመለኮት ባሕርይ የማይከፈል አንድ ነው ሥሉስ ቅዱስ በሦ ስት አካላት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ተብለው ይጠራሉ በመስኮት ባሕርይ ግን ከመከፈል ከመቁጠር ሁሉ የራቁ እንደሆኑ ይታወቃሉ ባሕርያቸው አንድ ሲሆን ጌት ነት ባላቸው በአካላት ልዩ ናቸው ምሥጢ ራቸውም የማይመረመር ነው ሥራቸው አንድ ነው መለኮታቸው አንድ ነው መንግሥታ ቸው አንድ ነው አገዛዛቸው አንድ ነው ። ሰው ከሆነ በኋላ አንድ ወልድ አንድ «ገዥ አንድ። ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ ባሕርይ አንድ መለኮት አንድ መንግሥት አንድ ኀይል እንድ አጎዛዝ ናቸው ከእነሱም አን ዱም አንዱ ፈጣሪ ገዥ እንደሆነ ይታወ ቃል። ወአምላክነክርስቶስ ቤተ ክርስቲያኑ ወይ ዘዲዮናስዮስ ም በውነት አንድ አካል አንድ ባሕርይ እን ደሆነ እንዲሁ አንድ ፈቃድ አንድ ኀይል። ባሕርያት አንድ የሆነ እንደሆነ እናውቀዋለን ከተዋሕዶ በኋላስ ሰው የሆነ ቃል አንድ አካል አንድ ባሕርይ መሆኑን ። ክርስቶስ ከሁለት ባሕርያት አንድ እንደሆነ ይታወቃል የቅድስት ቤተ ክርስቲያን መም ህራንም እንደሚሉት እንደ ነፍስና እንደ ሥጋ ነው አልናቸው ሰውም እንጂ ሁለት ባሕርይ ነው አሉን እኛስ የተዋሐደ አንድ ባሕርይ እንጂ ሁለት ባሕርይ እንደሆነ አይባልም አንድ ፈቃድ አንድ ሥራ ነው አልናቸው ። ዳግመኛም ለእኛስ ስለ እኛ ነፍስን ሥጋን ነሥቶ ሰው የሆነ ቃል አንድ ባሕርይ አንድ። ኤኢስ ቆፅስ ቅዱስ ዮልዮስ መናፍቃ ንን ዘልፎእግዚአብሔርቓቋልሥጋን የመዋሐ ዱን ሥጋም ከመለኮት ጋር አንድ የመሆኑን ነገር በተናገረበት ድርሳኑ ክተናገረው ቃል ድንግልስ ሥጋን በወለደችው ጊዜ ቃልንም ወለዶችው ስለዚህም የእግዚአብሔር ቃል እናት ጉትባለች አይሁድምሥጋን በስቀሉትጊዜ እግዚአብሐር ቃልን ሰቀሉት በቃልና በሥጋ መካከል ፈጽሞ ልዩነት የለም አምላክ ያጸ ፋቸው መጻሕፍትን ተግቶ የተመለከተ ሰወ ነፍስን ሥጋን ነሥቶ ሰው የሆነ ቃል አንድ ባሕርይ አንድ ገጽ አንድ አካል እንደሆነ ያውቃል ፍጹም ሰው እንደሆነ ፍጹም አምላክ ነው ። ቋ ነ ወካዕበ ይቤ በመልእክቱ ዘፈነዎ ኀበ ሰፎን መ ሎጫ ስስ ወሶበ ንሔሊ በልቡና ትሥጉቶ ለእግ ዚአብሔር ታል ንሬኢ ከመ ቱ ህላዌያት ኮኑ አሐደ እንበለ ፍልጠት ወኢትድምርት ወኢውላጤ እስመ ሥጋ ውእቱ ወኢኮነ መለኮተ ወለእመ ኮነ እግዚአብሔር ቃል ሥጋ በአርአያሂ እግዚአብሔር እስመ ቃል ውእቱ እግዚአብሔር ወአኮ ውእቱ ሥጋ ወለእመሂ ለብሰ ሥጋ በሥርዓት ዘሠርዐ ለርእሱ ወዝንቱሂ አኮ ዘያጠፍእ ተዋሕዶ ብእሲ ጻ ወኢንከፍሎ ለዱ እግዚአብሔር ኅበ ቱ ክፍል ወኢ ኀበ ቱ ህላዌያት ወዳእሙ ንብል ዱ ሀላዌ ወዱ አካል ወጸዱ ገጽ ዘእግዚአብሔር ቃል ዘተሠገወ። ዳግመኛም ከሐዲንስጥሮስን ሲዘልፍ በጻፋት መለኮት የሆነ አይደለምና እግዚአብሔር ቃል ሰው ቢሆንም በባሕርዩ አምላክ ነው ቃል እግዚአብሔር ነውና ዕሩቅ ብእሲም አይደለምና በተለየ አካሉ በሠራው ሥርዓት ሥጋን ቢለብስም ይህ ሥርዓት ተዋሕዶን የሚያጠፋ ኢይደለም አንድ እግዚአብሔርንም ወደ ሁለት አካል ወደ ሁለት ባሕርይ አን ከፍለውም ነፍስን ሥጋን የተዋሐደ እግዚአብ ሐር ቃል አንድ ባሕርይ አንድ አካል አንድ ገጽ ነው እንላለን እንጂ ። ዮሐ ኤዔ በሁለተኛዬቱ መልእክቱ እኛስ አስቀድሞ ከአብ በተወለደ በኋላ ዘመንም ከንጽሕት ድንግል ማርያም ያለ ዘርዐ ብእሲ በተወለደ በአንድ ወልድ እናምናለን አለ ለዚህ ለወ ልድ ዋሕድ ከተዋሕዶ በኋላ ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ አለው አንልም ስለ እኛ ሰው የሆነ ቃል አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው እንጂ እምነታችን እንዲህ ነው ዳግመ ኛም ከነፍስ ከሥጋ የተፈጠረ ሰው አንድ ሰው ይባላል እንጂ ሁለት ሰው እንዳይባል እንዲሁ እግዚአብሔር ቃልን አንድ እንደ ሆነ እኛም በውነት እናውቀዋለን ። አብ ነው ወልድም ወልድ ነው መንፈስ ቅዱስም መንፈስ ቅዱስ ነው አን ድነት በሦስትነት ሦስትነት በአንድነት ያለ ነው ሥላሴ እንዲሀ በባሕርይ በመንግሥት በመመስገን ፍጥረትን ሁሉ በመፍጠር ለአም ላክ በሚገባ ሥራ ሁሉ አንድ ናቸው በአ ካል ሦስት በመለኮት አንድ ናቸው አንድ ነትን ሦስትነትን የተናገረ ጎርጎርዮስ የሦ ስቱ መለኮት አንድ ነው ሦስቱም በመለ ኮት አንድ ናቸው ብሉ እንደ ተናገረ ። ንሕነሰ ንትአመን ከመ እምነተ አበዊነ ቅዱሳን ከመ እግዚአብሔር ቃል ዱ ዘእምቅድስት ሥላሴ ዘዕሩይ በህላዌ መለ ኮት ምስለ አብ ወመንፈስ ቅዱስ ወልድ ዋሕድ ዘቦቱ ኩሉ ኮነ ወዘእንበሌሁሰ አልቦ ዘኮነ እምዘኮነ ብርሃን ዘእምብርሃን ፍጹም ዘይትማሰሉ ለአካለ አብ ወረደ እም ሰማይ በደኃሪ መዋዕል በእንቲአነ ወበእ ንተ መድኃኒትነ ተ ስብአ እመንፈስ ቅዱስ ድንግል በዙሉ ገ በሀላዌ ወለባዊት ቱስሕት ተዋሕዶ የ ም እምኔሃ ዘይትዔረየነ ነፍስ ነባቢት ተዋሕዶ እንበለ ወዘእንበለ ፍልጠት ወእምድኅረ ኢተፋለስ መለኮት ወበዘኢይትዌለጥ ዝንቱ ተዋሕዶ ከመ ይኩን ዝንቱ ቱ ህላዊያት ዘውእቶሙ መለኮት ወትስ ብእት ንሕነስ ንብል ጸዱ ወልድ ወዱ መሲሕ ዘተሠገወ ወተሰብአ ፍጹመ ወበ ከመ ፍጹም ውእቱ በመለኮቱ ዓዳመ ፍጹም ውእቱ በትስብእቱ ። ወንትአመን ርያት ርቱዐነ ዘንተ ሥርዓተ ቅዱስ በህላዌ መለኮቱ ምኑናን ወፍሉ ወአምአግዝእትነ ማርያም እንተ በአማን ኩኡ ዘነበበ መንፈስ የሚናገሩ የመናፍቃንን ነገር አንነቅፋለን ዳግመኛም የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ መለኮት ሦስት ነው ገጽ አንድ ነው የሚ ሉትን ሦስቱም አንድ አካል በመሆን ሥጋን እንደ ለበሱ የሚታመኑትን እናወግ ዛለን ብሏል እነዚህ ም ከእኛ ሐዋርያት ከሰበ ሰቡዋት በአንዲት ሃይማኖት ጸንታ ከምት ኖር ከቅድስት ቤተ ክርስ ቲያን ትምህርትም ፈጽመው የተለዩ ናቸው አካላት አንዱ አካል በባሕ ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ን ሁሉ በአርሱ ቃልነት የተ ተፈጠረው ፍጥረት ሁሉ ያለ እርሱ የተፈጠረ የሌለ ከፍጹም ብርሃን የተገኘ ብርሃን አብን በመልክ የሚመስለው ርይ የሚተካከለው ወልድ ዋሕድ እግዚአ ብሔር ቃል በኋላ ዘመን እኛን ለማዳን ስለ እኛ ከልዕልና ወደትሕትና ወርዶ ሁል ጊዜ ድንግል ከምትሆን ከእመቤታችን ማር እኛስ ከሦስቱ ርየ መለኮት ነሥቶ ሰው እንደሆነ ቅዱሳን አባቶቻችን እንደ አመኑ እናምናለን በሕማም እኛን የሚመስል ሥጋን ከእሷ ነሣ ያለ መለየት ያለ መቀላቀልይህን ሥጋ ተዋ። ጨ እ በስም ሦስት እንደሆኑ በአካል በገጽ ሦስት ናቸው በአንድ መለኮት አንድነትም አንድ ናቸው ሊቀ ጳጳሳት ሳዊሮስ ወደ አንስጣስ ዮስ በላካት መልእክቱ እንዲህ ብሎ እንደ አስተማረ በአንድ ጌታ በአንድ አምላክ እናምናለን የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ አገዛዝ አንዲት ናት ሦስትነትብአኦንድነት አንድነት በሦስትነት አለ ሦስት አካላት አንድ መለኮት አንድ ክብር አንድ ጌትነት ናቸው የፈጣሪያችን አንድነት በሦስቱ አካ ላት በሦስቱ ገጸት ጸንቶ ይኖራልና እነዚህም አብ ወልድ። የሚከፍሉት ሁለት ባሕርይ ሁለት አካል ሁለት ገጽ ሁለት ግብር ወይም ሁለት ፈቃድ የሚያደርጉት ግን በኬልቄዶን እንደ ተሰበሰቡ የአይሁድ ወገኖች ከሐዲው ልዮን በጸፈው የክህደት መጽሐፍ የሚያምኑትም ከሁለት ባሕርያት ከሁለት አካላት አንድ ባሕርይ አንድ አካል አንድ ወልድ አንድ ክርስቶስ አንድ ገዥ እንደሆነ የማያምኑትም እንዲህ አጌድ ባሕርይ አንድ አካል ብሎ የማያምን ሁሉም የተወገዘ ይሁን ። በአካላት ሦስት ናቸው በመለኮት አንድ ናቸው ከምንታዊዌ ከርባኡ ልዩ ናቸው አንድ ነት በሦስትነት ሦስትነት በአንድነት አለ መለየት በአንድነት አንድነት በመለየት አለ ስለዚህም አንድ እግዚአብሔር አንድ መለ ኮት አንድ ባሕርይ አንድ መንግሥት እን ላለን ቅዱሳን አካላት ሦስቱ ናቸው የሦስቱ አካላት ገንዘብ የሚሆኑ ፍጹማን ገጻትም ሦስት ናቸው እነዚህም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ናቸው ። እኛስ ከሁለት ባሕርያት ከሁለት አካላት አንድ ሰው የሆነ ቃል አንድ ባሕርይአንድ ክርስቶስ አንድ ጌታ አንድ ወልድ አንድ አካል አንድ ገጽ ቢሆን እርሱ አግዚአብሔር አምላካችን ዐማኑኤል እንደ ተባለ እናምናለን እነዚህም መለኮትና ትስብእት ናቸው ሁለ ቱም አንድ ባሕርይ አንድ ግብር ሆኑ አሁ ንም ሰው የሆነ አምላክ እንደሆነ እናምና ለን በባሕርየ መለኮቱ አብን ይመስለዋል በባሕርየ ትስብእቱም እኛን ይመስለናል ። ሥራ ወደ ሁለት ሊከፍሉት አይገባም በተዋሕዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ በመ ሆን አንድ ሆኖአልና ። ናች እመልእክተ ሲኖዲቆን ዘአባ ዮሐንስ ሊቀ የአንጾኪያው ሊቀ ጳጳሳት ቅዱስ አባ ዮሐ ጳጳሳት ዘሀገረ አንጾኪያ ኀበ አባ ዘካርያስ ሊቀ ጳጳሳት ዘእለእስክንድርያ አውሥኦተ መልእክቱ ግቤሁ ነአምን ከመ ቃል አምላክ እግዚአብሔር ቅዱስ ቋዱ ዘእምቅድስት ሥላሴ ወረደ እምሰማይ በደኃሪ መዋዕል በእንተ መድኃኒትነ ወተሠገወ እምእግዝእትነ ቅድስት ድንግል ማርያም ወንጽሕት ዘእን በለ ውላጤ ወነሥአ እምኔሃ ሥጋ ዘቦቱ ነፍስ ነባቢት ወለባዊት ወኮነ ሰብአ ፍጹመ ዘበአማን እንበለ ፍልጠት ወሚ ጠት። አንድ ገዥ አንድ ክርስቶስ አንድ አካል አንድ ገጽ አንድ ባሕርይ ነው እንላለን ። አንድ አካል አንድ ገጽ አንልም ይህ መናፍቅ ሰባልዮስ ሦስቱን አካላት አብ ያለበት ጊዜ አለ ወልድም ያለበት ጊዜ አለ መንፈስ ቅዱስም ያለበት ጊዜ አለ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ የሚገባቸውን ሰጥቶ አይና ገርም ነበር እኛ ኦርቶዶክሳውያን ግን አብ በጊዜው ሁሉ አብ እንደሆነ ወላዲ እን ደሆነተወላዲም እንዳይደለ እንናገራለን ወል ድም ዓለም ሳይፈጠር ከአብ እንደ ተወለደ ተወላዲነው እንጂ ወላዲ እንዳይደለ እንናገራለን መንፈስ ቅዱስም ከአብ እንደ ሠረጸ ወላዲም ተወላዲም እንዳይደለ እንናገራ ለን እነዚህ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሦስት አካላት ሦስት ገጻት አንድ መለኮት አንድ ገዥ አንድ ሥልጣን አንዲት ምክር አንድ ፈቃድ ናቸው ። አንድ መለኮት አንድ ባሕርይ አንዲት ስግ ደት አንዲት መንግሥት ብንል ይህ ሦስት አካላት ማለትን የሚያፈርስብን አይደለም ከሦስቱ አካላት አንዱም አንዱ ሁልጊዜ በየ አካላቸው ጸንተው ያሉ ናቸውና ሦስት አካ ላት ማለትም መለኮትን ባሕርይን የሚከፍ ልብን አይደለም መለኮትስ በጊዜው ሁሉ ባለመከፈል ጸንቶ የሚኖር ነው ሦስቱ አካ ላት ባለመከፈል ባለመነጠል አንድ ሆነው ይኖራሉና በተዋሕዶም የማይለዩ ናቸውና ደገኛው ሊቀ ጳጳሳት ቅዱስ ሳዊሮስ ወደ አንስጣስዮስ በላከው መልእክቱ አንድ አም ላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ እናምናለን አንድነት በሦስትነት ሦስትነት ባንድነት አለብሎእንደ አስተማረንየአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ገንዘብ በሚሆን በአንድክብር በአንድ ምስጋና ስለ መለኮት ስንናገርአንድስለአካልስለገጽስንናገር ሦስት እንላለን ምሥጢረ ሥላሴ ይከፈላል አይከፈልም በአካላት ይለያሉ በመለኮት አይ ለዩም በሦስቱም ስም የምንጠመቀው የጥምቀ ታችን ማኅተም በሦስቱ ስም የምናምነው ፍጹም እምነታችን እንዲህ ነው ጌታችን በወንጌል ለሐዋርያት ሒዱ አሕዛብን ሁሉ አስተምሩ ስታጠምቋቸውም በስመ አብ ወወ ልድ ወመንፈስ ቅዱስ በሉ እንዳለ ። እኛም የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ገንዘብ የሚሆኑ ሦስቱ አካላት ሦስቱ ገጸት አንድ መለኮት አንድ ፈቃድ አንድ ባሕርይ አን ዲት ውድ ናቸው እንላለን ። ወነሥአ ሎቱ እምኔሃ ሥጋ በመንፈስ ቅዱስ ዘእንበለ ዘርዐ ብእሲ ሥጋ ዘቦቱ ነፍስ ነባቢት ወለባዊት ዘይትዔረየነ ወዘ ይትማሰለነ በሕማም በከመ ጽሑፍ እስመ ጥበብ ሐነጸት ላቲ ቤተ ወበከመ ይቤ በወንጌል ቅዱስ ቃል ሥጋ ኮነ ወኀደረ ላዕሌነ ወርኢነ ስብሐቲሁ ከመ ስብሐተ ወልድ ዋሕድ ለአቡሁ ወዝንቱ ኮነ በጊዜ አብሠራ ገብርኤል ሊቀ መላእክት ዘተአምነ ላዕለ ዝንቱ ምሥጢር ዐቢይ ዘኢይክል ልሳን ነቢቦቶ ወልቡና አግምሮቶ እንዘ ኢይፈትሕ ማኅተመ ድንግልናሃ ወነበረ በከመ ኮነ አምላከ ፍጹመ ወኮነ ሰብአ ፍጹመ ወበከመ ውእቱ አምላክ ፍጹም ዓዲመሰበእ ፍጹም ውእቱ ወኢተወለጠ መለኮት ለከዊነ ትስብ እት ወኢትስብእትሂ ለከዊነ መለኮት እስመ ውእቱሰርሑቅ እምኩሉ ተውላጥወተምያጥ ። ወቅዱስሂ ጎርጎርዮስ ነባቤ መለኮት ይቤ በድርሳኑ በእንተ ልደት ስቡሕ ትትፌሣሕ ሰማይ ወትትኅሠይ ምድር እስመ ሰማያዊ ውእቱ ወውእቱ ምድራዊ ዘአልቦቱ ሥጋ ነሥአ ሎቱ ሥጋ ወዓዲ ይቤ ውእቱ እን በለ እም በሰማያት ወዘእንበለ አብ በዲበ ምድር ቀዳሚሰ ዘእንበለ እም ውእቱ ወደ ኃሪኒ እንበለ አብ ውእቱ ወዓዲ ይቤ ቃል ሥጋ ኮነ ወዘኢያስተርኢ አስተርአየ ዘኢይትገሠሁሥ ተገሠ ወወልደ እግዚአብሔር ኮነ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ። ወካዕበ ይቤ እስመ እግዚአብሔር አስተ ርአየ ለሰብእ በተወልዶ ወመጽአ ኀበ ፅጓለ እመሕያው ወዓዲ ይቤ ዝንቱ ውእቱ ቃለ እግዚአብሔር ዘኢይትገመር ዘሀሎ እም ቅድመ ኩሉ መዋዕል ዘአልቦቱ ሥጋ ነሥአ ሎቱ ሥጋ ወልድ ዘእምአብ ብርሃን ዘእ ምብርሃን ሊቅ ዘእምሊቅ ነቅዐ ሕይወት ዘእምነቅዐ ሕይወት ውእቱ መጽአ ኀበ ፍጥረቱ ወለብሰ ሥጋ በእንተ ሥጋ በከመ ይቤ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ አኮ ዘነአምሮ ለወልድ ዋሕድ በቱ ህላዌያት ለጸዱ አላ ዱ ህላዌ ዘወልደ እግዚአብሔር ቃል እምቅድመ ትሥጉቱ ወእምድኅረ ተሠገወሂ ወከመዝ ዓዲ ይቤ ጎርጎርዮስ ገባሬ መንክ ራት ኢትበል ተ ህላዌያተ ወኢተ አካላተ በእንተ እግዚእነ ክርስቶስ ወኢንሰግድ ለቱ ለእግዚአብሔር ወለወልደ እግዚአብ ሔር ለሰብእሂ ወለመንፈስ ቅዱስ ወቅዱስሂ። ሦዖዌ እንዲሁ ደግሞ ተአምራት ያደረገ ጎርጎርዮስ ስለ ጌታችን ክርስቶስ ስትናገር ሁለት አካ ላት ሁለት ባሕርያት አሉት አትበል ለእግዚአብሔር ልጅ ለሰው «ለመንፈስ ቅዱስ ብለን አራት አድርገን አንሰግ ድም አለ ቅዱስ ባስልዮስም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እርሱ አንድ አካል አንድ ገጽ አንድ ሥራ እንደሆነ አንድ ባሕርይ ነው አለ ዳግመኛም ሐዋርያዊ ደገኛው መምህር አትናቴዎስ ክርስቶስ ሰው የመሆኑን ነገር በተናገረበት ድርሳኑ ክርስቶስ በሞቱ ሞትን ያጠፋው ዘንድ የእኛን ሞት ሞተ እርሱ ግን በባሕርየ መለኮቱ ሞት የሌለበት ነው ሕማም የሌለበት የአብ ኀይሉ እንደ መሆኑ ሞት መለኮቱን ሊቆራኘው አይችልምና አለ። ንጹሐን ሰማዕታት መከራ በተቀበሉ በሰባት መቶኃምሳአንድዓመትወደእርሱ ተልኮ ለት ለነበረው መልእክት መልስ አድርጎ አባታችን የእስክንድርያ ሊቀ ጳጳሳት ሱኑ ትዩ ወደአንጾኪያናወደስልቅሊቀ ጳጳሳት ወደ አባ ዲዮናስዮስ ከላከውመልአክት እኛስ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ እናምናለን እንታመናለን ሥላሴ በአንድ መለኮት አንድ ናቸውዎሦስቱአካላት ሦስቱ ገጸት መንግሥት አንድ ጌትነት አንድ ባሕርይ አንድክብር አንድ ሥልጣን አንድ ሁሉን ለመፍጠር መቻል አንድ ሲሆን በአንዲት መለኮት አንድነት አንድ ናቸው ። አንድ። እንደዚሁም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋን ከእመቤታችን ከማርያም ነሥቶየሥጋ ባሕርይ መለኮትን ወደ መሆን የመለኮት ባሕርይም ሥጋን ወደ መሆን ሳይለወጥ አምላክነት ሰውነት ከአላቸው ከሁለቱ ባሕርያት አንድ ባሕርይ ወደ መሆን ከእሱ ጋር አንድ አደ ረገው ቃል የትዋሐደውሥጋም አንድአካል አንድ ባሕርይ በመሆን የእግዚአብሔር ሥጋ ሆነ አሁንም እአኛ ስለዚህ ነገር ከክርስቲያን ወገን በሆኑ ማኅበሮች ዘንድ ከብሉይ ከሐ ዲስ የጎላ የተረዳ የታወቀ ብዙ ምስክር እናመጣለን ሰው እውነትን ተቃዋሚ ሆኖ ቢክድ ሁለቱ ባሕርያት በተዋሕዶ ኣንድ እንደሆኑ ሰምቶ የቀናውን ነገር አላምንም ቢልእንኪያስ የአብ አካል የወልድአካል የመንፈስ ቅዱስ አካል ሦስቱ አካላት አንድ ባሕርይ ናቸው እንለዋለንበሦስት ገጻት በሦ ስት አካላት የሚለዩ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ፍጹም አንድ ናቸው በአካል በገጽ ይለያሉ አንድ መለኮት ባሕርይ በኀይል በሥልጣን በከሃሊነት አንድ ይሆናሉ ስለቅድ ስት ሥላሴ እንደተናገርነው እንደጎለጽነው ። እኛ ኦርቶዶክሳውያን ግን እግዚአብሔር ቃል ፍጹም ሥጋን ነሥቶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ በመሆኑም እሱን ተዋሕዶ ከእመቤ ታችን ማርያም እንደ ተወለደ እናምናለን ከማይመረመር ተዋሕዶ በኋላም የአምላካችን የአማኑኤልን ተዋሕዶ ወደ ሁለት ባሕርያት ወደ ሁለት አካላት ወይም ወደ ሁለት ገጸት ወይም ወደ ሁለት ሥራ ወይም ወደ ሁለት ፈቃድ ወደ ሁለት ውድ ልንከፍለው አይገባም አንኪያስ በዚህ አነጋገር ተዋሕዶ በማንኛውም በኩል ይፈርሳል።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال